
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
3.0

Advertising on the Telegram channel «Addis Maleda - አዲስ ማለዳ»
4
Share
Add to favorite
Channel temporarily not accepting requests
Choose another channel from recommendations or get a tailored list within your budget using AI
AI Channel Picker
Recent Channel Posts
በክልሉ ከባድ ወጥረት ነግሷል
አቶ ጌታቸው ረዳ በቀጥታ ስርጭት እየሰጡ ያሉትን መግለጫ ከስር ባለው ሊንክ ተጠቅመው ይከታተሉ!
https://www.youtube.com/live/YSxL6_wbZ28?si=KzNzCYd_hg1Q1VnP
አቶ ጌታቸው ረዳ በቀጥታ ስርጭት እየሰጡ ያሉትን መግለጫ ከስር ባለው ሊንክ ተጠቅመው ይከታተሉ!
https://www.youtube.com/live/YSxL6_wbZ28?si=KzNzCYd_hg1Q1VnP
16700
12:23
13.03.2025
imageImage preview is unavailable
ብሔራዊ ባንክ በውጭ ምንዛሪ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡ ተገለጸ
ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
የኢትዮጵያ የብሔራዊ ባንክ በልዩ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡ ተገልጿል፡፡
ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደው የ60 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ልዩ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡
በዚህ ልዩ ጨረታ ውጤት መሰረትም የአንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ የምንዛሪ ዋጋ 135 ነጥብ 6185 ብር መሆኑን ይፋ አደርጓል።
ጨረታው ላይ 27 ባንኮች መሳተፋቸውን የገለጸው ብሄራዊ ባንኩ፤ የውጭ ምንዛሪ ጨረታው ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳትፎ የታየበት ነበር ብሏል።
በቀጣይ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝና ከዋጋና ከውጭ ምንዛሪ መረጋጋት ጋር በሚስማማ መልኩ ተጨማሪ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ ባንኩ አስታውቋል።
ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
የኢትዮጵያ የብሔራዊ ባንክ በልዩ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡ ተገልጿል፡፡
ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደው የ60 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ልዩ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡
በዚህ ልዩ ጨረታ ውጤት መሰረትም የአንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ የምንዛሪ ዋጋ 135 ነጥብ 6185 ብር መሆኑን ይፋ አደርጓል።
ጨረታው ላይ 27 ባንኮች መሳተፋቸውን የገለጸው ብሄራዊ ባንኩ፤ የውጭ ምንዛሪ ጨረታው ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳትፎ የታየበት ነበር ብሏል።
በቀጣይ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝና ከዋጋና ከውጭ ምንዛሪ መረጋጋት ጋር በሚስማማ መልኩ ተጨማሪ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ ባንኩ አስታውቋል።
ብሔራዊ ባንክ በውጭ ምንዛሪ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡ ተገለጸ
ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
የኢትዮጵያ የብሔራዊ ባንክ በልዩ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡ ተገልጿል፡፡
ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደው የ60 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ልዩ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡
በዚህ ልዩ ጨረታ ውጤት መሰረትም የአንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ የምንዛሪ ዋጋ 135 ነጥብ 6185 ብር መሆኑን ይፋ አደርጓል።
ጨረታው ላይ 27 ባንኮች መሳተፋቸውን የገለጸው ብሄራዊ ባንኩ፤ የውጭ ምንዛሪ ጨረታው ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳትፎ የታየበት ነበር ብሏል።
በቀጣይ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝና ከዋጋና ከውጭ ምንዛሪ መረጋጋት ጋር በሚስማማ መልኩ ተጨማሪ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ ባንኩ አስታውቋል።
ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
የኢትዮጵያ የብሔራዊ ባንክ በልዩ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135 ብር ዋጋ መሸጡ ተገልጿል፡፡
ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደው የ60 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ልዩ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡
በዚህ ልዩ ጨረታ ውጤት መሰረትም የአንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ የምንዛሪ ዋጋ 135 ነጥብ 6185 ብር መሆኑን ይፋ አደርጓል።
ጨረታው ላይ 27 ባንኮች መሳተፋቸውን የገለጸው ብሄራዊ ባንኩ፤ የውጭ ምንዛሪ ጨረታው ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳትፎ የታየበት ነበር ብሏል።
በቀጣይ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝና ከዋጋና ከውጭ ምንዛሪ መረጋጋት ጋር በሚስማማ መልኩ ተጨማሪ ጨረታዎችን እንደሚያካሂድ ባንኩ አስታውቋል።
24600
13:28
25.02.2025
በኦሮሚያ ክልል ያለውን የፖለቲካ፣ የጸጥታ ችግሮችን እና ሰብዓዊ ቀውሶችን ለመፍታት በሚል የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ ፣የኦረሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ኦፌኮ እና በኦሮሚያ ክልል ከ16 በላይ የማህበረሰብ ተወካዮች፣ የሃይማኖት አባቶች አባገዳዎች የአራት ቀናት ምክክር አድርገዋል፡፡
ይህንን ጉዳይ በሚመለከት በዚህ ምክክር ላይ የተሳተፉትን የኦፌኮ ሊቀመንበርና አንጋፋ ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ጋር አዲስ ማለዳ ሰፋ ያለ ቆይታ አድርጋለች፡፡ ሙሉ ቃለመጠይቁን ከስር ባለው ማስፈንጠሪያ በመጫን ይከታተሉ
https://youtu.be/NlI3-vcUY1g?si=z4JdudWUGnxse2Re
ይህንን ጉዳይ በሚመለከት በዚህ ምክክር ላይ የተሳተፉትን የኦፌኮ ሊቀመንበርና አንጋፋ ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ጋር አዲስ ማለዳ ሰፋ ያለ ቆይታ አድርጋለች፡፡ ሙሉ ቃለመጠይቁን ከስር ባለው ማስፈንጠሪያ በመጫን ይከታተሉ
https://youtu.be/NlI3-vcUY1g?si=z4JdudWUGnxse2Re
17000
09:21
25.02.2025
በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር አካባቢ በተፈጸመ ጥቃት 13 ኢትዮጵያውያን ተገደሉ
ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
በኢትዮጵያ እና በኬንያ አሳ አጥማጆች መካከል በተፈጠረ የድንበር ግጭት 13 ኢትዮጵውያን ሲገደሉ፣ ሶስቱ ቆሥለዋል፤ በተጨማሪም ሁለት ዜጎች የገቡበት አልታወቀም፣ በአንፃሩ 22 ኬንያውያን የገቡበት መጥፋቱን ሬውተርስ ዘግቧል፡፡ ዓለም አቀፍ የመገናኛ አውታሩ መረጃውን የሁለቱም ሀገራት ባለስልጣናት አረጋግጠውልኛል ብሏል።
ግጭቱ ቅዳሜ አመሻሽ ላይ በኦሞ ወንዝ አካባቢ በሁለቱ ሀገሮች ድንበር ላይ መከሰቱን የኬንያ ቱርካና ካውንቲ አስተዳዳሪ ኤርሚያስ ሎሞሩካይ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
በሌላ በኩል ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ስየስ ቀበሌ ነዋሪዎች ነገሩኝ ብሎ አዲስ ስታንዳርድ እንደዘገበው፣ የኬንያ ታጣቂዎች “ስድስት ጀልባዎችን ጨምሮ 130 የሚደረሱ የአሣ ማጥመጃ መረቦች፣ እስከ 500 ሺህ የሚደርሱ ደረቅ አሣዎች እና በርካታ ንብረቶችን” መወሰዳቸውን ጽፏል።
በደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ዋና የመንግሥት ተጠሪ የሆኑት መሳይ ሊበን፤ “የኬንያ መንግሥት የኢትዮጵያን ድንበር አልፈው ለሚመጡ ታጣቂዎቹ ከተሽከርካሪ አንስቶ እስከ ተተኳሽ የጦር መሣሪያዎች ድጋፍ ማድረጉን” ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል።
የኬንያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኪፕቹምባ ሙርኮመን እሁድ ዕለት በኤክስ ገፃቸው ላይ እንደፃፉት፣ መንግሥት በድንበሩ ላይ ተጨማሪ ጥበቃ ማሰማራቱን እና "በሁለቱ ማኅበረሰቦች መካከል ሰላም ለመፍጠር" ከአዲስ አበባ ጋር እየተገናኘ ነው ብለዋል። ይሁን እንጂ በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት እስካሁን ያለው ነገር የለም፡፡
ኢትዮጵያ አንፃራዊ ሰላም ያለው የድንበር ግንኙነት ከኬንያ ጋር ያላት ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኬንያ በኩል የእርሻ እና ግጦሽ መሬትን በሃይል ለመንጠቅ እንደዚሁም ውሃ ፍለጋ የሚደረጉ መተናኮሶች በተደጋጋሚ እየተከሰቱ እንደሆነ ዘገባዎች ያመለክታሉ፡፡ እነዚህ ግጭቶቹ በአካባው ሽማግሌዎች፣ አለፍ ሲልም የአካባቢ የመንግሥት አስተዳደሮች እልባት ሲሰጡት መቆየቱ ይታወቃል፡፡
በተመሳሳይ በቅርቡ ከጅቡቲ የተነሳ ድሮን በኢትዮጵያ አፋር ክልል ጥቃት ማድረሱ በሃገር ውስጥ የተለያዩ አካላት ዘንድ ቁጣ የቀሰሰ ክስተት እንደነበር ይታወሳል፡፡ በደቡብ ሱዳን የሙርሌ ብሄር ጥቃት እና ተደጋጋሚ ትንኮሳም የቅርብ ጊዜ ትውስታ ሲሆን፣ አልፋሽጋን እንደምክንያት በመጥቀስ የሱዳን ታጣቂዎች በተደጋጋሚ ወደኢትዮጵያ ድንበር ዘልቀው እንደሚገቡ እና የፀጥታ ሥጋት እንደሚፈጥሩም ይታወቃል፡፡
ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
በኢትዮጵያ እና በኬንያ አሳ አጥማጆች መካከል በተፈጠረ የድንበር ግጭት 13 ኢትዮጵውያን ሲገደሉ፣ ሶስቱ ቆሥለዋል፤ በተጨማሪም ሁለት ዜጎች የገቡበት አልታወቀም፣ በአንፃሩ 22 ኬንያውያን የገቡበት መጥፋቱን ሬውተርስ ዘግቧል፡፡ ዓለም አቀፍ የመገናኛ አውታሩ መረጃውን የሁለቱም ሀገራት ባለስልጣናት አረጋግጠውልኛል ብሏል።
ግጭቱ ቅዳሜ አመሻሽ ላይ በኦሞ ወንዝ አካባቢ በሁለቱ ሀገሮች ድንበር ላይ መከሰቱን የኬንያ ቱርካና ካውንቲ አስተዳዳሪ ኤርሚያስ ሎሞሩካይ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
በሌላ በኩል ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ስየስ ቀበሌ ነዋሪዎች ነገሩኝ ብሎ አዲስ ስታንዳርድ እንደዘገበው፣ የኬንያ ታጣቂዎች “ስድስት ጀልባዎችን ጨምሮ 130 የሚደረሱ የአሣ ማጥመጃ መረቦች፣ እስከ 500 ሺህ የሚደርሱ ደረቅ አሣዎች እና በርካታ ንብረቶችን” መወሰዳቸውን ጽፏል።
በደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ዋና የመንግሥት ተጠሪ የሆኑት መሳይ ሊበን፤ “የኬንያ መንግሥት የኢትዮጵያን ድንበር አልፈው ለሚመጡ ታጣቂዎቹ ከተሽከርካሪ አንስቶ እስከ ተተኳሽ የጦር መሣሪያዎች ድጋፍ ማድረጉን” ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል።
የኬንያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኪፕቹምባ ሙርኮመን እሁድ ዕለት በኤክስ ገፃቸው ላይ እንደፃፉት፣ መንግሥት በድንበሩ ላይ ተጨማሪ ጥበቃ ማሰማራቱን እና "በሁለቱ ማኅበረሰቦች መካከል ሰላም ለመፍጠር" ከአዲስ አበባ ጋር እየተገናኘ ነው ብለዋል። ይሁን እንጂ በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት እስካሁን ያለው ነገር የለም፡፡
ኢትዮጵያ አንፃራዊ ሰላም ያለው የድንበር ግንኙነት ከኬንያ ጋር ያላት ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኬንያ በኩል የእርሻ እና ግጦሽ መሬትን በሃይል ለመንጠቅ እንደዚሁም ውሃ ፍለጋ የሚደረጉ መተናኮሶች በተደጋጋሚ እየተከሰቱ እንደሆነ ዘገባዎች ያመለክታሉ፡፡ እነዚህ ግጭቶቹ በአካባው ሽማግሌዎች፣ አለፍ ሲልም የአካባቢ የመንግሥት አስተዳደሮች እልባት ሲሰጡት መቆየቱ ይታወቃል፡፡
በተመሳሳይ በቅርቡ ከጅቡቲ የተነሳ ድሮን በኢትዮጵያ አፋር ክልል ጥቃት ማድረሱ በሃገር ውስጥ የተለያዩ አካላት ዘንድ ቁጣ የቀሰሰ ክስተት እንደነበር ይታወሳል፡፡ በደቡብ ሱዳን የሙርሌ ብሄር ጥቃት እና ተደጋጋሚ ትንኮሳም የቅርብ ጊዜ ትውስታ ሲሆን፣ አልፋሽጋን እንደምክንያት በመጥቀስ የሱዳን ታጣቂዎች በተደጋጋሚ ወደኢትዮጵያ ድንበር ዘልቀው እንደሚገቡ እና የፀጥታ ሥጋት እንደሚፈጥሩም ይታወቃል፡፡
12500
17:46
24.02.2025
imageImage preview is unavailable
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በነገው ዕለት 60 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለጨረታ ሊያቀርብ መሆኑን አስታወቀ
ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ነገ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡
በዚህም ጨረታ የሚቀርበው የውጭ ምንዛሪ መጠን 60 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ሲሆን ጨረታው ለሁሉም ባንኮች ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል።
እንዲሁም ከቅርብ ወራት ወዲህ ወርቅን ወደ ውጭ የመላክ ብቸኛ ሥልጣን ላለው ብሔራዊ ባንክ የሚቀርበው የወርቅ መጠን በመጨመሩ ምክንያት የባንኩ ዓለም አቀፍ የውጭ ምንዛሪ መጠባበቂያ ክምችት እጅግ አበረታች መሆኑም ተመላክቷል፡፡
ይሁን እንጂ የብሔራዊ ባንኩ የውጭ ምንዛሪ ፍሰት መጨመር የሪፎርሙ ጥሩና አዎንታዊ ውጤት ቢሆንም የማዕከላዊ ባንኩን ጥብቅ የገንዘብ ዕድገት ፖሊሲና የዋጋ ንረት ግብ ስኬት በማያደናቅፍ መልኩ ሊተገበር እንደሚገ አሳስቧል፡፡
በመሆኑም ከባንኩ የወርቅ ግዥ ጋር በተያያዘ የሚከሰተውን የገንዘብ አቅርቦት ዕድገት ለማገናዘብና በማዕከላዊ ባንኩ እጅ ካለው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ክምችት ከፊሉን ለግሉ ዘርፍ በመስጠት በገበያው ላይ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦትን ለማሻሻል ባንኩ የተወሰነ የውጭ ምንዛሪ ለባንኮች በጨረታ ለመሸጥ መወሰኑን አስታውቋል፡፡
ባንኩ በቀጣይ ጊዜ የውጭ ምንዛሪ ገበያ ሁኔታን በቅርበት በመከታተል እንደ አስፈላጊነቱ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሪ ሽያጮችን እንደሚያካሂድ ተጠቅሷል፡፡
በተጨማሪም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራምን ተከትሎ የኢትዮጵያ የውጭ ክፍያ ሚዛን በተለይም የወጪ ንግድ፣ ሐዋላና የካፒታል ፍሰት በከፍተኛ ደረጃ መሻሻል ማሳየቱን ባወጣው መግለጫ አመላክቷል፡፡
ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ነገ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡
በዚህም ጨረታ የሚቀርበው የውጭ ምንዛሪ መጠን 60 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ሲሆን ጨረታው ለሁሉም ባንኮች ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል።
እንዲሁም ከቅርብ ወራት ወዲህ ወርቅን ወደ ውጭ የመላክ ብቸኛ ሥልጣን ላለው ብሔራዊ ባንክ የሚቀርበው የወርቅ መጠን በመጨመሩ ምክንያት የባንኩ ዓለም አቀፍ የውጭ ምንዛሪ መጠባበቂያ ክምችት እጅግ አበረታች መሆኑም ተመላክቷል፡፡
ይሁን እንጂ የብሔራዊ ባንኩ የውጭ ምንዛሪ ፍሰት መጨመር የሪፎርሙ ጥሩና አዎንታዊ ውጤት ቢሆንም የማዕከላዊ ባንኩን ጥብቅ የገንዘብ ዕድገት ፖሊሲና የዋጋ ንረት ግብ ስኬት በማያደናቅፍ መልኩ ሊተገበር እንደሚገ አሳስቧል፡፡
በመሆኑም ከባንኩ የወርቅ ግዥ ጋር በተያያዘ የሚከሰተውን የገንዘብ አቅርቦት ዕድገት ለማገናዘብና በማዕከላዊ ባንኩ እጅ ካለው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ክምችት ከፊሉን ለግሉ ዘርፍ በመስጠት በገበያው ላይ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦትን ለማሻሻል ባንኩ የተወሰነ የውጭ ምንዛሪ ለባንኮች በጨረታ ለመሸጥ መወሰኑን አስታውቋል፡፡
ባንኩ በቀጣይ ጊዜ የውጭ ምንዛሪ ገበያ ሁኔታን በቅርበት በመከታተል እንደ አስፈላጊነቱ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሪ ሽያጮችን እንደሚያካሂድ ተጠቅሷል፡፡
በተጨማሪም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራምን ተከትሎ የኢትዮጵያ የውጭ ክፍያ ሚዛን በተለይም የወጪ ንግድ፣ ሐዋላና የካፒታል ፍሰት በከፍተኛ ደረጃ መሻሻል ማሳየቱን ባወጣው መግለጫ አመላክቷል፡፡
10800
13:44
24.02.2025
imageImage preview is unavailable
የእንቁላል ዋጋ ጭማሪ እጅግ እያሻቀበ በመሆኑ መንግስት ሊቆጣጠረው ይገባል - ነዋሪዎች
ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች እየተስተዋለ የሚገኘው የእንቁላል ዋጋ ጭማሬ የተጋነነ መሆኑን ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
አስር ብር እና ከዛ በታች ስንገዛ የቆየነው እንቁላል አሁን ሀያ ብር እና ከዛ በላይ እየተሸጠ ነው፤ ይህን ያህል የዋጋ ልዩነት በወራት ውስጥ መምጣቱ ከማህበረሰቡ የመግዛት አቅም በላይ ነው ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
አዲስ ማለዳ ባደረገችው ማጣራት የእንቁላል ዋጋ እንደየ አካባቢው የሚለያይ ሲሆን ከ16 ብር እስከ 20 ብር ድረስ እየተሸጠ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ዋጋው አሳሳቢ ነው ያሉት ነዋሪዎች፤ እንቁላልን እንኳን የዘወትር ምግብ ልናደርገው፣ የበዓል ዕለት ለማከተትም ተቸግረናል ይላሉ፡፡ ዋጋው ህብረተሰቡ ከሚያገኘው ገቢ ጋር ተመጣጣኝ ባለመሆኑ መንግሥት ቁጥጥር እንዲያደርግበት አሳስበዋል፡፡
የዋጋው መናር መንስኤ ምንድነው ስትል አዲስ ማለዳ ዶሮ እና የዶሮ ተዋጽኦ አቅራቢዎችን አነጋግራለች፡፡
በመሆኑም ከአቅራቢው እስከ ተጠቃሚው እጅ እስኪደርስ ብዙ ውጣውረዶች መኖራቸውን ገልጸው ነገር ግን የዶሮ መኖ የዋጋ ጭማሬ እንደ አንድ ምክንያት ሊታይ እንደሚችል ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የእንስሳት እርባታ እና የዶሮ ተዋጽኦ አቅራቢ ገልጸዋል፡፡
አክለውም ከአቅራቢው ወይም ከዶሮ አርቢው ተረክቦ እስከሚያከፋፍሉት ከዛም ለተጠቃሚው እስከሚያደርሱት ድረስ የሚታይ የዋጋ ለውጥ መኖሩን፤ እንዲሁም የትራንስፖርት እና የነዳጅ ዋጋ ጭማሬ አንዱ በሌላው ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
በተጨማሪም ነጋዴው ከአላስፈላጊ ትርፍ መሰብሰብ ቢቆጠብ እና ምርቶቹን በተገቢው ዋጋ ቢያቀርብ የራሱ የሆነ ለውጥ እንደሚኖረውም ጠቁመዋል፡፡
ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች እየተስተዋለ የሚገኘው የእንቁላል ዋጋ ጭማሬ የተጋነነ መሆኑን ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
አስር ብር እና ከዛ በታች ስንገዛ የቆየነው እንቁላል አሁን ሀያ ብር እና ከዛ በላይ እየተሸጠ ነው፤ ይህን ያህል የዋጋ ልዩነት በወራት ውስጥ መምጣቱ ከማህበረሰቡ የመግዛት አቅም በላይ ነው ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
አዲስ ማለዳ ባደረገችው ማጣራት የእንቁላል ዋጋ እንደየ አካባቢው የሚለያይ ሲሆን ከ16 ብር እስከ 20 ብር ድረስ እየተሸጠ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
ዋጋው አሳሳቢ ነው ያሉት ነዋሪዎች፤ እንቁላልን እንኳን የዘወትር ምግብ ልናደርገው፣ የበዓል ዕለት ለማከተትም ተቸግረናል ይላሉ፡፡ ዋጋው ህብረተሰቡ ከሚያገኘው ገቢ ጋር ተመጣጣኝ ባለመሆኑ መንግሥት ቁጥጥር እንዲያደርግበት አሳስበዋል፡፡
የዋጋው መናር መንስኤ ምንድነው ስትል አዲስ ማለዳ ዶሮ እና የዶሮ ተዋጽኦ አቅራቢዎችን አነጋግራለች፡፡
በመሆኑም ከአቅራቢው እስከ ተጠቃሚው እጅ እስኪደርስ ብዙ ውጣውረዶች መኖራቸውን ገልጸው ነገር ግን የዶሮ መኖ የዋጋ ጭማሬ እንደ አንድ ምክንያት ሊታይ እንደሚችል ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የእንስሳት እርባታ እና የዶሮ ተዋጽኦ አቅራቢ ገልጸዋል፡፡
አክለውም ከአቅራቢው ወይም ከዶሮ አርቢው ተረክቦ እስከሚያከፋፍሉት ከዛም ለተጠቃሚው እስከሚያደርሱት ድረስ የሚታይ የዋጋ ለውጥ መኖሩን፤ እንዲሁም የትራንስፖርት እና የነዳጅ ዋጋ ጭማሬ አንዱ በሌላው ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
በተጨማሪም ነጋዴው ከአላስፈላጊ ትርፍ መሰብሰብ ቢቆጠብ እና ምርቶቹን በተገቢው ዋጋ ቢያቀርብ የራሱ የሆነ ለውጥ እንደሚኖረውም ጠቁመዋል፡፡
9900
12:59
24.02.2025
imageImage preview is unavailable
ከባድ ድንጋጤን የፈጠረ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ
ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ እሁድ ሌሊት 8 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል አስታውቋል፡፡
ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የመሬት መንቀጥቀጥ ያስከተለው ንዝረት መዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል።
የመሬት መንቀጥቀጡ የተነሳቀውከጭሮ ከተማ 60 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ ሲሆን በአዋሽም “ቀላል” የሆነ ንዝረት ማስከተሉን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጦችን የሚመዘግበው “ቮልካኖ ዲስከቨሪ” ገልጿል።
ንዝረቱም በድሬዳዋ፣ ሂርና፣ በዴሳ፣ ገለምሶ፣ ደደር፣ አቦምሳ፣ ገዋኔ፣ መተሐራ፣ አዳማ፣ ወንጂ፣ ሞጆ እና ቢሾፍቱ ከተሞችን ማዳረሱን እንዲሁም ተመሳሳይ መጠን ያለው ንዝረት በደብረሲና፣ ደብረ ብርሃን፣ ከሚሴ፣ ባቲ፣ ኮምቦልቻ እና ደሴ ድረስ መሰማቱንም ተመላክቷል፡፡
ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 (#አዲስ_ማለዳ)
በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ እሁድ ሌሊት 8 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል አስታውቋል፡፡
ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የመሬት መንቀጥቀጥ ያስከተለው ንዝረት መዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል።
የመሬት መንቀጥቀጡ የተነሳቀውከጭሮ ከተማ 60 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ ሲሆን በአዋሽም “ቀላል” የሆነ ንዝረት ማስከተሉን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጦችን የሚመዘግበው “ቮልካኖ ዲስከቨሪ” ገልጿል።
ንዝረቱም በድሬዳዋ፣ ሂርና፣ በዴሳ፣ ገለምሶ፣ ደደር፣ አቦምሳ፣ ገዋኔ፣ መተሐራ፣ አዳማ፣ ወንጂ፣ ሞጆ እና ቢሾፍቱ ከተሞችን ማዳረሱን እንዲሁም ተመሳሳይ መጠን ያለው ንዝረት በደብረሲና፣ ደብረ ብርሃን፣ ከሚሴ፣ ባቲ፣ ኮምቦልቻ እና ደሴ ድረስ መሰማቱንም ተመላክቷል፡፡
13700
08:27
24.02.2025
imageImage preview is unavailable
ለቀድሞ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ተሰጠ።
ዓርብ የካቲት 14 ቀን 2017(#አዲስ_ማለዳ)
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1. አቶ ያደሳ ነጋሳ
በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ
2. አቶ ኦሮሚያ ረቡማ
የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ ምክትል ኃላፊ፣
3. አቶ ቶሌራ ረጋሳ
የኦሮሚያ ክልል ጸጥታና አሥተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
ዓርብ የካቲት 14 ቀን 2017(#አዲስ_ማለዳ)
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1. አቶ ያደሳ ነጋሳ
በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ
2. አቶ ኦሮሚያ ረቡማ
የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ ምክትል ኃላፊ፣
3. አቶ ቶሌራ ረጋሳ
የኦሮሚያ ክልል ጸጥታና አሥተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
ለቀድሞ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ተሰጠ።
ዓርብ የካቲት 14 ቀን 2017(#አዲስ_ማለዳ)
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1. አቶ ያደሳ ነጋሳ
በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ
2. አቶ ኦሮሚያ ረቡማ
የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ ምክትል ኃላፊ፣
3. አቶ ቶሌራ ረጋሳ
የኦሮሚያ ክልል ጸጥታና አሥተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
ዓርብ የካቲት 14 ቀን 2017(#አዲስ_ማለዳ)
የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች ሹመት ሰጥቷል፡፡
በዚህ መሰረት፡-
1. አቶ ያደሳ ነጋሳ
በቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ
2. አቶ ኦሮሚያ ረቡማ
የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ ምክትል ኃላፊ፣
3. አቶ ቶሌራ ረጋሳ
የኦሮሚያ ክልል ጸጥታና አሥተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
13700
11:52
21.02.2025
imageImage preview is unavailable
ምክር ቤቱ የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን ለአንድ ዓመት አራዘመ
ማክሰኞ የካቲት 11 ቀን 2017(#አዲስ_ማለዳ)
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን ለአንድ አመት አራዝሟል።
የኮሚሽኑን የስራ ዘመን ለማራዘም የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ፤ በሶስት የፓርላማ አባላት ተቃውሞ በአብላጫ ጽምጽ ጸድቋል።
መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለተፈጠሩ ልዩነቶች “ወሳኝ ምክንያቶችን የመለየት” እና ውይይቶች የሚካሄዱባቸውን ርዕሰ ጉዳዮች በመለየት “ምክክር እንዲደረግባቸው የማመቻቸት” ዓላማ ይዞ የተቋቋመው ኮሚሽኑ፤ በአዋጅ የተቀመጠለት የስራ ዘመን ሶስት ዓመት እንደነበር ይታወቃል።
ፓርላማው ኮሚሽኑ ለተጨማሪ አንድ ዓመት በስራ ላይ እንዲቆይ ውሳኔ ከማሳለፉ አስቀድሞ፤ የተቋሙን የሶስት ዓመታት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አዳምጧል።
ሪፖርቱን ለፓርላማ አባላት በንባብ ያቀረቡት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ፤ ኮሚሽኑ በዚህ ጊዜ ውስጥ የምክክር፣ የአጀንዳ መለየት እና ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ስራዎችን በ10 ክልሎች እና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች ማጠናቀቁን አስታውቀዋል።
አባላቱ ኮሚሽኑ በተሰጠው ተጨማሪ የስራ ዘመን ተጠባቂ ቀሪ ስራዎችን እንዲያጠናቅቅ ጠይቀዋል።
ማክሰኞ የካቲት 11 ቀን 2017(#አዲስ_ማለዳ)
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን ለአንድ አመት አራዝሟል።
የኮሚሽኑን የስራ ዘመን ለማራዘም የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ፤ በሶስት የፓርላማ አባላት ተቃውሞ በአብላጫ ጽምጽ ጸድቋል።
መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለተፈጠሩ ልዩነቶች “ወሳኝ ምክንያቶችን የመለየት” እና ውይይቶች የሚካሄዱባቸውን ርዕሰ ጉዳዮች በመለየት “ምክክር እንዲደረግባቸው የማመቻቸት” ዓላማ ይዞ የተቋቋመው ኮሚሽኑ፤ በአዋጅ የተቀመጠለት የስራ ዘመን ሶስት ዓመት እንደነበር ይታወቃል።
ፓርላማው ኮሚሽኑ ለተጨማሪ አንድ ዓመት በስራ ላይ እንዲቆይ ውሳኔ ከማሳለፉ አስቀድሞ፤ የተቋሙን የሶስት ዓመታት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አዳምጧል።
ሪፖርቱን ለፓርላማ አባላት በንባብ ያቀረቡት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ፤ ኮሚሽኑ በዚህ ጊዜ ውስጥ የምክክር፣ የአጀንዳ መለየት እና ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ስራዎችን በ10 ክልሎች እና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች ማጠናቀቁን አስታውቀዋል።
አባላቱ ኮሚሽኑ በተሰጠው ተጨማሪ የስራ ዘመን ተጠባቂ ቀሪ ስራዎችን እንዲያጠናቅቅ ጠይቀዋል።
17100
10:31
18.02.2025
imageImage preview is unavailable
ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበት ቀንሷል ቢልም ተቃራኒ ሪፖርት መውጣቱ ተገለጸ
ማክሰኞ የካቲት 11 ቀን 2017 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የሀገሪቱ የዋጋ ግሽበት በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን ባወጣው የእስታትስቲክስ ሪፖርት ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
ይህም በባለፈው አመት ጥር ወር ከነበረበት 29.4 በመቶ ወደ 15.5 በመቶ ዝቅ ያለ ሲሆን ይህም 13.9 በመቶ ማሽቆልቆሉን የሚያመለክት መሆኑን ገልጾ ነበር፡፡
እንዲሁም የምግብ ግሽበት በ16.6 በመቶ እና በምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ ግሽበት በ10.2 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል ተብሏል።
ይሁን እንጂ ትሬዲን ኢኮኖሚክስ ተደረገ ባለው ጥናት ከብሄራዊ ባንክ ሪፖርት ጋር ተቃራኒ የሆነ ቁጥር መመዝገቡን ገልጿል።
በመሆኑም የኢትዮጵያ አመታዊ የዋጋ ግሽፈት 17 በመቶ እንደሆነ ያስታወቀ ሲሆን የብሄራዊ ባንክ ካወጣው ቁጥር ጭማሪ የሚያሳይ ነው፡፡
ሁለቱም ሪፖርቶች የቁጥር ልዩነት ቢኖራቸውም የዋጋ ግሽበት እንደ አጠቃላይ ከነበረበት መቀነሱን አመላክተዋል፡፡
ማክሰኞ የካቲት 11 ቀን 2017 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የሀገሪቱ የዋጋ ግሽበት በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን ባወጣው የእስታትስቲክስ ሪፖርት ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
ይህም በባለፈው አመት ጥር ወር ከነበረበት 29.4 በመቶ ወደ 15.5 በመቶ ዝቅ ያለ ሲሆን ይህም 13.9 በመቶ ማሽቆልቆሉን የሚያመለክት መሆኑን ገልጾ ነበር፡፡
እንዲሁም የምግብ ግሽበት በ16.6 በመቶ እና በምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ ግሽበት በ10.2 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል ተብሏል።
ይሁን እንጂ ትሬዲን ኢኮኖሚክስ ተደረገ ባለው ጥናት ከብሄራዊ ባንክ ሪፖርት ጋር ተቃራኒ የሆነ ቁጥር መመዝገቡን ገልጿል።
በመሆኑም የኢትዮጵያ አመታዊ የዋጋ ግሽፈት 17 በመቶ እንደሆነ ያስታወቀ ሲሆን የብሄራዊ ባንክ ካወጣው ቁጥር ጭማሪ የሚያሳይ ነው፡፡
ሁለቱም ሪፖርቶች የቁጥር ልዩነት ቢኖራቸውም የዋጋ ግሽበት እንደ አጠቃላይ ከነበረበት መቀነሱን አመላክተዋል፡፡
13000
09:06
18.02.2025
close
New items
Selected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий