
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
26.8

Advertising on the Telegram channel «Sheger Press️️»
6
New information
Information is delivered through the channel without delay or overnight
Over 40,000 Subscribers Interactive and Highly Active Audience, Stay in a Business and Stay ahead of your Competitors.
You can advertise here with us
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$66.00$66.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
አዋጭ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ብር ለሜቄዶንያ ለገሰ
አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ለሜቄዶንያ 2,500,000 (ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ )ብር ለግሷል።
አንድ ሚሊየን ብር በቁጠባና ብድር አንድ ሚሊየን በፋውንዴሽኑ አምስት መቶ ሺህ ብር ከሰራተኞቹና ከአባላት በአጠቃላይ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ለመቅዶኒያ አስገብቷል።
በቀጣይም በየአመቱ አንድ ሚሊየን ብር ለመስጠት ቃል ገብተዋል።
@sheger_press
@sheger_press
አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ለሜቄዶንያ 2,500,000 (ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ )ብር ለግሷል።
አንድ ሚሊየን ብር በቁጠባና ብድር አንድ ሚሊየን በፋውንዴሽኑ አምስት መቶ ሺህ ብር ከሰራተኞቹና ከአባላት በአጠቃላይ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ለመቅዶኒያ አስገብቷል።
በቀጣይም በየአመቱ አንድ ሚሊየን ብር ለመስጠት ቃል ገብተዋል።
@sheger_press
@sheger_press
አዋጭ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ብር ለሜቄዶንያ ለገሰ
አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ለሜቄዶንያ 2,500,000 (ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ )ብር ለግሷል።
አንድ ሚሊየን ብር በቁጠባና ብድር አንድ ሚሊየን በፋውንዴሽኑ አምስት መቶ ሺህ ብር ከሰራተኞቹና ከአባላት በአጠቃላይ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ለመቅዶኒያ አስገብቷል።
በቀጣይም በየአመቱ አንድ ሚሊየን ብር ለመስጠት ቃል ገብተዋል።
@sheger_press
@sheger_press
አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ለሜቄዶንያ 2,500,000 (ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ )ብር ለግሷል።
አንድ ሚሊየን ብር በቁጠባና ብድር አንድ ሚሊየን በፋውንዴሽኑ አምስት መቶ ሺህ ብር ከሰራተኞቹና ከአባላት በአጠቃላይ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ለመቅዶኒያ አስገብቷል።
በቀጣይም በየአመቱ አንድ ሚሊየን ብር ለመስጠት ቃል ገብተዋል።
@sheger_press
@sheger_press
2600
06:33
22.02.2025
imageImage preview is unavailable
473, 000,000 ብር ደረሰ‼️
ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ የገቢ ማሰባሰቢ እየተካሄደ በሚገኘው መርሀ ግብር ላይ 470,000,000 (አራት መቶ ሰባ ሚሊዮን) ብር መሰብሰብ ተችሏል።
አስራ አራተኛው ቀኑን በያዘው በዚህ የበጎ ዓላማ ድጋፍ በመላው ዓለም የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን እየተረባረቡ ይገኛሉ።
መርሀ ግብሩን በSeifu On Ebs በማህበራዊ ሚዲያ በቀጥታ ስርጭት ለተመካቾች እየደረሰ ሲሆን፣ ከተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት የመጡ መምህራን፣ የኪነ ጥበብ ሰዎች እና የሚዲያ ባለሞያዎች መድረኩን በማድመቅ ለጋሾችን በማበረታታት ላይ ናቸው።
አሁንም በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ "ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው" የምትሉ ወገኖች ድጋፋችሁን እንድትቀጥሉ አዘጋጆቹ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
@sheger_press
@sheger_press
ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ የገቢ ማሰባሰቢ እየተካሄደ በሚገኘው መርሀ ግብር ላይ 470,000,000 (አራት መቶ ሰባ ሚሊዮን) ብር መሰብሰብ ተችሏል።
አስራ አራተኛው ቀኑን በያዘው በዚህ የበጎ ዓላማ ድጋፍ በመላው ዓለም የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን እየተረባረቡ ይገኛሉ።
መርሀ ግብሩን በSeifu On Ebs በማህበራዊ ሚዲያ በቀጥታ ስርጭት ለተመካቾች እየደረሰ ሲሆን፣ ከተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት የመጡ መምህራን፣ የኪነ ጥበብ ሰዎች እና የሚዲያ ባለሞያዎች መድረኩን በማድመቅ ለጋሾችን በማበረታታት ላይ ናቸው።
አሁንም በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ "ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው" የምትሉ ወገኖች ድጋፋችሁን እንድትቀጥሉ አዘጋጆቹ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
@sheger_press
@sheger_press
2500
06:18
22.02.2025
imageImage preview is unavailable
በአማራ ክልል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎችና በፋኖ ታጣቂዎች ግጭት ከተፈጠረ ወዲህ፣ በክልሉ እስከታችኛው የመንግሥት መዋቅር ያሉ አመራሮች ከሥራ መልቀቅ እንደማይፈቀድላቸው ተሰምቷል ።
አመራሮቹ ከአመራርነት ተነስተው በባለሙያ የሥራ መደብ ለመቀጠል እንኳ ጥያቄያቸው ተቀባይነት እንደማያገኝ የተለያዩ አመራሮችን ተናግረዋል ።
በባሕርዳር ከተማ አንድ የክፍለ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ኃላፊ በፋኖ ታጣቂዎች ታግተው 700 ሺሕ ብር ገደማ ከፍለው ከተለቀቁ በኋላ በኃላፊነት መቀጠል እንደማይፈልጉ ቢያሳውቁም፣ ጥያቄያቸው ውድቅ እንደተደረገም ምንጮች ተተናግረዋል።
ምንጮቹ፣ ሥራ ለመልቀቅ የሚጠይቅ አመራር፣ "የጽንፈኛው ቡድን" ደጋፊ ነህ ተብሎ ሊጠረጠርና ሊታሠር ይችላል ብለዋል። የከተማዋ ኮማንድ ፖስት ከታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል የሚጠረጥራቸው አመራሮች በዳንግላ ከተማ ወደሚገኝ የተሃድሶ ማሠልጠኛ እንደሚላኩም ተገልጧል።
ከታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ስለተጠረጠሩ ብቻ አለቆቻቸው ከሕግ ውጭ ከሥራ ያባረሯቸው ኹለት የከተማዋ አመራሮችን እንደሚያውቁም አንድ ምንጩ ለዋዜማ ተናግረዋል።)waZema)
@sheger_press
@sheger_press
አመራሮቹ ከአመራርነት ተነስተው በባለሙያ የሥራ መደብ ለመቀጠል እንኳ ጥያቄያቸው ተቀባይነት እንደማያገኝ የተለያዩ አመራሮችን ተናግረዋል ።
በባሕርዳር ከተማ አንድ የክፍለ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ኃላፊ በፋኖ ታጣቂዎች ታግተው 700 ሺሕ ብር ገደማ ከፍለው ከተለቀቁ በኋላ በኃላፊነት መቀጠል እንደማይፈልጉ ቢያሳውቁም፣ ጥያቄያቸው ውድቅ እንደተደረገም ምንጮች ተተናግረዋል።
ምንጮቹ፣ ሥራ ለመልቀቅ የሚጠይቅ አመራር፣ "የጽንፈኛው ቡድን" ደጋፊ ነህ ተብሎ ሊጠረጠርና ሊታሠር ይችላል ብለዋል። የከተማዋ ኮማንድ ፖስት ከታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል የሚጠረጥራቸው አመራሮች በዳንግላ ከተማ ወደሚገኝ የተሃድሶ ማሠልጠኛ እንደሚላኩም ተገልጧል።
ከታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ስለተጠረጠሩ ብቻ አለቆቻቸው ከሕግ ውጭ ከሥራ ያባረሯቸው ኹለት የከተማዋ አመራሮችን እንደሚያውቁም አንድ ምንጩ ለዋዜማ ተናግረዋል።)waZema)
@sheger_press
@sheger_press
2300
06:07
22.02.2025
imageImage preview is unavailable
የኤርትራ መንግሥት ከ60 አመት በታች ያሉ ዜጎቹ ወደካምፕ እንዲገቡ አዘዘ
የኤርትራ መንግሥት ያገቡና የልጆች እናት የሆኑ ሴቶችን ጨምሮ እድሜአቸው ከ60 አመት በታች የሆኑ ዜጎቹ እንዲዘመገቡና ወደ ካምፕ እንዲገቡ ትዕዛዝ አስተላለፈ።
ወታደራዊ ግዳጁ ከዚህ በፊት በውትድርና ላይ የነበሩ ዜጎችን የሚጨምር ሲሆን፤ ስልጠናውን የወሰዱ አካላትም በተጠባባቂነት እንዲቆዩ ይደረጋል ተብሏል።
በተጨማሪም ያገቡ እና ልጆች ያሏቸው ሴት ወታደሮች ወደ ቀድሞ ወታደራዊ ክፍላቸው እንዲመለሱ ታዝዘዋል።
በወታደራዊ ግዳጁ መመሪያ መሰረት ዕድሜያቸው ከ50 አመት በታች የሆኑ ግለሰቦች ከሀገር እንዳይወጡ የተከለከሉ ሲሆን፤ ይህም የግዳጅ ምልመላው ጥብቅ መሆኑን የሚያመላክት ነው ተብሏል።
የወታደራዊ ግዳጁን መመሪያ ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደቦች ተጥለዋል።
የክልል አስተዳደሮች ለወታደራዊ ግዳጅ የሚመለምሏቸውን ዜጎች የማሰባሰብ፣ የመመዝገብ እና የማሳወቅ ስራ መጀመራቸውንም ዘገባዎች አመላክተዋል።
ለወታደራዊ ግዳጅ ምልመላው ድንገተኛ እና ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ቅስቀሳ እየተደረገ ሲሆን፤ ይህም በኤርትራ ህዝብ ዘንድ ድንጋጤ ፈጥሯል።
የኤርትራ መንግሥት ለሌላ ዙር የትጥቅ ግጭት እየተዘጋጀ ነው የሚል ስጋትም እየጨመረ መምጣቱ ተጠቅሷል።
ቀደም ሲል ከወታደራዊ አገልግሎት በተለያየ ምክንያት የወጡትን ጨምሮ የሲቪል ዜጎችን በግዳጅ መልሶ ማሰባሰብ የመንግስትን የማያቋርጥ ወታደራዊ ፖሊሲ እና መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶችን ችላ ባይነት እንደሚያሳይ በውጭ የሚገኙ የኤርትራ ሕዝብ ተቆርቋሪ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
@sheger_press
@sheger_press
የኤርትራ መንግሥት ያገቡና የልጆች እናት የሆኑ ሴቶችን ጨምሮ እድሜአቸው ከ60 አመት በታች የሆኑ ዜጎቹ እንዲዘመገቡና ወደ ካምፕ እንዲገቡ ትዕዛዝ አስተላለፈ።
ወታደራዊ ግዳጁ ከዚህ በፊት በውትድርና ላይ የነበሩ ዜጎችን የሚጨምር ሲሆን፤ ስልጠናውን የወሰዱ አካላትም በተጠባባቂነት እንዲቆዩ ይደረጋል ተብሏል።
በተጨማሪም ያገቡ እና ልጆች ያሏቸው ሴት ወታደሮች ወደ ቀድሞ ወታደራዊ ክፍላቸው እንዲመለሱ ታዝዘዋል።
በወታደራዊ ግዳጁ መመሪያ መሰረት ዕድሜያቸው ከ50 አመት በታች የሆኑ ግለሰቦች ከሀገር እንዳይወጡ የተከለከሉ ሲሆን፤ ይህም የግዳጅ ምልመላው ጥብቅ መሆኑን የሚያመላክት ነው ተብሏል።
የወታደራዊ ግዳጁን መመሪያ ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደቦች ተጥለዋል።
የክልል አስተዳደሮች ለወታደራዊ ግዳጅ የሚመለምሏቸውን ዜጎች የማሰባሰብ፣ የመመዝገብ እና የማሳወቅ ስራ መጀመራቸውንም ዘገባዎች አመላክተዋል።
ለወታደራዊ ግዳጅ ምልመላው ድንገተኛ እና ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ቅስቀሳ እየተደረገ ሲሆን፤ ይህም በኤርትራ ህዝብ ዘንድ ድንጋጤ ፈጥሯል።
የኤርትራ መንግሥት ለሌላ ዙር የትጥቅ ግጭት እየተዘጋጀ ነው የሚል ስጋትም እየጨመረ መምጣቱ ተጠቅሷል።
ቀደም ሲል ከወታደራዊ አገልግሎት በተለያየ ምክንያት የወጡትን ጨምሮ የሲቪል ዜጎችን በግዳጅ መልሶ ማሰባሰብ የመንግስትን የማያቋርጥ ወታደራዊ ፖሊሲ እና መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶችን ችላ ባይነት እንደሚያሳይ በውጭ የሚገኙ የኤርትራ ሕዝብ ተቆርቋሪ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
@sheger_press
@sheger_press
2300
06:01
22.02.2025
imageImage preview is unavailable
ነባሩ ፓስፖርት ምን ይሆናል?
የኢሜግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ኢ-ፓስፖርት ዛሬ ይፋ አድርጏል::አዲሱ ኢ-ፓስፖርት የአንድን ግለሰብ ባዮሜትሪክ መረጃ ጨምሮ የጣት አሻራዎችን፣ የፊት ለይቶ ማወቂያ እና የኤሌክትሮኒክስ ቺፕስ ያካተተ እንደሆነ ተገልጿል።ይህን ተከትሎ ታዲያ አሁን አገልግሎት ላይ ያለው ነባሩ ፓስፖርት ምን ሊሆን ነው? የሚል ጥያቄ ያስነሳል::
የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ይፋ እንዳደረገው ነባሩ ፓስፖርት የአገልግሎት ጊዜው እስከሚያበቃ ድረስ ስራ ላይ ይውላል::ቀደም ሲል ፓስፖርት የነበራቸው የፓስፖርቱ የአገልግሎት ጊዜው እስኪያበቃ መጠቀም እንደሚችሉ ታውቋል::
አዲሱን ፓስፖርት መቀየር የሚፈልጉ ከሆነ ግን አሻራ ከሰጡ በኋላ በአስር ቀናት ውስጥ ፓስፖርቱ በእጃቸው እንደሚገባ ነው የተገለፀው፡፡በሂደት ግን ነባሩ ፓስፖርት በአዲሱ የኢ-ፓስፖርት እንደሚተካ አገልግሎቱ ይፋ አድርጏል::ከዚህ ቀደም ለ125 አመታት ኢትዮጵያ ትጠቀምበት የነበረውን የማንዋል ፓስፖርት ወደቴክኖሎጂ ለመቀየር በማሰብ ነው አዲሱ ፓስፖርት ይፋ የተደረገው::
Via EBC
@sheger_press
@sheger_press
የኢሜግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ኢ-ፓስፖርት ዛሬ ይፋ አድርጏል::አዲሱ ኢ-ፓስፖርት የአንድን ግለሰብ ባዮሜትሪክ መረጃ ጨምሮ የጣት አሻራዎችን፣ የፊት ለይቶ ማወቂያ እና የኤሌክትሮኒክስ ቺፕስ ያካተተ እንደሆነ ተገልጿል።ይህን ተከትሎ ታዲያ አሁን አገልግሎት ላይ ያለው ነባሩ ፓስፖርት ምን ሊሆን ነው? የሚል ጥያቄ ያስነሳል::
የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ይፋ እንዳደረገው ነባሩ ፓስፖርት የአገልግሎት ጊዜው እስከሚያበቃ ድረስ ስራ ላይ ይውላል::ቀደም ሲል ፓስፖርት የነበራቸው የፓስፖርቱ የአገልግሎት ጊዜው እስኪያበቃ መጠቀም እንደሚችሉ ታውቋል::
አዲሱን ፓስፖርት መቀየር የሚፈልጉ ከሆነ ግን አሻራ ከሰጡ በኋላ በአስር ቀናት ውስጥ ፓስፖርቱ በእጃቸው እንደሚገባ ነው የተገለፀው፡፡በሂደት ግን ነባሩ ፓስፖርት በአዲሱ የኢ-ፓስፖርት እንደሚተካ አገልግሎቱ ይፋ አድርጏል::ከዚህ ቀደም ለ125 አመታት ኢትዮጵያ ትጠቀምበት የነበረውን የማንዋል ፓስፖርት ወደቴክኖሎጂ ለመቀየር በማሰብ ነው አዲሱ ፓስፖርት ይፋ የተደረገው::
Via EBC
@sheger_press
@sheger_press
4700
19:46
21.02.2025
imageImage preview is unavailable
ቀበሌዎች እና ገበሬ ማህበራት ኬላዎችን በማሰር ክፍያ እየጠየቁ ነዉ ተባለ፡፡
አሽከርካሪዎች በአጭር ኪሎሜትር ልዩነት በተደጋጋሚ ኬላዎች ላይ ክፍያ እየተጠየቁ መሆኑንም አስታዉቀዋል፡፡
ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የጣና ከባድ መኪና አሽከሪካሪዎች ማህበር ዋና ጸሃፊ አቶ ሰጡ ብርሃን፤በአማራ ክልል በ2014 ላይ ኬላዎች ተነስተዉ ነበር ያሉ ሲሆን፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ወደ ነበረዉ አሰራር በመመለሱ ቀበሌዎች እና ገበሬ ማህበራት ሳይቀሩ ኬላዎች በማድረግ ክፍያ በመጠየቅ ላይ ናቸዉ ብለዋል፡፡
በአጭር ኪሎሜትር ልዩነት በተደጋጋሚ ኬላዎች ላይ ክፍያ እንጠየቃለን ይህ ለትራንስፖርት አገልግሎቱ ከባድ ተጽዕኖን እየፈጠረ ነዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ይሄ ጉዳይ አሽከርካሪዎች ላይ ከሚያሳድረዉ ጫና ባልተናነሰ በሸማች ማህበረሰቡ ላይ የራሱን ተጽዕኖ እያሳደረ መሆኑንም ነዉ አቶ ሰጡ የተናገሩት፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ፤ በኢትዮጵያ ኬላ ይነሳ ተብሎ በመንግሥት ደረጃ ቢወሰንም በተለያዩ ምክንያቶች ግን 2መቶ83 ሕገወጥ ኬላዎች በመላዉ አገሪቱ ይገኛሉ ማለታቸዉ ይታወሳል ።
እነዚህ ኬላዎች የምርት ነፃ ዝውውርን በመገደብ በኢኮኖሚ እንቅስቃሴዉ ላይም አሉታዊ ጫና ያላቸው መሆናቸዉ በተደጋጋሚ ተነስቷል፡፡
Via ኢትዬ ኤፍ ኤም
@sheger_press
@sheger_press
አሽከርካሪዎች በአጭር ኪሎሜትር ልዩነት በተደጋጋሚ ኬላዎች ላይ ክፍያ እየተጠየቁ መሆኑንም አስታዉቀዋል፡፡
ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የጣና ከባድ መኪና አሽከሪካሪዎች ማህበር ዋና ጸሃፊ አቶ ሰጡ ብርሃን፤በአማራ ክልል በ2014 ላይ ኬላዎች ተነስተዉ ነበር ያሉ ሲሆን፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ወደ ነበረዉ አሰራር በመመለሱ ቀበሌዎች እና ገበሬ ማህበራት ሳይቀሩ ኬላዎች በማድረግ ክፍያ በመጠየቅ ላይ ናቸዉ ብለዋል፡፡
በአጭር ኪሎሜትር ልዩነት በተደጋጋሚ ኬላዎች ላይ ክፍያ እንጠየቃለን ይህ ለትራንስፖርት አገልግሎቱ ከባድ ተጽዕኖን እየፈጠረ ነዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ይሄ ጉዳይ አሽከርካሪዎች ላይ ከሚያሳድረዉ ጫና ባልተናነሰ በሸማች ማህበረሰቡ ላይ የራሱን ተጽዕኖ እያሳደረ መሆኑንም ነዉ አቶ ሰጡ የተናገሩት፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ፤ በኢትዮጵያ ኬላ ይነሳ ተብሎ በመንግሥት ደረጃ ቢወሰንም በተለያዩ ምክንያቶች ግን 2መቶ83 ሕገወጥ ኬላዎች በመላዉ አገሪቱ ይገኛሉ ማለታቸዉ ይታወሳል ።
እነዚህ ኬላዎች የምርት ነፃ ዝውውርን በመገደብ በኢኮኖሚ እንቅስቃሴዉ ላይም አሉታዊ ጫና ያላቸው መሆናቸዉ በተደጋጋሚ ተነስቷል፡፡
Via ኢትዬ ኤፍ ኤም
@sheger_press
@sheger_press
5000
19:23
21.02.2025
imageImage preview is unavailable
Update
የኤርትራ ኤምባሲን በተመለከተ
በአዲስ አበባ የኤርትራ ኤምባሲ በተመለከተ የኤምባሲው ጉዳይ ፈፃሚ አቶ ቢኒያም በርሄ "የተባለው ሀሰት ነው "ብለዋል።
አቶ በርሄ "ስለ ኤምባሲ የተነገረው ሀሰት ነው"ከማለት ውጭ ሌላ ምንም ያሉት ነገር የለም።
በአዲስ አበባ የኤርትራ ኤምባሲ ሠራተኞች በስራ ላይ አለመኖራቸው እና ኤምባሲው የመዘጋት እጣ ፈንታ እንደገጠመው ግን የውስጥ መረጃ ምንጮች ጠቁመዋል።
@sheger_press
@sheger_press
የኤርትራ ኤምባሲን በተመለከተ
በአዲስ አበባ የኤርትራ ኤምባሲ በተመለከተ የኤምባሲው ጉዳይ ፈፃሚ አቶ ቢኒያም በርሄ "የተባለው ሀሰት ነው "ብለዋል።
አቶ በርሄ "ስለ ኤምባሲ የተነገረው ሀሰት ነው"ከማለት ውጭ ሌላ ምንም ያሉት ነገር የለም።
በአዲስ አበባ የኤርትራ ኤምባሲ ሠራተኞች በስራ ላይ አለመኖራቸው እና ኤምባሲው የመዘጋት እጣ ፈንታ እንደገጠመው ግን የውስጥ መረጃ ምንጮች ጠቁመዋል።
@sheger_press
@sheger_press
5400
18:24
21.02.2025
imageImage preview is unavailable
አዳዲስ መረጃዎችን ይፈልጋሉ?
በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡
ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
በፕሮፌሺናል ጋዜጠኞች ተከፍቶ መረጃዎችን ተከታትሎ በሚዛናዊነት የሚያቀርብ ቻናል ልጠቁማችሁ ፡፡
ተማመኑበት ታተርፉበታላችሁ ተቀላቀሉት
👇👇👇
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
https://t.me/+gPveFwjiiXdiMDE0
5300
18:16
21.02.2025
imageImage preview is unavailable
ወሊሶ በደረሠ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አለፈ
በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ወረዳ በደረሠ የተሽከርካሪ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አልፏል።
የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ ፣3-83143 ኢቲ የጭነት ተሽከርካሪ ሴኖትራክ ተሽከርካሪ ከጐሮ ወደወሊሶ ሲጓዝ ከወሊሶ ወደ ወልቂጤ አስራ ሰባት ሰው አሣፍሮ ሲጓዝ ከነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ጋር በመጋጨቱ የሚኒባሱ ሹፌሩን ጨምሮ ወዲያው አራት ሠዎች ህይወት አልፏል።
በሆስፒታል ደግሞ ሑለት ሰው በአጠቃላይ ስድስት ሠው ሲሞት አስራ አንድ ሰው ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል። አደጋው ዛሬ ንጋት ላይ የደረሠ ሲሆ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወሊሶ ቅዱስ ሉቃስ ሆስፒታል በህክምና ድጋፍ ላይ እንደሚገኙ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ፖሊስ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ኢንስፔክተር ትግሉ ለገሠ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።
#ዳጉ_ጆርናል
@sheger_press
@sheger_press
በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ወረዳ በደረሠ የተሽከርካሪ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አልፏል።
የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ ፣3-83143 ኢቲ የጭነት ተሽከርካሪ ሴኖትራክ ተሽከርካሪ ከጐሮ ወደወሊሶ ሲጓዝ ከወሊሶ ወደ ወልቂጤ አስራ ሰባት ሰው አሣፍሮ ሲጓዝ ከነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ጋር በመጋጨቱ የሚኒባሱ ሹፌሩን ጨምሮ ወዲያው አራት ሠዎች ህይወት አልፏል።
በሆስፒታል ደግሞ ሑለት ሰው በአጠቃላይ ስድስት ሠው ሲሞት አስራ አንድ ሰው ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል። አደጋው ዛሬ ንጋት ላይ የደረሠ ሲሆ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወሊሶ ቅዱስ ሉቃስ ሆስፒታል በህክምና ድጋፍ ላይ እንደሚገኙ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ፖሊስ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ኢንስፔክተር ትግሉ ለገሠ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።
#ዳጉ_ጆርናል
@sheger_press
@sheger_press
ወሊሶ በደረሠ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አለፈ
በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ወረዳ በደረሠ የተሽከርካሪ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አልፏል።
የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ ፣3-83143 ኢቲ የጭነት ተሽከርካሪ ሴኖትራክ ተሽከርካሪ ከጐሮ ወደወሊሶ ሲጓዝ ከወሊሶ ወደ ወልቂጤ አስራ ሰባት ሰው አሣፍሮ ሲጓዝ ከነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ጋር በመጋጨቱ የሚኒባሱ ሹፌሩን ጨምሮ ወዲያው አራት ሠዎች ህይወት አልፏል።
በሆስፒታል ደግሞ ሑለት ሰው በአጠቃላይ ስድስት ሠው ሲሞት አስራ አንድ ሰው ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል። አደጋው ዛሬ ንጋት ላይ የደረሠ ሲሆ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወሊሶ ቅዱስ ሉቃስ ሆስፒታል በህክምና ድጋፍ ላይ እንደሚገኙ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ፖሊስ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ኢንስፔክተር ትግሉ ለገሠ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።
#ዳጉ_ጆርናል
@sheger_press
@sheger_press
በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወሊሶ ወረዳ በደረሠ የተሽከርካሪ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አልፏል።
የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ ፣3-83143 ኢቲ የጭነት ተሽከርካሪ ሴኖትራክ ተሽከርካሪ ከጐሮ ወደወሊሶ ሲጓዝ ከወሊሶ ወደ ወልቂጤ አስራ ሰባት ሰው አሣፍሮ ሲጓዝ ከነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ጋር በመጋጨቱ የሚኒባሱ ሹፌሩን ጨምሮ ወዲያው አራት ሠዎች ህይወት አልፏል።
በሆስፒታል ደግሞ ሑለት ሰው በአጠቃላይ ስድስት ሠው ሲሞት አስራ አንድ ሰው ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል። አደጋው ዛሬ ንጋት ላይ የደረሠ ሲሆ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወሊሶ ቅዱስ ሉቃስ ሆስፒታል በህክምና ድጋፍ ላይ እንደሚገኙ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ፖሊስ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ኢንስፔክተር ትግሉ ለገሠ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።
#ዳጉ_ጆርናል
@sheger_press
@sheger_press
5900
15:57
21.02.2025
❖ የሚዲያ ንቅናቄ ዘመቻውም እንደተጠበቀ ሆኖ በተለይም ከቤተ-ክርስቲያን የሚዲያ አካላት ጋር በመነጋገርም ዶክሜንተሪዎችን እንዲሰሩና ምዕመኑ ገዳማዊያኑ ያሉባቸውን ችግሮች በመረዳት ድጋፍ እንዲያደርጉ ለማስቻል ስራዎች የሚሰሩ ይሆናል፡፡
‹ለድሃ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሄር ያበድራል፣በጎነቱንም መልሶ ይክፍለዋል› እንዲል ጠቢቡ ሰለሞን፣ ለዓለሙ ሰላም፣ ለሰው ልጆች ሁሉ ድህነት ዘወትር የሚማጸኑት እነዚህ ገዳማዊያን፣ ያሉባቸው ችግሮች ተፈተውላቸው፣ ዓለሙን ትተው የሄዱበትን ፈጣሪን መማጸን ላይ ብቻ እንዲያደርጉ፣ ሁሉም ምዕመን ድጋፍ እንዲያደርግ በልዑል እግዚአብሄር ስም ጥሪ እናቀርባለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957
ወይም 0938644444
‹ለድሃ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሄር ያበድራል፣በጎነቱንም መልሶ ይክፍለዋል› እንዲል ጠቢቡ ሰለሞን፣ ለዓለሙ ሰላም፣ ለሰው ልጆች ሁሉ ድህነት ዘወትር የሚማጸኑት እነዚህ ገዳማዊያን፣ ያሉባቸው ችግሮች ተፈተውላቸው፣ ዓለሙን ትተው የሄዱበትን ፈጣሪን መማጸን ላይ ብቻ እንዲያደርጉ፣ ሁሉም ምዕመን ድጋፍ እንዲያደርግ በልዑል እግዚአብሄር ስም ጥሪ እናቀርባለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957
ወይም 0938644444
5000
15:54
21.02.2025
close
Reviews channel
No reviews
New items
Channel statistics
Rating
26.8
Rating reviews
0.0
Сhannel Rating
24
Followers:
44.0K
APV
lock_outline
ER
18.5%
Posts per day:
9.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий