
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
13.0

Advertising on the Telegram channel «ETHIO-UNIVERSITY»
5.0
34
Education
Language:
English
1.9K
9
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$4.80$4.80local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
#SalaleUniversity
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አጠናቃችሁ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 28 እና 29/2017 ዓ.ም እንደሚካሔድ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀኔራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
5567
14:54
10.01.2025
imageImage preview is unavailable
ማስታወቂያ
1 - የ 1 2ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንዲታጠናቅቁ እናሳስባለን።
2- የ2017 የትምህርት ዘመን ፈተናዎች ይዘት የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ 9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን ይሆናል።
3- እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጀ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጐ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ይሆናል።
(የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
4864
09:30
09.01.2025
imageImage preview is unavailable
#DebarkUniversity
በ2017ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 29 እና 30/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በቅጣት ምዝገባ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ብቻ፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ስርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ትምህርት የካቲት 3/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
3481
08:58
09.01.2025
imageImage preview is unavailable
ዛሬ ይጠናቀቃል!
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ አመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ ዛሬ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል!
በመደበኛ መርሐግብር ከዚህ ቀደም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ #ያላለፋችሁና በድጋሜ ፈተናውን መውሰድ የምትፈልጉ አመልካቾች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም የሚሞሉ ቅጾችን በመሙላት፣ አስፈላጊ ሰነዶችን በመጫን እና የምዝገባ ክፍያ በመፈጸም ምዝገባዎትን በቀሩት ሰዓታት ያከናውኑ፡፡
ኦንላይን ለመመዝገብ 👇
https://register.eaes.et/Online
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
3555
12:18
08.01.2025
imageImage preview is unavailable
#MoE
የመውጫ ምዘና ከየካቲት 10 እስከ የካቲት 12 /2017 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ ተገለጸ።
በክረምት በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ድግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ሲከታተሉ ቆይ የመውጫ ምዘና ለሚጠባበቁ መምህራን የመውጫ ምዘና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደርጓል።
በዚህም የመውጫ ምዘናው ከየካቲት 10 እስከ የካቲት 12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን መምህራኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዳያድረጉ ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ሚኒስቴሩ ምዘናው በየአቅራቢያ ባሉ ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጥ መሆኑን ገልጾ " በቀጣይ ክልል / ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮዎች በኩል የምናሳውቃችሁ ይሆናል " ብሏል።
#MinistryofEducation
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
3852
08:46
06.01.2025
imageImage preview is unavailable
#Update
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንድታጠናቅቁ አገልግሎቱ አሳስቧል።
አገልግሎቱ የ2017 ዓ.ም ፈተናዎች ይዘትን በተመለከተ ባስተላለፈው መልዕክት፤ የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ከ 9-12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7-8ኛ ክፍሎች እንደሚሸፍን ገልጿል።
ተማሪዎች በተማሩበት የክፍል ደረጀ የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርገው ሊዘጋጁ እንደሚገባ አገልግሎቱ ጠቁሟል።
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
3616
05:27
05.01.2025
imageImage preview is unavailable
#ExitExam
ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ባሉበት:-
በ2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና የተፈታኞችን ምዝገባ ለማካሄድ ይረዳን ዘንድ ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚፈተኑ ተማሪዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል የሶፍት ዌር ቴምፕሌት በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ታህሳስ 28/2017 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት ላይ የሚጀምር ትምህርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የሶፍት ዌር ቴምፕሌት አጠቃቀም ዙርያ ላይ በzoom meeting ማብራርያና ገለፃ ስለሚደረግ እንድትሳተፉ እያሳሰብን የzoom meeting link ቀደም ብሎ የሚለቀቅ ይሆናል፡፡ #ETA
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
3759
12:17
04.01.2025
imageImage preview is unavailable
#ይመዝገቡ
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በድጋሜ የምትወስዱ ተፈታኞች በኦንላይን ራሳችሁ ምዝገባ እንድታደርጉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
የምዝገባ ጊዜው የሚያበቃው 👇
ረቡዕ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም
በድጋሜ ፈተናውን የምትወስዱ ተፈታኞች https://register.eaes.et/Online በመጠቀም በበየነ-መረብ መመዝገብ ትችላላችሁ።
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
3465
08:15
04.01.2025
imageImage preview is unavailable
#ጥቆማ
በአዲስ አበባና አካባቢዋ የሚኖሩና "የ5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ ኢንሼቲቪ" ስልጠናን መውሰድ ለሚፈልጉ ጥሩ ዕድል ማመቻቸቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) አሳውቋል።
ስልጠናውን ለመከታተል ለሚመጡ ሰልጣኞች የኮምፒውተር እና ኢንተርኔት አቅርቦት ዝግጁ መደረጉ ተጠቁሟል። የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚፈልጉ እንዲመዘገቡም ጥሪ ቀርቧል።
የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንዲሁም የመንግሥት እና የግል ሠራተኞች ስልጠናውን መከታተል ይችላሉ ተብሏል።
ስልጠናው ከጥር 3/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሁልጊዜ በሳምንቱ የዕረፍት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ) እንደሚሰጥ ተገልጿል። (ቅዳሜ እና እሑድ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ አመሻሽ 11:30)
የስልጠና ቦታ፦
አዲስ አበባ ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ቢሮ
ለመመዝገብ፦
https://awareness.insa.gov.et/index.php/143154?lang=am
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
1622
12:33
03.01.2025
imageImage preview is unavailable
#WoldiaUniversity
በ2017 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የሌሊት አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የመማር ማስተማር ሥራ ጥር 22/2017 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል፡፡
https://t.me/fresh_handouts
https://t.me/fresh_handouts
2204
12:23
02.01.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
0 reviews over 6 months
c
**ffeenold@******.io
On the service since June 2022
28.08.202416:22
5
Eeverything is fine. Thank you!
Show more
New items
Channel statistics
Rating
13.0
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
74
Followers:
43.8K
APV
lock_outline
ER
1.9%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий