
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$1.20$1.20local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
✅ #ልብ_ብለው_ያንብቡ ✅
# ብዙ ወንዶች በጥቂት ሴቶች ከተጎዱ በኋላ ሴቶች ሁሉ አንድ ናቸው ብለው ይደመድማሉ። በተቃራኒው ብዙ ሴቶችም በጥቂት ወንዶች ይጎዱና ሁሉም ወንዶች አንድ ናቸው ሲሉ ይደመጣሉ። ኧረ እንደውም ለመበቀል ይሞክራሉ ማለት እችላለሁ።
እውነታው ግን ምንድነው?
🌀በመጀመሪያ የሰው ልጅ በሙሉ የተለያየ አስተሳሰብ እንዳለው ማመን።
🌀 ሁለተኛው እራስን ሁል ጊዜም የዋህና ብልጥ ፣ ታማኝና ግልፀኛ አድርጎ ማቅረብ።
🌀 ሶስተኛው እኔ ሰውን አልጉዳ እንጂ ሰው እኔን ሊጎዳኝ ከመጣ ከፈጣሪ እገዛ ጋር እችለዋለሁ ማለት መቻል አለብን።
🌀 አራተኛው ፍቅር ከህግ በላይ መሆኑን ማመን ነው።
👉 አዳም ያለ ሄዋን
👉 ሄዋን ያለ አዳም መኖር አይችሉም ብየ አምናለሁ ። ከኖሩም እነሱ በተቃራኒ ፆታቸው በናፍቆት የሚሰቃዩ ናቸው።
🚹 #ወዳጆቼ
🟣 ልባችሁን ለፍቅር
🟣 ህሊናችሁን ለእውነት
🟣 ነፍሳችሁን ለፀሎት አድርጉት !!
#ምርጥ_መጣጥፎች
#ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
# ብዙ ወንዶች በጥቂት ሴቶች ከተጎዱ በኋላ ሴቶች ሁሉ አንድ ናቸው ብለው ይደመድማሉ። በተቃራኒው ብዙ ሴቶችም በጥቂት ወንዶች ይጎዱና ሁሉም ወንዶች አንድ ናቸው ሲሉ ይደመጣሉ። ኧረ እንደውም ለመበቀል ይሞክራሉ ማለት እችላለሁ።
እውነታው ግን ምንድነው?
🌀በመጀመሪያ የሰው ልጅ በሙሉ የተለያየ አስተሳሰብ እንዳለው ማመን።
🌀 ሁለተኛው እራስን ሁል ጊዜም የዋህና ብልጥ ፣ ታማኝና ግልፀኛ አድርጎ ማቅረብ።
🌀 ሶስተኛው እኔ ሰውን አልጉዳ እንጂ ሰው እኔን ሊጎዳኝ ከመጣ ከፈጣሪ እገዛ ጋር እችለዋለሁ ማለት መቻል አለብን።
🌀 አራተኛው ፍቅር ከህግ በላይ መሆኑን ማመን ነው።
👉 አዳም ያለ ሄዋን
👉 ሄዋን ያለ አዳም መኖር አይችሉም ብየ አምናለሁ ። ከኖሩም እነሱ በተቃራኒ ፆታቸው በናፍቆት የሚሰቃዩ ናቸው።
🚹 #ወዳጆቼ
🟣 ልባችሁን ለፍቅር
🟣 ህሊናችሁን ለእውነት
🟣 ነፍሳችሁን ለፀሎት አድርጉት !!
#ምርጥ_መጣጥፎች
#ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
204
09:02
15.04.2025
✅ #ልብ_ብለው_ያንብቡ ✅
# ብዙ ወንዶች በጥቂት ሴቶች ከተጎዱ በኋላ ሴቶች ሁሉ አንድ ናቸው ብለው ይደመድማሉ። በተቃራኒው ብዙ ሴቶችም በጥቂት ወንዶች ይጎዱና ሁሉም ወንዶች አንድ ናቸው ሲሉ ይደመጣሉ። ኧረ እንደውም ለመበቀል ይሞክራሉ ማለት እችላለሁ።
እውነታው ግን ምንድነው?
🌀በመጀመሪያ የሰው ልጅ በሙሉ የተለያየ አስተሳሰብ እንዳለው ማመን።
🌀 ሁለተኛው እራስን ሁል ጊዜም የዋህና ብልጥ ፣ ታማኝና ግልፀኛ አድርጎ ማቅረብ።
🌀 ሶስተኛው እኔ ሰውን አልጉዳ እንጂ ሰው እኔን ሊጎዳኝ ከመጣ ከፈጣሪ እገዛ ጋር እችለዋለሁ ማለት መቻል አለብን።
🌀 አራተኛው ፍቅር ከህግ በላይ መሆኑን ማመን ነው።
👉 አዳም ያለ ሄዋን
👉 ሄዋን ያለ አዳም መኖር አይችሉም ብየ አምናለሁ ። ከኖሩም እነሱ በተቃራኒ ፆታቸው በናፍቆት የሚሰቃዩ ናቸው።
🚹 #ወዳጆቼ
🟣 ልባችሁን ለፍቅር
🟣 ህሊናችሁን ለእውነት
🟣 ነፍሳችሁን ለፀሎት አድርጉት !!
#ምርጥ_መጣጥፎች
#ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
# ብዙ ወንዶች በጥቂት ሴቶች ከተጎዱ በኋላ ሴቶች ሁሉ አንድ ናቸው ብለው ይደመድማሉ። በተቃራኒው ብዙ ሴቶችም በጥቂት ወንዶች ይጎዱና ሁሉም ወንዶች አንድ ናቸው ሲሉ ይደመጣሉ። ኧረ እንደውም ለመበቀል ይሞክራሉ ማለት እችላለሁ።
እውነታው ግን ምንድነው?
🌀በመጀመሪያ የሰው ልጅ በሙሉ የተለያየ አስተሳሰብ እንዳለው ማመን።
🌀 ሁለተኛው እራስን ሁል ጊዜም የዋህና ብልጥ ፣ ታማኝና ግልፀኛ አድርጎ ማቅረብ።
🌀 ሶስተኛው እኔ ሰውን አልጉዳ እንጂ ሰው እኔን ሊጎዳኝ ከመጣ ከፈጣሪ እገዛ ጋር እችለዋለሁ ማለት መቻል አለብን።
🌀 አራተኛው ፍቅር ከህግ በላይ መሆኑን ማመን ነው።
👉 አዳም ያለ ሄዋን
👉 ሄዋን ያለ አዳም መኖር አይችሉም ብየ አምናለሁ ። ከኖሩም እነሱ በተቃራኒ ፆታቸው በናፍቆት የሚሰቃዩ ናቸው።
🚹 #ወዳጆቼ
🟣 ልባችሁን ለፍቅር
🟣 ህሊናችሁን ለእውነት
🟣 ነፍሳችሁን ለፀሎት አድርጉት !!
#ምርጥ_መጣጥፎች
#ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
204
09:02
15.04.2025
imageImage preview is unavailable
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
196
09:02
15.04.2025
imageImage preview is unavailable
✔ Don't lose hope Some days are just heavy🎉
✔ ተስፋ አትቁረጡ አንዳንድ ቀናቶች ከባድ ናቸው።
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
✔ ተስፋ አትቁረጡ አንዳንድ ቀናቶች ከባድ ናቸው።
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
321
20:58
13.04.2025
⚠እንዲህማ ነው እንጂ መማር ⚠
⚠ የታጠቁ ዘራፊዎች ወደ ባንክ ገብተው “አንድም ሰው እንዳይንቀሳቀስ! ገንዘቡ የመንግሥት ነው፤ ህይወታችሁ ግን የእናንተ ነው” ሲሉ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ተናገሩ፡፡
⚠ ሁሉም ሰው ወለሉ ላይ በደረቱ ተኛ፡፡ ይኼ “Mind Changing Concept” ይባላል፤ ከተለመደው ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን አስተሳሰብ መቀየር ነውና፡፡ ጠረጴዛ ላይ ተደፍታ የነበረች አንዲት ሴት የማጉረምረም ድምጽ ስታሰማ፣ ከዘራፊዎች አንዱ ቆጣ ብሎ፣ “እመቤት እንደሰለጠነ ሰው አስቢ እንጂ፡፡ ይህ እኮ ዘረፋ እንጂ አስገድዶ መድፈር አይደለም ” አላት፡፡ ፀጥ አለች፡፡ ይኼ “Being Professional” ነው፤ በሰለጠንክበት ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት ታደርጋለህና፡፡
⚠ ዘራፊዎቹ ያለምንም ችግር ቤታቸው ገቡ፡፡ ከዘራፊዎቹ መካከል ልጅ እግሩ እና የMaster of Business Administration ተመራቂው የተዘረፈው ገንዘቡ እንዲቆጠር ሃሳብ አቀረበ፡፡ ነገር ግን በዕድሜ ታላቅ የሆነውና እስከስድስተኛ ክፍል ብቻ የተማረው ዘራፊ፣ በቁጣ “አንተ የማትረባ ደደብ! ይህን ሁሉ ገንዘብ ማን ይቆጥራል? ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ዜና ላይ ስንት እንደዘረፍን ይነግሩናል፡፡” ይኼ “Experience” ይባላል፡፡ ዛሬ ዛሬ በትምህርት ከሚገኝ ዕውቀት ይልቅ ‘ልምድ’ የበለጠ ዋጋ አለው፡፡
⚠ ዘረፋው ከተፈፀመ በኋላ፣ የባንኩ ማናጀር የባንኩን ሱፐርቫይዘር ጠርቶ በአስቸኳይ ፖሊስ እንዲጠራ ነገረው፡፡ ሱፐርቫይዘሩ ግን፣ “ቆይ ተረጋጋ! እየውልህ፣ መጀመሪያ ከካዘና 10 ሚሊየን አንስተን ለራሳችን እንውሰድ፡፡ ከዚያም ባለፉት ወራት የወሰድነውን 70 ሚሊየን እንጨምርበት፡፡ ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ያለብን ይህን ገንዘብ ዛሬ ከተዘረፈው ጋር ደምረን ነው” አለው፡፡ ይኼ “Swim with the tide” ይባላል፡፡ የተፈጠረን አስቸጋሪ ሁኔታ ለራስ ጥቅም ማዋል እንደማለት፡፡ ሱፐርቫይዘሩም አለ፣ “በየወሩ ዘረፋ ቢካሄድብን እንዴት መልካም ነበር!”
⚠ በሚቀጥለው ቀን ከባንኩ የተዘረፈው ገንዘብ 100 ሚሊየን እንደሆነ በቴሌቪዥን ዜና ተነገረ፡፡ ዘራፊዎች ደነገጡ፤ የዘረፉትንም መቁጠር ጀመሩ፤ ማመን አቃታቸው፤ ደግመው ቆጠሩ፤ ያው ነው፡፡ ትንሽ ቆይተው እንደገና መቁጠር ጀመሩ፤ ተመሳሳይ መጠን – 20 ሚሊየን ብቻ! በጣም ተናደዱ፣ “እኛ ህይወታችንን ለአደጋ አጋልጠን 20 ሚሊየን ብቻ ስናገኝ፣ የባንክ ማናጀሩ ቁጭ ብሎ 80 ሚሊየን እንዴት ያገኛል?” ከንፈራቸውን ነከሱ፣ ጠረጴዛውን በቡጢ ነረቱ፡፡ ሌባ ከመሆን መማር ይሻላል ማለት ይህ አይደል?i (Africa’s elites are lords of poverty! ያለው ማን ነበር?)
⚠ የማናጀሩ ፊት በፈገግታ እንደ ማለዳ ፀሐይ አብረቅርቋል፤ የደስታ ግምጃ አድምቆታል፡፡ በሽርክና ገበያው የተፈጠረበት ጉድለት ተሞልቶለታልና፡፡ ይኼንን “Seizing the opportunity” ይሉታል፡፡ ዋነኞቹ ዘራፊዎች እነማን ናቸው? የሚል ጥያቄ ማስቀመጥ ፈልጌ የነበረ ቢሆንም ከወቅቱ ጋር ላይሄድ ይችላል ብዬ በማሰብ ትቼዋለሁ፡፡
# ምርጥ_መጣጥፎች
ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
⚠ የታጠቁ ዘራፊዎች ወደ ባንክ ገብተው “አንድም ሰው እንዳይንቀሳቀስ! ገንዘቡ የመንግሥት ነው፤ ህይወታችሁ ግን የእናንተ ነው” ሲሉ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ተናገሩ፡፡
⚠ ሁሉም ሰው ወለሉ ላይ በደረቱ ተኛ፡፡ ይኼ “Mind Changing Concept” ይባላል፤ ከተለመደው ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን አስተሳሰብ መቀየር ነውና፡፡ ጠረጴዛ ላይ ተደፍታ የነበረች አንዲት ሴት የማጉረምረም ድምጽ ስታሰማ፣ ከዘራፊዎች አንዱ ቆጣ ብሎ፣ “እመቤት እንደሰለጠነ ሰው አስቢ እንጂ፡፡ ይህ እኮ ዘረፋ እንጂ አስገድዶ መድፈር አይደለም ” አላት፡፡ ፀጥ አለች፡፡ ይኼ “Being Professional” ነው፤ በሰለጠንክበት ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት ታደርጋለህና፡፡
⚠ ዘራፊዎቹ ያለምንም ችግር ቤታቸው ገቡ፡፡ ከዘራፊዎቹ መካከል ልጅ እግሩ እና የMaster of Business Administration ተመራቂው የተዘረፈው ገንዘቡ እንዲቆጠር ሃሳብ አቀረበ፡፡ ነገር ግን በዕድሜ ታላቅ የሆነውና እስከስድስተኛ ክፍል ብቻ የተማረው ዘራፊ፣ በቁጣ “አንተ የማትረባ ደደብ! ይህን ሁሉ ገንዘብ ማን ይቆጥራል? ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ዜና ላይ ስንት እንደዘረፍን ይነግሩናል፡፡” ይኼ “Experience” ይባላል፡፡ ዛሬ ዛሬ በትምህርት ከሚገኝ ዕውቀት ይልቅ ‘ልምድ’ የበለጠ ዋጋ አለው፡፡
⚠ ዘረፋው ከተፈፀመ በኋላ፣ የባንኩ ማናጀር የባንኩን ሱፐርቫይዘር ጠርቶ በአስቸኳይ ፖሊስ እንዲጠራ ነገረው፡፡ ሱፐርቫይዘሩ ግን፣ “ቆይ ተረጋጋ! እየውልህ፣ መጀመሪያ ከካዘና 10 ሚሊየን አንስተን ለራሳችን እንውሰድ፡፡ ከዚያም ባለፉት ወራት የወሰድነውን 70 ሚሊየን እንጨምርበት፡፡ ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ያለብን ይህን ገንዘብ ዛሬ ከተዘረፈው ጋር ደምረን ነው” አለው፡፡ ይኼ “Swim with the tide” ይባላል፡፡ የተፈጠረን አስቸጋሪ ሁኔታ ለራስ ጥቅም ማዋል እንደማለት፡፡ ሱፐርቫይዘሩም አለ፣ “በየወሩ ዘረፋ ቢካሄድብን እንዴት መልካም ነበር!”
⚠ በሚቀጥለው ቀን ከባንኩ የተዘረፈው ገንዘብ 100 ሚሊየን እንደሆነ በቴሌቪዥን ዜና ተነገረ፡፡ ዘራፊዎች ደነገጡ፤ የዘረፉትንም መቁጠር ጀመሩ፤ ማመን አቃታቸው፤ ደግመው ቆጠሩ፤ ያው ነው፡፡ ትንሽ ቆይተው እንደገና መቁጠር ጀመሩ፤ ተመሳሳይ መጠን – 20 ሚሊየን ብቻ! በጣም ተናደዱ፣ “እኛ ህይወታችንን ለአደጋ አጋልጠን 20 ሚሊየን ብቻ ስናገኝ፣ የባንክ ማናጀሩ ቁጭ ብሎ 80 ሚሊየን እንዴት ያገኛል?” ከንፈራቸውን ነከሱ፣ ጠረጴዛውን በቡጢ ነረቱ፡፡ ሌባ ከመሆን መማር ይሻላል ማለት ይህ አይደል?i (Africa’s elites are lords of poverty! ያለው ማን ነበር?)
⚠ የማናጀሩ ፊት በፈገግታ እንደ ማለዳ ፀሐይ አብረቅርቋል፤ የደስታ ግምጃ አድምቆታል፡፡ በሽርክና ገበያው የተፈጠረበት ጉድለት ተሞልቶለታልና፡፡ ይኼንን “Seizing the opportunity” ይሉታል፡፡ ዋነኞቹ ዘራፊዎች እነማን ናቸው? የሚል ጥያቄ ማስቀመጥ ፈልጌ የነበረ ቢሆንም ከወቅቱ ጋር ላይሄድ ይችላል ብዬ በማሰብ ትቼዋለሁ፡፡
# ምርጥ_መጣጥፎች
ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
769
20:55
12.04.2025
imageImage preview is unavailable
አንዲት ወጣት በእድሜ ገፋ ያሉ አዛዉንትን "በህይወት ጉዞ ዉስጥ ጓደኛ እጅግ አስፈላጊ ነዉን?" ስትል ትጠይቃቸዋለች...
እድሜ ብዙ ያስተማራቸው አዛዉንትም እንዲህ አሏት" አወ የኔ ልጅ...ህይወት እጅግ አስቸጋሪ ናት፤ከጎንሽ የሚሆን ሰዉ ያስፈልግሻል፣ለሰዓታት በነፃነት የምታወሪዉ፣በመልካሙ ጊዜም ከጎንሽ የሚገኝ፣በችግርሽም ወቅት አብሮሽ የሚዘልቅ የልብ ወዳጅ የሆነ ጓደኛ ያስፈልግሻል።"
ወጣቷም "አስመሳይ ጓደኛ ከጠላትም የከፋ ነዉ የሚባለዉ እዉነት ነዉን?"ስትል ሌላ ጥያቄን አስከተለች።
አዛዉንቷም"እዉነት ነዉ...የጠላትሽን ማንነት ስታዉቂ እንዴት ከእሱ መራቅ እንዳለብሽ ትጠነቀቂያለሽ፤ነገር ግን አስመሳይ ጓደኞች ከልብ የቀረቡ መስለዉ እንድታምኛቸዉ ያደርጉሻል፣ሚስጥርሽን፣ድክመትሽን ፣ህልምሽን ቀስ በቀስ ይረዳሉ፤ጊዜ ጉልበት ሲሰጣቸው አንቺን ለመካድ ደቂቃ አይፈጅባቸዉም።" ሲሉ መለሱላት...
"አስመሳይ ከሆኑ ጓደኞች እንዴት መራቅ እችላለሁ?"ስትል ወጣቷ ጠየቀች።
አዛዉንቷም እንዲህ ሲሉ ጠየቋት.... "ከትንሽ የአትክልት ቦታና ከጫካ በየትኛው ዉስጥ እባብና ጊንጥ የሚበዙ ይመስልሻል?"
ወጣቷም "ይህማ ግልፅ ነዉ ጫካ ዉስጥ ነዋ!" ስትል መለሰች።
አዛዉንቷም በፈገግታ...."ልክ ነሽ! ሰፊዉ ጫካ የብዙ እባቦችና ጊንጦች መከማቻ ነዉ፤ ልክ እንደዚሁ ሁሉ ብዙ ጓደኞች ሲኖሩሽ ለብዙ እባቦችና ጊንጦች እራስሽን ታጋልጫለሽ፣ልክ እንደ ትንሹ አትክልት ቦታ ሁሉ ጓደኞችሽም የተመጠኑና 'ሰርክልሽም' የጠበበ ሲሆኑ የእባብና ጊንጦቹ መጠንም በዚያዉ ልክ ይቀንሳል።
ለጓደኝነት የሚያስፈልገዉ ብዛት ሳይሆን ጥራት ነዉ።ስለዚህም ከአስመሳይ ጓደኞችን እራስሽን መጠበቅ የምትችይበት ብቸኛው መንገድ 'ሰርክልሽን' በማጥበብ ብቻ ነዉ።
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
እድሜ ብዙ ያስተማራቸው አዛዉንትም እንዲህ አሏት" አወ የኔ ልጅ...ህይወት እጅግ አስቸጋሪ ናት፤ከጎንሽ የሚሆን ሰዉ ያስፈልግሻል፣ለሰዓታት በነፃነት የምታወሪዉ፣በመልካሙ ጊዜም ከጎንሽ የሚገኝ፣በችግርሽም ወቅት አብሮሽ የሚዘልቅ የልብ ወዳጅ የሆነ ጓደኛ ያስፈልግሻል።"
ወጣቷም "አስመሳይ ጓደኛ ከጠላትም የከፋ ነዉ የሚባለዉ እዉነት ነዉን?"ስትል ሌላ ጥያቄን አስከተለች።
አዛዉንቷም"እዉነት ነዉ...የጠላትሽን ማንነት ስታዉቂ እንዴት ከእሱ መራቅ እንዳለብሽ ትጠነቀቂያለሽ፤ነገር ግን አስመሳይ ጓደኞች ከልብ የቀረቡ መስለዉ እንድታምኛቸዉ ያደርጉሻል፣ሚስጥርሽን፣ድክመትሽን ፣ህልምሽን ቀስ በቀስ ይረዳሉ፤ጊዜ ጉልበት ሲሰጣቸው አንቺን ለመካድ ደቂቃ አይፈጅባቸዉም።" ሲሉ መለሱላት...
"አስመሳይ ከሆኑ ጓደኞች እንዴት መራቅ እችላለሁ?"ስትል ወጣቷ ጠየቀች።
አዛዉንቷም እንዲህ ሲሉ ጠየቋት.... "ከትንሽ የአትክልት ቦታና ከጫካ በየትኛው ዉስጥ እባብና ጊንጥ የሚበዙ ይመስልሻል?"
ወጣቷም "ይህማ ግልፅ ነዉ ጫካ ዉስጥ ነዋ!" ስትል መለሰች።
አዛዉንቷም በፈገግታ...."ልክ ነሽ! ሰፊዉ ጫካ የብዙ እባቦችና ጊንጦች መከማቻ ነዉ፤ ልክ እንደዚሁ ሁሉ ብዙ ጓደኞች ሲኖሩሽ ለብዙ እባቦችና ጊንጦች እራስሽን ታጋልጫለሽ፣ልክ እንደ ትንሹ አትክልት ቦታ ሁሉ ጓደኞችሽም የተመጠኑና 'ሰርክልሽም' የጠበበ ሲሆኑ የእባብና ጊንጦቹ መጠንም በዚያዉ ልክ ይቀንሳል።
ለጓደኝነት የሚያስፈልገዉ ብዛት ሳይሆን ጥራት ነዉ።ስለዚህም ከአስመሳይ ጓደኞችን እራስሽን መጠበቅ የምትችይበት ብቸኛው መንገድ 'ሰርክልሽን' በማጥበብ ብቻ ነዉ።
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
643
21:29
10.04.2025
ቤተሰብ መልካም አዳር እግዚአብሔር የነገ ሰው ይበለን።❤️
631
21:20
09.04.2025
#ከፍቅር_የሚበልጥ_ምን_ነገር_አለ?#ይነበብ
#ባልና ሚስት በሚኖሩበት አንድ ቤት ውስጥ ከመሸ በራቸው ይንኳኳል ሚስት ለመክፈት ትሄዳለች ከዛም ባየችው ነገር በጣም ተገረማለች።
#ሶስት ነጫጭ ሽበት ያለባቸው የሚያማምሩ ባለግርማ ሞገስ ሽማግሌዎች ነበሩ ። እቤት ግቡ ምን ፈልጋቹሁ ነው አለቻቸው ሦስታችንም አንገባም አንዳችን ነን የምንገባው እራሳችን እናስተዋውቅሽ አሉና ራሳቸውን ማስተዋወቅ ጀመሩ ።
🌀 1ኛው ስኬት እባላለው እኔ ቤትሽ ከገባሁ ሀሳብሽ ሁሉ ይሳካል አላት
🌀 2ተኛው ገንዘብ እባላለው እኔ ቤትሽ ከገባሁ ችግር የሚባል አይኖርም አላት
🌀 3ተኛው ፍቅር እባላለው ፍቅር ማብራሪያ የለውም አላት።
#ከዛ ሚስት ባለቤቴን ላማክር ብላ ወድ ውስጥ ገባችና ለባለቤቷ ስትነግረው በነገሩ ተደንቆ እንዲህ አለ ።
✅በእውነቱ ይሄ እድል ሊያመልጠን አይገባም ገንዘብን የሚያክል ነገር ደጅ ቆሞ መወያየት ግፍ ነው ሰርቼ ከሰው በታች የሆንኩት ገንዘብ ሰለሌለኝ ነው እና ፈጠን በይ ገንዘብን ወደቤታችን እንዲገባ ንገሪው አላት ሚስትየውም በሀሳቡ ተስማምታ ገንዘብን ልትጠራው ስትል ልጇ እንዲህ አላት እማዬ ገንዘብ ገብቶ አባዬ እንደለመደው ማታ ማታ ከሚደበድብሽ ፍቅር ገብቶ ሰላምሽን ብታገኚ አይሻልም? አላት።
✅ እሷም በልጇ ሀሳብ ተደስታ ባልየውን ፍቅር ካልገባ ብላ ሞገተችው በመጨረሻም ፍቅር እንዲገባ ወስነው ወደ ሽማግሌዎቹ ሄዱና ፍቅር የተባልከው ሰው ወደቤታችን ግባ ይሉታል እሱም ተከትሏቸው ይገባል ባልና ሚስቱም ዞር ብለው ሲያዩ 3ቱም ሰዎች ቤት ገብተው ቆመዋል ባልየው ደንግጦ እኛ በቤታችን እንዲገባ ያልነው ፍቅርን እኮ ነው አለ።
✅ ከሽማግሌዎቹም አንዱ ዞር አለና ልክ ብለሀል። ነገር ግን ፍቅር ካለ ስኬት አለ ፍቅር ካለ ገንዘብ አለ ። በማለት 3ቱም ወደቤታቸው ገቡ ፍቅር የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ወደቤታችን ሲገባ መልካም የሆኑ በሙሉ አብረው ይገባሉ አሜን ጌታ ሆይ ወደቤቴ ግባ ።
ምርጥ መጣጥፎች
ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
#ባልና ሚስት በሚኖሩበት አንድ ቤት ውስጥ ከመሸ በራቸው ይንኳኳል ሚስት ለመክፈት ትሄዳለች ከዛም ባየችው ነገር በጣም ተገረማለች።
#ሶስት ነጫጭ ሽበት ያለባቸው የሚያማምሩ ባለግርማ ሞገስ ሽማግሌዎች ነበሩ ። እቤት ግቡ ምን ፈልጋቹሁ ነው አለቻቸው ሦስታችንም አንገባም አንዳችን ነን የምንገባው እራሳችን እናስተዋውቅሽ አሉና ራሳቸውን ማስተዋወቅ ጀመሩ ።
🌀 1ኛው ስኬት እባላለው እኔ ቤትሽ ከገባሁ ሀሳብሽ ሁሉ ይሳካል አላት
🌀 2ተኛው ገንዘብ እባላለው እኔ ቤትሽ ከገባሁ ችግር የሚባል አይኖርም አላት
🌀 3ተኛው ፍቅር እባላለው ፍቅር ማብራሪያ የለውም አላት።
#ከዛ ሚስት ባለቤቴን ላማክር ብላ ወድ ውስጥ ገባችና ለባለቤቷ ስትነግረው በነገሩ ተደንቆ እንዲህ አለ ።
✅በእውነቱ ይሄ እድል ሊያመልጠን አይገባም ገንዘብን የሚያክል ነገር ደጅ ቆሞ መወያየት ግፍ ነው ሰርቼ ከሰው በታች የሆንኩት ገንዘብ ሰለሌለኝ ነው እና ፈጠን በይ ገንዘብን ወደቤታችን እንዲገባ ንገሪው አላት ሚስትየውም በሀሳቡ ተስማምታ ገንዘብን ልትጠራው ስትል ልጇ እንዲህ አላት እማዬ ገንዘብ ገብቶ አባዬ እንደለመደው ማታ ማታ ከሚደበድብሽ ፍቅር ገብቶ ሰላምሽን ብታገኚ አይሻልም? አላት።
✅ እሷም በልጇ ሀሳብ ተደስታ ባልየውን ፍቅር ካልገባ ብላ ሞገተችው በመጨረሻም ፍቅር እንዲገባ ወስነው ወደ ሽማግሌዎቹ ሄዱና ፍቅር የተባልከው ሰው ወደቤታችን ግባ ይሉታል እሱም ተከትሏቸው ይገባል ባልና ሚስቱም ዞር ብለው ሲያዩ 3ቱም ሰዎች ቤት ገብተው ቆመዋል ባልየው ደንግጦ እኛ በቤታችን እንዲገባ ያልነው ፍቅርን እኮ ነው አለ።
✅ ከሽማግሌዎቹም አንዱ ዞር አለና ልክ ብለሀል። ነገር ግን ፍቅር ካለ ስኬት አለ ፍቅር ካለ ገንዘብ አለ ። በማለት 3ቱም ወደቤታቸው ገቡ ፍቅር የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ወደቤታችን ሲገባ መልካም የሆኑ በሙሉ አብረው ይገባሉ አሜን ጌታ ሆይ ወደቤቴ ግባ ።
ምርጥ መጣጥፎች
ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
2000
20:02
09.04.2025
#ከፍቅር_የሚበልጥ_ምን_ነገር_አለ?#ይነበብ
#ባልና ሚስት በሚኖሩበት አንድ ቤት ውስጥ ከመሸ በራቸው ይንኳኳል ሚስት ለመክፈት ትሄዳለች ከዛም ባየችው ነገር በጣም ተገረማለች።
#ሶስት ነጫጭ ሽበት ያለባቸው የሚያማምሩ ባለግርማ ሞገስ ሽማግሌዎች ነበሩ ። እቤት ግቡ ምን ፈልጋቹሁ ነው አለቻቸው ሦስታችንም አንገባም አንዳችን ነን የምንገባው እራሳችን እናስተዋውቅሽ አሉና ራሳቸውን ማስተዋወቅ ጀመሩ ።
🌀 1ኛው ስኬት እባላለው እኔ ቤትሽ ከገባሁ ሀሳብሽ ሁሉ ይሳካል አላት
🌀 2ተኛው ገንዘብ እባላለው እኔ ቤትሽ ከገባሁ ችግር የሚባል አይኖርም አላት
🌀 3ተኛው ፍቅር እባላለው ፍቅር ማብራሪያ የለውም አላት።
#ከዛ ሚስት ባለቤቴን ላማክር ብላ ወድ ውስጥ ገባችና ለባለቤቷ ስትነግረው በነገሩ ተደንቆ እንዲህ አለ ።
✅በእውነቱ ይሄ እድል ሊያመልጠን አይገባም ገንዘብን የሚያክል ነገር ደጅ ቆሞ መወያየት ግፍ ነው ሰርቼ ከሰው በታች የሆንኩት ገንዘብ ሰለሌለኝ ነው እና ፈጠን በይ ገንዘብን ወደቤታችን እንዲገባ ንገሪው አላት ሚስትየውም በሀሳቡ ተስማምታ ገንዘብን ልትጠራው ስትል ልጇ እንዲህ አላት እማዬ ገንዘብ ገብቶ አባዬ እንደለመደው ማታ ማታ ከሚደበድብሽ ፍቅር ገብቶ ሰላምሽን ብታገኚ አይሻልም? አላት።
✅ እሷም በልጇ ሀሳብ ተደስታ ባልየውን ፍቅር ካልገባ ብላ ሞገተችው በመጨረሻም ፍቅር እንዲገባ ወስነው ወደ ሽማግሌዎቹ ሄዱና ፍቅር የተባልከው ሰው ወደቤታችን ግባ ይሉታል እሱም ተከትሏቸው ይገባል ባልና ሚስቱም ዞር ብለው ሲያዩ 3ቱም ሰዎች ቤት ገብተው ቆመዋል ባልየው ደንግጦ እኛ በቤታችን እንዲገባ ያልነው ፍቅርን እኮ ነው አለ።
✅ ከሽማግሌዎቹም አንዱ ዞር አለና ልክ ብለሀል። ነገር ግን ፍቅር ካለ ስኬት አለ ፍቅር ካለ ገንዘብ አለ ። በማለት 3ቱም ወደቤታቸው ገቡ ፍቅር የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ወደቤታችን ሲገባ መልካም የሆኑ በሙሉ አብረው ይገባሉ አሜን ጌታ ሆይ ወደቤቴ ግባ ።
ምርጥ መጣጥፎች
ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
#ባልና ሚስት በሚኖሩበት አንድ ቤት ውስጥ ከመሸ በራቸው ይንኳኳል ሚስት ለመክፈት ትሄዳለች ከዛም ባየችው ነገር በጣም ተገረማለች።
#ሶስት ነጫጭ ሽበት ያለባቸው የሚያማምሩ ባለግርማ ሞገስ ሽማግሌዎች ነበሩ ። እቤት ግቡ ምን ፈልጋቹሁ ነው አለቻቸው ሦስታችንም አንገባም አንዳችን ነን የምንገባው እራሳችን እናስተዋውቅሽ አሉና ራሳቸውን ማስተዋወቅ ጀመሩ ።
🌀 1ኛው ስኬት እባላለው እኔ ቤትሽ ከገባሁ ሀሳብሽ ሁሉ ይሳካል አላት
🌀 2ተኛው ገንዘብ እባላለው እኔ ቤትሽ ከገባሁ ችግር የሚባል አይኖርም አላት
🌀 3ተኛው ፍቅር እባላለው ፍቅር ማብራሪያ የለውም አላት።
#ከዛ ሚስት ባለቤቴን ላማክር ብላ ወድ ውስጥ ገባችና ለባለቤቷ ስትነግረው በነገሩ ተደንቆ እንዲህ አለ ።
✅በእውነቱ ይሄ እድል ሊያመልጠን አይገባም ገንዘብን የሚያክል ነገር ደጅ ቆሞ መወያየት ግፍ ነው ሰርቼ ከሰው በታች የሆንኩት ገንዘብ ሰለሌለኝ ነው እና ፈጠን በይ ገንዘብን ወደቤታችን እንዲገባ ንገሪው አላት ሚስትየውም በሀሳቡ ተስማምታ ገንዘብን ልትጠራው ስትል ልጇ እንዲህ አላት እማዬ ገንዘብ ገብቶ አባዬ እንደለመደው ማታ ማታ ከሚደበድብሽ ፍቅር ገብቶ ሰላምሽን ብታገኚ አይሻልም? አላት።
✅ እሷም በልጇ ሀሳብ ተደስታ ባልየውን ፍቅር ካልገባ ብላ ሞገተችው በመጨረሻም ፍቅር እንዲገባ ወስነው ወደ ሽማግሌዎቹ ሄዱና ፍቅር የተባልከው ሰው ወደቤታችን ግባ ይሉታል እሱም ተከትሏቸው ይገባል ባልና ሚስቱም ዞር ብለው ሲያዩ 3ቱም ሰዎች ቤት ገብተው ቆመዋል ባልየው ደንግጦ እኛ በቤታችን እንዲገባ ያልነው ፍቅርን እኮ ነው አለ።
✅ ከሽማግሌዎቹም አንዱ ዞር አለና ልክ ብለሀል። ነገር ግን ፍቅር ካለ ስኬት አለ ፍቅር ካለ ገንዘብ አለ ። በማለት 3ቱም ወደቤታቸው ገቡ ፍቅር የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ወደቤታችን ሲገባ መልካም የሆኑ በሙሉ አብረው ይገባሉ አሜን ጌታ ሆይ ወደቤቴ ግባ ።
ምርጥ መጣጥፎች
ሼርርርር
JOIN➠@ETH_HABESH
JOIN➠@ETH_HABESH
2000
20:02
09.04.2025
imageImage preview is unavailable
ዋጋህን እወቅ!
አንድ አባት ከሞት አፋፍ ላይ ሆኖ ልጁን እንዲህ ሲል ተናገረው "ይህ የእጅ ሰዓት አባቴ የሰጠኝ ነው፤ 200 ዓመታት ሆኖታል። ነገር ግን ላንተ ከመስጠቴ በፊት ሂድ እና ሰዓት ቤቶች ስንት ሊገዙህ እንደሚችሉ ጠይቀህ ና።" አለው። ልጁም ጠይቆ መጣ እና "አሮጌ ስለሆነ 5 ብር እንገዛሃለን" እንዳሉት ነገረው።
አባቱም ድጋሚ ሸቀጣሸቀጥ መሸጫ ሱቆች ጋር ሄዶ እንዲጠይቅ ይነግረዋል።ልጁም ጠይቆ ይመጣ እና አሁንም ከ5 ብር በላይ እንደማይገዙት ይነግረዋል።"ሙዚየም ሄደህ ጠይቅ" ይለዋል አባቱ። ልጁም ጠይቆ ከመጣ በኋላ "አንድ ሚሊዮን ብር እንደሚገዙኝ ነገሩኝ" አለ።
አባቱም "እንድታውቅ የፈለኩት የአንተንም ትክክለኛ ዋጋ (ቦታ) የሚሰጥህ ትክክለኛ ቦታ ላይ እንድትገኝ እንጂ የተሳሳተ ቦታ ላይ ሄደህ ሳይሳካልህ ሲቀር እንዳትናደድ ነው።ምንጊዜም ያንተን ዋጋ የሚያውቁ ብቻ ናቸው ክብርም አድናቆትም የሚሰጡህ ስለዚህ የተሳሳተ ቦታ ላይ አትገኝ!!ውድ እቃ ያለ ቦታው ርካሽ ነው::
https://t.me/Eth_habesh
አንድ አባት ከሞት አፋፍ ላይ ሆኖ ልጁን እንዲህ ሲል ተናገረው "ይህ የእጅ ሰዓት አባቴ የሰጠኝ ነው፤ 200 ዓመታት ሆኖታል። ነገር ግን ላንተ ከመስጠቴ በፊት ሂድ እና ሰዓት ቤቶች ስንት ሊገዙህ እንደሚችሉ ጠይቀህ ና።" አለው። ልጁም ጠይቆ መጣ እና "አሮጌ ስለሆነ 5 ብር እንገዛሃለን" እንዳሉት ነገረው።
አባቱም ድጋሚ ሸቀጣሸቀጥ መሸጫ ሱቆች ጋር ሄዶ እንዲጠይቅ ይነግረዋል።ልጁም ጠይቆ ይመጣ እና አሁንም ከ5 ብር በላይ እንደማይገዙት ይነግረዋል።"ሙዚየም ሄደህ ጠይቅ" ይለዋል አባቱ። ልጁም ጠይቆ ከመጣ በኋላ "አንድ ሚሊዮን ብር እንደሚገዙኝ ነገሩኝ" አለ።
አባቱም "እንድታውቅ የፈለኩት የአንተንም ትክክለኛ ዋጋ (ቦታ) የሚሰጥህ ትክክለኛ ቦታ ላይ እንድትገኝ እንጂ የተሳሳተ ቦታ ላይ ሄደህ ሳይሳካልህ ሲቀር እንዳትናደድ ነው።ምንጊዜም ያንተን ዋጋ የሚያውቁ ብቻ ናቸው ክብርም አድናቆትም የሚሰጡህ ስለዚህ የተሳሳተ ቦታ ላይ አትገኝ!!ውድ እቃ ያለ ቦታው ርካሽ ነው::
https://t.me/Eth_habesh
898
00:45
09.04.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
15.04.202518:46
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
12.3
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
1
Subscribers:
1.0K
APV
lock_outline
ER
--%
Posts per day:
1.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий