
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
9.0

Advertising on the Telegram channel «Ethio Mereja News»
5.0
17
Share
Add to favorite
Channel temporarily not accepting requests
Choose another channel from recommendations or get a tailored list within your budget using AI
AI Channel Picker
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
6ኛ እና 8ኛ ክፍል የማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆኗል
በ2016 ዓ.ም በተሰጠው ክልል አቀፍ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተመዘገበው ውጤት አንጻር ዝቅተኛ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ አማካኝ ውጤት
👉ለ6ኛ ክፍል
✍️ለወንድ 46
✍️ለሴት 45
ለአይነ ስውራን ተማሪዎች
✍️ ለወንድ 45
✍️ ለሴት 44 ሆኗል።
👉ለ8ኛ ክፍል
✍️ለወንድ 46
✍️ለሴት 45
👉ለአይነ ስውራን ተማሪዎች
✍️ ለወንድ 45
✍️ለሴት 44 እንዲሆን የተወሰነ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
@sheger_press
@sheger_press
4453
16:32
26.08.2024
imageImage preview is unavailable
ፍርድ ቤቱ ፖሊስ በእነ ዮሐንስ ዳንኤል ላይ በጠየቀው የጊዜ ቀጠሮው ላይ ብይን ለመስጠት ለነገ ቀጠሮ ያዘ !
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት የፌዴራል ፖሊስ በእነ ዮሐንስ ዳንኤል ላይ በጠየቀው የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ላይ የግራቀኙን ሰፊ ክርክር ካዳመጠ በኋላ ብይን ለመስጠት ለነገ ነሐሴ 21ቀን 2016 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል።
ተጠርጣሪዎቹ በጠበቆቻቸው በኩል የዋስትና መብት እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል።
የፌዴሬል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ተጠርጣሪዎቹ ላይ የአቪዬሽን አሰራር ሕግ ከመጣስ ባለፈ በሽብር ወንጀልም ምርመራ ስለጀመርኩ የዋስትና ጥያቄያቸው ውድቅ ይደረግ በማለት ተከራክሯል።
ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተጠርጣሪዎች ዮሐንስ ዳንኤል በርሄ፣ አማኑኤል መውጫ አብርሃ፣ ናትናኤል ወንድወሰን ሹሜ፣ ኤልያስ ድሪባ በዳኔ፣ ይዲድያ ነጻነት አበበ እና እሌኒ ክንፈ ተክለአብ ናቸው።
የፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ የምርመራ መዝገብ እንደሚያሳየው እነዚህ ተጠርጣሪዎች ተፈጥሮ በፈጠረው የአየር መዛባት ምክንያት አውሮፕላኑ መብረር አይችልም እየተባለ፣ አስገድዶ ለማስኬድ የፈጠሩት አምባጓሮ በወንጀል ሕጉ ተጠያቂ ያደርጋቸዋል ብሏል።
የፖሊስ የምርመራ ቡድን ተጠርጣሪዎች ላይ በወንጀል ተጠያቂ ለማድረግ ከተጀመረው ምርመራ ባሻገር፣ ከጸረሰላም ኃይሎች ተልዕኮ ተቀብለው የተንቀሳቀሱ በመሆናቸው፤ በሽብር ወንጀልም መጠርጠራቸውን ነው የሚያመላክተው።በወቅቱ አየር መንገዱ ከደህንነት ኃይሎች ጋር በመሆን በትዕግስት ቢማጸናቸውም፤ ድብቅ አጀንዳቸውን እያራመዱ በመሆናቸው አሻፈረን ማለታቸውንም በምርመራ መዝገቡ አካቷል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
5829
14:52
26.08.2024
imageImage preview is unavailable
መንግሥት አዲስ የብር ኖቶችን ይፋ ሊያደርግ ነው በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የሚዘዋወረው መረጃ ሐሰተኛ ነው!
መንግሥት አዲስ የ500 እና የ1000 ሺህ ብር ኖቶች ሊያትም ነው በሚል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈትቤትን ሎጎ በመጠቀም በማኅበራዊ ሚዲያ የተሠራጨው መረጃ ሐሰተኛ መሆኑን ኢቢሲ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡
@ethio_mereja_news
6656
13:30
26.08.2024
imageImage preview is unavailable
አርቲስት ኩራባቸው ደነቀ አርፏል።
ነፍስ ይማር 😢
" ቁርስ ስጡኝ አለ ። ሰርተው ሲያቀርቡለት ግን ሕይወቱ አልፏል "
***
ይህ የአርቲስት ኩራባቸው ደነቀ የዛሬ ሕይወት ነው ። ትናንት ከወዳጆቹ ጋር ሰላማዊ ግንኙነቱን ፈጽሞ ነው የገባው ። ዛሬ ጧትም ሰላማዊ ነበር ። ጧት አልጋ ላይ ሆኖ ቁርስ እንዲያዘጋጁለት ተናገረ ። ቁርስ አዘጋጅተው መኝታ ቤቱ ገብተው ሲቀሰቅሱት ግን በሕይወት የለም ። በቃ ! ይህ ነው የኩራ መጨረሻ ። ይኸው ነው የማናችንም ሕይወት ። ቁርስ ተሰርቶ እስኪቀርብ እንኳ ፋታ የማይሰጥበት ዓለም ።
የሦስት ልጆች አባት የነበረው ኩራባቸው ደነቀ ነገ ከ5:00 - 6:00 በቀጨኔ መድኃኒዓለም ስርዓተ ቀብሩ ይፈጸማል ።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
8194
08:02
26.08.2024
close
New items
Selected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий