
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
7.4

Advertising on the Telegram channel «Ethiopian Electric Utility»
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$60.00$60.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
የጥገና ስራ ለማከናወን ሲባል የሚቋረጥ የሃይል አቅርቦት
መጋቢት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ድረስ ቤላ ሰብስቴሽን፣ ሚኒሊክ ሆስፒታል ፣ ወደ 6 ኪሎ አንበሳ ግቢ፣ አራት ኪሎ፣ ፓርላማ ፣ ግቢ ገብርኤል ቤ/ክ፣ ጣሊያን ኤምባሲ፣ ቤተመንግስት በፊል፣ ግንፍሌ እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የቅድመ ጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
መጋቢት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ድረስ ቤላ ሰብስቴሽን፣ ሚኒሊክ ሆስፒታል ፣ ወደ 6 ኪሎ አንበሳ ግቢ፣ አራት ኪሎ፣ ፓርላማ ፣ ግቢ ገብርኤል ቤ/ክ፣ ጣሊያን ኤምባሲ፣ ቤተመንግስት በፊል፣ ግንፍሌ እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የቅድመ ጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2700
14:33
17.03.2025
imageImage preview is unavailable
የጥገና ስራ ለማከናወን ሲባል የሚቋረጥ የሃይል አቅርቦት
መጋቢት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ድረስ ተ/ሃይማኖት በርበሬ በረንዳ፣ ዲአፍሪካ አካባቢ፣ ሰንጋተራ 40/60 ኮንዶሚኒየም፣ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፣ ኩባ ፓርክ ፣ እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የቅድመ ጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
መጋቢት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ድረስ ተ/ሃይማኖት በርበሬ በረንዳ፣ ዲአፍሪካ አካባቢ፣ ሰንጋተራ 40/60 ኮንዶሚኒየም፣ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፣ ኩባ ፓርክ ፣ እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የቅድመ ጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2700
14:33
17.03.2025
imageImage preview is unavailable
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የኃይል አቅርቦት
ከአዘዞ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ወጪ ሆኖ ወደ ሳንጃ በሚሄደው ባለ33ኪ.ቮ መጋቢ መስመር ላይ ባጋጠመ ጉዳት ምክንያት ታች አርማጭሆ፣ ማዕከላዊ አርማጭሆ፣ ማክሰኞ ገበያ እና ጠገዴ ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ እንዲሁም ላይአርማጭሆ ወረዳ በከፊል የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ችግሩ ተፈቶ ወደ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ከአዘዞ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ወጪ ሆኖ ወደ ሳንጃ በሚሄደው ባለ33ኪ.ቮ መጋቢ መስመር ላይ ባጋጠመ ጉዳት ምክንያት ታች አርማጭሆ፣ ማዕከላዊ አርማጭሆ፣ ማክሰኞ ገበያ እና ጠገዴ ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ እንዲሁም ላይአርማጭሆ ወረዳ በከፊል የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ችግሩ ተፈቶ ወደ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የኃይል አቅርቦት
ከአዘዞ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ወጪ ሆኖ ወደ ሳንጃ በሚሄደው ባለ33ኪ.ቮ መጋቢ መስመር ላይ ባጋጠመ ጉዳት ምክንያት ታች አርማጭሆ፣ ማዕከላዊ አርማጭሆ፣ ማክሰኞ ገበያ እና ጠገዴ ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ እንዲሁም ላይአርማጭሆ ወረዳ በከፊል የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ችግሩ ተፈቶ ወደ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ከአዘዞ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ወጪ ሆኖ ወደ ሳንጃ በሚሄደው ባለ33ኪ.ቮ መጋቢ መስመር ላይ ባጋጠመ ጉዳት ምክንያት ታች አርማጭሆ፣ ማዕከላዊ አርማጭሆ፣ ማክሰኞ ገበያ እና ጠገዴ ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ እንዲሁም ላይአርማጭሆ ወረዳ በከፊል የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ችግሩ ተፈቶ ወደ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3400
12:08
17.03.2025
imageImage preview is unavailable
የሃይል መቆራረጥን ለመቀነስ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና ኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ የተሰኘ የፈረንሳይ ኩባንያ የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡
በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመውን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና የኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በቴክኒክ ችግር ምክንያት የሚፈጠርን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ መሆኑን በውይይቱ መድረኩ ላይ ተጠቅሷል፡፡
ኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ በተሰኘው ኩባንያ ከመስከረም ወር ጀምሮ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት የኃይል መቆራረጥ መንስኤዎች እንዲሁም የኃይል መቆራረጡን በአጭር ጊዜ ለመቀነስ የሚያስችሉ መፍትሄዎች ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመው በውይይቱ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ኢዲ ኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ ካለው ልምድና እውቀት አንፃር ለውጥ ሊያመጣ የሚችል ሥራ ይስራል የሚል እምንት እንዳላቸው ገልፀው ለጥናቱ የሚያስፈልገው ድጋፍ ሁሉ ይደረጋል ብለዋል፡፡
ጥናቱም በዚህ ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና ኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ የተሰኘ የፈረንሳይ ኩባንያ የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡
በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመውን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና የኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በቴክኒክ ችግር ምክንያት የሚፈጠርን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ መሆኑን በውይይቱ መድረኩ ላይ ተጠቅሷል፡፡
ኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ በተሰኘው ኩባንያ ከመስከረም ወር ጀምሮ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት የኃይል መቆራረጥ መንስኤዎች እንዲሁም የኃይል መቆራረጡን በአጭር ጊዜ ለመቀነስ የሚያስችሉ መፍትሄዎች ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመው በውይይቱ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ኢዲ ኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ ካለው ልምድና እውቀት አንፃር ለውጥ ሊያመጣ የሚችል ሥራ ይስራል የሚል እምንት እንዳላቸው ገልፀው ለጥናቱ የሚያስፈልገው ድጋፍ ሁሉ ይደረጋል ብለዋል፡፡
ጥናቱም በዚህ ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
የሃይል መቆራረጥን ለመቀነስ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና ኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ የተሰኘ የፈረንሳይ ኩባንያ የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡
በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመውን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና የኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በቴክኒክ ችግር ምክንያት የሚፈጠርን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ መሆኑን በውይይቱ መድረኩ ላይ ተጠቅሷል፡፡
ኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ በተሰኘው ኩባንያ ከመስከረም ወር ጀምሮ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት የኃይል መቆራረጥ መንስኤዎች እንዲሁም የኃይል መቆራረጡን በአጭር ጊዜ ለመቀነስ የሚያስችሉ መፍትሄዎች ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመው በውይይቱ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ኢዲ ኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ ካለው ልምድና እውቀት አንፃር ለውጥ ሊያመጣ የሚችል ሥራ ይስራል የሚል እምንት እንዳላቸው ገልፀው ለጥናቱ የሚያስፈልገው ድጋፍ ሁሉ ይደረጋል ብለዋል፡፡
ጥናቱም በዚህ ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና ኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ የተሰኘ የፈረንሳይ ኩባንያ የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡
በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመውን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ፣ የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና የኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በቴክኒክ ችግር ምክንያት የሚፈጠርን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ መሆኑን በውይይቱ መድረኩ ላይ ተጠቅሷል፡፡
ኢዲኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ በተሰኘው ኩባንያ ከመስከረም ወር ጀምሮ እየተከናወነ በሚገኘው የዳሰሳ ጥናት የኃይል መቆራረጥ መንስኤዎች እንዲሁም የኃይል መቆራረጡን በአጭር ጊዜ ለመቀነስ የሚያስችሉ መፍትሄዎች ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ር ጌቱ ገረመው በውይይቱ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ኢዲ ኤፍ ኢንተርናሽናል ኔትወርክስ ካለው ልምድና እውቀት አንፃር ለውጥ ሊያመጣ የሚችል ሥራ ይስራል የሚል እምንት እንዳላቸው ገልፀው ለጥናቱ የሚያስፈልገው ድጋፍ ሁሉ ይደረጋል ብለዋል፡፡
ጥናቱም በዚህ ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3800
10:48
17.03.2025
imageImage preview is unavailable
በፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የኃይል አቅርቦት
በአርባምንጭ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት ከከምባ- ኮንሶ እና ቦረዳ ከተዘረጋው ባለ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር የኤሌክትሪክ ሃይል የሚያገኙ የኮንሶ፣ አሊ እና ጋርዱላ ዞንኖች እና የከምባ፣ ገረሴ፣ ቦንኬ፣ ጨንቻ፣ ዲታ፣ ቆጎታ እና ምእራብ አባያ ወረዳዎች ከትናንት 11፡00 ጀምሮ የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ችግሩ ተፈቶ ወደ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአርባምንጭ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት ከከምባ- ኮንሶ እና ቦረዳ ከተዘረጋው ባለ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር የኤሌክትሪክ ሃይል የሚያገኙ የኮንሶ፣ አሊ እና ጋርዱላ ዞንኖች እና የከምባ፣ ገረሴ፣ ቦንኬ፣ ጨንቻ፣ ዲታ፣ ቆጎታ እና ምእራብ አባያ ወረዳዎች ከትናንት 11፡00 ጀምሮ የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ችግሩ ተፈቶ ወደ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3800
07:19
17.03.2025
imageImage preview is unavailable
በፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የኃይል አቅርቦት
በአርባምንጭ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት ከከምባ- ኮንሶ እና ቦረዳ ከተዘረጋው ባለ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር የኤሌክትሪክ ሃይል የሚያገኙ የኮንሶ፣ አሊ እና ጋርዱላ ዞንኖች እና የከምባ፣ ገረሴ፣ ቦንኬ፣ ጨንቻ፣ ዲታ፣ ቆጎታ እና ምእራብ አባያ ወረዳዎች ከትናንት 11፡00 ጀምሮ የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ችግሩ ተፈቶ ወደ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአርባምንጭ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት ከከምባ- ኮንሶ እና ቦረዳ ከተዘረጋው ባለ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር የኤሌክትሪክ ሃይል የሚያገኙ የኮንሶ፣ አሊ እና ጋርዱላ ዞንኖች እና የከምባ፣ ገረሴ፣ ቦንኬ፣ ጨንቻ፣ ዲታ፣ ቆጎታ እና ምእራብ አባያ ወረዳዎች ከትናንት 11፡00 ጀምሮ የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ችግሩ ተፈቶ ወደ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3800
07:19
17.03.2025
ለኢንዱስትሪ ደንበኞች የሚቀርበውን የኃይል አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ እየተሠራ ነው
በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች ለሚገኙ ኢንዱስትሪ ደንበኞች የሚቀርበውን የኃይል አቅርቦት አስተማማኝና ጥራት ያለው ለማድረግ የሚያስችል ሥራ እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአዳማ ሪጅን አስታወቀ፡፡
የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ጠሃ አህመድ እንዳሉት በስምንት ወር ውስጥ በሞጆ ከተማ የ35 ነጥብ 6 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 664 ምሰሶ ግንባታ ተጠናቋል፡፡
አቶ ጠሃ ለአደማ ከተማ 28 ነጥብ 5 የመካከለኛ መስመር፣ 345 ከሲሚንቶ የተሠራ ምሰሶ እና 126 የእንጨት ምሰሶ ተከላ ስራ ተከናውኗል ብለዋል ፡፡ ሪጅኑ ለወለንጪቲ ከተማ የ23 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 378 የኮንክሪት ምሰሶ ተከለላ ስራ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ለዲክሲስ ከተማ 11 ነጥብ 4 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 214 ሲሚንቶ የተሠራ ሲምንቶ ተከላ መደረጉ ታውቋል፡፡
የተገነቡት የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች በሞጆ እና በአዳማ ለሚገኙ 20 የቆዳ፣ የጨርቃ-ጨርቅ፣በህክምና ግብዓት ምርት ላይ ለተሰማሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ የነበረውን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቀነስ አግዟል ብለዋል፡፡
በሞጆ ከተማ በታሕሳስ፣ጥርና የካቲት አማካይ የኃይል መቆራረጥ ከቀድሞ ጊዜ ጋር ሲነፃፀር 69 በመቶ ሲቀንስ የኃይል ጠፍቶ የሚቆይበት ሰዓትን ደግሞ 65 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን ጨምረው ገለፀዋል፡፡
በተመሳሳይ በአደማ ያለው የኃይል መቆራረጥ ወደ 60 በመቶ ሲደርስ ኃይል ጠፍቶ የሚቆይበትን ጊዜ በ55 በመቶ ዝቅ ተድርጓል፡፡
አቶ ጠሃ የኃይል መቆራረጥ ችግርን ለመቀነስ ብሎም ዜሮ ለማድረስ የሚያስችል 80 በመቶ የኃይል ማበዳደር ስራ አጠናቀናል ያሉ ሲሆን በየወሩ ዕጽዋት ከኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት የማራቅ፣ የሲኒዎችን ጤናማነትና የመሰሶ ቁመና ክትትል እየተደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች ለሚገኙ ኢንዱስትሪ ደንበኞች የሚቀርበውን የኃይል አቅርቦት አስተማማኝና ጥራት ያለው ለማድረግ የሚያስችል ሥራ እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአዳማ ሪጅን አስታወቀ፡፡
የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ጠሃ አህመድ እንዳሉት በስምንት ወር ውስጥ በሞጆ ከተማ የ35 ነጥብ 6 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 664 ምሰሶ ግንባታ ተጠናቋል፡፡
አቶ ጠሃ ለአደማ ከተማ 28 ነጥብ 5 የመካከለኛ መስመር፣ 345 ከሲሚንቶ የተሠራ ምሰሶ እና 126 የእንጨት ምሰሶ ተከላ ስራ ተከናውኗል ብለዋል ፡፡ ሪጅኑ ለወለንጪቲ ከተማ የ23 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 378 የኮንክሪት ምሰሶ ተከለላ ስራ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ለዲክሲስ ከተማ 11 ነጥብ 4 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 214 ሲሚንቶ የተሠራ ሲምንቶ ተከላ መደረጉ ታውቋል፡፡
የተገነቡት የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች በሞጆ እና በአዳማ ለሚገኙ 20 የቆዳ፣ የጨርቃ-ጨርቅ፣በህክምና ግብዓት ምርት ላይ ለተሰማሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ የነበረውን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቀነስ አግዟል ብለዋል፡፡
በሞጆ ከተማ በታሕሳስ፣ጥርና የካቲት አማካይ የኃይል መቆራረጥ ከቀድሞ ጊዜ ጋር ሲነፃፀር 69 በመቶ ሲቀንስ የኃይል ጠፍቶ የሚቆይበት ሰዓትን ደግሞ 65 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን ጨምረው ገለፀዋል፡፡
በተመሳሳይ በአደማ ያለው የኃይል መቆራረጥ ወደ 60 በመቶ ሲደርስ ኃይል ጠፍቶ የሚቆይበትን ጊዜ በ55 በመቶ ዝቅ ተድርጓል፡፡
አቶ ጠሃ የኃይል መቆራረጥ ችግርን ለመቀነስ ብሎም ዜሮ ለማድረስ የሚያስችል 80 በመቶ የኃይል ማበዳደር ስራ አጠናቀናል ያሉ ሲሆን በየወሩ ዕጽዋት ከኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት የማራቅ፣ የሲኒዎችን ጤናማነትና የመሰሶ ቁመና ክትትል እየተደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3700
07:14
17.03.2025
ለኢንዱስትሪ ደንበኞች የሚቀርበውን የኃይል አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ እየተሠራ ነው
በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች ለሚገኙ ኢንዱስትሪ ደንበኞች የሚቀርበውን የኃይል አቅርቦት አስተማማኝና ጥራት ያለው ለማድረግ የሚያስችል ሥራ እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአዳማ ሪጅን አስታወቀ፡፡
የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ጠሃ አህመድ እንዳሉት በስምንት ወር ውስጥ በሞጆ ከተማ የ35 ነጥብ 6 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 664 ምሰሶ ግንባታ ተጠናቋል፡፡
አቶ ጠሃ ለአደማ ከተማ 28 ነጥብ 5 የመካከለኛ መስመር፣ 345 ከሲሚንቶ የተሠራ ምሰሶ እና 126 የእንጨት ምሰሶ ተከላ ስራ ተከናውኗል ብለዋል ፡፡ ሪጅኑ ለወለንጪቲ ከተማ የ23 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 378 የኮንክሪት ምሰሶ ተከለላ ስራ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ለዲክሲስ ከተማ 11 ነጥብ 4 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 214 ሲሚንቶ የተሠራ ሲምንቶ ተከላ መደረጉ ታውቋል፡፡
የተገነቡት የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች በሞጆ እና በአዳማ ለሚገኙ 20 የቆዳ፣ የጨርቃ-ጨርቅ፣በህክምና ግብዓት ምርት ላይ ለተሰማሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ የነበረውን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቀነስ አግዟል ብለዋል፡፡
በሞጆ ከተማ በታሕሳስ፣ጥርና የካቲት አማካይ የኃይል መቆራረጥ ከቀድሞ ጊዜ ጋር ሲነፃፀር 69 በመቶ ሲቀንስ የኃይል ጠፍቶ የሚቆይበት ሰዓትን ደግሞ 65 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን ጨምረው ገለፀዋል፡፡
በተመሳሳይ በአደማ ያለው የኃይል መቆራረጥ ወደ 60 በመቶ ሲደርስ ኃይል ጠፍቶ የሚቆይበትን ጊዜ በ55 በመቶ ዝቅ ተድርጓል፡፡
አቶ ጠሃ የኃይል መቆራረጥ ችግርን ለመቀነስ ብሎም ዜሮ ለማድረስ የሚያስችል 80 በመቶ የኃይል ማበዳደር ስራ አጠናቀናል ያሉ ሲሆን በየወሩ ዕጽዋት ከኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት የማራቅ፣ የሲኒዎችን ጤናማነትና የመሰሶ ቁመና ክትትል እየተደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአዳማ እና ሞጆ ከተሞች ለሚገኙ ኢንዱስትሪ ደንበኞች የሚቀርበውን የኃይል አቅርቦት አስተማማኝና ጥራት ያለው ለማድረግ የሚያስችል ሥራ እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአዳማ ሪጅን አስታወቀ፡፡
የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ጠሃ አህመድ እንዳሉት በስምንት ወር ውስጥ በሞጆ ከተማ የ35 ነጥብ 6 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 664 ምሰሶ ግንባታ ተጠናቋል፡፡
አቶ ጠሃ ለአደማ ከተማ 28 ነጥብ 5 የመካከለኛ መስመር፣ 345 ከሲሚንቶ የተሠራ ምሰሶ እና 126 የእንጨት ምሰሶ ተከላ ስራ ተከናውኗል ብለዋል ፡፡ ሪጅኑ ለወለንጪቲ ከተማ የ23 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 378 የኮንክሪት ምሰሶ ተከለላ ስራ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ለዲክሲስ ከተማ 11 ነጥብ 4 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ዝርጋታ እና 214 ሲሚንቶ የተሠራ ሲምንቶ ተከላ መደረጉ ታውቋል፡፡
የተገነቡት የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች በሞጆ እና በአዳማ ለሚገኙ 20 የቆዳ፣ የጨርቃ-ጨርቅ፣በህክምና ግብዓት ምርት ላይ ለተሰማሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ የነበረውን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቀነስ አግዟል ብለዋል፡፡
በሞጆ ከተማ በታሕሳስ፣ጥርና የካቲት አማካይ የኃይል መቆራረጥ ከቀድሞ ጊዜ ጋር ሲነፃፀር 69 በመቶ ሲቀንስ የኃይል ጠፍቶ የሚቆይበት ሰዓትን ደግሞ 65 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን ጨምረው ገለፀዋል፡፡
በተመሳሳይ በአደማ ያለው የኃይል መቆራረጥ ወደ 60 በመቶ ሲደርስ ኃይል ጠፍቶ የሚቆይበትን ጊዜ በ55 በመቶ ዝቅ ተድርጓል፡፡
አቶ ጠሃ የኃይል መቆራረጥ ችግርን ለመቀነስ ብሎም ዜሮ ለማድረስ የሚያስችል 80 በመቶ የኃይል ማበዳደር ስራ አጠናቀናል ያሉ ሲሆን በየወሩ ዕጽዋት ከኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት የማራቅ፣ የሲኒዎችን ጤናማነትና የመሰሶ ቁመና ክትትል እየተደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3700
07:14
17.03.2025
imageImage preview is unavailable
በአዲስ አበባ እና ደብረማርቆስ ከተሞች የመልሶ ግንባታ ሥራ ለማከናወን ሲባል በዕቅድ ኃይል የሚቋረጥባቸውን ቦታዎች ለማወቅ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- http://www.eeu.gov.et/power-interruption/detail/1284?lang=am
3900
05:49
17.03.2025
imageImage preview is unavailable
ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
በ66 ኪ.ቮ የኃይል አስተላለፊያ መስመር ሁለት ታወር ላይ በተፈፀመ የታወር ዝርፊያ ምክንያት በኮሶበር ከተማ እና አካባቢው ፣ በዳንግላ ከተማና አካባቢው፣ በቻግኒ ከተማና አካባቢው፣ በቲሊሊ ከተማና አካባቢው ፣ በሰከላ ከተማና አካባቢው፣በአዲስ ቅዳም ከተማ እና አካባቢው ፣ በግልገል በለስ ከተማ እና አካባቢው ፣ በጃዊ ከተማ እና አካባቢው ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
በተመሳሳይ በጎንደር ከተማ ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በ66 ኪ.ቮ የኃይል አስተላለፊያ መስመር ሁለት ታወር ላይ በተፈፀመ የታወር ዝርፊያ ምክንያት በኮሶበር ከተማ እና አካባቢው ፣ በዳንግላ ከተማና አካባቢው፣ በቻግኒ ከተማና አካባቢው፣ በቲሊሊ ከተማና አካባቢው ፣ በሰከላ ከተማና አካባቢው፣በአዲስ ቅዳም ከተማ እና አካባቢው ፣ በግልገል በለስ ከተማ እና አካባቢው ፣ በጃዊ ከተማ እና አካባቢው ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
በተመሳሳይ በጎንደር ከተማ ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
5900
16:48
15.03.2025
close
Reviews channel
No reviews
New items
Channel statistics
Rating
7.4
Rating reviews
0.0
Сhannel Rating
0
Followers:
29.9K
APV
lock_outline
ER
--%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий