
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
7.4

Advertising on the Telegram channel «Ethiopian Electric Utility»
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$60.00$60.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
ተቋሙ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ የማህበራዊ ኃላፊነት ሚና ተወጥቷል
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመደበኛነት ከሚሰጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጎን ለጎን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች መጠነ ሠፊ የአይነትና የጥሬ ገንዘብ በማድረግ፣ በአረንጓዴ አሻራ በመሳተፍ ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የማህበራዊ ኃላፊነት ሚና ተወጥቷል፡፡
ከእነዚህም መካከል በደቡብ ኢትዮጵያ በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 5 ሚሊየን 150 ሺህ የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከመደገፍ አንፃር በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ 569 ሺህ 250 ብር የሚገመት 10 ሺህ የመማሪያ ደብተር እና 2 ሺህ እስክሪብቶ ተቋሙ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ለአገልግሎት የማይሰጡና በተቋሙ ዋና ግምጃ ቤት የሚገኙ የደንብ አልባሳት እና ጫማዎችን ለስምንት በጎ አድራጎት ድርጅቶች ድጋፍ ተደርጓል፤ ይህም 4.3 ሚሊየን ብር ይገመታል፡፡
በተጨማሪም በስራ ላይ እያሉ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና እየተደረገላቸው ለሚገኙ የተቋሙ አምስት የስራ ባልደረቦች የ2017 ዓ.ም አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ ለእያንዳንዳቸው የአስር ሺህ ብር ስጦታ አበርክቷል፡፡
የኢድ አል ፈጥር እና የትንሳኤ በዓላት አስመልክቶ ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 2 ሚሊየን ብር ወጪ በማድረግ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡
በተቋሙ የሚገኙ ሪጅኖች አመራሮችን፣ ሰራተኞችን እና ባለ ድርሻ አካላትን አስተባበረው በተፈጥሮና ሠው ሠራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸውና ድጋፍ ለሚሹ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች 1 ሚሊዮን 77 ሺህ 186 ብር ዋጋ ያለው የአይነት እንዲሁም 84 ሺህ 50 የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ተቋሙ በክረምት አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከኮርፖሬት እስከ አገልግሎት መስጫ ማዕከል 3 ሺህ 457 ሰራተኞችን በማሳተፍ 30 ሺህ 824 ችግኞችን በተለያዩ ቦታዎች በመተከል ተሳትፎ አደርጓል፡፡
በአጠቃላይ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተከናወኑ የማህበራዊ ሀላፊነት ተግባራት የአመራሮችን እና የሰራተኞችን ተሳትፎ ጨምሮ ተቋሙ በጥሬ ገንዘብ 5 ሚሊዮን 134 ሺህ 50 ብር እንዲሁም በአይነት 12 ሚሊዮን 316 ሺህ 436 ነጥብ 66 ብር በድምሩ 17 ሚሊዮን 450 ሺህ 486 ነጥብ 66 ብር የማህበራዊ ሀላፊነት ሚና ተወጥቷል፡፡
በቀጣይም ለደንበኞቹ ከሚሰጠው አገልግሎት በተጨማሪ፤ ተቋሙ መሰል የማህበራዊ ኃላፊነት ሚናዎች እየተወጣ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመደበኛነት ከሚሰጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጎን ለጎን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች መጠነ ሠፊ የአይነትና የጥሬ ገንዘብ በማድረግ፣ በአረንጓዴ አሻራ በመሳተፍ ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የማህበራዊ ኃላፊነት ሚና ተወጥቷል፡፡
ከእነዚህም መካከል በደቡብ ኢትዮጵያ በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 5 ሚሊየን 150 ሺህ የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከመደገፍ አንፃር በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ 569 ሺህ 250 ብር የሚገመት 10 ሺህ የመማሪያ ደብተር እና 2 ሺህ እስክሪብቶ ተቋሙ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ለአገልግሎት የማይሰጡና በተቋሙ ዋና ግምጃ ቤት የሚገኙ የደንብ አልባሳት እና ጫማዎችን ለስምንት በጎ አድራጎት ድርጅቶች ድጋፍ ተደርጓል፤ ይህም 4.3 ሚሊየን ብር ይገመታል፡፡
በተጨማሪም በስራ ላይ እያሉ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና እየተደረገላቸው ለሚገኙ የተቋሙ አምስት የስራ ባልደረቦች የ2017 ዓ.ም አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ ለእያንዳንዳቸው የአስር ሺህ ብር ስጦታ አበርክቷል፡፡
የኢድ አል ፈጥር እና የትንሳኤ በዓላት አስመልክቶ ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 2 ሚሊየን ብር ወጪ በማድረግ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡
በተቋሙ የሚገኙ ሪጅኖች አመራሮችን፣ ሰራተኞችን እና ባለ ድርሻ አካላትን አስተባበረው በተፈጥሮና ሠው ሠራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸውና ድጋፍ ለሚሹ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች 1 ሚሊዮን 77 ሺህ 186 ብር ዋጋ ያለው የአይነት እንዲሁም 84 ሺህ 50 የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ተቋሙ በክረምት አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከኮርፖሬት እስከ አገልግሎት መስጫ ማዕከል 3 ሺህ 457 ሰራተኞችን በማሳተፍ 30 ሺህ 824 ችግኞችን በተለያዩ ቦታዎች በመተከል ተሳትፎ አደርጓል፡፡
በአጠቃላይ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተከናወኑ የማህበራዊ ሀላፊነት ተግባራት የአመራሮችን እና የሰራተኞችን ተሳትፎ ጨምሮ ተቋሙ በጥሬ ገንዘብ 5 ሚሊዮን 134 ሺህ 50 ብር እንዲሁም በአይነት 12 ሚሊዮን 316 ሺህ 436 ነጥብ 66 ብር በድምሩ 17 ሚሊዮን 450 ሺህ 486 ነጥብ 66 ብር የማህበራዊ ሀላፊነት ሚና ተወጥቷል፡፡
በቀጣይም ለደንበኞቹ ከሚሰጠው አገልግሎት በተጨማሪ፤ ተቋሙ መሰል የማህበራዊ ኃላፊነት ሚናዎች እየተወጣ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3300
07:47
28.04.2025
ተቋሙ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ የማህበራዊ ኃላፊነት ሚና ተወጥቷል
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመደበኛነት ከሚሰጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጎን ለጎን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች መጠነ ሠፊ የአይነትና የጥሬ ገንዘብ በማድረግ፣ በአረንጓዴ አሻራ በመሳተፍ ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የማህበራዊ ኃላፊነት ሚና ተወጥቷል፡፡
ከእነዚህም መካከል በደቡብ ኢትዮጵያ በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 5 ሚሊየን 150 ሺህ የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከመደገፍ አንፃር በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ 569 ሺህ 250 ብር የሚገመት 10 ሺህ የመማሪያ ደብተር እና 2 ሺህ እስክሪብቶ ተቋሙ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ለአገልግሎት የማይሰጡና በተቋሙ ዋና ግምጃ ቤት የሚገኙ የደንብ አልባሳት እና ጫማዎችን ለስምንት በጎ አድራጎት ድርጅቶች ድጋፍ ተደርጓል፤ ይህም 4.3 ሚሊየን ብር ይገመታል፡፡
በተጨማሪም በስራ ላይ እያሉ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና እየተደረገላቸው ለሚገኙ የተቋሙ አምስት የስራ ባልደረቦች የ2017 ዓ.ም አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ ለእያንዳንዳቸው የአስር ሺህ ብር ስጦታ አበርክቷል፡፡
የኢድ አል ፈጥር እና የትንሳኤ በዓላት አስመልክቶ ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 2 ሚሊየን ብር ወጪ በማድረግ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡
በተቋሙ የሚገኙ ሪጅኖች አመራሮችን፣ ሰራተኞችን እና ባለ ድርሻ አካላትን አስተባበረው በተፈጥሮና ሠው ሠራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸውና ድጋፍ ለሚሹ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች 1 ሚሊዮን 77 ሺህ 186 ብር ዋጋ ያለው የአይነት እንዲሁም 84 ሺህ 50 የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ተቋሙ በክረምት አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከኮርፖሬት እስከ አገልግሎት መስጫ ማዕከል 3 ሺህ 457 ሰራተኞችን በማሳተፍ 30 ሺህ 824 ችግኞችን በተለያዩ ቦታዎች በመተከል ተሳትፎ አደርጓል፡፡
በአጠቃላይ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተከናወኑ የማህበራዊ ሀላፊነት ተግባራት የአመራሮችን እና የሰራተኞችን ተሳትፎ ጨምሮ ተቋሙ በጥሬ ገንዘብ 5 ሚሊዮን 134 ሺህ 50 ብር እንዲሁም በአይነት 12 ሚሊዮን 316 ሺህ 436 ነጥብ 66 ብር በድምሩ 17 ሚሊዮን 450 ሺህ 486 ነጥብ 66 ብር የማህበራዊ ሀላፊነት ሚና ተወጥቷል፡፡
በቀጣይም ለደንበኞቹ ከሚሰጠው አገልግሎት በተጨማሪ፤ ተቋሙ መሰል የማህበራዊ ኃላፊነት ሚናዎች እየተወጣ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመደበኛነት ከሚሰጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጎን ለጎን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች መጠነ ሠፊ የአይነትና የጥሬ ገንዘብ በማድረግ፣ በአረንጓዴ አሻራ በመሳተፍ ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የማህበራዊ ኃላፊነት ሚና ተወጥቷል፡፡
ከእነዚህም መካከል በደቡብ ኢትዮጵያ በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 5 ሚሊየን 150 ሺህ የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከመደገፍ አንፃር በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ 569 ሺህ 250 ብር የሚገመት 10 ሺህ የመማሪያ ደብተር እና 2 ሺህ እስክሪብቶ ተቋሙ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ለአገልግሎት የማይሰጡና በተቋሙ ዋና ግምጃ ቤት የሚገኙ የደንብ አልባሳት እና ጫማዎችን ለስምንት በጎ አድራጎት ድርጅቶች ድጋፍ ተደርጓል፤ ይህም 4.3 ሚሊየን ብር ይገመታል፡፡
በተጨማሪም በስራ ላይ እያሉ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና እየተደረገላቸው ለሚገኙ የተቋሙ አምስት የስራ ባልደረቦች የ2017 ዓ.ም አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ ለእያንዳንዳቸው የአስር ሺህ ብር ስጦታ አበርክቷል፡፡
የኢድ አል ፈጥር እና የትንሳኤ በዓላት አስመልክቶ ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 2 ሚሊየን ብር ወጪ በማድረግ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡
በተቋሙ የሚገኙ ሪጅኖች አመራሮችን፣ ሰራተኞችን እና ባለ ድርሻ አካላትን አስተባበረው በተፈጥሮና ሠው ሠራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸውና ድጋፍ ለሚሹ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች 1 ሚሊዮን 77 ሺህ 186 ብር ዋጋ ያለው የአይነት እንዲሁም 84 ሺህ 50 የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ተቋሙ በክረምት አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከኮርፖሬት እስከ አገልግሎት መስጫ ማዕከል 3 ሺህ 457 ሰራተኞችን በማሳተፍ 30 ሺህ 824 ችግኞችን በተለያዩ ቦታዎች በመተከል ተሳትፎ አደርጓል፡፡
በአጠቃላይ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተከናወኑ የማህበራዊ ሀላፊነት ተግባራት የአመራሮችን እና የሰራተኞችን ተሳትፎ ጨምሮ ተቋሙ በጥሬ ገንዘብ 5 ሚሊዮን 134 ሺህ 50 ብር እንዲሁም በአይነት 12 ሚሊዮን 316 ሺህ 436 ነጥብ 66 ብር በድምሩ 17 ሚሊዮን 450 ሺህ 486 ነጥብ 66 ብር የማህበራዊ ሀላፊነት ሚና ተወጥቷል፡፡
በቀጣይም ለደንበኞቹ ከሚሰጠው አገልግሎት በተጨማሪ፤ ተቋሙ መሰል የማህበራዊ ኃላፊነት ሚናዎች እየተወጣ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3300
07:47
28.04.2025
imageImage preview is unavailable
ሪጅኑ 190.9 ኪ.ሜ የሚሸፍን የመልሶ ግንባታ ስራዎችን አከናወነ
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አፋር ሪጅን በተቋም ደረጃ የታቀደውን የሃይል መቆራረጥን ለመቀነስ በአከናወነው ስራ 190.9 ኪ.ሜ የሚሸፍን የመልሶ ግንባታ ስራዎችን ማከናዎን ችሏል፡፡
ሪጅኑ የኃይል መቆራረጥ ችግር የሚታይባቸውን አካባቢዎች በመለየት 86.18 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 104.72 ኪ.ሜ የዝቅተኛ መስመር በድምሩ 190.9 ኪ.ሜ ኤሌክትሪክ መስመር የመልሶ ግንባታ ስራ ያከናወነ ሲሆን 40 ትራንስፎርመር አቅም ማሳደግ ስራ አከናውኗል፡፡
በተሰራው የመልሶ ግንበታ ስራ በዋናነት ከፍተኛ የሆነ የኃይል መቆራረጥ ችግር ይስተዋልበት የነበረው የከለዋን አገልግሎት መስጫ ማዕከል ሲሆን ይህን ችግር ለመፍታት ከፍተኛ የመልሶ ግንባታ ስራ ተከናውኗል ብሏል፡፡
በተጨማሪም በያሎ ወረዳና በአካባቢው ለረጅም ለአመታት ሲያገልግል የቆየውን ባለ 15 ኪ.ቮ የእንጨት ፖል ወደ 33 ኪ.ቮ በመቀየር ለወረዳው እና ሳተላይት ጣቢያዋች ከፍተኛ ቅሬታ የነበረበትን የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ወደ አስተማማኝ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለመመለስ ተችሏል።
እንዲሁም በግጭት ምክንያት ለረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረውን የዳሎል ወረዳ 15 ኪ.ቮ የመካከለኛ መስመር የጥገና ስራ በራስ አቅም ተጀምሮ ሂደት ላይ ይገኛል፡፡
ሪጅኑ 18 አገልግሎት መስጫ ማዕከል እና 73 ሳተላይት ጣቢያ እንዲሁም 26 ሺህ 098 ቅድመ ክፍያ 26 ሺህ 102 ድህረ ክፍያ በአጠቃላይ 52 ሺህ 200 ደንበኞች አሉት፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አፋር ሪጅን በተቋም ደረጃ የታቀደውን የሃይል መቆራረጥን ለመቀነስ በአከናወነው ስራ 190.9 ኪ.ሜ የሚሸፍን የመልሶ ግንባታ ስራዎችን ማከናዎን ችሏል፡፡
ሪጅኑ የኃይል መቆራረጥ ችግር የሚታይባቸውን አካባቢዎች በመለየት 86.18 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 104.72 ኪ.ሜ የዝቅተኛ መስመር በድምሩ 190.9 ኪ.ሜ ኤሌክትሪክ መስመር የመልሶ ግንባታ ስራ ያከናወነ ሲሆን 40 ትራንስፎርመር አቅም ማሳደግ ስራ አከናውኗል፡፡
በተሰራው የመልሶ ግንበታ ስራ በዋናነት ከፍተኛ የሆነ የኃይል መቆራረጥ ችግር ይስተዋልበት የነበረው የከለዋን አገልግሎት መስጫ ማዕከል ሲሆን ይህን ችግር ለመፍታት ከፍተኛ የመልሶ ግንባታ ስራ ተከናውኗል ብሏል፡፡
በተጨማሪም በያሎ ወረዳና በአካባቢው ለረጅም ለአመታት ሲያገልግል የቆየውን ባለ 15 ኪ.ቮ የእንጨት ፖል ወደ 33 ኪ.ቮ በመቀየር ለወረዳው እና ሳተላይት ጣቢያዋች ከፍተኛ ቅሬታ የነበረበትን የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ወደ አስተማማኝ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለመመለስ ተችሏል።
እንዲሁም በግጭት ምክንያት ለረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረውን የዳሎል ወረዳ 15 ኪ.ቮ የመካከለኛ መስመር የጥገና ስራ በራስ አቅም ተጀምሮ ሂደት ላይ ይገኛል፡፡
ሪጅኑ 18 አገልግሎት መስጫ ማዕከል እና 73 ሳተላይት ጣቢያ እንዲሁም 26 ሺህ 098 ቅድመ ክፍያ 26 ሺህ 102 ድህረ ክፍያ በአጠቃላይ 52 ሺህ 200 ደንበኞች አሉት፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
1800
07:02
28.04.2025
imageImage preview is unavailable
በአዲስ አበባ ከተማ የመልሶ ግንባታ ሥራ ለማከናወን ሲባል በዕቅድ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸውን ቦታዎች ለማየት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- http://www.eeu.gov.et/power-interruption/detail/1356?lang=am
3100
05:42
28.04.2025
imageImage preview is unavailable
ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎቱ ተመልሷል
በአዘዞ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በደልጊ፣ በጭልጋ፣ በሳንጃ፣ በአርባያ፣ በጉሃላ፣ በቀራቅር ፣ በቆላድባ፣ በጯሂት፣ በትክል ድንጋይ እና ማክሰኝት ከተሞች ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎቱ ተመልሷል።
የጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአዘዞ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በደልጊ፣ በጭልጋ፣ በሳንጃ፣ በአርባያ፣ በጉሃላ፣ በቀራቅር ፣ በቆላድባ፣ በጯሂት፣ በትክል ድንጋይ እና ማክሰኝት ከተሞች ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎቱ ተመልሷል።
የጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
4500
08:01
27.04.2025
imageImage preview is unavailable
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የሃይል አቅርቦት
በአዘዞ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በደልጊ፣ በጭልጋ፣ በሳንጃ፣ በአርባያ፣ በጉሃላ፣ በቀራቅር ፣ በቆላድባ፣ በጯሂት፣ በትክል ድንጋይ እና ማክሰኝት ከተሞች የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በተመሳሳይ የወላይታ ሶዶ ቁጥር-1 ማከፋፈያ ጣቢያ ትራንስፎርመር ኬብል በመፈንዳቱ ምክንያት በብላቴ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካፕ፣ሶዶ ከተማ በከፊል፣ ሁምቦ ከተማ፣ ቦዲቲ ከተማ፣ በደሳ ከተማ፣ ሆቢቻ፣ ቦረዳ፣ አባላአባያ፣ ቦምብ ከተማ እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአዘዞ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በደልጊ፣ በጭልጋ፣ በሳንጃ፣ በአርባያ፣ በጉሃላ፣ በቀራቅር ፣ በቆላድባ፣ በጯሂት፣ በትክል ድንጋይ እና ማክሰኝት ከተሞች የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በተመሳሳይ የወላይታ ሶዶ ቁጥር-1 ማከፋፈያ ጣቢያ ትራንስፎርመር ኬብል በመፈንዳቱ ምክንያት በብላቴ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካፕ፣ሶዶ ከተማ በከፊል፣ ሁምቦ ከተማ፣ ቦዲቲ ከተማ፣ በደሳ ከተማ፣ ሆቢቻ፣ ቦረዳ፣ አባላአባያ፣ ቦምብ ከተማ እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
4900
04:58
27.04.2025
imageImage preview is unavailable
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የሃይል አቅርቦት
በአዘዞ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በደልጊ፣ በጭልጋ፣ በሳንጃ፣ በአርባያ፣ በጉሃላ፣ በቀራቅር ፣ በቆላድባ፣ በጯሂት፣ በትክል ድንጋይ እና ማክሰኝት ከተሞች የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በተመሳሳይ የወላይታ ሶዶ ቁጥር-1 ማከፋፈያ ጣቢያ ትራንስፎርመር ኬብል በመፈንዳቱ ምክንያት በብላቴ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካፕ፣ሶዶ ከተማ በከፊል፣ ሁምቦ ከተማ፣ ቦዲቲ ከተማ፣ በደሳ ከተማ፣ ሆቢቻ፣ ቦረዳ፣ አባላአባያ፣ ቦምብ ከተማ እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአዘዞ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 33 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በደልጊ፣ በጭልጋ፣ በሳንጃ፣ በአርባያ፣ በጉሃላ፣ በቀራቅር ፣ በቆላድባ፣ በጯሂት፣ በትክል ድንጋይ እና ማክሰኝት ከተሞች የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በተመሳሳይ የወላይታ ሶዶ ቁጥር-1 ማከፋፈያ ጣቢያ ትራንስፎርመር ኬብል በመፈንዳቱ ምክንያት በብላቴ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካፕ፣ሶዶ ከተማ በከፊል፣ ሁምቦ ከተማ፣ ቦዲቲ ከተማ፣ በደሳ ከተማ፣ ሆቢቻ፣ ቦረዳ፣ አባላአባያ፣ ቦምብ ከተማ እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
4900
04:58
27.04.2025
imageImage preview is unavailable
የኮሶበር አገልግሎት መስጫ ማዕከል አዳዲስ ደንበኞችን የአገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ ከዕቅድ በላይ መፈፀም ችሏል
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በባህርዳር ሪጅን የኮሶበር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 7መቶ 46 ደንበኞችን አዲስ ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ አቅዶ 9መቶ16 ደንበኞችን ተጠቃሚ በማድረግ የዕቅዱን 122.78% አሳክቷል፡፡
አዳዲስ ደንበኞችን ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ 8.7 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 15 ኪ.ሜ የዝቅተኛ መስመር ዝርጋታና 18 የተለያየ አቅም ያለው ትራንስፎርመር የማስቀመጥ ሥራ ተሰርቷል፡፡
የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቀነስ 26 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 25ኪ.ሜ የዝቅተኛ መስመር የቅድመ ጥገና ሥራ በማዕከሉ አቅም መስራት ተችሏል፡፡
የኮሶበር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለ9ሺ 5መቶ ደንበኞች አገልግሎት እየሠጠ ሲሆን 16የሳተላይት ጣቢያዎች አሉት፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በባህርዳር ሪጅን የኮሶበር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 7መቶ 46 ደንበኞችን አዲስ ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ አቅዶ 9መቶ16 ደንበኞችን ተጠቃሚ በማድረግ የዕቅዱን 122.78% አሳክቷል፡፡
አዳዲስ ደንበኞችን ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ 8.7 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 15 ኪ.ሜ የዝቅተኛ መስመር ዝርጋታና 18 የተለያየ አቅም ያለው ትራንስፎርመር የማስቀመጥ ሥራ ተሰርቷል፡፡
የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቀነስ 26 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 25ኪ.ሜ የዝቅተኛ መስመር የቅድመ ጥገና ሥራ በማዕከሉ አቅም መስራት ተችሏል፡፡
የኮሶበር አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለ9ሺ 5መቶ ደንበኞች አገልግሎት እየሠጠ ሲሆን 16የሳተላይት ጣቢያዎች አሉት፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
5800
06:32
26.04.2025
imageImage preview is unavailable
በአዲስ አበባ እና ቡታጅራ ከተሞች የመልሶ ግንባታ እና የጥገና ሥራ ለማከናወን ሲባል በእቅድ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸውን ቦታዎች ለማወቅ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- http://www.eeu.gov.et/power-interruption/detail/1355?lang=am
5400
05:48
26.04.2025
imageImage preview is unavailable
⚠️እንድታውቁት⚠️
ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 እስክ ለሊቱ 8፡00 ድረስ የሲስተም ማሻሻያ ስራ ስለምናከናውን፤ ወርሃዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳባችሁን በዲጂታል የክፍያ አማራጮች የምትፈጽሙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንን ተገንዝባችሁ ከላይ ከተገለፀው ቀንና ሰዓት አስቀድማችሁ ክፍያችሁን እንድትፈፅሙ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 እስክ ለሊቱ 8፡00 ድረስ የሲስተም ማሻሻያ ስራ ስለምናከናውን፤ ወርሃዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳባችሁን በዲጂታል የክፍያ አማራጮች የምትፈጽሙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንን ተገንዝባችሁ ከላይ ከተገለፀው ቀንና ሰዓት አስቀድማችሁ ክፍያችሁን እንድትፈፅሙ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
13600
14:58
25.04.2025
close
Reviews channel
No reviews
New items
Channel statistics
Rating
7.4
Rating reviews
0.0
Сhannel Rating
0
Subscribers:
31.4K
APV
lock_outline
ER
15.2%
Posts per day:
4.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий