
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
7.4

Advertising on the Telegram channel «Ethiopian Electric Utility»
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$60.00$60.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የሃይል አቅርቦት
በሞጣ 230 ኪ.ቮ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት በሞጣ፣ ግንደወይን፣ መርጡለማሪያም፣ ፈለገ፣ ድጎ፣ ፈረስ ቤት፣ አስተሪዮ፣ ሰዴ ከተማ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በተመሳሳይ ከኮምቦልቻ ቁ 2 እስከ ኮምቦልቻ ቁጥር 1 በተዘረጋ 132 ኪ.ቮ ተሸካሚ ታወር ላይ በተፈፀመ ስርቆት ምክንያት በኮምቦልቻ፣ ደሴ ከተሞች እና 5 አጎራባች ወረዳዎች ከአቀስታ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ሃይል የሚያገኙ የምዕራብ ወሎ ወረዳዎች እንዲሁም ከአለም ከተማ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ሃይል የሚያገኙ ከፊል ሰሜን ሸዋ የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በሞጣ 230 ኪ.ቮ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት በሞጣ፣ ግንደወይን፣ መርጡለማሪያም፣ ፈለገ፣ ድጎ፣ ፈረስ ቤት፣ አስተሪዮ፣ ሰዴ ከተማ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በተመሳሳይ ከኮምቦልቻ ቁ 2 እስከ ኮምቦልቻ ቁጥር 1 በተዘረጋ 132 ኪ.ቮ ተሸካሚ ታወር ላይ በተፈፀመ ስርቆት ምክንያት በኮምቦልቻ፣ ደሴ ከተሞች እና 5 አጎራባች ወረዳዎች ከአቀስታ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ሃይል የሚያገኙ የምዕራብ ወሎ ወረዳዎች እንዲሁም ከአለም ከተማ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ሃይል የሚያገኙ ከፊል ሰሜን ሸዋ የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3800
09:28
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የሃይል አቅርቦት
በሞጣ 230 ኪ.ቮ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት በሞጣ፣ ግንደወይን፣ መርጡለማሪያም፣ ፈለገ፣ ድጎ፣ ፈረስ ቤት፣ አስተሪዮ፣ ሰዴ ከተማ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በሞጣ 230 ኪ.ቮ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት በሞጣ፣ ግንደወይን፣ መርጡለማሪያም፣ ፈለገ፣ ድጎ፣ ፈረስ ቤት፣ አስተሪዮ፣ ሰዴ ከተማ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3800
09:28
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የሃይል አቅርቦት
በሞጣ 230 ኪ.ቮ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት በሞጣ፣ ግንደወይን፣ መርጡለማሪያም፣ ፈለገ፣ ድጎ፣ ፈረስ ቤት፣ አስተሪዮ፣ ሰዴ ከተማ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በተመሳሳይ ከኮምቦልቻ ቁ 2 እስከ ኮምቦልቻ ቁጥር 1 በተዘረጋ 132 ኪ.ቮ ተሸካሚ ታወር ላይ በተፈፀመ ስርቆት
ምክንያት በኮምቦልቻ፣ ደሴ ከተሞች እና 5 አጎራባች ወረዳዎች ከአቀስታ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ሃይል የሚያገኙ የምዕራብ ወሎ ወረዳዎች እንዲሁም ከአለም ከተማ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ሃይል የሚያገኙ ከፊል ሰሜን ሸዋ የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
እንዲሁም በአርባምንጭ 33 ኪ.ቮ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ላይ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያትበ ኮንሶ ዞን ፣በአሊ ዞን፣ በጋርዱላ ዞን በከፊል፣ በከምባ ወረዳ፣ በገረሴ ወረዳ፣ በቦንኬ ወረዳ፣ በዲታ ወረዳ፣ በቆጎታ ወረዳ፣ በጨንቻ ወረዳዎች እና በምዕራብ አባያ ወረዳዎች የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በሞጣ 230 ኪ.ቮ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ላይ በደረሰ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያት በሞጣ፣ ግንደወይን፣ መርጡለማሪያም፣ ፈለገ፣ ድጎ፣ ፈረስ ቤት፣ አስተሪዮ፣ ሰዴ ከተማ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በተመሳሳይ ከኮምቦልቻ ቁ 2 እስከ ኮምቦልቻ ቁጥር 1 በተዘረጋ 132 ኪ.ቮ ተሸካሚ ታወር ላይ በተፈፀመ ስርቆት
ምክንያት በኮምቦልቻ፣ ደሴ ከተሞች እና 5 አጎራባች ወረዳዎች ከአቀስታ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ሃይል የሚያገኙ የምዕራብ ወሎ ወረዳዎች እንዲሁም ከአለም ከተማ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ሃይል የሚያገኙ ከፊል ሰሜን ሸዋ የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
እንዲሁም በአርባምንጭ 33 ኪ.ቮ ኃይል ማካፋፈያ ጣቢያ ላይ የፓወር ትራንስፎርመር ብልሽት ምክንያትበ ኮንሶ ዞን ፣በአሊ ዞን፣ በጋርዱላ ዞን በከፊል፣ በከምባ ወረዳ፣ በገረሴ ወረዳ፣ በቦንኬ ወረዳ፣ በዲታ ወረዳ፣ በቆጎታ ወረዳ፣ በጨንቻ ወረዳዎች እና በምዕራብ አባያ ወረዳዎች የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3800
09:28
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
በመቱ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 15 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በመቱ ከተማ፣ በበቾ፣ ፣በበሀሉ፣ በአሌ፣ በዲዱ፣ በሱጴ፣ በአሌጌ፣ በዳሪሙ፣ በሁሩሙ፣ በያዮ፣ በዶሬኒ ወረዳዎች እንዲሁም በመቱ ዪኒቨርሲቲ አካባቢዎቻቸው ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
በተመሳሳይ ከሻኪሶ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ወደ ነጌሌ ቦረና በሚወስደው 66 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በመቱ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 15 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በመቱ ከተማ፣ በበቾ፣ ፣በበሀሉ፣ በአሌ፣ በዲዱ፣ በሱጴ፣ በአሌጌ፣ በዳሪሙ፣ በሁሩሙ፣ በያዮ፣ በዶሬኒ ወረዳዎች እንዲሁም በመቱ ዪኒቨርሲቲ አካባቢዎቻቸው ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
በተመሳሳይ ከሻኪሶ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ወደ ነጌሌ ቦረና በሚወስደው 66 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
5100
17:03
12.04.2025
play_circleVideo preview is unavailable
የሐረሪ ሪጅን የስራ እንቅስቃሴ በከፊል!!
5700
08:46
12.04.2025
ተቋሙ ያለበትን ትልቅ ኃላፊነት ለመወጣት በአገልጋይነት መንፈስ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከተለየዩ ሪጅኖች ለተውጣጡ መካከለኛ አመራሮች "ሥነ-ምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት" በሚል መሪ ቃል ስልጠና በሰጠበት ወቅት ተቋሙ ያለበትን ትልቅ ኃላፊነት ለመወጣት ሥነ-ምግባራዊ አመራር እንደሚያስፈልግ ተገልጿል፡፡
ስልጠናው ከአምቦ፣ ከደሴ፣ ከአዲስ አበባ እና ከሸገር ከተማ ለተውጣጡ መካከለኛ አመራሮች እየተሰጠ ሲሆን ስልጠናው በዘርፉ ላይ የሚከሰቱ ሙስና እና ብልሹ አሰራሮች እንዲሁም የሙስና መከላከያ ስልቶች ላይ ትኩረት ያደርገ ነው፡፡
በተቋሙ የህግና ስነ-ምግባር ስራ አስፈፃሚ አቶ አበበ ተስፋ ተቋሙ ያለበትን ትልቅ ሀላፊነት ለመወጣት በአገልጋይነት መንፈስ መስራት እንደሚገባ ገልፀው፤ የስልጠናውን ጠቀሜታ በመገንዘብ በየደረጃው የሚገኙ የተቋሙ አመራሮች እና ሰራተኞች ሙስናና ብልሹ አሰራርን በፅናት መታገል እንሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
ተቋሙ ለብልሹ አሰራር እና ለሙስና ተጋላጭ እንደመሆኑ አመራር ያለበትን ትልቅ ሃላፊነት መወጣት እንደሚገባው የገለፁት ደግሞ የተቋሙ የሥነ-ምግባር መከታተያ ዳይሬክተር አቶ ህብረወርቅ ናቸው።
ተቋሙ የሚሰጠው አገልግሎት ኤሌክትሪክ እንደመሆኑ እና ይህም ለህብረተሰቡ ዕለታዊ ኑሮ እጅግ በጣም አስፈላጊ እና ለኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት መሆኑን በመረዳት አመራሩ በሥነ-ምግባር አርአያ መሆን፣ ሥነምግበራዊ አመራርነትን በተግባር ማሳየት እንደሚገባም ተጠቁሟል፡፡
የተቋሙ ሙስናንና ብልሹ አሰራርን ለማክሰም ጥረት እያደረገ ሲሆን በቅርቡ በስራ ላይ የዋለው የሞባይል መተግበሪያ የዚህ አንድ ማሳያ ነው፡፡
ደንበኞችም መተግበሪያውን በመጠቀም በተቋሙ የሚከናወነውን ብልሹ አሰራርና ሙስናን ለማስወገድ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ሊያግዙ ይገባል፡፡
"ሥነ-ምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት" በሚል ርዕስ እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በቀጣይም በየደረጃው ለሚገኙ አመራርና ሰራተኞች ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃችን ለማግኘት ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይቀላቀሉ!
[Facebook] http://www.facebook.com/EEUOfficial
[Telegram] https://t.me/eeuethiopia
[Website] http://www.eeu.gov.et
[YouTube] https://www.youtube.com/@EthiopianElectricUtility
[Tiwtter] https://x.com/EEUEthiopia
[TikTok] https://www.tiktok.com/@ethiopian.electri
[Whatsapp] https://web.whatsapp.com/
[EEU Customers Digital Support] https://t.me/EEUCustomersupport
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከተለየዩ ሪጅኖች ለተውጣጡ መካከለኛ አመራሮች "ሥነ-ምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት" በሚል መሪ ቃል ስልጠና በሰጠበት ወቅት ተቋሙ ያለበትን ትልቅ ኃላፊነት ለመወጣት ሥነ-ምግባራዊ አመራር እንደሚያስፈልግ ተገልጿል፡፡
ስልጠናው ከአምቦ፣ ከደሴ፣ ከአዲስ አበባ እና ከሸገር ከተማ ለተውጣጡ መካከለኛ አመራሮች እየተሰጠ ሲሆን ስልጠናው በዘርፉ ላይ የሚከሰቱ ሙስና እና ብልሹ አሰራሮች እንዲሁም የሙስና መከላከያ ስልቶች ላይ ትኩረት ያደርገ ነው፡፡
በተቋሙ የህግና ስነ-ምግባር ስራ አስፈፃሚ አቶ አበበ ተስፋ ተቋሙ ያለበትን ትልቅ ሀላፊነት ለመወጣት በአገልጋይነት መንፈስ መስራት እንደሚገባ ገልፀው፤ የስልጠናውን ጠቀሜታ በመገንዘብ በየደረጃው የሚገኙ የተቋሙ አመራሮች እና ሰራተኞች ሙስናና ብልሹ አሰራርን በፅናት መታገል እንሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
ተቋሙ ለብልሹ አሰራር እና ለሙስና ተጋላጭ እንደመሆኑ አመራር ያለበትን ትልቅ ሃላፊነት መወጣት እንደሚገባው የገለፁት ደግሞ የተቋሙ የሥነ-ምግባር መከታተያ ዳይሬክተር አቶ ህብረወርቅ ናቸው።
ተቋሙ የሚሰጠው አገልግሎት ኤሌክትሪክ እንደመሆኑ እና ይህም ለህብረተሰቡ ዕለታዊ ኑሮ እጅግ በጣም አስፈላጊ እና ለኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት መሆኑን በመረዳት አመራሩ በሥነ-ምግባር አርአያ መሆን፣ ሥነምግበራዊ አመራርነትን በተግባር ማሳየት እንደሚገባም ተጠቁሟል፡፡
የተቋሙ ሙስናንና ብልሹ አሰራርን ለማክሰም ጥረት እያደረገ ሲሆን በቅርቡ በስራ ላይ የዋለው የሞባይል መተግበሪያ የዚህ አንድ ማሳያ ነው፡፡
ደንበኞችም መተግበሪያውን በመጠቀም በተቋሙ የሚከናወነውን ብልሹ አሰራርና ሙስናን ለማስወገድ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ሊያግዙ ይገባል፡፡
"ሥነ-ምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት" በሚል ርዕስ እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በቀጣይም በየደረጃው ለሚገኙ አመራርና ሰራተኞች ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃችን ለማግኘት ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይቀላቀሉ!
[Facebook] http://www.facebook.com/EEUOfficial
[Telegram] https://t.me/eeuethiopia
[Website] http://www.eeu.gov.et
[YouTube] https://www.youtube.com/@EthiopianElectricUtility
[Tiwtter] https://x.com/EEUEthiopia
[TikTok] https://www.tiktok.com/@ethiopian.electri
[Whatsapp] https://web.whatsapp.com/
[EEU Customers Digital Support] https://t.me/EEUCustomersupport
5400
08:08
12.04.2025
imageImage preview is unavailable
በአዲስ አበባ፣ ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ድሬዳዋ እና አርባምንጭ ከተሞች የቅድመ ጥገና ሥራ ለማከናወን ሲባል በዕቅድ ኃይል የሚቋረጥባቸውን ቦታዎች ለማወቅ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡፡
http://www.ethiopianelectricutility.gov.et/power-interruption?lang=am
http://www.ethiopianelectricutility.gov.et/power-interruption?lang=am
5200
07:07
12.04.2025
imageImage preview is unavailable
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የሃይል አቅርቦት
በመቱ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 15 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ከዛሬ 6፡15 ጀምሮ በመቱ ከተማ፣ በበቾ፣ ፣በበሀሉ፣ በአሌ፣ በዲዱ፣ በሱጴ፣ በአሌጌ፣በዳሪሙ፣በሁሩሙ፣በያዮ፣በዶሬኒ ወረዳዎች እንዲሁም በመቱ ዪኒቨርሲቲ የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በመቱ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 15 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ከዛሬ 6፡15 ጀምሮ በመቱ ከተማ፣ በበቾ፣ ፣በበሀሉ፣ በአሌ፣ በዲዱ፣ በሱጴ፣ በአሌጌ፣በዳሪሙ፣በሁሩሙ፣በያዮ፣በዶሬኒ ወረዳዎች እንዲሁም በመቱ ዪኒቨርሲቲ የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
6100
15:39
11.04.2025
imageImage preview is unavailable
በብልሽት ምክንያት የተቋረጠ የሃይል አቅርቦት
በመቱ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 15 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ከዛሬ 6፡15 ጀምሮ በመቱ ከተማ፣ በበቾ፣ ፣በበሀሉ፣ በአሌ፣ በዲዱ፣ በሱጴ፣ በአሌጌ፣በዳሪሙ፣በሁሩሙ፣በያዮ፣በዶሬኒ ወረዳዎች እንዲሁም በመቱ ዪኒቨርሲቲ የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በመቱ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ 15 ኪ.ቮ ወጪ መስመር ብሬከር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ከዛሬ 6፡15 ጀምሮ በመቱ ከተማ፣ በበቾ፣ ፣በበሀሉ፣ በአሌ፣ በዲዱ፣ በሱጴ፣ በአሌጌ፣በዳሪሙ፣በሁሩሙ፣በያዮ፣በዶሬኒ ወረዳዎች እንዲሁም በመቱ ዪኒቨርሲቲ የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም በብሬከሩ ላይ ያጋጠመው ችግር በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
6100
15:39
11.04.2025
imageImage preview is unavailable
ገበሬውና ኤሌክትሪክ
አቶ ምንተስኖት መኮንን ገበሬ ናቸው፡፡ በተፈጥሮ ልዩ መስህብ ባላት አርባ ምንጭ 63 ካሬ ሜትር ላይ ባላቸው የተንጣለለ እርሻ መሬት ለ12 ዓመት ቲማቲም፣ ቀሪያ፣ ሃባብ፣ ሙዝ፣ ፓፓያ፣ በቆሎ እና ስንዴ ሲያመርቱ ቆይተዋል፤ አሁንም እያመረቱ ይገኛሉ፡፡
የአቶ ምንተስኖት የውሃ ምንጭ 120 ሜትር ጥልቀት የተቆፈረ ጉርጓድ እና አካባቢው ያለው ሐይቅ ነው፡፡ በሰከንድ እስከ 100 ሊትር ውሃ ይቀዳሉ፡፡ አንዴ ውሃ መሳብ ከጀመሩ ለ8 ሰዓት ውሃ ማሳቸውን ያጠጣሉ፡፡
ለአቶ ምንተስኖት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከሌለ ግብርና የለም፡፡ እንደርሳቸው ገለፃ “ኤሌክትሪክ ባይኖር አይደለም 63 ሄክታር፣ አንድ ሔክታር መሬት አላርስም” ይላሉ፡፡ ምክንያቱም ውስን የሆነውን አትክልት ቦታ እንኳን አንዴ ውሃ ለማጠጣት እስከ 120 ሊትር ነዳጅ እንደማይበቃቸው ይናገራሉ፡፡
ይህ ማለት አንዴ አትክልት ለማጠጣት ለነዳጅ የሚያወጡት 13,320 ብር እስከ ሦስት ወር የኤሌክትሪክ ፍጆታ ለመክፈል ያስችላቸዋል፡፡ በዚህ አሠራር ኩርማን መሬት እያጠጡ ቢያርሱ ቢያንስ በወር እስከ 399 ሺሕ ብር ያወጣሉ. . . .
በዚህ አምድ የአቶ ምንተስኖትን የእርሻ ተሞክሮና አርባምንጭ ሪጅን በኤሌክትሪክ ኃይል ታግዞ ለሚደረግ ግብርና እያበረከተ ስላለው አስተዋፅዖ እንቃኛለን፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ!
http://www.eeu.gov.et/publication/latest-publication/5?lang=am
አቶ ምንተስኖት መኮንን ገበሬ ናቸው፡፡ በተፈጥሮ ልዩ መስህብ ባላት አርባ ምንጭ 63 ካሬ ሜትር ላይ ባላቸው የተንጣለለ እርሻ መሬት ለ12 ዓመት ቲማቲም፣ ቀሪያ፣ ሃባብ፣ ሙዝ፣ ፓፓያ፣ በቆሎ እና ስንዴ ሲያመርቱ ቆይተዋል፤ አሁንም እያመረቱ ይገኛሉ፡፡
የአቶ ምንተስኖት የውሃ ምንጭ 120 ሜትር ጥልቀት የተቆፈረ ጉርጓድ እና አካባቢው ያለው ሐይቅ ነው፡፡ በሰከንድ እስከ 100 ሊትር ውሃ ይቀዳሉ፡፡ አንዴ ውሃ መሳብ ከጀመሩ ለ8 ሰዓት ውሃ ማሳቸውን ያጠጣሉ፡፡
ለአቶ ምንተስኖት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከሌለ ግብርና የለም፡፡ እንደርሳቸው ገለፃ “ኤሌክትሪክ ባይኖር አይደለም 63 ሄክታር፣ አንድ ሔክታር መሬት አላርስም” ይላሉ፡፡ ምክንያቱም ውስን የሆነውን አትክልት ቦታ እንኳን አንዴ ውሃ ለማጠጣት እስከ 120 ሊትር ነዳጅ እንደማይበቃቸው ይናገራሉ፡፡
ይህ ማለት አንዴ አትክልት ለማጠጣት ለነዳጅ የሚያወጡት 13,320 ብር እስከ ሦስት ወር የኤሌክትሪክ ፍጆታ ለመክፈል ያስችላቸዋል፡፡ በዚህ አሠራር ኩርማን መሬት እያጠጡ ቢያርሱ ቢያንስ በወር እስከ 399 ሺሕ ብር ያወጣሉ. . . .
በዚህ አምድ የአቶ ምንተስኖትን የእርሻ ተሞክሮና አርባምንጭ ሪጅን በኤሌክትሪክ ኃይል ታግዞ ለሚደረግ ግብርና እያበረከተ ስላለው አስተዋፅዖ እንቃኛለን፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ!
http://www.eeu.gov.et/publication/latest-publication/5?lang=am
ገበሬውና ኤሌክትሪክ
አቶ ምንተስኖት መኮንን ገበሬ ናቸው፡፡ በተፈጥሮ ልዩ መስህብ ባላት አርባ ምንጭ 63 ካሬ ሜትር ላይ ባላቸው የተንጣለለ እርሻ መሬት ለ12 ዓመት ቲማቲም፣ ቀሪያ፣ ሃባብ፣ ሙዝ፣ ፓፓያ፣ በቆሎ እና ስንዴ ሲያመርቱ ቆይተዋል፤ አሁንም እያመረቱ ይገኛሉ፡፡
የአቶ ምንተስኖት የውሃ ምንጭ 120 ሜትር ጥልቀት የተቆፈረ ጉርጓድ እና አካባቢው ያለው ሐይቅ ነው፡፡ በሰከንድ እስከ 100 ሊትር ውሃ ይቀዳሉ፡፡ አንዴ ውሃ መሳብ ከጀመሩ ለ8 ሰዓት ውሃ ማሳቸውን ያጠጣሉ፡፡
ለአቶ ምንተስኖት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከሌለ ግብርና የለም፡፡ እንደርሳቸው ገለፃ “ኤሌክትሪክ ባይኖር አይደለም 63 ሄክታር፣ አንድ ሔክታር መሬት አላርስም” ይላሉ፡፡ ምክንያቱም ውስን የሆነውን አትክልት ቦታ እንኳን አንዴ ውሃ ለማጠጣት እስከ 120 ሊትር ነዳጅ እንደማይበቃቸው ይናገራሉ፡፡
ይህ ማለት አንዴ አትክልት ለማጠጣት ለነዳጅ የሚያወጡት 13,320 ብር እስከ ሦስት ወር የኤሌክትሪክ ፍጆታ ለመክፈል ያስችላቸዋል፡፡ በዚህ አሠራር ኩርማን መሬት እያጠጡ ቢያርሱ ቢያንስ በወር እስከ 399 ሺሕ ብር ያወጣሉ. . . .
በዚህ አምድ የአቶ ምንተስኖትን የእርሻ ተሞክሮና አርባምንጭ ሪጅን በኤሌክትሪክ ኃይል ታግዞ ለሚደረግ ግብርና እያበረከተ ስላለው አስተዋፅዖ እንቃኛለን፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ!
http://www.eeu.gov.et/publication/latest-publication/5?lang=am
አቶ ምንተስኖት መኮንን ገበሬ ናቸው፡፡ በተፈጥሮ ልዩ መስህብ ባላት አርባ ምንጭ 63 ካሬ ሜትር ላይ ባላቸው የተንጣለለ እርሻ መሬት ለ12 ዓመት ቲማቲም፣ ቀሪያ፣ ሃባብ፣ ሙዝ፣ ፓፓያ፣ በቆሎ እና ስንዴ ሲያመርቱ ቆይተዋል፤ አሁንም እያመረቱ ይገኛሉ፡፡
የአቶ ምንተስኖት የውሃ ምንጭ 120 ሜትር ጥልቀት የተቆፈረ ጉርጓድ እና አካባቢው ያለው ሐይቅ ነው፡፡ በሰከንድ እስከ 100 ሊትር ውሃ ይቀዳሉ፡፡ አንዴ ውሃ መሳብ ከጀመሩ ለ8 ሰዓት ውሃ ማሳቸውን ያጠጣሉ፡፡
ለአቶ ምንተስኖት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከሌለ ግብርና የለም፡፡ እንደርሳቸው ገለፃ “ኤሌክትሪክ ባይኖር አይደለም 63 ሄክታር፣ አንድ ሔክታር መሬት አላርስም” ይላሉ፡፡ ምክንያቱም ውስን የሆነውን አትክልት ቦታ እንኳን አንዴ ውሃ ለማጠጣት እስከ 120 ሊትር ነዳጅ እንደማይበቃቸው ይናገራሉ፡፡
ይህ ማለት አንዴ አትክልት ለማጠጣት ለነዳጅ የሚያወጡት 13,320 ብር እስከ ሦስት ወር የኤሌክትሪክ ፍጆታ ለመክፈል ያስችላቸዋል፡፡ በዚህ አሠራር ኩርማን መሬት እያጠጡ ቢያርሱ ቢያንስ በወር እስከ 399 ሺሕ ብር ያወጣሉ. . . .
በዚህ አምድ የአቶ ምንተስኖትን የእርሻ ተሞክሮና አርባምንጭ ሪጅን በኤሌክትሪክ ኃይል ታግዞ ለሚደረግ ግብርና እያበረከተ ስላለው አስተዋፅዖ እንቃኛለን፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ!
http://www.eeu.gov.et/publication/latest-publication/5?lang=am
5800
13:02
11.04.2025
close
Reviews channel
No reviews
New items
Channel statistics
Rating
7.4
Rating reviews
0.0
Сhannel Rating
0
Subscribers:
31.0K
APV
lock_outline
ER
14.9%
Posts per day:
4.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий