
💸 Discounts up to 70% for Business & Finance
Catch the best ad slots in business-related channels — only until April 6!
Grab discount
12.3

Advertising on the Telegram channel «Musse Solomon»
5.0
Share
Add to favorite
213
Buy advertising in this channel
Placement Format:
1/24
keyboard_arrow_down- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%1
keyboard_arrow_down- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$1.20$1.20local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
በመስቀል አደባባይ ለሚከናወነው የኢፍጣር ፕሮግራም የተወሰኑ መንገዶች እንደሚዘጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ!
***
ይኸውም ነገ መጋቢት 7 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፦
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ )
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ሲሆን ከባድ ተሽከርካሪ አጎና ላይ )
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መሰቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
👉 ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
👉 ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ )
👉 ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ ድረስ የሚዘጋ መሆኑን በመገንዘብ አሽከርካሪዎች አማራጭ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ያሳስባል።
Via @breakthecurse
***
ይኸውም ነገ መጋቢት 7 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፦
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ )
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ሲሆን ከባድ ተሽከርካሪ አጎና ላይ )
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መሰቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
👉 ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
👉 ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ )
👉 ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ ድረስ የሚዘጋ መሆኑን በመገንዘብ አሽከርካሪዎች አማራጭ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ያሳስባል።
Via @breakthecurse
217
19:29
15.03.2025
imageImage preview is unavailable
የስነምግባር ጥሰት የሚፈፅሙ የአሽከርካሪ አሰልጣኞች የማስተማሪያ ፍቃድ እንደሚሰረዝ ተገለፀ።
የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1/2007 መሰረት አንድ ሰልጣኝ ሊይዝ የሚገባውን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ክህሎት ከማስጨበጥ አንፃር ብዙሃኑ አሰልጣኞች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ቢወጡም፣ ውስን አሰልጣኞች እጩ አሽከርካሪዎች የሚያሰልጥኑበትን ጊዜ ከመሸራረፍ ጀምሮ ያልተገባ እና ለእንግልት የሚዳርጉ ተግባራት እንዲሁም ሌሎች የስነ ምግባር ጥሰቶች የሚፈፅሙ መኖራቸውን ቅሬታዎች ይደርሰናል ብለዋል።
ከአሽከርካሪ ዘርፍ አንፃር ተገልጋዮቻችንን ለቅሬታ የሚዳርጉ ተግባራት በአመዛኙ የአንዳንድ የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና ጥራት እና የእጩ አሽከርካሪ አሰልጣኞች የሥነ-ምግባር ጉድለት ጋር የሚያያዙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
በድንገተኛ ምልከታና ቁጥጥር በማድረግ የማስተማሪያ ፍቃድ መንጠቅና የመሰረዝ ጥብቅ ዕርምጃ መውሰድ የሚጀመር መሆኑንም ገልፀዋል።
እጩ አሽከርካሪዎች ያልተገባ ነገር ሲገጥማችሁ በአካል በመቅረብ አልያም በነፃ የስልክ ቁጥር 7766 ጥቆማ መስጠት እንደሚሉ ተነግራል።
Via @breakthecurse
የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1/2007 መሰረት አንድ ሰልጣኝ ሊይዝ የሚገባውን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ክህሎት ከማስጨበጥ አንፃር ብዙሃኑ አሰልጣኞች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ቢወጡም፣ ውስን አሰልጣኞች እጩ አሽከርካሪዎች የሚያሰልጥኑበትን ጊዜ ከመሸራረፍ ጀምሮ ያልተገባ እና ለእንግልት የሚዳርጉ ተግባራት እንዲሁም ሌሎች የስነ ምግባር ጥሰቶች የሚፈፅሙ መኖራቸውን ቅሬታዎች ይደርሰናል ብለዋል።
ከአሽከርካሪ ዘርፍ አንፃር ተገልጋዮቻችንን ለቅሬታ የሚዳርጉ ተግባራት በአመዛኙ የአንዳንድ የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና ጥራት እና የእጩ አሽከርካሪ አሰልጣኞች የሥነ-ምግባር ጉድለት ጋር የሚያያዙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
በድንገተኛ ምልከታና ቁጥጥር በማድረግ የማስተማሪያ ፍቃድ መንጠቅና የመሰረዝ ጥብቅ ዕርምጃ መውሰድ የሚጀመር መሆኑንም ገልፀዋል።
እጩ አሽከርካሪዎች ያልተገባ ነገር ሲገጥማችሁ በአካል በመቅረብ አልያም በነፃ የስልክ ቁጥር 7766 ጥቆማ መስጠት እንደሚሉ ተነግራል።
Via @breakthecurse
208
08:05
13.03.2025
imageImage preview is unavailable
ትራምፕ ለቲክቶክ መተግበሪያ ያስቀመጡት የጊዜ ገደብ አንድ ሳምንት ብቻ ቀርቶታል።
ከጥቂት ሳምንታት በፊት የመተግበሪያውን የአገልግሎት ጊዜውን ስለማራዘም ለቀረበላቸው ጥያቄ "ይመስለኛል" የሚል ምላሽ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ ቀጣዩ ርምጃቸው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው በርካቶችን እያነጋገረ ይገኛል።
ቲክቶክ በአሜሪካ ምድር ከቀናት በኋላ ዳግም ይዘጋል ወይስ ዳግም የአገልግሎት ጊዜው ይራዘም ይሆን ከ ቀናት በኋላ የምናይ ይሆናል።
Via @breakthecurse
ከጥቂት ሳምንታት በፊት የመተግበሪያውን የአገልግሎት ጊዜውን ስለማራዘም ለቀረበላቸው ጥያቄ "ይመስለኛል" የሚል ምላሽ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ ቀጣዩ ርምጃቸው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው በርካቶችን እያነጋገረ ይገኛል።
ቲክቶክ በአሜሪካ ምድር ከቀናት በኋላ ዳግም ይዘጋል ወይስ ዳግም የአገልግሎት ጊዜው ይራዘም ይሆን ከ ቀናት በኋላ የምናይ ይሆናል።
Via @breakthecurse
110
11:50
30.03.2025
imageImage preview is unavailable
118
06:00
30.03.2025
imageImage preview is unavailable
የALX ‘Pathway Program’ን በመውሰድ፣ የአለምአቀፍ ዲግሪ እና ሙሉ ስኮላርሺፕ እድል ለማግኘት ይመዝገቡ። የዚህ ስኮላርሺፕ እድል በጥቅሉ በአመት የ85,000 አሜርካን ዶላር፣ ወይም የ11 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለው።
ALX ከ14 ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት አለው። አብዛኛዎቹ ትምህርት ቤቶች የሚገኙት America ሲሆን፣ Europe እና South Africa የሚገኙም አሉ።
የዚህ የትብብር ስምምነት ዋና ይዘት፣ የALX Pathway ኘሮግራምን በስኬት የሚጨርሱ ልጆች፣ በእነዚህ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀባይነት እና የስኮላርሺፕ እድሎች የሚያገኙበትን መንገድ ማስፋት ነው።
የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣
ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch
ምዝገባው ከ5 ደቂቃ በላይ አይፈጅም!
ALX ከ14 ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት አለው። አብዛኛዎቹ ትምህርት ቤቶች የሚገኙት America ሲሆን፣ Europe እና South Africa የሚገኙም አሉ።
የዚህ የትብብር ስምምነት ዋና ይዘት፣ የALX Pathway ኘሮግራምን በስኬት የሚጨርሱ ልጆች፣ በእነዚህ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀባይነት እና የስኮላርሺፕ እድሎች የሚያገኙበትን መንገድ ማስፋት ነው።
የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣
ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch
ምዝገባው ከ5 ደቂቃ በላይ አይፈጅም!
164
07:21
28.03.2025
imageImage preview is unavailable
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
164
05:03
28.03.2025
imageImage preview is unavailable
የግል ኩባንያዎች ነዳጅ እንዲያስመጡ ተፈቀደ ።
የግሉ ዘርፍ ከሽያጭ በተጨማሪ ነዳጅ ማስመጣት እንዲችል የሚፈቅደው አዋጅ ስራ ላይ ዋለ፡፡
የነዳጅ ግብይት አዋጅ ቁጥር 1363/2017 ላለፈው 11 አመት በስራ ላይ የነበረውን አዋጅ የቀየረ ሆኖ ባለፈው ጥር ነበር በፓርላማ የፀደቀው፡፡ ይህ አዋጅ በሳለፍነው ሳምንት በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ መውጣቱን ተከትሎ ወደ ስራ መግባቱ ነው የታወቀው፡፡
በዚህም እስካሁን በመንግስታዊው የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ብቻ ተይዞ የነበረውን የነዳጅ ከውጭ ገዝቶ የማስገባት ስራ ሌሎች ኩባንዎችም ማከናወን እንዲችሉ በር የሚከፍት ነው፡፡
የነዳጅ ንግድ የመንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራ አካል ሆኖ እየተሰራበት የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
Via @breakthecurse
የግሉ ዘርፍ ከሽያጭ በተጨማሪ ነዳጅ ማስመጣት እንዲችል የሚፈቅደው አዋጅ ስራ ላይ ዋለ፡፡
የነዳጅ ግብይት አዋጅ ቁጥር 1363/2017 ላለፈው 11 አመት በስራ ላይ የነበረውን አዋጅ የቀየረ ሆኖ ባለፈው ጥር ነበር በፓርላማ የፀደቀው፡፡ ይህ አዋጅ በሳለፍነው ሳምንት በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ መውጣቱን ተከትሎ ወደ ስራ መግባቱ ነው የታወቀው፡፡
በዚህም እስካሁን በመንግስታዊው የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ብቻ ተይዞ የነበረውን የነዳጅ ከውጭ ገዝቶ የማስገባት ስራ ሌሎች ኩባንዎችም ማከናወን እንዲችሉ በር የሚከፍት ነው፡፡
የነዳጅ ንግድ የመንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራ አካል ሆኖ እየተሰራበት የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
Via @breakthecurse
238
10:49
25.03.2025
imageImage preview is unavailable
የነዳጅ ዋጋን መነሻ በማድረግ ከመጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስራ ላይ የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሰረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት ተወስኗል።
Via @breakthecurse
Via @breakthecurse
221
18:30
23.03.2025
imageImage preview is unavailable
በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ የወጣውን ደንብ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የወጣውን ደንብ ቁጥር185/2017 ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል።
ለዚህም ደንቡ በመውጣቱን ይህ ደንብ ቀደም ብሎ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ያስተላለፈውን ውሳኔ ለማስፈጸም በመሆኑ ከዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን ቢሮው ገልጿል።
በመንገድ ዳር ያሉ ንግድ_ቤቶች ፣ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት እስከ ሶስት ሰዓት ተኩል የህዝብ ትራንስፖርት የሚሰጡ ደግሞ እስከ 4 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ደንቡ ያስገድዳል፡፡
Via @breakthecurse
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የወጣውን ደንብ ቁጥር185/2017 ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል።
ለዚህም ደንቡ በመውጣቱን ይህ ደንብ ቀደም ብሎ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ያስተላለፈውን ውሳኔ ለማስፈጸም በመሆኑ ከዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን ቢሮው ገልጿል።
በመንገድ ዳር ያሉ ንግድ_ቤቶች ፣ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት እስከ ሶስት ሰዓት ተኩል የህዝብ ትራንስፖርት የሚሰጡ ደግሞ እስከ 4 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ደንቡ ያስገድዳል፡፡
Via @breakthecurse
221
14:12
19.03.2025
imageImage preview is unavailable
የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.1 ተለክቷል
የአዋሽ አካባቢ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደነበር ገልጸዋል።በአዲስ አበባ በርካታ አከባቢዎች እጅግ የጠነከረ ንዝረትም ለሰከንዶች ነበር።
ከአዲስ አበባ ውጭም በርካታ ከተሞች ላይ ንዝረቱ በደምብ ተሰምቷል። የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ በ50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ጠቁሟል።
በሬክተር ስኬልም 5.1 መለካቱን አመላክቷል።
Via @breakthecurse
የአዋሽ አካባቢ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደነበር ገልጸዋል።በአዲስ አበባ በርካታ አከባቢዎች እጅግ የጠነከረ ንዝረትም ለሰከንዶች ነበር።
ከአዲስ አበባ ውጭም በርካታ ከተሞች ላይ ንዝረቱ በደምብ ተሰምቷል። የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ በ50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ጠቁሟል።
በሬክተር ስኬልም 5.1 መለካቱን አመላክቷል።
Via @breakthecurse
233
19:57
16.03.2025
imageImage preview is unavailable
በመስቀል አደባባይ ለሚከናወነው የኢፍጣር ፕሮግራም የተወሰኑ መንገዶች እንደሚዘጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ!
***
ይኸውም ነገ መጋቢት 7 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፦
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ )
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ሲሆን ከባድ ተሽከርካሪ አጎና ላይ )
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መሰቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
👉 ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
👉 ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ )
👉 ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ ድረስ የሚዘጋ መሆኑን በመገንዘብ አሽከርካሪዎች አማራጭ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ያሳስባል።
Via @breakthecurse
***
ይኸውም ነገ መጋቢት 7 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፦
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ )
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ሲሆን ከባድ ተሽከርካሪ አጎና ላይ )
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መሰቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
👉 ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
👉 ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ )
👉 ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ ድረስ የሚዘጋ መሆኑን በመገንዘብ አሽከርካሪዎች አማራጭ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ያሳስባል።
Via @breakthecurse
217
19:29
15.03.2025
imageImage preview is unavailable
የስነምግባር ጥሰት የሚፈፅሙ የአሽከርካሪ አሰልጣኞች የማስተማሪያ ፍቃድ እንደሚሰረዝ ተገለፀ።
የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1/2007 መሰረት አንድ ሰልጣኝ ሊይዝ የሚገባውን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ክህሎት ከማስጨበጥ አንፃር ብዙሃኑ አሰልጣኞች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ቢወጡም፣ ውስን አሰልጣኞች እጩ አሽከርካሪዎች የሚያሰልጥኑበትን ጊዜ ከመሸራረፍ ጀምሮ ያልተገባ እና ለእንግልት የሚዳርጉ ተግባራት እንዲሁም ሌሎች የስነ ምግባር ጥሰቶች የሚፈፅሙ መኖራቸውን ቅሬታዎች ይደርሰናል ብለዋል።
ከአሽከርካሪ ዘርፍ አንፃር ተገልጋዮቻችንን ለቅሬታ የሚዳርጉ ተግባራት በአመዛኙ የአንዳንድ የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና ጥራት እና የእጩ አሽከርካሪ አሰልጣኞች የሥነ-ምግባር ጉድለት ጋር የሚያያዙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
በድንገተኛ ምልከታና ቁጥጥር በማድረግ የማስተማሪያ ፍቃድ መንጠቅና የመሰረዝ ጥብቅ ዕርምጃ መውሰድ የሚጀመር መሆኑንም ገልፀዋል።
እጩ አሽከርካሪዎች ያልተገባ ነገር ሲገጥማችሁ በአካል በመቅረብ አልያም በነፃ የስልክ ቁጥር 7766 ጥቆማ መስጠት እንደሚሉ ተነግራል።
Via @breakthecurse
የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1/2007 መሰረት አንድ ሰልጣኝ ሊይዝ የሚገባውን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ክህሎት ከማስጨበጥ አንፃር ብዙሃኑ አሰልጣኞች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ቢወጡም፣ ውስን አሰልጣኞች እጩ አሽከርካሪዎች የሚያሰልጥኑበትን ጊዜ ከመሸራረፍ ጀምሮ ያልተገባ እና ለእንግልት የሚዳርጉ ተግባራት እንዲሁም ሌሎች የስነ ምግባር ጥሰቶች የሚፈፅሙ መኖራቸውን ቅሬታዎች ይደርሰናል ብለዋል።
ከአሽከርካሪ ዘርፍ አንፃር ተገልጋዮቻችንን ለቅሬታ የሚዳርጉ ተግባራት በአመዛኙ የአንዳንድ የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና ጥራት እና የእጩ አሽከርካሪ አሰልጣኞች የሥነ-ምግባር ጉድለት ጋር የሚያያዙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
በድንገተኛ ምልከታና ቁጥጥር በማድረግ የማስተማሪያ ፍቃድ መንጠቅና የመሰረዝ ጥብቅ ዕርምጃ መውሰድ የሚጀመር መሆኑንም ገልፀዋል።
እጩ አሽከርካሪዎች ያልተገባ ነገር ሲገጥማችሁ በአካል በመቅረብ አልያም በነፃ የስልክ ቁጥር 7766 ጥቆማ መስጠት እንደሚሉ ተነግራል።
Via @breakthecurse
208
08:05
13.03.2025
imageImage preview is unavailable
ትራምፕ ለቲክቶክ መተግበሪያ ያስቀመጡት የጊዜ ገደብ አንድ ሳምንት ብቻ ቀርቶታል።
ከጥቂት ሳምንታት በፊት የመተግበሪያውን የአገልግሎት ጊዜውን ስለማራዘም ለቀረበላቸው ጥያቄ "ይመስለኛል" የሚል ምላሽ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ ቀጣዩ ርምጃቸው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው በርካቶችን እያነጋገረ ይገኛል።
ቲክቶክ በአሜሪካ ምድር ከቀናት በኋላ ዳግም ይዘጋል ወይስ ዳግም የአገልግሎት ጊዜው ይራዘም ይሆን ከ ቀናት በኋላ የምናይ ይሆናል።
Via @breakthecurse
ከጥቂት ሳምንታት በፊት የመተግበሪያውን የአገልግሎት ጊዜውን ስለማራዘም ለቀረበላቸው ጥያቄ "ይመስለኛል" የሚል ምላሽ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ ቀጣዩ ርምጃቸው ምን ሊሆን ይችላል የሚለው በርካቶችን እያነጋገረ ይገኛል።
ቲክቶክ በአሜሪካ ምድር ከቀናት በኋላ ዳግም ይዘጋል ወይስ ዳግም የአገልግሎት ጊዜው ይራዘም ይሆን ከ ቀናት በኋላ የምናይ ይሆናል።
Via @breakthecurse
110
11:50
30.03.2025
imageImage preview is unavailable
118
06:00
30.03.2025
imageImage preview is unavailable
የALX ‘Pathway Program’ን በመውሰድ፣ የአለምአቀፍ ዲግሪ እና ሙሉ ስኮላርሺፕ እድል ለማግኘት ይመዝገቡ። የዚህ ስኮላርሺፕ እድል በጥቅሉ በአመት የ85,000 አሜርካን ዶላር፣ ወይም የ11 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለው።
ALX ከ14 ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት አለው። አብዛኛዎቹ ትምህርት ቤቶች የሚገኙት America ሲሆን፣ Europe እና South Africa የሚገኙም አሉ።
የዚህ የትብብር ስምምነት ዋና ይዘት፣ የALX Pathway ኘሮግራምን በስኬት የሚጨርሱ ልጆች፣ በእነዚህ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀባይነት እና የስኮላርሺፕ እድሎች የሚያገኙበትን መንገድ ማስፋት ነው።
የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣
ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch
ምዝገባው ከ5 ደቂቃ በላይ አይፈጅም!
ALX ከ14 ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት አለው። አብዛኛዎቹ ትምህርት ቤቶች የሚገኙት America ሲሆን፣ Europe እና South Africa የሚገኙም አሉ።
የዚህ የትብብር ስምምነት ዋና ይዘት፣ የALX Pathway ኘሮግራምን በስኬት የሚጨርሱ ልጆች፣ በእነዚህ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀባይነት እና የስኮላርሺፕ እድሎች የሚያገኙበትን መንገድ ማስፋት ነው።
የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣
ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch
ምዝገባው ከ5 ደቂቃ በላይ አይፈጅም!
164
07:21
28.03.2025
imageImage preview is unavailable
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
164
05:03
28.03.2025
imageImage preview is unavailable
የግል ኩባንያዎች ነዳጅ እንዲያስመጡ ተፈቀደ ።
የግሉ ዘርፍ ከሽያጭ በተጨማሪ ነዳጅ ማስመጣት እንዲችል የሚፈቅደው አዋጅ ስራ ላይ ዋለ፡፡
የነዳጅ ግብይት አዋጅ ቁጥር 1363/2017 ላለፈው 11 አመት በስራ ላይ የነበረውን አዋጅ የቀየረ ሆኖ ባለፈው ጥር ነበር በፓርላማ የፀደቀው፡፡ ይህ አዋጅ በሳለፍነው ሳምንት በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ መውጣቱን ተከትሎ ወደ ስራ መግባቱ ነው የታወቀው፡፡
በዚህም እስካሁን በመንግስታዊው የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ብቻ ተይዞ የነበረውን የነዳጅ ከውጭ ገዝቶ የማስገባት ስራ ሌሎች ኩባንዎችም ማከናወን እንዲችሉ በር የሚከፍት ነው፡፡
የነዳጅ ንግድ የመንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራ አካል ሆኖ እየተሰራበት የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
Via @breakthecurse
የግሉ ዘርፍ ከሽያጭ በተጨማሪ ነዳጅ ማስመጣት እንዲችል የሚፈቅደው አዋጅ ስራ ላይ ዋለ፡፡
የነዳጅ ግብይት አዋጅ ቁጥር 1363/2017 ላለፈው 11 አመት በስራ ላይ የነበረውን አዋጅ የቀየረ ሆኖ ባለፈው ጥር ነበር በፓርላማ የፀደቀው፡፡ ይህ አዋጅ በሳለፍነው ሳምንት በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ መውጣቱን ተከትሎ ወደ ስራ መግባቱ ነው የታወቀው፡፡
በዚህም እስካሁን በመንግስታዊው የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ብቻ ተይዞ የነበረውን የነዳጅ ከውጭ ገዝቶ የማስገባት ስራ ሌሎች ኩባንዎችም ማከናወን እንዲችሉ በር የሚከፍት ነው፡፡
የነዳጅ ንግድ የመንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራ አካል ሆኖ እየተሰራበት የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
Via @breakthecurse
238
10:49
25.03.2025
imageImage preview is unavailable
የነዳጅ ዋጋን መነሻ በማድረግ ከመጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስራ ላይ የሚቆይ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሰረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት ተወስኗል።
Via @breakthecurse
Via @breakthecurse
221
18:30
23.03.2025
imageImage preview is unavailable
በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ የወጣውን ደንብ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የወጣውን ደንብ ቁጥር185/2017 ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል።
ለዚህም ደንቡ በመውጣቱን ይህ ደንብ ቀደም ብሎ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ያስተላለፈውን ውሳኔ ለማስፈጸም በመሆኑ ከዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን ቢሮው ገልጿል።
በመንገድ ዳር ያሉ ንግድ_ቤቶች ፣ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት እስከ ሶስት ሰዓት ተኩል የህዝብ ትራንስፖርት የሚሰጡ ደግሞ እስከ 4 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ደንቡ ያስገድዳል፡፡
Via @breakthecurse
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የወጣውን ደንብ ቁጥር185/2017 ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል።
ለዚህም ደንቡ በመውጣቱን ይህ ደንብ ቀደም ብሎ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ያስተላለፈውን ውሳኔ ለማስፈጸም በመሆኑ ከዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን ቢሮው ገልጿል።
በመንገድ ዳር ያሉ ንግድ_ቤቶች ፣ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት እስከ ሶስት ሰዓት ተኩል የህዝብ ትራንስፖርት የሚሰጡ ደግሞ እስከ 4 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ደንቡ ያስገድዳል፡፡
Via @breakthecurse
221
14:12
19.03.2025
imageImage preview is unavailable
የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.1 ተለክቷል
የአዋሽ አካባቢ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደነበር ገልጸዋል።በአዲስ አበባ በርካታ አከባቢዎች እጅግ የጠነከረ ንዝረትም ለሰከንዶች ነበር።
ከአዲስ አበባ ውጭም በርካታ ከተሞች ላይ ንዝረቱ በደምብ ተሰምቷል። የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ በ50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ጠቁሟል።
በሬክተር ስኬልም 5.1 መለካቱን አመላክቷል።
Via @breakthecurse
የአዋሽ አካባቢ ጠንካራ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደነበር ገልጸዋል።በአዲስ አበባ በርካታ አከባቢዎች እጅግ የጠነከረ ንዝረትም ለሰከንዶች ነበር።
ከአዲስ አበባ ውጭም በርካታ ከተሞች ላይ ንዝረቱ በደምብ ተሰምቷል። የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዋሽ በ50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ጠቁሟል።
በሬክተር ስኬልም 5.1 መለካቱን አመላክቷል።
Via @breakthecurse
233
19:57
16.03.2025
imageImage preview is unavailable
በመስቀል አደባባይ ለሚከናወነው የኢፍጣር ፕሮግራም የተወሰኑ መንገዶች እንደሚዘጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ!
***
ይኸውም ነገ መጋቢት 7 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፦
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ )
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ሲሆን ከባድ ተሽከርካሪ አጎና ላይ )
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መሰቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
👉 ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
👉 ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ )
👉 ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ ድረስ የሚዘጋ መሆኑን በመገንዘብ አሽከርካሪዎች አማራጭ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ያሳስባል።
Via @breakthecurse
***
ይኸውም ነገ መጋቢት 7 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ፦
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ )
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ሲሆን ከባድ ተሽከርካሪ አጎና ላይ )
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መሰቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
👉 ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
👉 ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ )
👉 ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ ድረስ የሚዘጋ መሆኑን በመገንዘብ አሽከርካሪዎች አማራጭ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ያሳስባል።
Via @breakthecurse
217
19:29
15.03.2025
imageImage preview is unavailable
የስነምግባር ጥሰት የሚፈፅሙ የአሽከርካሪ አሰልጣኞች የማስተማሪያ ፍቃድ እንደሚሰረዝ ተገለፀ።
የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1/2007 መሰረት አንድ ሰልጣኝ ሊይዝ የሚገባውን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ክህሎት ከማስጨበጥ አንፃር ብዙሃኑ አሰልጣኞች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ቢወጡም፣ ውስን አሰልጣኞች እጩ አሽከርካሪዎች የሚያሰልጥኑበትን ጊዜ ከመሸራረፍ ጀምሮ ያልተገባ እና ለእንግልት የሚዳርጉ ተግባራት እንዲሁም ሌሎች የስነ ምግባር ጥሰቶች የሚፈፅሙ መኖራቸውን ቅሬታዎች ይደርሰናል ብለዋል።
ከአሽከርካሪ ዘርፍ አንፃር ተገልጋዮቻችንን ለቅሬታ የሚዳርጉ ተግባራት በአመዛኙ የአንዳንድ የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና ጥራት እና የእጩ አሽከርካሪ አሰልጣኞች የሥነ-ምግባር ጉድለት ጋር የሚያያዙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
በድንገተኛ ምልከታና ቁጥጥር በማድረግ የማስተማሪያ ፍቃድ መንጠቅና የመሰረዝ ጥብቅ ዕርምጃ መውሰድ የሚጀመር መሆኑንም ገልፀዋል።
እጩ አሽከርካሪዎች ያልተገባ ነገር ሲገጥማችሁ በአካል በመቅረብ አልያም በነፃ የስልክ ቁጥር 7766 ጥቆማ መስጠት እንደሚሉ ተነግራል።
Via @breakthecurse
የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1/2007 መሰረት አንድ ሰልጣኝ ሊይዝ የሚገባውን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ክህሎት ከማስጨበጥ አንፃር ብዙሃኑ አሰልጣኞች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ቢወጡም፣ ውስን አሰልጣኞች እጩ አሽከርካሪዎች የሚያሰልጥኑበትን ጊዜ ከመሸራረፍ ጀምሮ ያልተገባ እና ለእንግልት የሚዳርጉ ተግባራት እንዲሁም ሌሎች የስነ ምግባር ጥሰቶች የሚፈፅሙ መኖራቸውን ቅሬታዎች ይደርሰናል ብለዋል።
ከአሽከርካሪ ዘርፍ አንፃር ተገልጋዮቻችንን ለቅሬታ የሚዳርጉ ተግባራት በአመዛኙ የአንዳንድ የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና ጥራት እና የእጩ አሽከርካሪ አሰልጣኞች የሥነ-ምግባር ጉድለት ጋር የሚያያዙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
በድንገተኛ ምልከታና ቁጥጥር በማድረግ የማስተማሪያ ፍቃድ መንጠቅና የመሰረዝ ጥብቅ ዕርምጃ መውሰድ የሚጀመር መሆኑንም ገልፀዋል።
እጩ አሽከርካሪዎች ያልተገባ ነገር ሲገጥማችሁ በአካል በመቅረብ አልያም በነፃ የስልክ ቁጥር 7766 ጥቆማ መስጠት እንደሚሉ ተነግራል።
Via @breakthecurse
208
08:05
13.03.2025
close
Reviews channel
Added: Newest first
keyboard_arrow_down- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
28.03.202514:06
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
12.3
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
1
Followers:
1.4K
APV
lock_outline
ER
15.5%
Posts per day:
1.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий