
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
17.7

Advertising on the Telegram channel «Musse Solomon»
5.0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$1.20$1.20local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
🛑 25% ብቻ በመክፈል ለውጥ ፈጣሪ ኮርሶችን እንደ Graphics design, video Editing, Digital Marketing, Upwork የምትወስዱበት የተራዘመው የዘውድ ቴክ 4ተኛ ዙር ምዝገባ ሊጠናቀቅ ነው።
✅100% የስራ እድል
✅ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
✅አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
✅ certificate ያለው
️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው orientation ይመልከቱ በመቀጠልም እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ።
📩ቻናል ሊንክ👇
https://t.me/zewdtech/43
✅100% የስራ እድል
✅ጥራት ያለው ስልጠና በ professional አስተማሪዎች
✅አንዴ ከፍለው 4 ስልጠናዎችን የሚወስዱበት
✅ certificate ያለው
️ያሉት ቦታዎች ውስን ስለሆኑ አሁኑኑ ከታች ባለው የዘውድ ቴክ ቻናል ሊንክ ተቀላቅለው orientation ይመልከቱ በመቀጠልም እዛ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች መልዕክት መላክ ወይንም መደወል ይችላሉ።
📩ቻናል ሊንክ👇
https://t.me/zewdtech/43
45
09:50
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም ይሰጣል።
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም ይሰጣል።
Via @breakthecurse
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም ይሰጣል።
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም ይሰጣል።
Via @breakthecurse
80
16:00
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ሊቀ ጳጳስ መረጠች
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሮበርት ፕሬቮስት መሆናቸው ታውቋል።
ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ።
የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሆነዋል።
Via @breakthecurse
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሮበርት ፕሬቮስት መሆናቸው ታውቋል።
ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ።
የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሆነዋል።
Via @breakthecurse
94
19:15
08.05.2025
imageImage preview is unavailable
ዓመታዊ የ'ጥቁር ፊት' ፌስቲቫል በቻይና
ከ 1,000 ለሚበልጡ ዓመታት በቻይና የሚከበረው የጥቁር ፊት ቀን ተሳታፊዎች እራሳቸውን እና በአቅራቢያ ያለ ማንኛውንም ሰው ጥቁር ቀለም በመቀባት ያሳልፋሉ - ሃብት እና መንፈሳዊ ጥበቃን ያመጣል በሚል እስከ አሁን መከበሩን ቀጥሏል ።
Via @breakthecurse
ከ 1,000 ለሚበልጡ ዓመታት በቻይና የሚከበረው የጥቁር ፊት ቀን ተሳታፊዎች እራሳቸውን እና በአቅራቢያ ያለ ማንኛውንም ሰው ጥቁር ቀለም በመቀባት ያሳልፋሉ - ሃብት እና መንፈሳዊ ጥበቃን ያመጣል በሚል እስከ አሁን መከበሩን ቀጥሏል ።
Via @breakthecurse
109
17:13
06.05.2025
imageImage preview is unavailable
ምንም ብር የሌላው ሰው
ብዙ ብር ያለዉ ሰዉ ሚሊየነር እና ቢሊየነር እንደ ሚባለው ሁሉ ምንም ገንዘብ የሌላው ሰው ኒሊየነር ይባላል።
ለዛ ኒሊየነር ለሆነ ጓደኛዎች ላኩላቸው።
Via @breakthecurse
ብዙ ብር ያለዉ ሰዉ ሚሊየነር እና ቢሊየነር እንደ ሚባለው ሁሉ ምንም ገንዘብ የሌላው ሰው ኒሊየነር ይባላል።
ለዛ ኒሊየነር ለሆነ ጓደኛዎች ላኩላቸው።
Via @breakthecurse
116
15:07
06.05.2025
imageImage preview is unavailable
ራሱን ለጠቆመ 1ሺ ዶላር ይከፈለዋል
የትራምፕ አስተዳደር ወደ ትውልድ አገራቸው ለሚመለሱ ለእያንዳንዱ ሰነድ አልባ ስደተኞች ለጉዞ የሚሆን 1,000 ዶላር እንደሚሰጥ ተናግሯል።
የሀገር ውስጥ ደህንነት ፀሐፊ ክሪስቲ ኖም እዚህ በህገ ወጥ መንገድ ከሆናችሁ እራስን ማፈናቀል ምርጡ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ብዙ ወጪ ቆጣቢ መንገድ ነው ሲሉ ተናግረዋል ።
በፈቃዳቸው ለሚባረሩ ሰዎች የሚሰጠው 1000$ አበል እና የአየር ትራንስፖርት ዋጋ በግዴታ ከምናባርረው ዋጋ ያነሰ ነው ብሏል ኤጀንሲው። ህጋዊ ሰነድ የሌለውን ሰው በቁጥጥር ስር የማዋል እና የማስወጣት አማካይ ወጪው በአሁኑ ጊዜ 17,000 ዶላር ነው ብለዋል።
Via @breakthecurse
የትራምፕ አስተዳደር ወደ ትውልድ አገራቸው ለሚመለሱ ለእያንዳንዱ ሰነድ አልባ ስደተኞች ለጉዞ የሚሆን 1,000 ዶላር እንደሚሰጥ ተናግሯል።
የሀገር ውስጥ ደህንነት ፀሐፊ ክሪስቲ ኖም እዚህ በህገ ወጥ መንገድ ከሆናችሁ እራስን ማፈናቀል ምርጡ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ብዙ ወጪ ቆጣቢ መንገድ ነው ሲሉ ተናግረዋል ።
በፈቃዳቸው ለሚባረሩ ሰዎች የሚሰጠው 1000$ አበል እና የአየር ትራንስፖርት ዋጋ በግዴታ ከምናባርረው ዋጋ ያነሰ ነው ብሏል ኤጀንሲው። ህጋዊ ሰነድ የሌለውን ሰው በቁጥጥር ስር የማዋል እና የማስወጣት አማካይ ወጪው በአሁኑ ጊዜ 17,000 ዶላር ነው ብለዋል።
Via @breakthecurse
124
12:11
06.05.2025
imageImage preview is unavailable
በኬንያ ፕሬዝዳንት ላይ የጫማ ጥቃት
ፖሊስ ዊሊያም ሩቶ እሁድ እለት በሚጎሪ ካውንቲ የሕዝብ ንግግር እያደረጉ በነበረበት ወቅት የተፈጠረው ክስተት ድንገት የሆነ ወይስ ታቅዶ የተፈፀመ እንደሆነ እየመረመረ መሆኑን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
የቅድሚያ መረጃዎች ጥቃቱ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ እና የታሰበ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
የናይሮቢ ካውንቲ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል ኤስቴር ፓሳሪስ "በፕሬዳንቱ ላይ ጫማ መወርወር ተቃውሞ አይደለም፤ ትንኮሳ ነው። በሚጎሪ የተከሰተውን አሳዛኝ ክስተት አጥብቄ አወግዛለሁ። ይህ በቀስቃሽ ግለሰብ የተፈፀመው አሳፋሪ ድርጊት የኬንያውያንን እሴት እና ምኞት አያንጸባርቅም" ሲሉ ተናግረዋል።
Via @breakthecurse
ፖሊስ ዊሊያም ሩቶ እሁድ እለት በሚጎሪ ካውንቲ የሕዝብ ንግግር እያደረጉ በነበረበት ወቅት የተፈጠረው ክስተት ድንገት የሆነ ወይስ ታቅዶ የተፈፀመ እንደሆነ እየመረመረ መሆኑን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
የቅድሚያ መረጃዎች ጥቃቱ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ እና የታሰበ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
የናይሮቢ ካውንቲ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል ኤስቴር ፓሳሪስ "በፕሬዳንቱ ላይ ጫማ መወርወር ተቃውሞ አይደለም፤ ትንኮሳ ነው። በሚጎሪ የተከሰተውን አሳዛኝ ክስተት አጥብቄ አወግዛለሁ። ይህ በቀስቃሽ ግለሰብ የተፈፀመው አሳፋሪ ድርጊት የኬንያውያንን እሴት እና ምኞት አያንጸባርቅም" ሲሉ ተናግረዋል።
Via @breakthecurse
149
17:09
05.05.2025
imageImage preview is unavailable
ትራምፕ ለ60 ዓመታት በላይ ተዘግቶ የቆየው የከባድ ወንጀለኞች እስር ቤት እንዲከፈት መመሪያ ሰጡ
የአሜሪከው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሀገሪቱ ከባድ ወንጀል የሚፈፀሙ እስረኞች የሚቆዩበት አልካትራዝ እስር ቤት ታድሶ ዳግም እንዲከፈት መመሪያ መስጠታቸውን ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንቱ በትሩዝ ማህበራዊ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥
እጅግ አደገኛ ወንጀለኞች በማንም ላይ አደጋ እንዳያደርሱ ለማድረግ እስር ቤቱ እንደገና ታድሶ እንዲከፈት ለሀገሪቱ የማረሚያ ቤቶች ቢሮ፣ የፍትህ ሚኒስቴር፣ የፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ እና የሀገር ውስጥ ደህንነት መመሪያ ሰጥቻለሁ ብለዋል።
በካሊፎርኒያ የሚገኘው አልካትራዝ እስር ቤት በደሴት ላይ ያለ በመሆኑ ከዚህ በፊት ሰብረው ለማምለጥ የሞከሩ እስረኞች ከመስጠም በቀር ምንም ዓይነት ዕድል አልነበራቸውም ተብሏል።
ከስልሳ ዓመታት በፊት ተዘግቶ የነበረው እስር ቤቱ አሁን በግዛቷ ዝነኛ ፓርክና የቱሪቶች መዝናኛ ሆኖ እያገለገለ እንደሚገኝ ተዘግቧል።
Via @breakthecurse
የአሜሪከው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሀገሪቱ ከባድ ወንጀል የሚፈፀሙ እስረኞች የሚቆዩበት አልካትራዝ እስር ቤት ታድሶ ዳግም እንዲከፈት መመሪያ መስጠታቸውን ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንቱ በትሩዝ ማህበራዊ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥
እጅግ አደገኛ ወንጀለኞች በማንም ላይ አደጋ እንዳያደርሱ ለማድረግ እስር ቤቱ እንደገና ታድሶ እንዲከፈት ለሀገሪቱ የማረሚያ ቤቶች ቢሮ፣ የፍትህ ሚኒስቴር፣ የፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ እና የሀገር ውስጥ ደህንነት መመሪያ ሰጥቻለሁ ብለዋል።
በካሊፎርኒያ የሚገኘው አልካትራዝ እስር ቤት በደሴት ላይ ያለ በመሆኑ ከዚህ በፊት ሰብረው ለማምለጥ የሞከሩ እስረኞች ከመስጠም በቀር ምንም ዓይነት ዕድል አልነበራቸውም ተብሏል።
ከስልሳ ዓመታት በፊት ተዘግቶ የነበረው እስር ቤቱ አሁን በግዛቷ ዝነኛ ፓርክና የቱሪቶች መዝናኛ ሆኖ እያገለገለ እንደሚገኝ ተዘግቧል።
Via @breakthecurse
138
15:42
05.05.2025
imageImage preview is unavailable
የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራንፕ የ ካቶሊክ እምነት ተከታዮችን አስቆጡ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሰው ሰራሽ አስተውሎት(AI) የተሰራ የካቶሊክ ጳጳስ አድርጎ የሚያሳያቸውን ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ማጋራታቸው ከካቶሊክ እምነት ተከታዮች ዘንድ ቁጣና ነቀፌታ አስከትሏል።
አርብ ማታ በትራምፕ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተጋራው ይህ ምስል ጳጳሳት የሚለብሱትን ነጭ ልብሰ ተክህኖ እና ቆብን አድርገው የሚያሳየው በኤአይ (AI) የተሰራው ምስል የተጋራው ዶናልድ ትራምፕ ለጋዜጠኞች "ጳጳስ መሆን እፈልጋለሁ" ብለው ከቀለዱ በኋላ ነው።
ምስሉ መጋራቱን ተከትሎም የኒው ዮርክን ጳጳስ የሚወክለው የኒው ዮርክ ግዛት የካቶሊክ ጉባዔ "ክቡር ፕሬዝዳንት በዚህ ምስል ላይ ምንም ዓይነት ጥበብ ወይንም የሚያስቅ ነገር የለም" ሲል ቅሬታውን አስታውቋል።
Via @breakthecurse
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሰው ሰራሽ አስተውሎት(AI) የተሰራ የካቶሊክ ጳጳስ አድርጎ የሚያሳያቸውን ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ማጋራታቸው ከካቶሊክ እምነት ተከታዮች ዘንድ ቁጣና ነቀፌታ አስከትሏል።
አርብ ማታ በትራምፕ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተጋራው ይህ ምስል ጳጳሳት የሚለብሱትን ነጭ ልብሰ ተክህኖ እና ቆብን አድርገው የሚያሳየው በኤአይ (AI) የተሰራው ምስል የተጋራው ዶናልድ ትራምፕ ለጋዜጠኞች "ጳጳስ መሆን እፈልጋለሁ" ብለው ከቀለዱ በኋላ ነው።
ምስሉ መጋራቱን ተከትሎም የኒው ዮርክን ጳጳስ የሚወክለው የኒው ዮርክ ግዛት የካቶሊክ ጉባዔ "ክቡር ፕሬዝዳንት በዚህ ምስል ላይ ምንም ዓይነት ጥበብ ወይንም የሚያስቅ ነገር የለም" ሲል ቅሬታውን አስታውቋል።
Via @breakthecurse
122
13:45
05.05.2025
116ኛውን የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።
በዚህም መሠረት፦
👉 ከ22 አደባባይ ወደ ወደ ቅዱስ ዑራኤል -መስቀል አደባባይ (22 አደባባይ በተመሣሣይ ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ )
👉 ከአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ (አትላስ መብራት እና ፒኮኪ መብራት ላይ)
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ውስጡን ወደ ዋናው መንገድ የሚያስወጡት
👉 ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ ጋዜቦ አደባባይ (መስቀል ፍላዎር አደባባይ ላይ )
👉 ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኤግዚብሽን ውስጥ ለውስጥ ወደ ፊላሚንጎ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ )
👉 ከቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ወደ ለገሃር መብራት ( ቅዱስ ቂርቆስ ወደ ጋዜቦ ላይ )
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ
👉ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሀር መብራት (ሜክሲኮ አደባባይ ላይ)
👉ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ (ፓርላማ መብራት ላይ )
👉ከጥይት ቤት ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ )
ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ላይ )
👉ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ) ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪም፦
👉 ከቅዱስ ዑራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም
👉 ከብሔራዊ ቤተጰመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ ከዛሬ ማለትም ከ25/08/2017 ዓ/ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ዝግ ሲሆን እንዲሁም ለዚሁ ፕሮግራም ሲባል ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በመስመሮቹ ላይ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
Via @breakthecurse
በዚህም መሠረት፦
👉 ከ22 አደባባይ ወደ ወደ ቅዱስ ዑራኤል -መስቀል አደባባይ (22 አደባባይ በተመሣሣይ ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ )
👉 ከአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ (አትላስ መብራት እና ፒኮኪ መብራት ላይ)
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ውስጡን ወደ ዋናው መንገድ የሚያስወጡት
👉 ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ ጋዜቦ አደባባይ (መስቀል ፍላዎር አደባባይ ላይ )
👉 ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኤግዚብሽን ውስጥ ለውስጥ ወደ ፊላሚንጎ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ )
👉 ከቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ወደ ለገሃር መብራት ( ቅዱስ ቂርቆስ ወደ ጋዜቦ ላይ )
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ
👉ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሀር መብራት (ሜክሲኮ አደባባይ ላይ)
👉ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ (ፓርላማ መብራት ላይ )
👉ከጥይት ቤት ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ )
ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ላይ )
👉ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ) ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪም፦
👉 ከቅዱስ ዑራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም
👉 ከብሔራዊ ቤተጰመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ ከዛሬ ማለትም ከ25/08/2017 ዓ/ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ዝግ ሲሆን እንዲሁም ለዚሁ ፕሮግራም ሲባል ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በመስመሮቹ ላይ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
Via @breakthecurse
175
16:51
03.05.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
28.03.202514:06
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
17.7
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
4
Subscribers:
1.3K
APV
lock_outline
ER
6.1%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий