
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
22.3

Advertising on the Telegram channel «University news»
5.0
22
Our channel Have Active audience with
80.15% enabled notification Over 38k active members.
Best for crypto related ads and tips for youths.
Interactive and Highly Active Audience, Stay in a Business and Stay ahead of your Competitors.
You can advertise here with us !!!
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$12.00$12.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
✅Old telegram ግሩፖች ያላችሁ
✍️የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም
✍️በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን
ዋጋ 🟥 🔂አሁን ያለው የ group ዋጋ
✍️2018- 650ብር
✍️2019- 600ብር
✍️2020- 550ብር
✍️2021- 500ብር
✍️2022- 400ብር
✍️2023 - 100 ብር
✔️ክፍያ : 🏦 🏦 🏦 🏦 🏦 🏦 🏦
ለመሸጥ ምትፈልጉ inbox 👉 @dag_arshavin
⚠️ ማሳሰቢያ ❗️
⛔ የግሩፑ Member ብዛት ''0'' ይሁን ዋጋው እኩል ነው ❗️እኛ የምንፈልገው የተከፈተበትን አመተ ምህረት ብቻ መሆኑን ይገንዘቡ
✅two step verification ኦን መሆኑን check አርጉ
➡️በተጨማሪም
📱ቴሌግራም premium እና
💎ቴሌግራም star ከፈለጉ ያናግሩን @dag_arshavin
FOR MORE @ArshavinStore
598
07:07
06.06.2025
#የመውጫፈተና
የከፍተኛ ትምህርት ቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪዎች መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ 10/ 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ብሄራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) " የ2017 የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 10 /2017 ዓ.ም. በ51 ዩኒቨርስቲዎች በተዘጋጁ 87 የፈተና ማዕከላት ይሰጣል " ብለዋል።
ፈተናውን በ238 የትምህርት መርሃ ግብሮች ለ190 ሺ 787 ቅድመ መደበኛ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች በበይነ መረብ ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል፡፡
ለፈተናው 102 ሺ 360 ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ፤ 88 ሺ 422 ተማሪዎች ደግሞ ዳግም የሚፈተኑ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ተማሪዎች ወደ ፈተና ማዕከላት ሲመጡ አገር አቀፍ ፋይዳ /ብሄራዊ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ኃላፊው አስገንዝበዋል፡፡
በፈተና ወቅት ፦
- ተንቀሳቃሽ ስልክ ፣
- ሜሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት ፣
- የራስ ያልሆነ መታወቂያ፣
- ያልተፈቀዱ ሂሳብ ማሽኖች፣
- አጫጭር ማስታወሻዎች፣
- የተጭበረበሩ ሰነዶች
- ማንኛውንም ዓይነት የጦር መሣሪያ ይዞ መገኘት ክልክል መሆኑን አስገንዝበዋል።
ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ፦
° አደንዛዥ ዕጽ ተጠቅሞ መምጣት፣
° ከፈተና አስፈጻሚዎች ጋር አሉታዊ ተጽእኖ ያላቸው ውዝግቦችን መፍጠር ፣
° ያለመታወቂያ ካርድ ወደ ፈተና ማእከል መሄድ ፣
° ያለፈቃድ ፈተና ማዕከል መገኘት
° ለሌላ ሰው መፈተን ፍጹም የተከለከሉ ዲሲፒሊን ጥሰቶች መሆናቸውን አሳስበዋል።
ከሰኔ 2 እስከ 10/ 20017 በሚሰጠው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና 4 ሺ 17 ፈተና አስፈጻሚዎች እንደሚሳተፉ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተናግረዋል ::
✅ University News ✅
✅ University News ✅
1855
16:28
04.06.2025
play_circleVideo preview is unavailable
#ExitExamSchedule
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ዕጩ ተመራቂዎች በመውጫ ፈተናው መርሐግብር ላይ ለውጥ ተደርጓል ወይ ሲሉ ጠይቀውናል።
የ2017 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ ዕጬ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ከሰኔ 02-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑንና ለውጥ አለመኖሩን ለማረጋገጥ ችለናል።
በዚህም የመውጫ ፈተናው ከሰኔ 02/207 ዓ.ም ጀምሮ ለዘጠኝ ተከታታይ ቀናት ይሰጣል።
(የፈተናው ጊዚያዊ መርሐግብር ከላይ ተያይዟል።)
✅ University News ✅
✅ University News ✅
1599
19:33
03.06.2025
imageImage preview is unavailable
#RemedialExam
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ከዛሬ ግንቦት 25/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት ይሰጣል።
ፈተናው በኦንላይን የሚሰጥ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የባዮሎጂ ትምህርት ፈተና በሦስት ክፍለ ጊዜ ይሰጣል።
✅ University News ✅
✅ University News ✅
1998
07:48
02.06.2025
play_circleVideo preview is unavailable
#ExitExam_schedule
ከአንድ ሳምንት በሗላ የሚሰጠው የ 2017 ሰኔ ወር ብሔራዊ የዩንቨርስቲ መውጫ ፈተና (university national exit exam) መርሐ ግብር(schedule)
➡️ሰኔ 2 management
➡️ሰኔ 3 Accounting
➡️ሰኔ 4 ህግ computer science, biology, sociology, social work.... እያለ ይቀጥላል
➡️ሰኔ 5 Midwifery, Pharmacy, Medical Radiology እያለ ይቀጥላል.........
✅ University News ✅
✅ University News ✅
2615
06:36
01.06.2025
imageImage preview is unavailable
ተማሪዎቻቸውን የመውጫ ፈተና ማሳለፍ ያልቻሉ ከ80 በላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፈቃዳቸው ሥራቸውን ማቆማቸው ተገለጸ
በተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች ያስመዘግቡ ተቋማት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ የተቀመጠው መምሪያ ተግባራዊ ባይሆንም፤ ከ80 በላይ ተቋማት በፈቃዳቸው ሥራቸውን ማቆማቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ለአሐዱ አስታውቋል፡፡
በሚኒስቴር መ/ቤቱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ ለአሐዱ እንደተናገሩት፤ የወጣው መመሪያ እስካሁን ተግባራዊ ባይደረግም በራሳቸው ተነሳሽነት ዘግተው የወጡ እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
"በተጨማሪም ሕብረተሰቡ አሁን ላይ የመውጫ ፈተናን መሠረት በማድረግ በመረጃ ላይ የተመሠረተ ውሳኔ እያሳለፈ ነው" ያሉት ሚኒስትር ዲኤታው፤"አነስተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተቋማት የሚመዝገቡ ተማሪዎች እያጡ በመሆኑ ለመዘጋታቸው ምክንያት ሆኗል"ብለዋል።
መንግሥት እስካሁን የቅጣት እርምጃ ባይወስድም አሁን ያለው አካሄድ ግን ሌሎች ተቋማት የመማር ማስተማር ጥራትን በማሻሻል ላይ እንዲያተኩሩ እያደረገ መሆኑን አስረድተዋል።
"የመውጫ ፈተናው የተጀመረው በአገር አቀፍ ደረጃ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እና ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎችን አቅም ለማሻሻል ነው" ሲሉም ተናግረዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በተከታታይ ሦስት ጊዜ በተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከ25 በመቶ በታች ውጤት በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ እንደሚመወሰድ መግለጹ የሚታወስ ሲሆን፤ እርምጃውም በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በኩል እንደሚወሰድ አስታውቋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
1810
06:36
01.06.2025
imageImage preview is unavailable
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በኦንላይን ለሚወስዱ ተማሪዎች #ሞዴል ፈተና በተለያዩ ቦታዎች እየተሰጠ ነው፡፡
#ሞዴል ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት እንዲሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መርሐግብር ማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡
ሞዴል ፈተናው መልቀቂያ ፈተናውን በሁለት ዙር በኦንላይን የሚወስዱ ተማሪዎች አስቀድመው በተለያዩ የመፈተኛ ጣቢያዎች በመገኘት ልምምድ እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡
ምስል፦ አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
✅ University News ✅
✅ University News ✅
1681
11:34
29.05.2025
imageImage preview is unavailable
#RemedialExam
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ከግንቦት 25-30/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
መርሐግብሩ እንደሚያሳየው ከማዕከል የሚሰጠው ፈተና ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ ግንቦት 25/2017 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሚሰጠው የባዮሎጂ ትምህርት ፈተና ይጀመራል፡፡
በኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት ፈተናው አርብ ግንቦት 29/2017 ዓ.ም የማይሰጥ መሆኑን መርሐግብር ያሳያል፡፡
ፈተናው ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሚሰጠው የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ግምገማ ከ100% ከማዕከል ብቻ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡
✅ University News ✅
✅ University News ✅
2263
05:15
29.05.2025
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለሚወሰዱ ተማሪዎች ለቅድመ ዝግጅት የሞዴል ፈተና እየተሠጠ መሆኑ ተገለጸ
ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወሰዱ ተማሪዎች ቅድመ ዝግጅት ሥራ እንዲሰሩ እና ተማሪዎች 'ምን ያህል ተዘጋጅተዋል?' የሚለውን ለማወቅ፤ በክልል እና በሀገር ደረጃ የሞዴል ፈተና እየተሠጠ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል።
በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ይልቃል ወንድሜነህ ለአሐዱ እንደተናገሩት፤ የሞዴል ፈተናው የሚሰጠው ተማሪዎች ከዋናው ፈተና በፊት የዝግጅት ደረጃቸውን እንዲገመግሙ ለመርዳት ነው።
"ፈተናው ተማሪዎች ጠንካራና ደካማ ጎናቸውን እንዲለዩ፣ ጊዜያቸውን በተሻለ ሁኔታ እንዲቆጣጠሩ እና ከፈተና ጋር የተያያዘ ጭንቀትን እንዲቀንስ ያስችላቸዋል" ሲሉም ተናግረዋል።
እንዲሁም ሊያጋጥሟቸው ስለሚችሉት ጥያቄዎች አወቃቀር እና አስቸጋሪነት እራሳቸውን እንዲያውቁ ጠቃሚ ዕድል ይሰጣቸዋል።
ሞዴል ፈተናው በክልልም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጥ ሲሆን፤ ይህም ተማሪዋቹ ምን ያህል ብቁ ናቸው የሚለውን ትክክለኛ ግምገማ እያስገኘ ነው ተብሏል።
እንዲህ ያለው ሁሉን አቀፍ የዝግጅት ስልት በሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎችን አጠቃላይ ውጤት ለማሻሻል ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
የ2017 ትምህርት ዘመን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ከሰኔ 23 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል።
አገልግሎቱ በወረቀት የሚፈተኑ እና በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች እንደሚያካትት ተገልጿል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ፤ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ሊዘጋጅ እንደሚገባ አስተላልፏል።
✅ University News ✅
✅ University News ✅
1755
20:16
17.05.2025
⚡️የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምን ያህል ተማሪዎች ይወስዳሉ?
👉በአገር አቀፍ ደረጃ 608 ሺህ 588 ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል
👉309 ሺህ 547 የተፈጥሮ ሳይጓስ ተፈታኞች
👉299 ሺህ 41 የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች
👉150 ሺህ ተማሪዎች በኦላይን (በይነ መረብ) ፈተናቸውን ይወስዳሉ
✅ University News ✅
✅ University News ✅
2149
07:45
16.05.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
2 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
f
**biubiu@*****.com
On the service since January 2025
28.02.202518:46
5
Precise task compliance
Show more
New items
Channel statistics
Rating
22.3
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
57
Subscribers:
32.0K
APV
lock_outline
ER
2.7%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий