
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
34.7

Advertising on the Telegram channel «Student News»
4.9
38
Education
Language:
Amharic
2.9K
19
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$18.00$18.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
😍ለፕሮፋይል የሚሆኑ ገራሚ ፎቶዎችን ለማግኘት JOIN አድርጉ👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+mr8X2nJRHYY3Yjlk
1
13:06
26.07.2025
የሬሳ ሳጥን በእንግሊዘኛ ፦
1
13:17
26.07.2025
🎬ምን አይነት ፊልም መመልከት ይፈልጋሉ?😱😱😱😱😱😱😱😱😱👇👇👇
▶️የቱርክ ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️የአሜሪካ ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️ የህንድ ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️የቻይና ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️የአማርኛ ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️ተከታታይ ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️ አኒሜሽን ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️አክሽን ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️የጫካ ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️የፍቅር ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️የsex ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
✅ እንደ ምርጫው መርጦ ይቀላቀሉ ✅
JOIN
ይቀላቀሉ ይቀላቀሉ
1
13:51
26.07.2025
🎁በዓሉን ምክንያት በማድረግ የ500 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃♀️🏃♂️👇
343
13:57
26.07.2025
imageImage preview is unavailable
🗣 በአጭር ጊዜ ውስጥ እንግሊዝኛ ቋንቋ አቀላጥፎ ለመናገር የሚረዳቹ ምርጥ ሀገርኛ የቴሌግራም ቻናል። ከ 180ሺ በላይ ተከታይ ያለው።
🗣, The best national Telegram channel where you can learn to speak English fluently in a short period of time.
ቻነላችንን ለመቀላቀል 👇
@English_Ethiopian
@English_Ethiopian
1
15:17
26.07.2025
imageImage preview is unavailable
1
15:19
26.07.2025
በአማራ ክልል የ2017ዓ.ም 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
በአማራ ክልል በ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና የተፈተናችሁ ተማሪዎች በሙሉ ፈተናው በአጭር ጊዜ ውስጥ በቴክኖሎጅ በመታገዝ እርማቱ ተካሂዶ ውጤቱ ይፋ ሆኗል ተብሏል።
ተማሪዎችም ከታች በተቀመጡት በሁለት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት የሚችሉ ሲሆን
➊ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ
1) 👉 ለ8ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara.ministry.et/#/result የሚለውን አድራሻ በመፃፍ
2)👉 በሚመጣው ቅጽ(form) ላይ
የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) በማስገባት
3)👉ዉጤት ይመልከቱ (Check your result) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማየት ይችላሉ፡፡
❷ በተጨማሪም @emacs_ministry_result_qmt_bot 👉 በሚለው የቴሌግራም ቦት ላይ በመግባት ተማሪዎች ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ ሲሆን ለመጀመሪያ
👉start የሚለውን ይጫኑ!
👉በመቀጠልም ክፍልዎን ይምረጡ
👉ከዚያም ክልልዎን ይምረጡ
👉በመቀጠል የምዝገባ መለያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስምን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
ተማሪዎች ማንኛውም ከውጤት ጋር የተያያዘ ቅሬታ ካላቸው ማቅረብ ይችላሉ። ቅሬታቸውንም ለማቅረብ
➌በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ላይ ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ
1) 👉 ለ8ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara.ministry.et/#/complaint የሚለውን አድራሻ በመፃፍ
2)👉 በሚመጣው ቅጽ(form) ላይ
የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number)እና
የተማሪውን የመጀመሪያ ስም (First Name)በማስገባት
3)👉 የትምህርት ዓይነት አሳይ(Fetch course) የሚለውን ቁልፍ በመጫን
4)👉 ቅሬታ ማቅረብ የሚፈልጉበትን ይምረጡ
5)👉በመጨረሻም ሪፖርት (Add Complaint) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ቅሬታቸውን ማቅረብ ይችላሉ።
🎯 ማስታወሻ ፡ በቅድሚያ ቪፒኤን ማጥፋት ይኖርባችኋል ነው የተባለው።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4511
17:38
27.07.2025
imageImage preview is unavailable
የ8ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆኗል‼️
ውጤት ለማየት 👇 https://ce.ministry.et/
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከወሰዱ መደበኛ ተማሪዎች ውስጥ 60.3% የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸው ተገልጿል።
በክልሉ 93,797 ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና የወሰዱ ሲሆን፤ 56,546 ተማሪዎች 50 በመቶና ከዚያ በላይ የማለፊያ ነጥብ ማስመዝገባቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ ተናግረዋል።
የተመዘገበው ውጤት በ2016 ዓ.ም ከተመዘገበው ውጤት የ37 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ኃላፊው ገልፀዋል።
267 ትምህርት ቤቶች ሙሉ ለሙሉ ተማሪዎችን ማሳለፍ መቻላቸውን ጠቁመዋል።
በዓመቱ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ በመደበኛ ለሁሉም 50% እና በላይ፤ ለአካል ጉዳተኞች 45% እና በላይ መሆኑ ተገለጿል፡፡
ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመውን ሊንክ በመጠቀም የመለያ ቁጥራቸውን በማስገባት ከዛሬ ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ።
ተማሪዎች ውጤት ለማየት 👇 https://ce.ministry.et/
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4871
17:39
27.07.2025
መምህራን በእንግሊዝኛ ፈተና ደካማ ውጤት አስመዘገቡ - ት/ሚኒስቴር
ለመጀመሪያ ጊዜ ትምህርት ሚኒስቴር በሰጠው የ2ኛ ደረጃ የመምህራን አቅም ማሻሻያ ስልጠና የተሳተፉ መምህራን፣ በእንግሊዘኛ ትምህርት ፈተና ደካማ ውጤት ማስመዝገባቸው ተነገረ፡፡
ባለፈው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ የ2ኛ ደረጃ መምህራን ወደ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በሚያስተምሩት የትምህርት ዓይነት የአቅም ማሻሻያ ስልጠና መውሰዳቸው ይታወቃል፡፡
43,000 የሚሆኑ መምህራን ስልጠናውን ዩኒቨርስቲ ውስጥ ገብተው ከወሰዱ በኋላ ፈተና የተሰጣቸው ሲሆን፤ ፈተናውን ከወሰዱ መምህራን መካከል 61.4 ከመቶ የሚሆኑት ብቻ ማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸው ይታወሳል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር የ2016 የክረምት የመምህራን አቅም ማሻሻያ ስልጠናን በተመለከተ አጠቃላይ ትንተና መስራቱን አስታውቋል፡፡
በዚህ የውጤት ትንተና መሰረት፤ መምህራን 70 ከመቶ የሚወስዱት ፈተና ቀጥታ ከትምህርት ሚኒስቴር የሚዘጋጅ ሲሆን፤ ቀሪው 30 በመቶ ደግሞ በዩኒቨርስቲ መምህራን አማካኝነት የሚሞላ ነው፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ሙሉቀን ንጋቱ ለሸገር ኤፍኤም እንዳብራሩት፤ የዩኒቨርስቲ መምህራን የሚሞሉት 30 ከመቶ ውጤት ተትቶ ሙሉ ለሙሉ በማዕከል በተሰጠው ፈተና ብቻ ውጤቱ ቢሰራ አሁን የተገኘው ውጤት በ17 ከመቶ ያንስ ነበር፡፡
መምህራኑ የተፈተኑት በየትምህርት ቤቶቻቸው ለተማሪዎቻቸው የሚፈትኑትን ፈተና ነበር ያሉት ዶ/ር ሙሉቀን፤ አሁን የተገኘው ውጤት ከዚህ ቀደም ትምህርት ሚኒስቴር ለመምህራን ሰጥቶ ካገኘው ውጤት የተሻለ ቢሆንም፣ ገና ብዙ መስራት እንዳለብን ያሳያል ብለዋል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው የተፈጥሮ ሳይንስ የ2ኛ ደረጃ የመምህራን የአቅም ማሻሻያ ስልጠና በአብዛኛው የትምህርት ዓይነቶች ጥሩ ውጤት ቢመዘገብም፣ በእንግሊዘኛ ትምህርት ላይ የተገኘው ውጤት ግን አሳሳቢ ነው ሲሉ ዶ/ር ሙሉቀን ንጋቱ ለጣቢያው ተናግረዋል፡፡
ፈተናውን ከወሰዱ መምህራን መካከል አብዛኛዎቹ 70 ከመቶ የተቀመጠውን የመቁረጫ ነጥብ ማምጣት እንዳልቻሉም ጠቁመዋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
3826
12:22
29.07.2025
" ውጤታችሁን ከምሽቱ 11፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ እንዲሁም ከቀኑ 6፡30-8፡00 ድረስ ማየት ትችላላችሁ " - ትምህርት ቢሮ
በአማራ ክልል የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በዌብሳይት እና ቴሌግራም ቦት ይፋ ተደርጓል።
ሆኖም ግን ተማሪዎች ውጤቱን በማየት ረገድ የሲስተም ችግር እንዳጋጠማቸው አሳውቀዋል።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ችግሩ የተከሰተው የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እርማት ጋር ተያይዞ በኔትወርክ መጨናነቅ የተፈጠረ ነው ብሏል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከምሽቱ 11፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ እንዲሁም ከቀኑ 6፡30-8፡00 ድረስ ማየት እንደሚችሉ ተመላክቷል።
ተማሪዎችም በሁለት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
1. በድረገጽ ፦ https://amhara.ministry.et/#/result
የተማሪ መለያ ቁጥር (Registration Number) በማስገባት ፤ ዉጤት ይመልከቱ (Check your result) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማየት ይቻላል።
2. በቴሌግራም ቦት @emacs_ministry_result_qmt_bot
ተማሪዎች ወደዚህ ቴሌግራም ቦት ላይ በመግባት
- start የሚለውን ተጫኑ
- በመቀጠልም ክፍላችሁን ምረጡ
- ከዚያም ክልልዎን ይምረጡ
- በመቀጠል የምዝገባ መለያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስምን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ።
ተማሪዎች ማንኛውም ከውጤት ጋር የተያያዘ ቅሬታ ካላቸው ቅሬታቸውን በድረገጽ https://amhara.ministry.et/#/complaint ላይ በማግባት ማቅረብ ይችላሉ።
ቅሬታ ለማቅረብ ፦
- የተማሪ መለያ ቁጥር (Registration Number) ማስገባት
- የመጀመሪያ ስም (First Name) ማስገባት
- የትምህርት ዓይነት አሳይ (Fetch course) የሚለውን ቁልፍ መጫን
- ቅሬታ ማቅረብ የምትፈልጉትን መምረጥ
- በመጨረሻም ሪፖርት (Add Complaint) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ቅሬታ ማቅረብ ይችላል።
ተማሪዎች ውጤት ለማየት ሆነ ውሬታ ለማድረብ በቅድሚያ VPN ካበሩ ማጥፋት ይኖርባቸዋል።
በሌላ በኩል ፥ #የ6ኛ_ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ታርሞ እንደተጠናቀቀ በቅርብ ቀን ውስጥ ይፋ እንደሚደረግ ቢሮው ገልጿል።
#AmahraEducationBureau
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
3122
12:51
30.07.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
4.9
5 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
f
**biubiu@*****.com
On the service since January 2025
05.03.202513:07
5
Precise task compliance
Show more
New items
Channel statistics
Rating
34.7
Rating reviews
4.9
Сhannel Rating
88
Subscribers:
70.2K
APV
lock_outline
ER
3.5%
Posts per day:
2.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий