

- Main
- Catalog
- News and Media
- Advertising on the Telegram channel «•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•| |ወንጌል ለአለም ሁሉ»
Advertising on the Telegram channel «•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•| |ወንጌል ለአለም ሁሉ»
I will advertise to anyone who wants to advertise on my channel at a discounted price. I have 20k+ subscribers family my price only 2$ for short time discount time 80% so harry up
Channel statistics
Full statisticschevron_right👳♂️ ❔ 19. በዮሐንስ 14፡12 ላይ ኢየሱስ“እውነት እላችኋለሁ በኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ ይሰራ፤ እንዲያውም እኔ ወደ አብ ስለምሄድ፤ ከእነዚህም የሚበልጥ ያደርጋል” ብሏል፡፡ እንግዲህ ክርስቲያኖች “ኢየሱስን አምላክ ነው” እንደሚሉት ካሰብን በኢየሱስ የሚያም ሰው ከአምላክ በላይ ሥራን መስራት ሊችል ነው ማለት ነው፡፡ ታድያ ከአምላክ መብለጥ ተቻለ ማለት አይደል? ከአምላክ እንኳን ሊበልጥ ይቅርና ሊነፃፀር የሚችል ስራ ማን መስራት ይችላል?
👳♂️ ❔ 20. ዮሐንስ 10፡36 ላይ “ታዲያ፤ “የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ” ስላልሁ፣ አብ ለራሱ ለይቶ የቀደሰውንና ወደ ዓለም የላከውን፣ ተሳድበሀል ብላችሁ ለምን ትወነጅሉኛላችሁ?” ይላል፡፡ ኢየሱስም “አምላክ ነው” ከተባለ ፣ እንዴት አምላክ ይቀደሳል? ኢየሱስ ተለይቶ ከመቀደሱ በፊት ምን ነበር? እንዴትስ አምላክ ይባላል?
በጎቹን (ምዕመናንን) ማንም ከእጁ መንጠቅ አይችልም (ቁ. 28)
አብ በእርሱ ነው እንዲሁም እርሱ በአብ ነው (ቁ. 38)
✞●▬▬๑۩✞ ◒ ✞۩๑▬▬●✞
━⊱✞•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•✞🍁⊰━
━⊱✞•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•✞🍁⊰━
━⊱
✞●▬▬๑۩✞ ✞۩๑▬▬●✞
◒◒◒◒◒◒◒
◒◒◒◒
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
ʲᵒᶦⁿ ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʀᴇ
👳♂️ ❔ . መጽሐፍ ቅዱስ (የ1980 እትም) በዕብራዊያን 5፡7-8 ላይ ስለ ኢየሱስ እንዲህ ተገልጿል፡- “እርሱም በሥጋው ወራት ከሞት ያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፤እግዚአብሔርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት፤ ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ” ይላል፡፡ ክርስቲያኖች እንደሚሉት ኢየሱስ “አምላክ” ከሆነ አምላክ እንዴት ከልምድ ይማራል? ጥቅሱ ይቀጥልና “እግዚአቢሔርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት” ሲል ይገልጻል፡፡ ኢየሱስ እግዚአብሔር ከሆነ እግዚአብሔር ራሱን ይፈራልን? ኢየሱስ አምላክን እንደሚፈራ በዚህ ጥቅስ ተገልጿል፡፡ ታዲያ “ኢየሱስ አምላክ ነው” ከተባለ እንዲሁም “አምላክ አንድ ነው” ካልን ኢየሱስን የፈራው እራሱን ነው ማለት አይሆንምን? እንዴትስ አምላክ ራሱን ይፈራል? ወይስ ከሦስት አማልክ ውስጥ አንዱ ሌላኛውን ይፈራል?
👳♂️ ❔ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ በሚከተሉት ጥቅሶች ላይ “ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው” አምላክ መሆኑ ተገልጿል፡፡ እነርሱም ፡- ሮሜ 10፡9፣ ገላቲያ1፡1፣ ኤፌሶን 1፡20-21፣ ቆላስይስ 2፡11-12፣ 1ኛ ጴጥሮስ 1፡21፣ የሐዋርያት ሥራ 2፡23-24፣ 3፡15፣ 10፡40፣ 13፡33-34፣ 3፡26፣ 4፡10፣ 13፡37፣ 6፡14 ናቸው፡፡ በቀረበው ማስረጃ “ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው” አምላክ ከሆነ ታድያ እንዴት “ኢየሱስ ሞትን ድል አደረገ “ይባላል? እንዴትስ “በሞት ላይ ስልጣን ስላለው ተነሳ” ልንል እንችላለን?
◒◒◒◒◒◒◒
ʲᵒᶦⁿ ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʀᴇp
👳♂️ ❔ . ከኢየሱስ በፊት የነበሩት ነብያት አምላክ አንድ መሆኑን ፣ ብቸኛና ኃያል መሆኑን ሰብከዋል፤ ሕዝቡም ተቀብሎ አምኗል፡፡ ምእመናን ደግሞ አምላክ በትንሣኤ እለት ለፍርድ እንደሚመጣ ተምረው ተቀብለዋል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስም አምላክ እግዚአብሔር እንደሚፈርድ በመዝሙር 75፥2 ላይ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል:- “ፍርዱ የሚሰጥበት ጊዜ ወስኛለሁ፤ በዚያን ጊዜ በቅንነት እፈርዳለሁ” እንዲሁም በመዝሙር 75፥7 ላይ ፡- “በአንዱ ላይ የሚፈርድ ሌላውን ነጻ የሚያወጣ ቅን ፈራጅ እግዚአብሔር ነው፡፡” ሲል ይገልጻል፡፡ ስለዚህ እርሱ እንደሚፈርድ አምነው ተቀብለውታል፡፡ በአዲስ ኪዳን ግን ኢየሱስ የተባለ “የአምላክ ልጅ” መኖሩንና እርሱም እንደሚፈርድ ወዘተ. ጳውሎስ አስተምሯል፡፡ ታዲያ ነገ በትንሣኤ ከኢየሱስ በፊት የነበሩት አማኞች የአምላክን ፍርድ ለማየት ሲጠባበቁ ዳኛው ሌላና ኢየሱስ የተባለ ሰው ሆኖ ሲያገኙት ምን ይመስላቸዋል? ያስተማሩዋቸውን ነብያት “ሐሰተኛ” ሊሉ ነውን? ኢየሱስ በማን አስተምሮት ነው የሚፈርድባቸው?
👳♂️ ❔ 16. የሉቃስ ወንጌል 2፡52 ላይ“ኢየሱስም በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት አደገ፡፡” ይላል፡፡ ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት አምላክ በጥበብ ያድጋል? ከማደጉ በፊትስ? ፍፁም የሆነው አምላክ ሁሉን አዋቂ ነው፡፡ የቀድሞውንም፤ የአሁኑንም ሆነ የወደፊቱን ያውቃል ፡፡ ኢየሱስ ግን ከዚህ በኋላ ነው በጥበብ ያደገው፡፡ ታድያ እንዴት አምላክ ይሆናል?
◒◒◒◒◒◒◒
ʲᵒᶦⁿ ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʀᴇp
በጣም አስገራሚ ትምርት ነው
𝕾𝖎𝖟𝖊
እና ትምርት
በጣም አስገራሚ ትምርት ነው
𝕾𝖎𝖟𝖊
◒◒◒◒◒◒◒
ʲᵒᶦⁿ ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʀᴇp
💿ይህ መዝሙር የማነው?💿
👇
🎶ጠላት የፃፈው የሞት ደብዳቤ🎶
🎶ተቀዶ ሳየው ደስ አለው ልቤ🎶
🎶ደስ አለው ልቤ🎶
🎶ጠላቴን ጥሎ ስላሳየኝ ልቤ በደስታ🎶
🎶ዘምር አለኝ ዘምር አለኝ ዘምር ዘምር.🎶
ይህን ጥያቄ በትክክል ከመለሳቹ ጠቃሚ መንፈሳዊ ቻናል እጋብዛቹሃለው ተቀላቀሉ።
⭐️ ሙስሊሞች ከእስልምና በገፍ እየወጡ ነው⭐️
በጣም አስገራሚ ትምርት ነው
𝕾𝖎𝖟𝖊
⭐️ ሙስሊሞች ከእስልምና በገፍ እየወጡ ነው⭐️
በጣም አስገራሚ ትምርት ነው
𝕾𝖎𝖟𝖊
◒◒◒◒◒◒◒
ʲᵒᶦⁿ ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʀᴇp
➡️ ሥስቱ የኦርቶዶክሶች የማደናገሪያ ጥቅሶች
"
📖 ኤርሚያስ 7:25 ላይ ያለው ቃል በመጀመርያ በተፃፈበት በእብራያስጡ ቃል ሰናየው ያለው ቃል “ማማለድ” “ምልጃ” ወይም “Intercession” አይደለም የሚለው ቃሉ:: ቃሉ የሚለው "י֖וֹם" “በተደጋጋሚ” ወይም “በየቀኑ ሳላሰልስ” “again and again, day after day” ወይም “በየጥዋቱ” የሚል ትርጉም ነው ያለው ለማረጋገጥ ቃሉን አጥኑት ኢንፎርሜሽን ማግኘት ቀላል ስለሆነ
"
"
✅ “ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።”✅ ወይም ደግሞ በዕብራውያን 9:24 ላይ እንዳለው “ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።”
ነገሮች ናቸው መልካም ቀን
◒◒◒◒◒◒◒
ʲᵒᶦⁿ ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʀᴇp
Reviews channel
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
Catalog of Telegram Channels for Native Placements
Advertising on the Telegram channel «•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•| |ወንጌል ለአለም ሁሉ» is a Telegram channel in the category «Новости и СМИ», offering effective formats for placing advertising posts on TG. The channel has 14.4K subscribers and provides quality content. The advertising posts on the channel help brands attract audience attention and increase reach. The channel's rating is 12.5, with 1 reviews and an average score of 5.0.
You can launch an advertising campaign through the Telega.in service, choosing a convenient format for placement. The Platform provides transparent cooperation conditions and offers detailed analytics. The placement cost is 3.6 ₽, and with 1 completed requests, the channel has established itself as a reliable partner for advertising on Telegram. Place integrations today and attract new clients!
You will be able to add channels from the catalog to the cart again.
Комментарий