
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
22.6

Advertising on the Telegram channel «ኦርቶዶክሳዊ 📖📖📖 መጻሕፍት ✝️✝️✝️»
5.0
Religion & Spirituality
Language:
Amharic
130
1
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$1.20$1.20local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
144
13:16
01.06.2025
የርእሰ ገዳማት ወአድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና እናቶች አንድነት ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምስክር ቤተ ጉባኤ
ግንቦት፳፫-፳፻፲፯ ዓም
ግንቦት፳፫-፳፻፲፯ ዓም
146
03:35
01.06.2025
imageImage preview is unavailable
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ዱ አምላክ ዘለዓለም ሥላሴ።
በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች፣ የጉባኤ ቤታችን ቤተሰቦች በሙሉ ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን እንደምን ሰነበታችሁ? እኛ አምላከ አበው እግዚአብሔር ይመስገን ደኅና ነን።
የርእሰ ገዳማት ወአድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት የምስክር ት/ቤት በእሳት እንደተቃጠለ በማኅበራዊ መገናኛ መረቦች እየተላለፈ እንደሆነ ብዙዎቻችሁ ተጨንቃችሁ ደውላችሁልናል።
በመሆኑም ከጉባኤ ቤቱ ሐሙስ ግንቦት ሰባት ቀን እሳት ከቤት ተነሥቶ ለደቀ መዛሙርቱ ተሠርቶ የነበረ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ጊዚያዊ መጠለያና የግማሾቹ ደቀ መዛሙርት ልብስና መጻሕፍቶቻቸው ተቃጥለዋል። ነገር ግን በሰማዕቱ በቅዱስ ቂርቆስ በቅዱስ ያሬድ እና በእመቤታችን ጸሎት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጠብቆን ጉባኤ ቤታችንና መጻሕፍቶቻችን ደኅና ናቸው።
እኛም ደቀመዛሙርቱና ዋናው ጉባኤ ቤት፣ እንዲሁም ገዳማችን ደኅና ስለሆነ፣ ጊዜው የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ የተጀመረበት በመሆኑ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ተጨማሪ ርእሰ ጉዳይ ላለመጨመር ለሚዲያ ሳንገልጽ ቆይተናል። በመሆኑም አሁን ግን ስለወጣ ይህንን መግለጫ ለተጨነቃችሁ ወገኖቻችን ልንገልጽ ፍቅር ያገብረናል።
ለጉባኤ ቤቱ የሚያስፈልጉን ጉዳዮች ቢኖሩ እኛ በፈወስ መንፈሳዊ የጉባኤ ቤታችን ሚዲያ በምስል የምንገልጽ መሆናችንን እየገለጽን ፣ ለተጨነቃችሁልን፣ለጸለያችሁልን፣ላሰባችሁልን፣ለረዳችሁን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የጉባኤ አምላክ በምሕረቱ ያስብልን።
አምላከ ጉባኤ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያናችንንና ሀገራችንን ይጠብቅ።
በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች፣ የጉባኤ ቤታችን ቤተሰቦች በሙሉ ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን እንደምን ሰነበታችሁ? እኛ አምላከ አበው እግዚአብሔር ይመስገን ደኅና ነን።
የርእሰ ገዳማት ወአድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት የምስክር ት/ቤት በእሳት እንደተቃጠለ በማኅበራዊ መገናኛ መረቦች እየተላለፈ እንደሆነ ብዙዎቻችሁ ተጨንቃችሁ ደውላችሁልናል።
በመሆኑም ከጉባኤ ቤቱ ሐሙስ ግንቦት ሰባት ቀን እሳት ከቤት ተነሥቶ ለደቀ መዛሙርቱ ተሠርቶ የነበረ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ጊዚያዊ መጠለያና የግማሾቹ ደቀ መዛሙርት ልብስና መጻሕፍቶቻቸው ተቃጥለዋል። ነገር ግን በሰማዕቱ በቅዱስ ቂርቆስ በቅዱስ ያሬድ እና በእመቤታችን ጸሎት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጠብቆን ጉባኤ ቤታችንና መጻሕፍቶቻችን ደኅና ናቸው።
እኛም ደቀመዛሙርቱና ዋናው ጉባኤ ቤት፣ እንዲሁም ገዳማችን ደኅና ስለሆነ፣ ጊዜው የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ የተጀመረበት በመሆኑ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ተጨማሪ ርእሰ ጉዳይ ላለመጨመር ለሚዲያ ሳንገልጽ ቆይተናል። በመሆኑም አሁን ግን ስለወጣ ይህንን መግለጫ ለተጨነቃችሁ ወገኖቻችን ልንገልጽ ፍቅር ያገብረናል።
ለጉባኤ ቤቱ የሚያስፈልጉን ጉዳዮች ቢኖሩ እኛ በፈወስ መንፈሳዊ የጉባኤ ቤታችን ሚዲያ በምስል የምንገልጽ መሆናችንን እየገለጽን ፣ ለተጨነቃችሁልን፣ለጸለያችሁልን፣ላሰባችሁልን፣ለረዳችሁን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የጉባኤ አምላክ በምሕረቱ ያስብልን።
አምላከ ጉባኤ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያናችንንና ሀገራችንን ይጠብቅ።
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ዱ አምላክ ዘለዓለም ሥላሴ።
በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች፣ የጉባኤ ቤታችን ቤተሰቦች በሙሉ ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን እንደምን ሰነበታችሁ? እኛ አምላከ አበው እግዚአብሔር ይመስገን ደኅና ነን።
የርእሰ ገዳማት ወአድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት የምስክር ት/ቤት በእሳት እንደተቃጠለ በማኅበራዊ መገናኛ መረቦች እየተላለፈ እንደሆነ ብዙዎቻችሁ ተጨንቃችሁ ደውላችሁልናል።
በመሆኑም ከጉባኤ ቤቱ ሐሙስ ግንቦት ሰባት ቀን እሳት ከቤት ተነሥቶ ለደቀ መዛሙርቱ ተሠርቶ የነበረ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ጊዚያዊ መጠለያና የግማሾቹ ደቀ መዛሙርት ልብስና መጻሕፍቶቻቸው ተቃጥለዋል። ነገር ግን በሰማዕቱ በቅዱስ ቂርቆስ በቅዱስ ያሬድ እና በእመቤታችን ጸሎት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጠብቆን ጉባኤ ቤታችንና መጻሕፍቶቻችን ደኅና ናቸው።
እኛም ደቀመዛሙርቱና ዋናው ጉባኤ ቤት፣ እንዲሁም ገዳማችን ደኅና ስለሆነ፣ ጊዜው የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ የተጀመረበት በመሆኑ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ተጨማሪ ርእሰ ጉዳይ ላለመጨመር ለሚዲያ ሳንገልጽ ቆይተናል። በመሆኑም አሁን ግን ስለወጣ ይህንን መግለጫ ለተጨነቃችሁ ወገኖቻችን ልንገልጽ ፍቅር ያገብረናል።
ለጉባኤ ቤቱ የሚያስፈልጉን ጉዳዮች ቢኖሩ እኛ በፈወስ መንፈሳዊ የጉባኤ ቤታችን ሚዲያ በምስል የምንገልጽ መሆናችንን እየገለጽን ፣ ለተጨነቃችሁልን፣ለጸለያችሁልን፣ላሰባችሁልን፣ለረዳችሁን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የጉባኤ አምላክ በምሕረቱ ያስብልን።
አምላከ ጉባኤ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያናችንንና ሀገራችንን ይጠብቅ።
በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች፣ የጉባኤ ቤታችን ቤተሰቦች በሙሉ ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን እንደምን ሰነበታችሁ? እኛ አምላከ አበው እግዚአብሔር ይመስገን ደኅና ነን።
የርእሰ ገዳማት ወአድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት የምስክር ት/ቤት በእሳት እንደተቃጠለ በማኅበራዊ መገናኛ መረቦች እየተላለፈ እንደሆነ ብዙዎቻችሁ ተጨንቃችሁ ደውላችሁልናል።
በመሆኑም ከጉባኤ ቤቱ ሐሙስ ግንቦት ሰባት ቀን እሳት ከቤት ተነሥቶ ለደቀ መዛሙርቱ ተሠርቶ የነበረ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ጊዚያዊ መጠለያና የግማሾቹ ደቀ መዛሙርት ልብስና መጻሕፍቶቻቸው ተቃጥለዋል። ነገር ግን በሰማዕቱ በቅዱስ ቂርቆስ በቅዱስ ያሬድ እና በእመቤታችን ጸሎት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጠብቆን ጉባኤ ቤታችንና መጻሕፍቶቻችን ደኅና ናቸው።
እኛም ደቀመዛሙርቱና ዋናው ጉባኤ ቤት፣ እንዲሁም ገዳማችን ደኅና ስለሆነ፣ ጊዜው የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ የተጀመረበት በመሆኑ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ተጨማሪ ርእሰ ጉዳይ ላለመጨመር ለሚዲያ ሳንገልጽ ቆይተናል። በመሆኑም አሁን ግን ስለወጣ ይህንን መግለጫ ለተጨነቃችሁ ወገኖቻችን ልንገልጽ ፍቅር ያገብረናል።
ለጉባኤ ቤቱ የሚያስፈልጉን ጉዳዮች ቢኖሩ እኛ በፈወስ መንፈሳዊ የጉባኤ ቤታችን ሚዲያ በምስል የምንገልጽ መሆናችንን እየገለጽን ፣ ለተጨነቃችሁልን፣ለጸለያችሁልን፣ላሰባችሁልን፣ለረዳችሁን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ የጉባኤ አምላክ በምሕረቱ ያስብልን።
አምላከ ጉባኤ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያናችንንና ሀገራችንን ይጠብቅ።
137
03:35
01.06.2025
156
20:55
31.05.2025
#የግንቦት_24_ግጻዌ
#ግንቦት_24_ቀን_በቅዳሴ_ሰዓት_የሚነበቡት_መልእክታት👇
ሮሜ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ወንድሞች ሆይ፥ የልቤ በጎ ፈቃድና ስለ እስራኤል ወደ እግዚአብሔር ልመናዬ እንዲድኑ ነው።
² በእውቀት አይቅኑ እንጂ ለእግዚአብሔር እንዲቀኑ እመሰክርላቸዋለሁና።
³ የእግዚአብሔርን ጽድቅ ሳያውቁ የራሳቸውንም ጽድቅ ሊያቆሙ ሲፈልጉ፥ ለእግዚአብሔር ጽድቅ አልተገዙም።
⁴ የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።
⁵ ሙሴ ከሕግ የሆነውን ጽድቅ የሚያደርገው ሰው በእርሱ በሕይወት እንዲኖር ጽፎአልና።
⁶ ከእምነት የሆነ ጽድቅ ግን እንዲህ ይላል፦ በልብህ፦ ማን ወደ ሰማይ ይወጣል? አትበል፤ ይህ ክርስቶስን ለማውረድ ነው፤
⁷ ወይም፦ በልብህ፦ ወደ ጥልቁ ማን ይወርዳል? አትበል፤ ይህ ክርስቶስን ከሙታን ለማውጣት ነው።
⁸ ነገር ግን ምን ይላል? በአፍህ በልብህም ሆኖ ቃሉ ቀርቦልሃል፤ ይህም የምንሰብከው የእምነት ቃል ነው።
⁹ ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤
¹⁰ ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና።
¹¹ መጽሐፍ፦ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና።
¹² በአይሁዳዊና በግሪክ ሰው መካከል ልዩነት የለምና፤ አንዱ ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና፥ ለሚጠሩትም ሁሉ ባለ ጠጋ ነው፤
¹³ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።
¹⁴ እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ?
¹⁵ መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?
¹⁶ ነገር ግን ሁሉ ለምሥራቹ ቃል አልታዘዙም። ኢሳይያስ፦ ጌታ ሆይ፥ ምስክርነታችንን ማን አመነ? ብሎአልና።
¹⁷ እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።
¹⁸ ዳሩ ግን፦ ባይሰሙ ነው ወይ? እላለሁ። በእውነት፦ ድምፃቸው በምድር ሁሉ ላይ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ።
¹⁹ ነገር ግን፦ እስራኤል ባያውቁ ነው ወይ? እላለሁ። ሙሴ አስቀድሞ፦ እኔ ሕዝብ በማይሆነው አስቀናችኋለሁ በማያስተውልም ሕዝብ አስቆጣችኋለሁ ብሎአል።
²⁰ ኢሳይያስም ደፍሮ፦ ላልፈለጉኝ ተገኘሁ፥ ላልጠየቁኝም ተገለጥሁ አለ።
²¹ ስለ እስራኤል ግን፦ ቀኑን ሁሉ ወደማይታዘዝና ወደሚቃወም ሕዝብ እጆቼን ዘረጋሁ ይላል።
1ኛ ጴጥሮስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵ ዳሩ ግን ጌታን እርሱም ክርስቶስ በልባችሁ ቀድሱት። በእናንተ ስላለ ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቁአችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ፥ ነገር ግን በየዋህነትና በፍርሃት ይሁን።
¹⁶ በክርስቶስ ያለውን መልካሙን ኑሮአችሁን የሚሳደቡ ሰዎች ክፉን እንደምታደርጉ በሚያሙበት ነገር እንዲያፍሩ በጎ ሕሊና ይኑራችሁ።
¹⁷ የእግዚአብሔር ፈቃድ እንዲህ ቢሆን፥ ክፉ ስለ ማድረግ ሳይሆን በጎ ስለ ማድረግ መከራን ብትቀበሉ ይሻላችኋልና።
¹⁸ ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ ጻድቅ ሆኖ ስለ ዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት ሞቶአልና፤ በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ፥
¹⁹ በእርሱም ደግሞ ሄዶ በወኅኒ ለነበሩ ነፍሳት ሰበከላቸው፤
²⁰ ጥቂቶች ማለት ስምንት ነፍስ በውኃ የዳኑበት መርከብ ሲዘጋጅ፥ የእግዚአብሔር ትዕግሥት በኖኅ ዘመን በቈየ ጊዜ ቀድሞ አልታዘዙም።
²¹ ይህም ውኃ ደግሞ ማለት ጥምቀት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል፥ የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም፥ ለእግዚአብሔር የበጎ ሕሊና ልመና ነው እንጂ፥ ይህም በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው፤
²² እርሱም መላእክትና ሥልጣናት ኃይላትም ከተገዙለት በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ በእግዚአብሔር ቀኝ አለ።
ሐዋርያት 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ኢየሱስ የመረጣቸውን ሐዋርያትን በመንፈስ ቅዱስ ካዘዛቸው በኋላ እስከ ዐረገበት ቀን ድረስ፥ ያደርገውና ያስተምረው ዘንድ ስለ ጀመረው ሁሉ መጀመሪያውን ነገር ጻፍሁ፤
³ ደግሞ አርባ ቀን እየታያቸው ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት ነገር እየነገራቸው፥ በብዙ ማስረጃ ከሕማማቱ በኋላ ሕያው ሆኖ ለእነርሱ ራሱን አሳያቸው።
⁴ ከእነርሱም ጋር አብሮ ሳለ ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡ አዘዛቸው፥ ነገር ግን፦ ከእኔ የሰማችሁትን አብ የሰጠውን የተስፋ ቃል ጠብቁ፤
⁵ ዮሐንስ በውኃ አጥምቆ ነበርና፥ እናንተ ግን ከጥቂት ቀን በኃላ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ አለ።
⁶ እነርሱም በተሰበሰቡ ጊዜ፦ ጌታ ሆይ፥ በዚህ ወራት ለእስራኤል መንግሥትን ትመልሳለህን? ብለው ጠየቁት።
⁷ እርሱም፦ አብ በገዛ ሥልጣኑ ያደረገውን ወራትንና ዘመናትን ታውቁ ዘንድ ለእናንተ አልተሰጣችሁም፤
⁸ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።
⁹ ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው።
¹⁰ እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ እነሆ፥ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በአጠገባቸው ቆሙ፤
¹¹ ደግሞም፦ የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል አሉአቸው።
¹² በዚያን ጊዜ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥ እርሱም ከኢየሩሳሌም የሰንበት መንገድ ያህል የራቀ ነው።
#የቅዳሴ_ምስባክ👇
"ዐርገ #እግዚአብሔር በይባቤ። ወእግዚእነ በቃለ ቀርን። ዘምሩ ለአምላክ ዘምሩ"።
#ትርጉም፦
"አምላክ በእልልታ፥ #እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ። ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ"። መዝ 46፥5-6።
#ወንጌል📖👇
✝️ሉቃስ 24
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁵ በዚያን ጊዜም መጻሕፍትን ያስተውሉ ዘንድ አእምሮአቸውን ከፈተላቸው፤
⁴⁶ እንዲህም አላቸው፦ ክርስቶስ መከራ ይቀበላል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ይነሣል፥
⁴⁷ በስሙም ንስሐና የኃጢአት ስርየት ከኢየሩሳሌም ጀምሮ በአሕዛብ ሁሉ ይሰበካል ተብሎ እንዲሁ ተጽፎአል።
⁴⁸ እናንተም ለዚህ ምስክሮች ናችሁ።
⁴⁹ እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።
⁵⁰ እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።
⁵¹ ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ።
⁵² እነርሱም፤ ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥
⁵³ ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ።
✝️ ቅዳሴ የ #ዲዮስቆሮስ ቅዳሴ ነው።
#ግንቦት_24_ቀን_በቅዳሴ_ሰዓት_የሚነበቡት_መልእክታት👇
ሮሜ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ወንድሞች ሆይ፥ የልቤ በጎ ፈቃድና ስለ እስራኤል ወደ እግዚአብሔር ልመናዬ እንዲድኑ ነው።
² በእውቀት አይቅኑ እንጂ ለእግዚአብሔር እንዲቀኑ እመሰክርላቸዋለሁና።
³ የእግዚአብሔርን ጽድቅ ሳያውቁ የራሳቸውንም ጽድቅ ሊያቆሙ ሲፈልጉ፥ ለእግዚአብሔር ጽድቅ አልተገዙም።
⁴ የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።
⁵ ሙሴ ከሕግ የሆነውን ጽድቅ የሚያደርገው ሰው በእርሱ በሕይወት እንዲኖር ጽፎአልና።
⁶ ከእምነት የሆነ ጽድቅ ግን እንዲህ ይላል፦ በልብህ፦ ማን ወደ ሰማይ ይወጣል? አትበል፤ ይህ ክርስቶስን ለማውረድ ነው፤
⁷ ወይም፦ በልብህ፦ ወደ ጥልቁ ማን ይወርዳል? አትበል፤ ይህ ክርስቶስን ከሙታን ለማውጣት ነው።
⁸ ነገር ግን ምን ይላል? በአፍህ በልብህም ሆኖ ቃሉ ቀርቦልሃል፤ ይህም የምንሰብከው የእምነት ቃል ነው።
⁹ ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤
¹⁰ ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና።
¹¹ መጽሐፍ፦ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና።
¹² በአይሁዳዊና በግሪክ ሰው መካከል ልዩነት የለምና፤ አንዱ ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና፥ ለሚጠሩትም ሁሉ ባለ ጠጋ ነው፤
¹³ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።
¹⁴ እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ?
¹⁵ መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?
¹⁶ ነገር ግን ሁሉ ለምሥራቹ ቃል አልታዘዙም። ኢሳይያስ፦ ጌታ ሆይ፥ ምስክርነታችንን ማን አመነ? ብሎአልና።
¹⁷ እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።
¹⁸ ዳሩ ግን፦ ባይሰሙ ነው ወይ? እላለሁ። በእውነት፦ ድምፃቸው በምድር ሁሉ ላይ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ።
¹⁹ ነገር ግን፦ እስራኤል ባያውቁ ነው ወይ? እላለሁ። ሙሴ አስቀድሞ፦ እኔ ሕዝብ በማይሆነው አስቀናችኋለሁ በማያስተውልም ሕዝብ አስቆጣችኋለሁ ብሎአል።
²⁰ ኢሳይያስም ደፍሮ፦ ላልፈለጉኝ ተገኘሁ፥ ላልጠየቁኝም ተገለጥሁ አለ።
²¹ ስለ እስራኤል ግን፦ ቀኑን ሁሉ ወደማይታዘዝና ወደሚቃወም ሕዝብ እጆቼን ዘረጋሁ ይላል።
1ኛ ጴጥሮስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵ ዳሩ ግን ጌታን እርሱም ክርስቶስ በልባችሁ ቀድሱት። በእናንተ ስላለ ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቁአችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ፥ ነገር ግን በየዋህነትና በፍርሃት ይሁን።
¹⁶ በክርስቶስ ያለውን መልካሙን ኑሮአችሁን የሚሳደቡ ሰዎች ክፉን እንደምታደርጉ በሚያሙበት ነገር እንዲያፍሩ በጎ ሕሊና ይኑራችሁ።
¹⁷ የእግዚአብሔር ፈቃድ እንዲህ ቢሆን፥ ክፉ ስለ ማድረግ ሳይሆን በጎ ስለ ማድረግ መከራን ብትቀበሉ ይሻላችኋልና።
¹⁸ ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ ጻድቅ ሆኖ ስለ ዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት ሞቶአልና፤ በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ፥
¹⁹ በእርሱም ደግሞ ሄዶ በወኅኒ ለነበሩ ነፍሳት ሰበከላቸው፤
²⁰ ጥቂቶች ማለት ስምንት ነፍስ በውኃ የዳኑበት መርከብ ሲዘጋጅ፥ የእግዚአብሔር ትዕግሥት በኖኅ ዘመን በቈየ ጊዜ ቀድሞ አልታዘዙም።
²¹ ይህም ውኃ ደግሞ ማለት ጥምቀት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል፥ የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም፥ ለእግዚአብሔር የበጎ ሕሊና ልመና ነው እንጂ፥ ይህም በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው፤
²² እርሱም መላእክትና ሥልጣናት ኃይላትም ከተገዙለት በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ በእግዚአብሔር ቀኝ አለ።
ሐዋርያት 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ኢየሱስ የመረጣቸውን ሐዋርያትን በመንፈስ ቅዱስ ካዘዛቸው በኋላ እስከ ዐረገበት ቀን ድረስ፥ ያደርገውና ያስተምረው ዘንድ ስለ ጀመረው ሁሉ መጀመሪያውን ነገር ጻፍሁ፤
³ ደግሞ አርባ ቀን እየታያቸው ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት ነገር እየነገራቸው፥ በብዙ ማስረጃ ከሕማማቱ በኋላ ሕያው ሆኖ ለእነርሱ ራሱን አሳያቸው።
⁴ ከእነርሱም ጋር አብሮ ሳለ ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡ አዘዛቸው፥ ነገር ግን፦ ከእኔ የሰማችሁትን አብ የሰጠውን የተስፋ ቃል ጠብቁ፤
⁵ ዮሐንስ በውኃ አጥምቆ ነበርና፥ እናንተ ግን ከጥቂት ቀን በኃላ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ አለ።
⁶ እነርሱም በተሰበሰቡ ጊዜ፦ ጌታ ሆይ፥ በዚህ ወራት ለእስራኤል መንግሥትን ትመልሳለህን? ብለው ጠየቁት።
⁷ እርሱም፦ አብ በገዛ ሥልጣኑ ያደረገውን ወራትንና ዘመናትን ታውቁ ዘንድ ለእናንተ አልተሰጣችሁም፤
⁸ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።
⁹ ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው።
¹⁰ እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ እነሆ፥ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በአጠገባቸው ቆሙ፤
¹¹ ደግሞም፦ የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል አሉአቸው።
¹² በዚያን ጊዜ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥ እርሱም ከኢየሩሳሌም የሰንበት መንገድ ያህል የራቀ ነው።
#የቅዳሴ_ምስባክ👇
"ዐርገ #እግዚአብሔር በይባቤ። ወእግዚእነ በቃለ ቀርን። ዘምሩ ለአምላክ ዘምሩ"።
#ትርጉም፦
"አምላክ በእልልታ፥ #እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ። ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ"። መዝ 46፥5-6።
#ወንጌል📖👇
✝️ሉቃስ 24
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁵ በዚያን ጊዜም መጻሕፍትን ያስተውሉ ዘንድ አእምሮአቸውን ከፈተላቸው፤
⁴⁶ እንዲህም አላቸው፦ ክርስቶስ መከራ ይቀበላል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ይነሣል፥
⁴⁷ በስሙም ንስሐና የኃጢአት ስርየት ከኢየሩሳሌም ጀምሮ በአሕዛብ ሁሉ ይሰበካል ተብሎ እንዲሁ ተጽፎአል።
⁴⁸ እናንተም ለዚህ ምስክሮች ናችሁ።
⁴⁹ እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።
⁵⁰ እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።
⁵¹ ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ።
⁵² እነርሱም፤ ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥
⁵³ ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ።
✝️ ቅዳሴ የ #ዲዮስቆሮስ ቅዳሴ ነው።
172
20:53
31.05.2025
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/)
✝""ለምን ትተኛለህ?""✝
(መዝ. ፵፫:፳፫)
✝"ዝክረ ቅዱስ ዳዊት ዘወርኃ ግንቦት"✝
(ግንቦት 23 - 2014)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn
✝""ለምን ትተኛለህ?""✝
(መዝ. ፵፫:፳፫)
✝"ዝክረ ቅዱስ ዳዊት ዘወርኃ ግንቦት"✝
(ግንቦት 23 - 2014)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://t.me/zikirekdusn
"" ለእግዚአብሔር የታመነች! "" (ሐዋ. ፲፮:፲፭)
"ቅድስት ልድያ ሐዋርያዊት"
(ግንቦት 20 - 2017)
"ቅድስት ልድያ ሐዋርያዊት"
(ግንቦት 20 - 2017)
256
02:39
31.05.2025
244
12:08
30.05.2025
262
17:22
29.05.2025
325
12:22
28.05.2025
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
ሥርዓተ ዋይዜማ ዘበዓለ ዕርገት
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂
የዕርገት #ሥርዓተ_ዋይዜማ ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።
ዋይዜማ
ሃሌ ሉያ አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት፤ወይባዕ ንጉሠ ስብሐት፤ወረደ ህየ አምላክ ምስለ ኃይል፤ወሰበረ ኆኃተ ብርት፤ወቀጥቀጠ መናሥግተ ዘሐፂን፤ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም፤ተገምረ ዘኢይትገመር፤ኃጢአተነ ነሥአ ዘአልቦ ኃጢአት፤ዓርገ ወልድ በስብሐት ውስተ ሰማያት።
ምልጣን
ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም፤ተገምረ ዘኢይትገመር፤ኃጢአተነ ነሥአ ዘአልቦ ኃጢአት፤ዓርገ ወልድ በስብሐት ውስተ ሰማያት።
አመላለስ
ዓርገ ወልድ በስብሐት/2/
በስብሐት ውስተ ሰማያት/4/
በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ
ወዕርገቱ ዮም ሰማያተ በስብሐት ምስለ መላእክት፤ወዕርገቱ ዮም ሰማያተ።
እግዚአብሔር ነግሠ
ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት ወዕርገቱ ዮም፤በይባቤ ዓርገ ወበቃለ ቀርን ለአምላክነ ዘምሩ።
ይትባረክ
ለእለ ኃረዮሙ ወጸውዖሙ ወለዘፈቀደ ይክሥት ሎሙ አስተርአዮሙ በ፵ ዕለት ነገሮሙ፤በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር፤ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም፤ሞቶ ወተንሥኦቶ ዕርገቶ ውስተ ሰማያት ዳግመ ምጽአቶ በስብሐት እንዘ ንሴፎ።
፫ት ሥረዩ
ወመሀረ እስከ አመ ዐርገ እምኀቤነ፤ይኲነነ ስምዓ ተንሥኦቱ ዘየሃሉ ምስሌነ።
ሰላም በ፫
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤እምድኅረ ተንሥአ እሙታን ሖረ ኀበ ሀለዉ አርዳኢሁ ጉቡዓን፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤አርአዮ ለቶማስ ርግዘተ ገቦሁ ወለእንድርያስ ቅንዋተ እደዊሁ፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ በ፵ ዕለት አዓርግ ሰማየ፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤ኀበ አቡየ ወአቡክሙ ኀበ አምላኪየ ወአምላክክሙ፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤ኢይደንግፅክሙ ልብክሙ አነ እሄሉ ምስሌክሙ ሰላመ አቡየ እኁበክሙ።
☘☘☘☘☘☘☘☘☘☘
ሥርዓተ ማኅሌት ዘበዓለ ዕርገት
☁️☁️☁️☁️☁️☁️☁️☁️☁️☁️
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
መልክዐ ሥላሴ
ሰላም ለመታክፍቲክሙ መሠረተ ዓለም እለ ፆሩ፤ኖትያተ ኖኅ ሥላሴ ወዕፀወ ዐባይ ሐመሩ፤ዲበ መንበርክሙ ሰብአ ሶበ አምላከ ነፀሩ፤ኪሩቤል ወሱራፌል ታሕተ እገሪሁ ገረሩ፤እስመ ለሊሁ አዘዘ ወእሉ ተፈጥሩ።
ዚቅ
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ለአብ ንሴብሕ፤ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ዓቢይ ዜማ ተሰምዓ በሰማይ ዘመላዕክት ግናይ፤እንዘ የዓርግ ወልድ ዲበ መንበሩ፤ኲሎሙ መላዕክት ትንሣኤሁ ዘመሩ።
ወረብ
ዓቢይ ዜማ ተሰምዓ በሰማይ ዲበ መንበሩ እንዘ የዓርግ ወልድ/፪/
ኲሎሙ መላዕክት ትንሣኤሁ ዘመሩ መላዕክት ሱራፌል ወኪሩቤል/፪/
ዘጣዕሙ:-
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
ዚቅ
ኦ ምዕራግ እምድር እስከ ሰማይ፤ወብኪ ተሐደሰ ቀዳሜ ኲሉ ፍጥረት።
ወረብ
ኦ ምዕራግ ደብረ ኃይል እምድር እስከ ሰማይ/፪/
ወብኪ ተሐደሰ ቀዳሜ ኲሉ ፍጥረት #እገሌ/፪/
መልክዐ ኢየሱስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ስመ መሃላ ዘኢይሔሱ፤ዘአንበረ ቅድመ እግዚአብሔር በአትሮንሱ፤ኢየሱስ ክርስቶስ ለዳዊት ባሕርየ ከርሱ፤አክሊለ ስምከ እንዘ ይትቌጸል በርእሱ፤አሕጉረ ፀር ወረሰ ኢያሱ።
ዚቅ
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት፤ወይትረኃዋ ኆኃት እለ እምፍጥረት፤ወይባዕ ንጉሠ ስብሐት፤ፍኖተ ግበሩ ለዘዓርገ እንተ ዓረብ እግዚአብሔር ስሙ፤ወተፈሥሑ በከመ ዳዊት ተፈሥሐ፤ተፈሥሑ ሶበ ተአቱ ታቦተ አምላከ ፳ኤል ካህናት፤አተወት ጽዮን ውስተ መካና።
ወረብ
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት ወይትረኃዋ ኆኃት እለ እምፍጥረት/፪/
ይባዕ ንጉሠ ስብሐት/፬/
ዓዲ (ወይም)
ነገሥተ ምድር ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር፤ወዘምሩ ለአምላክነ፤ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዓርገ ውስተ ሰማይ።
መልክዐ ኢየሱስ
ሰላም ለአጻብኢከ አጻብዓ አዳም ዘተኬነዋ፤ወነቀለ ዐፅመ በእንተ ሕይወታ ለሔዋ፤ኢየሱስ ክርስቶስ አመ ተለዓልከ እምድረ ጼዋ፤ለገነተ ጽድቅ ዘእደ ሱራፊ ሐጸዋ፤ቤዛ ኃጥአን ኲሎሙ ደምከ አርኃዋ።
ዚቅ
ዓርገ ውስተ አርያም ጼዊወከ ጼዋ፤ወወሃብከ ጸጋከ ለዕጓለ እመሕያው።
ወረብ
ዓርገ "ውስተ አርያም"/፪/ ጼዋ ጼዊወከ/፪/
ወወሃብከ "ጸጋከ"/፪/ ለዕጓለ እመሕያው/፪/
ዓዲ (ወይም)
ተለዓልከ እግዚኦ በኃይልከ፤ንሴብሕ ወንዜምር በጽንዕከ፤እግዚኦ መኑ ከማከ፤ወዓርገ ሰማያተ ኀበ አቡሁ።
መልክዐ ኢየሱስ
ሰላም ለዕርገትከ ዘኢይትረከብ መጠኑ፤ወለንብረትከ ሰላም ለአቡከ ውስተ የማኑ፤ኢየሱስ ክርስቶስ እለ ኪያከ ተአምኑ፤ቅዱሳነ ዘእምኃቤከ ወንጹሐነ ይኩኑ፤ጰራቅሊጦስሃ መንፈሰከ ፈኑ።
ዚቅ
ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት፤ወነበረ በየማነ አቡሁ፤ዳግመ ይመጽእ በስብሐት፤ይኮንን ሕያዋነ ወሙታነ።
ወረብ
"ዓርገ በስብሐት"/፪/ ውስተ ሰማያት/፪/
ወነበረ በየማነ አቡሁ ዳግመ ይመጽእ በስብሐት/፪/
ዓዲ (ወይም)
ለዘዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት፤ተኮነኑ ሎቱ መላዕክት ወኲሉ ፍጥረት።
ምልጣን
ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ዕርገቱ ለክርስቶስ፤እምድኅረ ተንሥአ እሙታን በአርብዓ ዕለት፤በይባቤ ወበቃለ ቀርን፤አማን መንክር ስብሐተ ዕርገቱ።
አመላለስ
አማን በአማን/፬/
መንክር ስብሐተ ዕርገቱ/፬/
እስመ ለዓለም
ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ፤አዓርግ ሰማየ ኀበ አቡየ ወአቡክሙ፤ኀበ አምላኪየ ወአምላክክሙ፤ዘንተ እንከ ይቤሎሙ ዓርገ ውስተ ሰማያት፤ካዕበ ይመጽእ በዘዚአሁ ስብሐት፤ሠርጎሙ ለሐዋርያት ብርሃኖሙ ለእለ ውስተ ጽልመት፤መድኃኔ ነገሥት ክብሮሙ ለመላዕክት፤ኖላዊሆሙ ለአሕዛብ ለከ ስብሐት።
ዓዲ
አውጽኦሙ አፍዓ እስከ ቢታንያ፤አንሥአ እዴሁ ወባረኮሙ፤ወይቤሎሙ አንትሙ ሰማዕትየ፤አነ እፌኑ ተስፋሁ ለአቡየ ላዕሌክሙ፤አንትሙሰ ንበሩ ሀገረ ኢየሩሳሌም እስከ ትለብሱ ኃይለ እምአርያም።
አመላለስ
አንትሙሰ ንበሩ ሀገረ ኢየሩሳሌም
እስከ ትለብሱ ኃይለ እምአርያም።
ሥርዓተ ዋይዜማ ዘበዓለ ዕርገት
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂
የዕርገት #ሥርዓተ_ዋይዜማ ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።
ዋይዜማ
ሃሌ ሉያ አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት፤ወይባዕ ንጉሠ ስብሐት፤ወረደ ህየ አምላክ ምስለ ኃይል፤ወሰበረ ኆኃተ ብርት፤ወቀጥቀጠ መናሥግተ ዘሐፂን፤ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም፤ተገምረ ዘኢይትገመር፤ኃጢአተነ ነሥአ ዘአልቦ ኃጢአት፤ዓርገ ወልድ በስብሐት ውስተ ሰማያት።
ምልጣን
ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም፤ተገምረ ዘኢይትገመር፤ኃጢአተነ ነሥአ ዘአልቦ ኃጢአት፤ዓርገ ወልድ በስብሐት ውስተ ሰማያት።
አመላለስ
ዓርገ ወልድ በስብሐት/2/
በስብሐት ውስተ ሰማያት/4/
በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ
ወዕርገቱ ዮም ሰማያተ በስብሐት ምስለ መላእክት፤ወዕርገቱ ዮም ሰማያተ።
እግዚአብሔር ነግሠ
ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት ወዕርገቱ ዮም፤በይባቤ ዓርገ ወበቃለ ቀርን ለአምላክነ ዘምሩ።
ይትባረክ
ለእለ ኃረዮሙ ወጸውዖሙ ወለዘፈቀደ ይክሥት ሎሙ አስተርአዮሙ በ፵ ዕለት ነገሮሙ፤በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር፤ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም፤ሞቶ ወተንሥኦቶ ዕርገቶ ውስተ ሰማያት ዳግመ ምጽአቶ በስብሐት እንዘ ንሴፎ።
፫ት ሥረዩ
ወመሀረ እስከ አመ ዐርገ እምኀቤነ፤ይኲነነ ስምዓ ተንሥኦቱ ዘየሃሉ ምስሌነ።
ሰላም በ፫
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤እምድኅረ ተንሥአ እሙታን ሖረ ኀበ ሀለዉ አርዳኢሁ ጉቡዓን፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤አርአዮ ለቶማስ ርግዘተ ገቦሁ ወለእንድርያስ ቅንዋተ እደዊሁ፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ በ፵ ዕለት አዓርግ ሰማየ፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤ኀበ አቡየ ወአቡክሙ ኀበ አምላኪየ ወአምላክክሙ፤ተንሥአ ወልድ እሙታን፤ኢይደንግፅክሙ ልብክሙ አነ እሄሉ ምስሌክሙ ሰላመ አቡየ እኁበክሙ።
☘☘☘☘☘☘☘☘☘☘
ሥርዓተ ማኅሌት ዘበዓለ ዕርገት
☁️☁️☁️☁️☁️☁️☁️☁️☁️☁️
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ "ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
መልክዐ ሥላሴ
ሰላም ለመታክፍቲክሙ መሠረተ ዓለም እለ ፆሩ፤ኖትያተ ኖኅ ሥላሴ ወዕፀወ ዐባይ ሐመሩ፤ዲበ መንበርክሙ ሰብአ ሶበ አምላከ ነፀሩ፤ኪሩቤል ወሱራፌል ታሕተ እገሪሁ ገረሩ፤እስመ ለሊሁ አዘዘ ወእሉ ተፈጥሩ።
ዚቅ
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ለአብ ንሴብሕ፤ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ዓቢይ ዜማ ተሰምዓ በሰማይ ዘመላዕክት ግናይ፤እንዘ የዓርግ ወልድ ዲበ መንበሩ፤ኲሎሙ መላዕክት ትንሣኤሁ ዘመሩ።
ወረብ
ዓቢይ ዜማ ተሰምዓ በሰማይ ዲበ መንበሩ እንዘ የዓርግ ወልድ/፪/
ኲሎሙ መላዕክት ትንሣኤሁ ዘመሩ መላዕክት ሱራፌል ወኪሩቤል/፪/
ዘጣዕሙ:-
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
ዚቅ
ኦ ምዕራግ እምድር እስከ ሰማይ፤ወብኪ ተሐደሰ ቀዳሜ ኲሉ ፍጥረት።
ወረብ
ኦ ምዕራግ ደብረ ኃይል እምድር እስከ ሰማይ/፪/
ወብኪ ተሐደሰ ቀዳሜ ኲሉ ፍጥረት #እገሌ/፪/
መልክዐ ኢየሱስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ስመ መሃላ ዘኢይሔሱ፤ዘአንበረ ቅድመ እግዚአብሔር በአትሮንሱ፤ኢየሱስ ክርስቶስ ለዳዊት ባሕርየ ከርሱ፤አክሊለ ስምከ እንዘ ይትቌጸል በርእሱ፤አሕጉረ ፀር ወረሰ ኢያሱ።
ዚቅ
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት፤ወይትረኃዋ ኆኃት እለ እምፍጥረት፤ወይባዕ ንጉሠ ስብሐት፤ፍኖተ ግበሩ ለዘዓርገ እንተ ዓረብ እግዚአብሔር ስሙ፤ወተፈሥሑ በከመ ዳዊት ተፈሥሐ፤ተፈሥሑ ሶበ ተአቱ ታቦተ አምላከ ፳ኤል ካህናት፤አተወት ጽዮን ውስተ መካና።
ወረብ
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት ወይትረኃዋ ኆኃት እለ እምፍጥረት/፪/
ይባዕ ንጉሠ ስብሐት/፬/
ዓዲ (ወይም)
ነገሥተ ምድር ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር፤ወዘምሩ ለአምላክነ፤ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዓርገ ውስተ ሰማይ።
መልክዐ ኢየሱስ
ሰላም ለአጻብኢከ አጻብዓ አዳም ዘተኬነዋ፤ወነቀለ ዐፅመ በእንተ ሕይወታ ለሔዋ፤ኢየሱስ ክርስቶስ አመ ተለዓልከ እምድረ ጼዋ፤ለገነተ ጽድቅ ዘእደ ሱራፊ ሐጸዋ፤ቤዛ ኃጥአን ኲሎሙ ደምከ አርኃዋ።
ዚቅ
ዓርገ ውስተ አርያም ጼዊወከ ጼዋ፤ወወሃብከ ጸጋከ ለዕጓለ እመሕያው።
ወረብ
ዓርገ "ውስተ አርያም"/፪/ ጼዋ ጼዊወከ/፪/
ወወሃብከ "ጸጋከ"/፪/ ለዕጓለ እመሕያው/፪/
ዓዲ (ወይም)
ተለዓልከ እግዚኦ በኃይልከ፤ንሴብሕ ወንዜምር በጽንዕከ፤እግዚኦ መኑ ከማከ፤ወዓርገ ሰማያተ ኀበ አቡሁ።
መልክዐ ኢየሱስ
ሰላም ለዕርገትከ ዘኢይትረከብ መጠኑ፤ወለንብረትከ ሰላም ለአቡከ ውስተ የማኑ፤ኢየሱስ ክርስቶስ እለ ኪያከ ተአምኑ፤ቅዱሳነ ዘእምኃቤከ ወንጹሐነ ይኩኑ፤ጰራቅሊጦስሃ መንፈሰከ ፈኑ።
ዚቅ
ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት፤ወነበረ በየማነ አቡሁ፤ዳግመ ይመጽእ በስብሐት፤ይኮንን ሕያዋነ ወሙታነ።
ወረብ
"ዓርገ በስብሐት"/፪/ ውስተ ሰማያት/፪/
ወነበረ በየማነ አቡሁ ዳግመ ይመጽእ በስብሐት/፪/
ዓዲ (ወይም)
ለዘዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት፤ተኮነኑ ሎቱ መላዕክት ወኲሉ ፍጥረት።
ምልጣን
ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ዕርገቱ ለክርስቶስ፤እምድኅረ ተንሥአ እሙታን በአርብዓ ዕለት፤በይባቤ ወበቃለ ቀርን፤አማን መንክር ስብሐተ ዕርገቱ።
አመላለስ
አማን በአማን/፬/
መንክር ስብሐተ ዕርገቱ/፬/
እስመ ለዓለም
ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ፤አዓርግ ሰማየ ኀበ አቡየ ወአቡክሙ፤ኀበ አምላኪየ ወአምላክክሙ፤ዘንተ እንከ ይቤሎሙ ዓርገ ውስተ ሰማያት፤ካዕበ ይመጽእ በዘዚአሁ ስብሐት፤ሠርጎሙ ለሐዋርያት ብርሃኖሙ ለእለ ውስተ ጽልመት፤መድኃኔ ነገሥት ክብሮሙ ለመላዕክት፤ኖላዊሆሙ ለአሕዛብ ለከ ስብሐት።
ዓዲ
አውጽኦሙ አፍዓ እስከ ቢታንያ፤አንሥአ እዴሁ ወባረኮሙ፤ወይቤሎሙ አንትሙ ሰማዕትየ፤አነ እፌኑ ተስፋሁ ለአቡየ ላዕሌክሙ፤አንትሙሰ ንበሩ ሀገረ ኢየሩሳሌም እስከ ትለብሱ ኃይለ እምአርያም።
አመላለስ
አንትሙሰ ንበሩ ሀገረ ኢየሩሳሌም
እስከ ትለብሱ ኃይለ እምአርያም።
359
06:48
28.05.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeenold@******.io
On the service since June 2022
15.12.202420:39
5
Everything is fine. Thank you!
Channel statistics
Rating
22.6
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
3
Subscribers:
5.4K
APV
lock_outline
ER
2.9%
Posts per day:
3.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий