
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
12.5

Advertising on the Telegram channel «INSA - የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር - INSA»
5.0
Official INSA Telegram Channel በእዚህ የቴሌግራም ቻናል የሳይበርና የኢንፎርሜሽን መረጃዎች፤ የስራና ጨረታ ማስታወቂያዎች ያገኛሉ፡፡ ይከተሉን/Join Us
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$3.60$3.60local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
ኢንተርፖል በሳይበር ወንጀል የተጠረጠሩ 1,209 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገለጸ
ዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም /Interpol/ በአፍሪካ ባከናወነዉ የህግ ማስከበር ዘመቻ በሳይበር ወንጀል የተጠረጠሩ 1,209 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
“ኦፕሬሽን ሰረንጌቲ 2.0” /Operation Serengeti/ በሚል መጠሪያ በተሰጠዉና ከእንግሊዝና ከ18 የአፍሪካ ሀገራት ጋር በጥምረት ባካሄደዉ ዘመቻ ወደ 88,000 የሳይበር ጥቃት ሰለባ ከሆኑ አካላት የተመዘበረን 97.2 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መመለሱ ተጠቁሟል።
ይህ ዘመቻ ከፈረንጆቹ ህዳር 2024 እስከ ነሃሴ 2025 የተከናወነ ሲሆን ከኢንተርፖልና ከ18ቱ የአፍሪካ ሀገራት በተጨማሪ የግል የሳይበር ደህንነት ተቋማት የተሳተፉ ሲሆን ከእነዚህ ተቋማት መካከልም ፎርቲኔት፣ካስፐርስኪ፣ትሬንድ ማክሮ ይገኙበታል።
በጥምር ሃይሉ በተወሰደዉ የህግ ማስከበር ዘመቻ 11,432 አጥፊ ተልዕኮ ላይ የተሰማሩ መሰረተ ልማቶችን የማዉደም ስራ መሰራቱ ታዉቋል።
ይህ የሳይበር ወንጀለኞች መረብ 87,858 አካላትን ኢላማ ያደረገ ሲሆን ባደረሱት ጥቃት 484,965,199 ዶላር የገንዘብ ኪሳራ እንደሚደርስ በዘመቻዉ የተሳተፉ የህግ አስከባሪ ተቋማቱ ግምታቸዉን አስቀምጠዋል።
እነዚህ ወንጀለኞች የተለያዩ የሳይበር ጥቃት ዘዴዎችን የተጠቀሙ ሲሆን ከእነዚህ መካከልም የራንሰምዌር ጥቃት፣ ኦንላይን ማጭበርበሮ እና የንግድ ኢ-ሜይል ጥቃት እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም /Interpol/ በአፍሪካ ባከናወነዉ የህግ ማስከበር ዘመቻ በሳይበር ወንጀል የተጠረጠሩ 1,209 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
“ኦፕሬሽን ሰረንጌቲ 2.0” /Operation Serengeti/ በሚል መጠሪያ በተሰጠዉና ከእንግሊዝና ከ18 የአፍሪካ ሀገራት ጋር በጥምረት ባካሄደዉ ዘመቻ ወደ 88,000 የሳይበር ጥቃት ሰለባ ከሆኑ አካላት የተመዘበረን 97.2 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መመለሱ ተጠቁሟል።
ይህ ዘመቻ ከፈረንጆቹ ህዳር 2024 እስከ ነሃሴ 2025 የተከናወነ ሲሆን ከኢንተርፖልና ከ18ቱ የአፍሪካ ሀገራት በተጨማሪ የግል የሳይበር ደህንነት ተቋማት የተሳተፉ ሲሆን ከእነዚህ ተቋማት መካከልም ፎርቲኔት፣ካስፐርስኪ፣ትሬንድ ማክሮ ይገኙበታል።
በጥምር ሃይሉ በተወሰደዉ የህግ ማስከበር ዘመቻ 11,432 አጥፊ ተልዕኮ ላይ የተሰማሩ መሰረተ ልማቶችን የማዉደም ስራ መሰራቱ ታዉቋል።
ይህ የሳይበር ወንጀለኞች መረብ 87,858 አካላትን ኢላማ ያደረገ ሲሆን ባደረሱት ጥቃት 484,965,199 ዶላር የገንዘብ ኪሳራ እንደሚደርስ በዘመቻዉ የተሳተፉ የህግ አስከባሪ ተቋማቱ ግምታቸዉን አስቀምጠዋል።
እነዚህ ወንጀለኞች የተለያዩ የሳይበር ጥቃት ዘዴዎችን የተጠቀሙ ሲሆን ከእነዚህ መካከልም የራንሰምዌር ጥቃት፣ ኦንላይን ማጭበርበሮ እና የንግድ ኢ-ሜይል ጥቃት እንደሚገኙበት ተገልጿል።
3190
18:24
22.08.2025
imageImage preview is unavailable
2.5 ቢሊዮን የጂ-ሜይል አካዉንቶች ለጥቃት ተጋላጭ መሆናቸዉ ተገለጸ
ግዙፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጉግል የጂ-ሜይል ተጠቃሚዎች ለጥቃት መጋለጣቸዉን ተከትሎ ተጠቃሚዎች የይለፍ ቃሎቻቸዉን እንዲቀይሩ አሳሰበ።
ለደንበኞቹ የሚያቀርበዉን የጂ-ሜይል ማስጠንቀቂያን የመረጃ መንታፊዎች እንደ መረጃ ማጥመጃ ስልት አድርገዉ እየተጠቀሙ መሆኑን ተከትሎ አብዛኛዉ የጂ-ሜይል ተጠቃሚ የጥቃት ሰለባ መሆኑ ነዉ የታወቀዉ።
በያዝነዉ የፈረንጆቹ ነሃሴ ወር የጎግል “ሴልስፓወር ዳታቤዝ” ከተጠለፈ በኋላ 2.5 ቢሊዮን የጂ-ሜይል ተጠቃሚዎች ለአደጋ መጋለጣቸዉ ጉግል አሳዉቋል።
ጉግል ኩባንያ የጂ-ሜይል አካዉንቶችን ደህንነት ከመረጃ ጠላፊዎች የሚጠብቅበት አንዱ መንገድ የአካውንት የደህንነት እንቅስቃሴ ማስጠንቀቂያዎችን ለተጠቃሚዎች በማድረስ እና በማረጋገጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ይህን የጉግል ጂ-ሜይል የማስጠንቀቂያ መንገድ የመረጃ ጠላፊዎች የሳይበር ጥቃት ማድረሻ አማራጭ አድርገዉ እየተጠቀሙበት መሆኑ ተጠቁሟል። በመሆኑም አስቸጋሪ የሆነዉ ጉዳይ በጉግል ህጋዊ የደህንነት ማስጠንቀቂያ እና የመረጃ ጠላፊዎች ከጠላፊዎች የሚላክ ማጥመጃ መካከል ያለዉን ልዩነት ለማወቅ ከፍተኛ ትኩረት የሚሻ እና ለመለየት አዳጋች መሆኑም ተጠቅሷል፡፡
በመሆኑም ከማስጠንቀቂያ ጋር የሚመጡ የጂ-ሜይል ማስፈንጠሪያዎችን አለመተግበር ብሎም የአካውንት ደህንነት ወይም ሴኩሪቲ ሴቲንግ ውስጥ በመግባት ከእርስዎ እንቅስቃሴ ውጭ የሆኑ ክስተቶች እና ዲቫይሶች ካሉ ወዲያውኑ የይለፍ ቃል መቀየር ዋነኛ መፍትሔዎች እንደሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ ፓስኪ፣ ባለብዙ ማረጋገጫ እና ለተለያዩ አገልግሎቶች የተለያዩ የጂ-ሜይል አካውንቶችን መጠቀም ተጨማሪ መፍትሔዎች መሆኑን ፎርብስ በዘገባው አስነብቧል፡፡
ግዙፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጉግል የጂ-ሜይል ተጠቃሚዎች ለጥቃት መጋለጣቸዉን ተከትሎ ተጠቃሚዎች የይለፍ ቃሎቻቸዉን እንዲቀይሩ አሳሰበ።
ለደንበኞቹ የሚያቀርበዉን የጂ-ሜይል ማስጠንቀቂያን የመረጃ መንታፊዎች እንደ መረጃ ማጥመጃ ስልት አድርገዉ እየተጠቀሙ መሆኑን ተከትሎ አብዛኛዉ የጂ-ሜይል ተጠቃሚ የጥቃት ሰለባ መሆኑ ነዉ የታወቀዉ።
በያዝነዉ የፈረንጆቹ ነሃሴ ወር የጎግል “ሴልስፓወር ዳታቤዝ” ከተጠለፈ በኋላ 2.5 ቢሊዮን የጂ-ሜይል ተጠቃሚዎች ለአደጋ መጋለጣቸዉ ጉግል አሳዉቋል።
ጉግል ኩባንያ የጂ-ሜይል አካዉንቶችን ደህንነት ከመረጃ ጠላፊዎች የሚጠብቅበት አንዱ መንገድ የአካውንት የደህንነት እንቅስቃሴ ማስጠንቀቂያዎችን ለተጠቃሚዎች በማድረስ እና በማረጋገጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ይህን የጉግል ጂ-ሜይል የማስጠንቀቂያ መንገድ የመረጃ ጠላፊዎች የሳይበር ጥቃት ማድረሻ አማራጭ አድርገዉ እየተጠቀሙበት መሆኑ ተጠቁሟል። በመሆኑም አስቸጋሪ የሆነዉ ጉዳይ በጉግል ህጋዊ የደህንነት ማስጠንቀቂያ እና የመረጃ ጠላፊዎች ከጠላፊዎች የሚላክ ማጥመጃ መካከል ያለዉን ልዩነት ለማወቅ ከፍተኛ ትኩረት የሚሻ እና ለመለየት አዳጋች መሆኑም ተጠቅሷል፡፡
በመሆኑም ከማስጠንቀቂያ ጋር የሚመጡ የጂ-ሜይል ማስፈንጠሪያዎችን አለመተግበር ብሎም የአካውንት ደህንነት ወይም ሴኩሪቲ ሴቲንግ ውስጥ በመግባት ከእርስዎ እንቅስቃሴ ውጭ የሆኑ ክስተቶች እና ዲቫይሶች ካሉ ወዲያውኑ የይለፍ ቃል መቀየር ዋነኛ መፍትሔዎች እንደሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ ፓስኪ፣ ባለብዙ ማረጋገጫ እና ለተለያዩ አገልግሎቶች የተለያዩ የጂ-ሜይል አካውንቶችን መጠቀም ተጨማሪ መፍትሔዎች መሆኑን ፎርብስ በዘገባው አስነብቧል፡፡
3010
17:34
25.08.2025
imageImage preview is unavailable
ይወዳደሩ ... ያሸንፉ... ይሸለሙ
ልዩ የሃካቶን ውድድር ጥሪ
ጷጉሜን 5/2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን “የነገ ቀን” ምክንያት በማድረግ ኢትዮጵያውያን ታዳጊ ወጣቶች፣ የሶፍትዌር አልሚዎች፣ ኮደሮች፣ የኮምፒዩተር ፕሮግራመሮች እና ፍላጎት ያላቸው ዓካላት በሙሉ በ"የነገዋ ኢትዮጵያ ሃካቶን ውድድር" ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ ቀርቧል።
የነገዋ ኢትዮጵያ ሃካቶን ውድድር ለ48 ሰዓት በኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ (IT Park) በሚገኘው Innobiz-K Ethiopia ኢንኩቤሽን ማዕከል የሚከናወን ሲሆን፤ የመዝጊያ እና የሽልማት መርሃ-ግብሩ ቋጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚዬም ይካሄዳል።
ይህ ልዩ የአዲስ ዓመት ፕሮግራም፤ ግብርናን፣ ኢንዱስትሪን እና የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ዲጂታል ለማድረግ ያለመ ነው።
የመመዝገቢያው ቀን እስከ ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን፤ ለመመዝገብ QR ኮዱን ስካን በማድረግ ወይም ከዚህ በታች ባለው ማስፈንጠሪያ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
https://docs.google.com/.../1FAIpQLSdKLtrK8XQLfx.../viewform
ልዩ የሃካቶን ውድድር ጥሪ
ጷጉሜን 5/2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን “የነገ ቀን” ምክንያት በማድረግ ኢትዮጵያውያን ታዳጊ ወጣቶች፣ የሶፍትዌር አልሚዎች፣ ኮደሮች፣ የኮምፒዩተር ፕሮግራመሮች እና ፍላጎት ያላቸው ዓካላት በሙሉ በ"የነገዋ ኢትዮጵያ ሃካቶን ውድድር" ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ ቀርቧል።
የነገዋ ኢትዮጵያ ሃካቶን ውድድር ለ48 ሰዓት በኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ (IT Park) በሚገኘው Innobiz-K Ethiopia ኢንኩቤሽን ማዕከል የሚከናወን ሲሆን፤ የመዝጊያ እና የሽልማት መርሃ-ግብሩ ቋጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚዬም ይካሄዳል።
ይህ ልዩ የአዲስ ዓመት ፕሮግራም፤ ግብርናን፣ ኢንዱስትሪን እና የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ዲጂታል ለማድረግ ያለመ ነው።
የመመዝገቢያው ቀን እስከ ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን፤ ለመመዝገብ QR ኮዱን ስካን በማድረግ ወይም ከዚህ በታች ባለው ማስፈንጠሪያ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
https://docs.google.com/.../1FAIpQLSdKLtrK8XQLfx.../viewform
4120
18:03
26.08.2025
imageImage preview is unavailable
ስለሚጠቀሙት የይለፍ-ቃል በፍጹም ቸልተኛ አይሁኑ
ለተለያዩ ግልጋሎቶች የከፈትናቸዉን አካዉንቶቻችንን ከሳይበር ጥቃት ለመከላከል የተለያዩ የይለፍ-ቃል (Password) አማራጮችን እንጠቀማለን። እነዚህ አካዉንቶች በመረጃ መንታፊዎች እጅ እንዳይወድቅ የሚጠቀሙበትን የይለፍ-ቃሎች የፊደላት፣ የቁጥሮችና የምልክቶች ስብጥር የያዘና እርስዎ በቀላሉ ሊያስታዉሷቸዉ በሚችሉትን መልኩ በመፍጠር ይጠቀሙ።
ተጨማሪ የሳይበር ደህንነት መረጃዎችን ለማግኘት፡-
• ድረ ገጽ፦ https://www.insa.gov.et
• ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@insa_et?_t=8qBKkyp092r&_r=1
• ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@cyberigna1003/featured
• ቴሌግራም፦ https://t.me/insagovet
• ትዊተር (X) ፦ https://twitter.com/INSAEthio
• የሳይበር ጥቃት ጥቆማ ለመስጠት ነጻ የስልክ መስመር፡ 933
ለተለያዩ ግልጋሎቶች የከፈትናቸዉን አካዉንቶቻችንን ከሳይበር ጥቃት ለመከላከል የተለያዩ የይለፍ-ቃል (Password) አማራጮችን እንጠቀማለን። እነዚህ አካዉንቶች በመረጃ መንታፊዎች እጅ እንዳይወድቅ የሚጠቀሙበትን የይለፍ-ቃሎች የፊደላት፣ የቁጥሮችና የምልክቶች ስብጥር የያዘና እርስዎ በቀላሉ ሊያስታዉሷቸዉ በሚችሉትን መልኩ በመፍጠር ይጠቀሙ።
ተጨማሪ የሳይበር ደህንነት መረጃዎችን ለማግኘት፡-
• ድረ ገጽ፦ https://www.insa.gov.et
• ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@insa_et?_t=8qBKkyp092r&_r=1
• ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@cyberigna1003/featured
• ቴሌግራም፦ https://t.me/insagovet
• ትዊተር (X) ፦ https://twitter.com/INSAEthio
• የሳይበር ጥቃት ጥቆማ ለመስጠት ነጻ የስልክ መስመር፡ 933
3060
19:04
26.08.2025
ለመሆኑ በተደጋጋሚ ከሰው ሰራሽ አስተውሎት ጋር ተያይዞ የሚነሳው ማሽን ለርኒንግ ምንድው?
በቅርብ አመታት ውስጥ ክስተት ሆነው ከመጡ የቴክኖሎጂ ጉዳዮች መካከል አንዱ የሰው ሰራሽ አስተውሎት አንዱ ነው፡፡
ሰው ሰራሽ አስተውሎት ምርምርን፣ጥናትን እና መሰል ጉዳዮችን የሚፈልግ ትልቅ የቴክኖሎጂ መስክ ነው። ታዲያ በዚህ ሂደት ውስጥ ሀገራት ባላቸው መረጃ እና እውቀት የሰው ሰራሽ አስተውሎት አቅማቸውን እያሳደጉ ይገኛሉ፡፡
ማሽንን በማስተማር ለችግራቸው መፍትሄ፣ ለጎደላቸው ክፍተት መሙያ ሲያደርጉት እናያለን ፡፡
ለመሆኑ በተደጋጋሚ ከሰው ሰራሽ አስተውሎት ጋር ተያይዞ የሚነሳው ማሽን ለርኒንግ ምንድው?
#ማሽንስ እንዴት ይማራል? ሲል ሳይበርኛ የቴሌቭዥን ፕሮግራም ባለሙያዎችን ጠይቆ መሰናዶ አዘጋጅቷል፡፡ ሙሉውን ፕሮግራም ለማየት ሊንኩን ይጫኑ፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=fYAcBu7e1tU
በቅርብ አመታት ውስጥ ክስተት ሆነው ከመጡ የቴክኖሎጂ ጉዳዮች መካከል አንዱ የሰው ሰራሽ አስተውሎት አንዱ ነው፡፡
ሰው ሰራሽ አስተውሎት ምርምርን፣ጥናትን እና መሰል ጉዳዮችን የሚፈልግ ትልቅ የቴክኖሎጂ መስክ ነው። ታዲያ በዚህ ሂደት ውስጥ ሀገራት ባላቸው መረጃ እና እውቀት የሰው ሰራሽ አስተውሎት አቅማቸውን እያሳደጉ ይገኛሉ፡፡
ማሽንን በማስተማር ለችግራቸው መፍትሄ፣ ለጎደላቸው ክፍተት መሙያ ሲያደርጉት እናያለን ፡፡
ለመሆኑ በተደጋጋሚ ከሰው ሰራሽ አስተውሎት ጋር ተያይዞ የሚነሳው ማሽን ለርኒንግ ምንድው?
#ማሽንስ እንዴት ይማራል? ሲል ሳይበርኛ የቴሌቭዥን ፕሮግራም ባለሙያዎችን ጠይቆ መሰናዶ አዘጋጅቷል፡፡ ሙሉውን ፕሮግራም ለማየት ሊንኩን ይጫኑ፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=fYAcBu7e1tU
3070
12:05
28.08.2025
imageImage preview is unavailable
የሃሰት ዜና ምንድን ነው? በምን መልኩስ መለየት ይቻላል?
የሐሰት ዜና #fake_news ለአንባቢያንን ወይም ለተከታዮቻቸው የሚያሳስት ዜናን ወይም መረጃን ሆን ብሎ (intentional) የማሰራጨት ተግባር ነው።
የሐሰት ዜና ወይም የተሳሳተ ይዘት ያለው ኢንፎርሜሽን በንግግር፣ በጽሁፍ፣ በህትመት፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ በዲጂታል ሚዲያዎች ቅርጽ ይዞ በዜና እና በተግባቦት መልኩ ሊቀርብ ይችላል። በተጨማሪም የሐሰት ዜና ዘገባዎች፣ ዘገባው በራሱ ፈጠራ፣ እውነታዎችን፣ የመረጃ ምንጮች ለማረጋገጥ የማይችሉት ይዘት ያለው ነው።
የሐሰት ዜናዎች ወይም ወሬዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች አማካይነት በቀላሉ እና በፍጥነት ማጋራት ስለሚቻል የብዙዎችን ህይወት አዳጋ ውስጥ የሚጥሉ መረጃዎች ሲሰራጩ ይስተዋላል፡፡
ሀሰተኛ መረጃዎችን በምን መልኩ መለየት እንችላለን?
• መረጃዉን ያሰራጨዉ አካል ማን እንደሆነ እና ታማኝ መሆኑን ከቀደሙ ታሪኮቹ ማረጋገጥ፤
• መረጃዉን በጥልቀት መመርመር፣ ሁሌም በተጋነነ መልኩ የሚቀርቡ መልካምም ይሁን የሚመስሉ ጉዳዮች ተአማኒነታቸው ዝቅተኛ መሆኑን መገንዘብ፤
• መረጃው የተገኘበትን ገጽ ትክክለኛነት ማረጋገጥ፣ በተሰረቀ ማንነት በመጠቀም የተሰራጨ መሆን አለመሆኑን ማረጋገጥ፣
• ዜናዉን ያቀረበዉ ገፅ መረጃዉን ከየትኛዉ የመረጃ ምንጭ እንዳገኘው እና በምን ማስረጃ እንዳቀረበዉ ማጤን፤
• የተጠቀሰዉን መረጃ በአንክሮ መመልከትና የፅሁፍ መረጃ ከሆነ የአገባብ ወይም የቃላት ስህተት ያለባቸዉ ዜናዎች በአብዛኛዉ ሀሰተኛ እንደሆኑ ይታመናል፣ በመሆኑም ይህን ልብ ማለት እንዲሁም የምስል አሊያም የተንቀሳቃሽ ምስል መረጃዎችን ካሉ ደግሞ መረጃዉ የተደገፈበት ምስል ትክክለኛ መሆኑን ማረጋገጥ፤ ተጨማሪውን ለማንበብ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
የሐሰት ዜና #fake_news ለአንባቢያንን ወይም ለተከታዮቻቸው የሚያሳስት ዜናን ወይም መረጃን ሆን ብሎ (intentional) የማሰራጨት ተግባር ነው።
የሐሰት ዜና ወይም የተሳሳተ ይዘት ያለው ኢንፎርሜሽን በንግግር፣ በጽሁፍ፣ በህትመት፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ በዲጂታል ሚዲያዎች ቅርጽ ይዞ በዜና እና በተግባቦት መልኩ ሊቀርብ ይችላል። በተጨማሪም የሐሰት ዜና ዘገባዎች፣ ዘገባው በራሱ ፈጠራ፣ እውነታዎችን፣ የመረጃ ምንጮች ለማረጋገጥ የማይችሉት ይዘት ያለው ነው።
የሐሰት ዜናዎች ወይም ወሬዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች አማካይነት በቀላሉ እና በፍጥነት ማጋራት ስለሚቻል የብዙዎችን ህይወት አዳጋ ውስጥ የሚጥሉ መረጃዎች ሲሰራጩ ይስተዋላል፡፡
ሀሰተኛ መረጃዎችን በምን መልኩ መለየት እንችላለን?
• መረጃዉን ያሰራጨዉ አካል ማን እንደሆነ እና ታማኝ መሆኑን ከቀደሙ ታሪኮቹ ማረጋገጥ፤
• መረጃዉን በጥልቀት መመርመር፣ ሁሌም በተጋነነ መልኩ የሚቀርቡ መልካምም ይሁን የሚመስሉ ጉዳዮች ተአማኒነታቸው ዝቅተኛ መሆኑን መገንዘብ፤
• መረጃው የተገኘበትን ገጽ ትክክለኛነት ማረጋገጥ፣ በተሰረቀ ማንነት በመጠቀም የተሰራጨ መሆን አለመሆኑን ማረጋገጥ፣
• ዜናዉን ያቀረበዉ ገፅ መረጃዉን ከየትኛዉ የመረጃ ምንጭ እንዳገኘው እና በምን ማስረጃ እንዳቀረበዉ ማጤን፤
• የተጠቀሰዉን መረጃ በአንክሮ መመልከትና የፅሁፍ መረጃ ከሆነ የአገባብ ወይም የቃላት ስህተት ያለባቸዉ ዜናዎች በአብዛኛዉ ሀሰተኛ እንደሆኑ ይታመናል፣ በመሆኑም ይህን ልብ ማለት እንዲሁም የምስል አሊያም የተንቀሳቃሽ ምስል መረጃዎችን ካሉ ደግሞ መረጃዉ የተደገፈበት ምስል ትክክለኛ መሆኑን ማረጋገጥ፤ ተጨማሪውን ለማንበብ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
2700
17:42
01.09.2025
imageImage preview is unavailable
የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 27፤2017 ዓ.ም፡- ስኬታማ እና ዘላቂ የሳይበር መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ሀገራዊ የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት ላይ ያተኮረ ውይይት ከተለያዩ ባለድሻ አካላት ጋር (የጸጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ቁልፍ መሰረተ ልማት የሚያስተዳድሩ ተቋማት፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ ሚዲያ ወ.ዘ.ተ) አካሂዷል፡፡
የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢመደአ ም/ዋና ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ሃኒባል ለማ እንዳሉት ሀገራችን አሁን ካለችበት ወቅታዊ የጂኦ-ፖለቲካል ሁኔታ አኳያ፤ በተለይም ከታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ጋር ተያይዞ የውስጥና የውጭ ስጋቶች መበራከትን ተከትሎ ተቋማት የሳይበር ደህንነታቸውን ከመጠበቅ አኳያ አስፈላጊውን የጥንቃቄ እርምጃ መውሰድ እንደሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
ሀገራዊ የሳይበር ደህንነትን ማረጋገጥ የሚቻለው ተቋማት የራሳቸውን የሳይበር ደህንነት ማረጋገጥ ሲችሉ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ሃኒባል፤ ከዚህ አኳያ ተቋማት ያላቸውን የዲጂታል ሃብት እና መሰረተ ልማት በአግባቡ መለየትና የአደጋ ግምገማ (Risk Assessment) ማካሄድ፤ የ24/7 የክትትልና ምላሽ አቅምን ማሳደግ፣ የሰራተኞችን ግንዛቤ በተከታታይ ስልጠና ማሳደግ፣ እንዲሁም ማንኛውንም የጥቃት ሙከራ ለብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ማስተባበሪያ ማዕከል ሪፖርት እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ለተነሱ አስተያየትና ጥያቄዎች ሰፊ ማብራሪያና ምላሻ ከመድረኩ የተሰጠ ሲሆን፤
ተጨማሪውን ለማንበብ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 27፤2017 ዓ.ም፡- ስኬታማ እና ዘላቂ የሳይበር መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ሀገራዊ የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት ላይ ያተኮረ ውይይት ከተለያዩ ባለድሻ አካላት ጋር (የጸጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ቁልፍ መሰረተ ልማት የሚያስተዳድሩ ተቋማት፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ ሚዲያ ወ.ዘ.ተ) አካሂዷል፡፡
የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢመደአ ም/ዋና ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ሃኒባል ለማ እንዳሉት ሀገራችን አሁን ካለችበት ወቅታዊ የጂኦ-ፖለቲካል ሁኔታ አኳያ፤ በተለይም ከታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ጋር ተያይዞ የውስጥና የውጭ ስጋቶች መበራከትን ተከትሎ ተቋማት የሳይበር ደህንነታቸውን ከመጠበቅ አኳያ አስፈላጊውን የጥንቃቄ እርምጃ መውሰድ እንደሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
ሀገራዊ የሳይበር ደህንነትን ማረጋገጥ የሚቻለው ተቋማት የራሳቸውን የሳይበር ደህንነት ማረጋገጥ ሲችሉ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ሃኒባል፤ ከዚህ አኳያ ተቋማት ያላቸውን የዲጂታል ሃብት እና መሰረተ ልማት በአግባቡ መለየትና የአደጋ ግምገማ (Risk Assessment) ማካሄድ፤ የ24/7 የክትትልና ምላሽ አቅምን ማሳደግ፣ የሰራተኞችን ግንዛቤ በተከታታይ ስልጠና ማሳደግ፣ እንዲሁም ማንኛውንም የጥቃት ሙከራ ለብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ማስተባበሪያ ማዕከል ሪፖርት እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ለተነሱ አስተያየትና ጥያቄዎች ሰፊ ማብራሪያና ምላሻ ከመድረኩ የተሰጠ ሲሆን፤
ተጨማሪውን ለማንበብ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 27፤2017 ዓ.ም፡- ስኬታማ እና ዘላቂ የሳይበር መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ሀገራዊ የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት ላይ ያተኮረ ውይይት ከተለያዩ ባለድሻ አካላት ጋር (የጸጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ቁልፍ መሰረተ ልማት የሚያስተዳድሩ ተቋማት፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ ሚዲያ ወ.ዘ.ተ) አካሂዷል፡፡
የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢመደአ ም/ዋና ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ሃኒባል ለማ እንዳሉት ሀገራችን አሁን ካለችበት ወቅታዊ የጂኦ-ፖለቲካል ሁኔታ አኳያ፤ በተለይም ከታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ጋር ተያይዞ የውስጥና የውጭ ስጋቶች መበራከትን ተከትሎ ተቋማት የሳይበር ደህንነታቸውን ከመጠበቅ አኳያ አስፈላጊውን የጥንቃቄ እርምጃ መውሰድ እንደሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
ሀገራዊ የሳይበር ደህንነትን ማረጋገጥ የሚቻለው ተቋማት የራሳቸውን የሳይበር ደህንነት ማረጋገጥ ሲችሉ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ሃኒባል፤ ከዚህ አኳያ ተቋማት ያላቸውን የዲጂታል ሃብት እና መሰረተ ልማት በአግባቡ መለየትና የአደጋ ግምገማ (Risk Assessment) ማካሄድ፤ የ24/7 የክትትልና ምላሽ አቅምን ማሳደግ፣ የሰራተኞችን ግንዛቤ በተከታታይ ስልጠና ማሳደግ፣ እንዲሁም ማንኛውንም የጥቃት ሙከራ ለብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ማስተባበሪያ ማዕከል ሪፖርት እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ለተነሱ አስተያየትና ጥያቄዎች ሰፊ ማብራሪያና ምላሻ ከመድረኩ የተሰጠ ሲሆን፤
ተጨማሪውን ለማንበብ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 27፤2017 ዓ.ም፡- ስኬታማ እና ዘላቂ የሳይበር መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ሀገራዊ የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት ላይ ያተኮረ ውይይት ከተለያዩ ባለድሻ አካላት ጋር (የጸጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ቁልፍ መሰረተ ልማት የሚያስተዳድሩ ተቋማት፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ ሚዲያ ወ.ዘ.ተ) አካሂዷል፡፡
የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢመደአ ም/ዋና ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ሃኒባል ለማ እንዳሉት ሀገራችን አሁን ካለችበት ወቅታዊ የጂኦ-ፖለቲካል ሁኔታ አኳያ፤ በተለይም ከታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ጋር ተያይዞ የውስጥና የውጭ ስጋቶች መበራከትን ተከትሎ ተቋማት የሳይበር ደህንነታቸውን ከመጠበቅ አኳያ አስፈላጊውን የጥንቃቄ እርምጃ መውሰድ እንደሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
ሀገራዊ የሳይበር ደህንነትን ማረጋገጥ የሚቻለው ተቋማት የራሳቸውን የሳይበር ደህንነት ማረጋገጥ ሲችሉ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ሃኒባል፤ ከዚህ አኳያ ተቋማት ያላቸውን የዲጂታል ሃብት እና መሰረተ ልማት በአግባቡ መለየትና የአደጋ ግምገማ (Risk Assessment) ማካሄድ፤ የ24/7 የክትትልና ምላሽ አቅምን ማሳደግ፣ የሰራተኞችን ግንዛቤ በተከታታይ ስልጠና ማሳደግ፣ እንዲሁም ማንኛውንም የጥቃት ሙከራ ለብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ማስተባበሪያ ማዕከል ሪፖርት እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ለተነሱ አስተያየትና ጥያቄዎች ሰፊ ማብራሪያና ምላሻ ከመድረኩ የተሰጠ ሲሆን፤
ተጨማሪውን ለማንበብ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
2300
17:47
02.09.2025
imageImage preview is unavailable
ልማድ ልናደርገዉ የሚገባዉ የሳይበር ንጽህና ምንድን ነው?
የሳይበር ንጽህና #Cyber_Hygiene በጣም ቀላል የሆኑና በየእለቱ የምንተገብራቸው ጤናማ ሆኑ የሳይበር ደህንነት ማስጠበቂያ ልማዶች ናቸው፡፡ ለምሳሌ፤ ለተለያዩ አካውንቶች የምንጠቀማቸውን የይለፍ ቃላት በየተወሰነ ጊዜ መቀያየር፣ ተንኮል አዘል ሊንኮችን (Links) ማስወገድ፣ ሁልጊዜ መረጃዎቻችንን ቀሪ መያዝ #backup የመሳሰሉት ናቸው፡፡ እነዚህ ቀላል የሚመስሉ ተግባራትን በየጊዜው የምንተገብራቸው ከሆነ እራሳችንን ከሳይበር ጥቃት በመከላከል ረገድ ትልቅ ሚናን ይጫወታሉ፡፡
ያስታውሱ! የሳይበር ደህንነት የሳይበር ባለሙያዎች ጉዳይ ብቻ አይደለም፤ ሁላችንም የቴክኖሎጂ ተጠቃሚዎች እስከሆንን ድረስ የሳይበር ደህንነት ጉዳይ የእለት ተእለት ተግባራችን መሆን ይገባዋል፡፡
እርስዎስ የሳይበር ደህንነትዎን ለማስጠበቅ የትኞቹን አይነት የሳይበር ንጽህና #Cyber_Hygiene ልምምዶችን ይተገብራሉ?
ተጨማሪ የሳይበር ደህንነት መረጃዎችን ለማግኘት፡-
• ድረ ገጽ፦ https://www.insa.gov.et
• ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@insa_et?_t=8qBKkyp092r&_r=1
• ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@cyberigna1003/featured
• ቴሌግራም፦ https://t.me/insagovet
• ትዊተር (X) ፦ https://twitter.com/INSAEthio
• የሳይበር ጥቃት ጥቆማ ለመስጠት ነጻ የስልክ መስመር፡ 933
የሳይበር ንጽህና #Cyber_Hygiene በጣም ቀላል የሆኑና በየእለቱ የምንተገብራቸው ጤናማ ሆኑ የሳይበር ደህንነት ማስጠበቂያ ልማዶች ናቸው፡፡ ለምሳሌ፤ ለተለያዩ አካውንቶች የምንጠቀማቸውን የይለፍ ቃላት በየተወሰነ ጊዜ መቀያየር፣ ተንኮል አዘል ሊንኮችን (Links) ማስወገድ፣ ሁልጊዜ መረጃዎቻችንን ቀሪ መያዝ #backup የመሳሰሉት ናቸው፡፡ እነዚህ ቀላል የሚመስሉ ተግባራትን በየጊዜው የምንተገብራቸው ከሆነ እራሳችንን ከሳይበር ጥቃት በመከላከል ረገድ ትልቅ ሚናን ይጫወታሉ፡፡
ያስታውሱ! የሳይበር ደህንነት የሳይበር ባለሙያዎች ጉዳይ ብቻ አይደለም፤ ሁላችንም የቴክኖሎጂ ተጠቃሚዎች እስከሆንን ድረስ የሳይበር ደህንነት ጉዳይ የእለት ተእለት ተግባራችን መሆን ይገባዋል፡፡
እርስዎስ የሳይበር ደህንነትዎን ለማስጠበቅ የትኞቹን አይነት የሳይበር ንጽህና #Cyber_Hygiene ልምምዶችን ይተገብራሉ?
ተጨማሪ የሳይበር ደህንነት መረጃዎችን ለማግኘት፡-
• ድረ ገጽ፦ https://www.insa.gov.et
• ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@insa_et?_t=8qBKkyp092r&_r=1
• ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@cyberigna1003/featured
• ቴሌግራም፦ https://t.me/insagovet
• ትዊተር (X) ፦ https://twitter.com/INSAEthio
• የሳይበር ጥቃት ጥቆማ ለመስጠት ነጻ የስልክ መስመር፡ 933
2440
10:24
03.09.2025
imageImage preview is unavailable
እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
አዲስ አበባ፤ ነሃሴ 28/2017 ዓ.ም፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር #INSA ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያንና የአስተዳደሩ አባላት 1 ሺህ 500ኛውን የነብዩ መሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
ወ/ሮ ትዕግስት በእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸዉ በዓሉ ሲከበር የነብዩ መሐመድን (ሶ.ዐ.ወ) በረከቶች በማስተዋል መንገዳቸውን በማሰብ እና መልካም ሥራቸውን በማየት መሆን ይገባል ብለዋል።
ሕዝበ ሙስሊሙም በዓሉን ሲያከብር አቅም የሌላቸውን በመጎብኘትና ካለው በማካፈል መሆን እንደሚገባም ጠቁመዋል።
የዘንድሮዉን የመዉሊድ በዓል የምናከብረዉ የኢትዮጵያ የማንሰራራት ጅማሮና ሁለተኛዉ አድዋችን በሆነዉ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በራስ አቅምና ሃብት ገንብተን በጨረስንበት ወቅት መሆኑ በዓሉን እጥፍ ድርብ እንደሚያደርገዉ ጠቁመዋል።
ከዚህ በመለስ በበዓል ወቅቶች የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች ከፍ እንደሚሉ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሯ የበዓላት ግርግር ለአጭበርባሪዎች ምቹ በመሆኑ የሳይበር ወንጀለኞች የባንክ ቤቱን ወረፋ፣ የሰዉን ጥድፊያ እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም በኦንላይን ጥቃት እንደሚፈጸሙ ገልጸዋል።
በመሆኑም ዜጎች የበዓል ሽመታዎችን ሲያደርጉ፣ የበዓል ጉዞን ሲያድርጉ፣ ገንዘብ ሲያዘዋውሩ፣ ክፍያዎችን ሲፈጽሙ፣ ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች ሲለግሱ ወ.ዘ.ተ በአጭበርባሪዎች ወጥመድ ሊወድቁ ስለሚችሉ ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በመጨረሻም የ2017 ዓ.ም የመውሊድ በዓል ለኢመደአ ማህበረሰብ እና ለመላዉ ኢትዮጵያዊያን የሰላም፣ የፍቅር የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞታቸዉን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፤ ነሃሴ 28/2017 ዓ.ም፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር #INSA ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያንና የአስተዳደሩ አባላት 1 ሺህ 500ኛውን የነብዩ መሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
ወ/ሮ ትዕግስት በእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸዉ በዓሉ ሲከበር የነብዩ መሐመድን (ሶ.ዐ.ወ) በረከቶች በማስተዋል መንገዳቸውን በማሰብ እና መልካም ሥራቸውን በማየት መሆን ይገባል ብለዋል።
ሕዝበ ሙስሊሙም በዓሉን ሲያከብር አቅም የሌላቸውን በመጎብኘትና ካለው በማካፈል መሆን እንደሚገባም ጠቁመዋል።
የዘንድሮዉን የመዉሊድ በዓል የምናከብረዉ የኢትዮጵያ የማንሰራራት ጅማሮና ሁለተኛዉ አድዋችን በሆነዉ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በራስ አቅምና ሃብት ገንብተን በጨረስንበት ወቅት መሆኑ በዓሉን እጥፍ ድርብ እንደሚያደርገዉ ጠቁመዋል።
ከዚህ በመለስ በበዓል ወቅቶች የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች ከፍ እንደሚሉ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሯ የበዓላት ግርግር ለአጭበርባሪዎች ምቹ በመሆኑ የሳይበር ወንጀለኞች የባንክ ቤቱን ወረፋ፣ የሰዉን ጥድፊያ እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም በኦንላይን ጥቃት እንደሚፈጸሙ ገልጸዋል።
በመሆኑም ዜጎች የበዓል ሽመታዎችን ሲያደርጉ፣ የበዓል ጉዞን ሲያድርጉ፣ ገንዘብ ሲያዘዋውሩ፣ ክፍያዎችን ሲፈጽሙ፣ ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች ሲለግሱ ወ.ዘ.ተ በአጭበርባሪዎች ወጥመድ ሊወድቁ ስለሚችሉ ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በመጨረሻም የ2017 ዓ.ም የመውሊድ በዓል ለኢመደአ ማህበረሰብ እና ለመላዉ ኢትዮጵያዊያን የሰላም፣ የፍቅር የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞታቸዉን ገልጸዋል።
2520
16:48
03.09.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
25.08.202519:08
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
12.5
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
1
Subscribers:
8.1K
APV
lock_outline
ER
21.4%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlinekeyboard_double_arrow_left
shopping_cart
Channels:
0
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Total:
$0.00
Add to Cart
Clear the cart
Are you sure you want to clear the cart?
You will be able to add channels from the catalog to the cart again.
You will be able to add channels from the catalog to the cart again.
Clear my cart
Cancel
Комментарий