
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
29.0

Advertising on the Telegram channel «ጎጃም ሚዲያ gojjam media»
5.0
15
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$4.80$4.80local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
play_circleVideo preview is unavailable
አሳዛኝ ዜና!
የአማራን ህዝብ ካልጨረስኩ እንቅልፍ አልተኛም ያለው ጨፍጫፊው የአብይ አህመድ ቡድን በምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እና እናውጋ ወረዳ ገደብ በተባለች አነስተኛ ከተማ ዛሬ ሚያዚያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ከ120 በላይ ንፁሐን በድሮን ተጨፍጭፈዋል ።
በአካባቢው የፋሲካ በዓልን ለማክበር የበዓል ቅድመ ዝግጅት ላይ የነበሩ፣ ቤት ለመስራት በህብረት እንጨት ተሸክመው የነበሩ ንፁሐን የገደብ ከተማ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች በግፍ በጅምላ ተጨፍጭፈዋል።
በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም በእናርጅ እና እናውጋ ወረዳ ገደብ ከተማ የተፈፀመው የጅምላ ድሮን ጭፍጨፋ የእያንዳንዱ አማራ ዕጣ ፋንታ መሆኑ ግልፅ ነው።
በጅምላ የተጨፈጨፉ ወገኖቻችንን ነፍስ በአፀደ ገነት ያኑርልን እያልን ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን እንመኛለን።
ክብር ለሰማዕታት!
777
17:04
17.04.2025
#✊✊ ታላቅ ተጋድሎ✊✊
በዛሬው ዕለት የባህርዳር ብርጌድን እና የሻለቃ አንሙት ያዛቸው ብርጌድን 1ዷን ሻለቃ ሙሉበሙሉ ለመደምሰስ ከፍተኛ ቁጥር ያለው በክፍለጦር ደረጃ ድምሰሳ ለማድረግ ታስቦ በተለያዩበ 4 አቅጣጫወች ጠላት ከሌሊቱ 6:00 ሰዓት ጀምሮ ከአዴት ከባህርዳር ከጢስ አበይ ከደቡብ ጎንደር ሜጮ በቁጥር ለመግለፅ በሚያዳግት ሁኔታ በከበባ ለማጥፋት የታቀደውን ዝግጅት ጠበብቶቹ
የ 2ቱ ብርጌድ ዘመቻ እና ጦር መሪወች እቅዱን ያለምንም ጉዳት እንዲከሽፍ አድርገውታል ።
በዚህም የተበሳጨው የጠላት ጦር አለኝ የሚለውን መሳሪያወች በሙሉ የተጠቀመ ሲሆን በደሽቃ ሞርተር እና በዙ=23 ሲደበድብ ውሏል ይህም አልበቃው ስላለ በሁለት ቀበሌወች ላይ 11ንፁሀንን በይፋ ረሽነዋል
ወቅቱ የክርስትና እምነት ተከታዮች ህማማት ላይ የስግደት ስነስርአት የሚከናወንበት እንደሆነ ይታወቃል ሁሌም እምነት እና ባህልን ለማጥፋት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ማሳያወት ናቸው
በተጨማሪም በርካታ አርሶአደሮችን መሳሪያ አላቹህ አምጡ በማለት አካላዊ ጉዳት ያደረሱባቸው ሲሆን ከ31 በላይ ወጣት እና አ/አደሮችን የሞባይል ስልክ ዝርፊያ ተፈፅሟል ።
ያው እንግዲህ ማን በንፁሀን ላይ እገታ እና ግድያ እየፈፀመ እንደሆነ ህዝባችን በደንብ ጠንቅቆ ሊረዳ ይገባል በሰሞኑ የምክክር መድረክ በማለት ፋኖን ለማጠልሸት የሀሰት ድሪቶ በመተብተብ ህዝባችን ለማደናገር የተሞከረ ቢሆንም ህዝባችን ግን ሙያ በልብ ነው በማለት እውነታውን ጠንቅቆ ተረድቶቷል ።
በዛሬው እለትም ከተረሸኑ ንፁሀን መካከል
በመላው አማራ የምትገኙ ወጣቶች በሙለ ይህን ትግል በመቀላቀል ሊያጠፋን የመጣውን ጠላት እኛም አንድ ሆነን በመነሳት ክንዳችን በማሳረፍ ተባብረን ነፃነታችን ማረጋገጥ ይኖርብናል በሁሉም አማራ ክልል ውስጥ የምትኖሩ የግል ትጥቅ ያላቹህ ከየትም እየለቃቀመ የሚያመጣውን ወጣት ለማስታጠቅ ቤትለቤተ እየዞሩ ትጥቅ በመንጠቅ ለማስታጠቅ ሌሊት በመነሳት የማፈን ስራ እየተሰራ ስለሆነ ህዝባችን በንቃት ከፋኖ ጎን በመሰለፍ እራሳችን ማስከበር ይኖርብናል።
ባህርዳር ላይ የከተማውን ህዝብ በኮሪደር ልማት ሰበብ ብር የመሰብሰብ እና በሀሰት የቤት ማህበር በማለት ህዝባችን በከተማም በገጠርም ከፍተኛ እንግልት እና ዝርፊያ ገዥ ነኝ በሚለው አካል በእጃ አዙር ከኑሮ ውድነቱ በላይ እየተማረረ እንደሆነ እንረዳለን ስለዚህ ሁሉም ሰው ትግሉን በመቀላቀል ማንነታችንን ማስከበር ይኖርብናል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት
ማስታወሻ ➢አሁን ላይ ሊወጡ ሲሉ ተጨማሪ ዝርፊያወች ተፈፅመዋል ቤት ተሰብሮ 3 የግለሰብ ባጃጆች ተጭነው ተወስደዋቸል
➢የሟች ቁጥር 14 ደርሷል ሲወጡ ንፁሀንን እየገደሉ ነው
1488
15:27
16.04.2025
ዘመቻ አንድነት በጎንደር ግንባር
29ኛ ቀን
በዘመቻ "አንድነት" የጎንደር ግንባር ወታደራዊ ዘመቻዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል።
🔸በጎንደር ከተማ ምስራቃዊ አቅጣጫ ውግሎ ፣ ውዛባና አምቦበር በተባሉ አካባቢዎች አነስተኛ ሰዓት የወሰደ አውደውጊያ ተደርጎ ጠላት ሙትና ቁስለኛ ሁኗል።
ከጎንደር ከተማ 10 ኪ.ሜ ርቀት የተደረገውን ውጊያ የጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ጎንደር ብርጌድና ፋሲል ብርጌድ ናቸው።
🔸በጠገዴ ወረዳ ንዑስ ወረዳ የሆነችውን ሰጋሉ ከተማ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የጎቤ ክ/ጦር ዋግ ሹም ብርጌድ ዛሬ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም ረፉድ ከተማዋን ተቆጣጥሯል።
🔸 ዞዝ አምባ ንጉሱ ክ/ጦር ከእብናት ቋሊሳ ከተማ መግቢያ ድረቋዜ ገብርኤል በተባለ ቦታ በደኀጣ የወራሪው ዓብይ ሰራዊት ላይ አደጋ በማድረስ 65 ሙ*ት
42 ቁ*ስ*ለ*ኛ ሁኗል።
የዞዝ አምባ ንጉሱ ክ/ጦር ከእብናት ቋሊሳ መስመር ላይ በደፈጣ በተደጋጋሚ ጠላትን በመቅጣት ይታወቃል።
🔸 መይሳው ካሳ ኮር ክ/ጦር ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር ፣አድዋ ክ/ጦር እና ቴዎድሮስ ክ/ጦር አንዳንድ ሻለቃ በማዋጣት በሙር ከተማ መሽጉ የነበረው ጠላት ተደምስሷል።ከመደምሰስ የተረፈው ወደ ገለጎ ሸሽቷል።15 ተማርኳል ። ቁጥሩ ያልታወቀም ጉዳት ደርሶበታል።
🔸 ሚያዝያ 06/2017 ዓ.ም በኔትወርክ ችግር ሳይዘገብ የቆየ መተማ ወረዳ ሽመለ ጋራ መይሳው ካሳ (፪ኛ ) ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦር አንድ ሻለቃ በጠላት ምሽግ ሰርጎ በመግባት ጥቃት በማድረስ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር
ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም
1431
14:13
16.04.2025
ዜና እገታ❗
ዛሬ፣ ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም ከሰዐታት በፊት ሸዋ ደራ ላይ የኦሮሞ ታጣቂዎች 6 አምሓሮችን አግተው ወስደዋል።
የፋሽስቱ ብልፅግና ሰራዊት የፈጠረውን ግርግር ተጠቅሞ በሽፋን በመግባት ከሳላይሽ ከተማ ብቻ 6 አማሮችን አግቶ ወዳልታወቀ ስፍራ ወስዷል።
1209
14:12
16.04.2025
play_circleVideo preview is unavailable
ይህን ጎንደሬ ስሙት❗️
አያውቁንም እኛን አያውቁንም
አንተዋወቅም ማለት ነው ።የአማራ ብሄርተኝነት እዚህ ደረጃ መድረሱን አላወኩም።
በአንድ ልብ መካሪ በአንድ ከፍ ተናገሪ ሁነናል።
ክበሩልኝ የአማራ ልጆች ።
1234
13:24
16.04.2025
ሰበር ዜና❗️
ምዕራብ ጎንደር ፣ መተማ ዮሐንስ ወረዳ !
------------
114 የአድማ ብተና አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ደብዛቸው መጥፋቱ ተነገረ!
መከላከያ ሰራዊቱ ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የጠፉት 114 የአድማ ብተና አባላትን ለመያዝ በከባድ መሣሪያ ታግዞ አሰሳ እያደረገ ነው ተብሏል
1233
13:08
16.04.2025
imageImage preview is unavailable
የጤና ባለሙያወች ጥያቂያቸውን ለጨፍጫፊው መንግስት ተብየ አቅርበው ምላሽ የማይሰጣቸው ከሆነ የስራ ማቆም አድማ ለማድርግ የሰጡት ጊዜ 1 ወር ነው።ዛሬ 27 ቀን ይቀረዋል።
ሰውየው ሰው እንዲያልቅ እንጅ እንዲተረፍ አይፈልግም።ለእናንተ ደሞዝ ከሚጨምር የሚገድለበትን ጥይት ቢገዛ ነፍሱ ትረካለች።ገዳይና አዳኝ እንዴት ሊገባቡ ይችላሉ?
ከሱ ግድያ የተረፉት በበሽታ እንዲያልቁ ነው ፍላጎቱ ።
ፈጣሪ ይረዳችሁ።
1170
10:53
16.04.2025
imageImage preview is unavailable
New platform, new opportunities, seize the opportunity and create a better tomorrow! Huawei 5G is a high-quality online work platform dedicated to creating a high-income platform for low-income people and people with dreams. To help you get a satisfactory income, please set the following goals:
1️⃣ Invite 1 new member to join your team every day and become a formal member.
2️⃣ Guide 1 B-level member to invite work every day to help them increase their income.
3️⃣ Help 1 B-level member to increase their income by leasing high-yield products every day.
Remember, you are here to make money, not to waste time. If you don't work hard today, your income will not change tomorrow.
Channel link: https://t.me/huawei5G_investors
Registration link:https://www.hw5ginvestors.com/?invitation_code=54119
1235
09:49
16.04.2025
የብልፅግናው አገዛዙ በአማራ አንጡራ ሃብቶች ላይ አድስ ጥቃት ከፍቷል።
የአማራ ማጌጫ ማዕድናትን በኮንትሮባንድስት ሃይሎች እያከመቼ መሆኑን ደርሰንበታል።
የመንግስት ወርቅን ሺጦ ለድሮን ጥይት መግዣ ያዋለው አገዛዙ ዛሬ ደግሞ በሁሉም የአማራ ክልል ዞኖች በቅርስ ሃብታችን ላይ አድስ ጦርነት ከፍቷል።
የብልፅግናው አገዛዝ አማራን በሁለናተናዊ ዘርፎች እያጠቃው መሆኑን ልብ ይሏል።
የሰሞኑ ዘመቻ ደግሞ ከመደበኛ ውጊያው ቀጥሎ አማራን ቅርስ አልባ በሚያደርገው የማጌጫ ማዕድናቱ ላይ አድርጓል።
በእውነተኛው አውደ ውጊያ ያጣውን ድል በወርቅ ሃብታችን ላይ አነጣጥሯል።
ህዝባችን በልዩ ልዩ አሻጥሮች ርስቱን፣ሃብቱን፣ቅርሱንና ህልውናውን ጭምር እየነጠቀው ይገኛል።
አድስ ክስተት መጥቷል።
አማራን ርስት አልባ እና እንዳደረጉት ሁሉ አሁን ደግሞ ቅርስ አልባ ለማድረግ የሚደረገው ሙከራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።
ሰሞኑን አገዛዙ ከባለሃብቶች ጋር በመሆን ወርቅ በየቀበሌው እየገዙ መሆኑን ደርሰንበታል።
የአማራን አንጡራ ሃብትበኢኮኖሚያዊ አሻጥር የማሸመድመዱ ዘመቻ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን በተለይም መንግስት ከተወሰኑ የትግራይ ባለሃብቶች ጋር በመሆን በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ዘመቻ እየተደረገ ሲሆን ይሄን ቅርስ የሚያሳጣ ፕሮጀክት በሁሉም አካባቢ ለማህበረሰቡ ግንዛቤ እና በዚህ ድርጊት ላይ የሚሳተፉ አካላት ላይ ዕርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል።
በህዝባችን ላይ ከተጋረጡት ዓይነተኛ ስልቶች ውስጥ አንዱ ኢኮኖሚያዊ አሻጥር መሆኑን ታውቆ ለማህበረሰባችን ሰፊ ግንዛቤ እና በዚህ ድርጊት ላይ እየተሳተፉ ባሉ አካላት ላይ ዕርምጃ መውሰድ ተገቢ መሆኑን እያሳወኩ አጠቃላይ ሁኔታው ጥልቅ እና የብርን የመግዛት አቅም ጭምር አሁን ካለው ግሺበት የበለጠ የሚጨምር መሆኑን የሚያሳይ ሆኖ አግኝተነዋል።
ስለዚህ መንግስት ዓለም አቀፍ የገበያ ጫናውና የወታደራዊ ሎጄስቲኩ በየዕለቱ እየጨመረ በመሆኑ የአማራን አንጡራ ሃብት ለመሰል የኢኮኖሚ አሻጥሮች እየተጠቀመበት መሆኑን ሁሉም ሰው እንዲያውቀው ይደረግ።
ማህበራዊ ዕረፍት መንሳቱ በሁለገብ ጥቃት መሆኑን ልንረዳ ይገባል።
1263
09:23
16.04.2025
imageImage preview is unavailable
ኮማንዶዎች ስራ ጀመሩ
ሀዲስ አለማየሁ 7ኛ ክፍለጦር
የቦቅላ አባይ ብርጌ፣ አዋበል መብረቁ እና ደጃዝማች ተድላ ጓሉ ብርጌድ አባላት 8 ሚኒሻዎችን ወጀል ላይ ከመሸጉበት በመግባት ከነነፍሳቸው በመያዝ አንቀው አምጥተዋቸዋል።
ኮማንዶዎች ከነሙሉ ክብራቸው ስራቸውን ጀምረዋል።
ሙሉ ቪዲዮውን ይዘን እንመጣለን።
1349
07:55
16.04.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
9 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
f
**biubiu@*****.com
On the service since January 2025
19.03.202513:53
5
Precise task compliance
Show more
New items
Channel statistics
Rating
29.0
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
37
Subscribers:
7.2K
APV
lock_outline
ER
20.3%
Posts per day:
14.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий