
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$18.00$18.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
561
20:08
11.08.2025
✍ አለመኖር ✍
........... አለመንቃቱን ነበር ። በድንጋጤ ብዛት ከሮቢ እጅ እንዴት እንደተቀበልኩትም አላቅም ። አሜኔ አሜን ብዬ ስጎተጉተው ደንግጦ እያለቀሰ እማ እማ እያለ ደረቴ ላይ ከመለጠፍ ይልቅ ወደ ሮቢ እጁን ዘረጋ ።
ለካ እኔ እንጀፈራሁት ሳይሆን ከለመደው ለየት ያለ ጠረን በማግኘቱ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዶት ነበር ። የእናትነት ነገር ሆኖብኝ ነው ያው ፍርሀት ያጋጥማል ። እናት ስትሆኑ ትንታ ራሱ ልጃችሁን የሚነጥቃችሁ ነው የሚመስላችሁ እያንዳንዱ ነገር ያስፈራችዃል !!!!
የኔ ድንጋጤ አስደንግጧቸው በድንጋጤ ሲመለከተኝ የነበረው ሮቢ አሜኑን ትከሻው ላይ አስደግፎ ልምድ እንዳለው ሰው እሽሽሽ እያለ እያባበለ መንገዱን ቀጠለ ።
እሺ የት ነው የምትወስዱኝ አልኳቸው ግራ ቢገባኝ ሮቢ ቀደም ብሎ
" እኛን አታምኒንም እንዴ ወንድምሽ እኮ ነኝ እሱ ደግሞ ..." ብሎ ወሬውን አቆመ ።
አባት ለማለት ደብሮት ስለመሰለኝ
አዎ አንተም ወንድሜ ሞገሴም አባቴ አልኩት ኮራ ብዬ ።
ሞገሴ ቀና ብሎ በስስት ተመለክቶኝ ዝም አለ ።
ከዛም ወደወሰዱኝ ቦታ ደረስን ። የሄድነው ልብስ ቤቶች የሞሉበት ቦታ ነው ። ከዛ ወደ አንደኛው ሱቅ ይዘውኝ ገቡ ።
በልጅነቴ ያለበሰኝ አሁንም ደግሞ አለበሰኝ ።
ለእርግዝና ወቅት የሚሆኑ ከወለድኩ ቡሀላ ለበአል ብቻ የመአት ልብስ ገዙልኝ ከዛ ይዘውኝ ወተው የህፃናት ልብስ ቤት ይዘውኝ ሄዱና ልጄ አይቶት የማያቀው ልብሶች ገዙለት ። በጣም ነበር ደስ ያለኝ ።
እንዲሁም እንደ መልአክ ነው የማየው እንደዛ ሳየው ባሰብኝ ።
የኔ ልኡል የሀብታም ልጅ መሰለኝ ።
ብቻ በጣም ብዙ ልብስ ገዝተን ፏ አድርገውኝ አሜኑን አዝዬ ሮቢ ሁሉንም ተሸክሞ መኪና ጠርተው ጭነን ሄድን ።
በየት ነው የምንሄደው ስላቸው አንቺን አድርሰን እኛ ወደቤት እንሄዳለን ነበር ያሉኝ ።
ነገር ግን የወሰዱኝ ወደሌላ ቤት ነበር ።
የት ነን ሞገሴ አልኩት እርምጃዬን ገታ አድርጌ
" ያኛውን ቤት ሸጠን እኮ እዚ ገባን ያላንቺ ይጨንቃል ቤቱ ከብዶን ነበር ።
ከዛ ምን አባቱ ብለን ቤት ቀየርን " አለ ፈገግ ብሎ መንገዱን እየቀጠለ ።
እንዴ ወደ ቤት አድርሱኝ እንጂ አልኳቸው በላይ ከሰማ የሚያደርጠውን የህፃን ስራ በመፍራት እንጂ አደለም ለአንድ ቀን ዘላለሜን እዛ ብኖር ደስታዬ ነበር !!!!!!
" ምን አለፋሽ ዛሬ አትሄጂም ብትገቢ ይሻላል ይልቅ ወንድሜን አምጪ " ብሎ አሜኑን አቅፎ ወደ ውስጥ ገባ ።
የሆነ ልቤ ደስ እያለ የሆነ ልቤ እየተከፋ ተከትዬ ገባሁ ።
ከዛኛው ቤት የበለጠ የሚያምር ቤት ነው ። ደስ የሚለው እዛኛው ቤት የነበረችው አጋዥ ናት እዚህም ያለችው ።
ሞገሴ ከመቼው እንደነገራት ባላቅም ስገባ አገላብጣ አቅፋ ሳመችኝ ።
አሜኑንም ተቀብላ ሳመችውና ያየችው ሁሉ እንደሚለው
" ቱ ቱ የኔ አበባ ከአይን ያውጣህ መልአክ ነው የሚመስለው " ብላ እጆቹን ሳመቻቸው ።
ከዛ ምግብ በላን ። ከእውነት ነው የምላችሁ የምር እርጉዝ መሆኔ የታወቀኝ እዛ ነው ።
ምግብ ሲያቀርቡ ለሷ የሚስማማትን ይሁን እየተባለ አልጋ የሚመቸኝን ሰተው አሜኑ ሲያለቅስ እንኳን እሷ ይደክማታል እያለ ሮቢ ነው የሚያባብለው ።
አሜኑና ሮቢም በአንዴ በጣም ተዋደዱ እርስ በርስ ሲጫወቱ ነው የሚውሉት ።
ልጄም እንደህፃን የልጅ ምግብ መብላት ጀመረ ። ከሽሮ እና ከውሀበጨው ፍትፍት ተላቆ የተለያየ ምግቦች መብላት ጀመረ ።
በሰላም በጤና በፍቅር ከሀያ ቀን በላይ ቆየን ።
እኔም የእንክብካቤ ህይወትን ለመድኩት ።
የመውለጃዬ ቀንም እየደረሰ ነበር ።
ሞገሴም ሆነ ሮቢ ገና ሳልወልድ የምወልዳትን ልጅ ለማየትና እኔን ለማረስ ቸኩለዋል ።
የገንፎ የአጥሚት እህልም ሳይቀር አስፈጭተው ጨርሰዋል ።
ከዛ ብቸኝነት ወጥቼ እህት ወንድም አባት ሁሉንም አገኘው ። !!!!
በጣም ደስ የሚል ጊዜ ማሳለፍ ጀመርን ።
ሆዴ ሲንቀሳቀስ እንደብርቅ ሰብሰብ ብለን ነው የምናየው ።
እንደዛ ሆነን እየኖርን እኔም በአንድ ጊዜ ከበፊቱ ተሻልኩኝ ወፍሪያለሁ ወዝ አምጥቻለሁኝ ።
ብቻ በጣም ብዙ ነገር በመልካም እየቀጠሉ እያለ ባልታወቀ ምክንያት ይሆን ተፈጥሮ በሰጠችኝ መጥፎ እድል ወይም እድለ ቢስነት ባላውቅም ብቻ ለጥፋት ሲሆን የማይተባበር የለምና ማን እንዳሳየው ባላውቅም በላይ ዱላውን በማንጅራቱ አንግቶ የሞገሴ በር ላይ አየውት ።
የዛኔም በሀገር አማን ከመልካም ህይወት እናቴ መጣ ውጥንቅጥ ውስጥ ከተተችኝ አሁን ደግሞ ተክታልኝ ለዘላለም ያሸለበችው በላይ ዳግም እድሌን ሊያበላሽ በር ላይ ቆሟል ።
ሁላችንም ወዲያው ተሰበሰብን ።
ሮቢ ከፊቴ ቀድሞ
" ከዚ በፊት ስትወስዷት ዝም ብያለሁ አሁን ግን ለማንም አልሰጣትም " አለ ሮቢ ።
" የኔ ሚስት ናት ማን ያገባዋል " አለ በላይ ባል የሆነ ይመስል ።
ከዛ እንዳይጣሉ ብዬ ልሄድ ወደበላይ ስሮጥ ሮቢ እጄን ያዘ በላይም እጄን ይዞ ሲጓተቱ ድንገት በላይ ለቆኝ ዱላውን ሲያነሳ እኔ በመሀል ወደኩኝ ።
✍✍✍✍✍fidel...
........... አለመንቃቱን ነበር ። በድንጋጤ ብዛት ከሮቢ እጅ እንዴት እንደተቀበልኩትም አላቅም ። አሜኔ አሜን ብዬ ስጎተጉተው ደንግጦ እያለቀሰ እማ እማ እያለ ደረቴ ላይ ከመለጠፍ ይልቅ ወደ ሮቢ እጁን ዘረጋ ።
ለካ እኔ እንጀፈራሁት ሳይሆን ከለመደው ለየት ያለ ጠረን በማግኘቱ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዶት ነበር ። የእናትነት ነገር ሆኖብኝ ነው ያው ፍርሀት ያጋጥማል ። እናት ስትሆኑ ትንታ ራሱ ልጃችሁን የሚነጥቃችሁ ነው የሚመስላችሁ እያንዳንዱ ነገር ያስፈራችዃል !!!!
የኔ ድንጋጤ አስደንግጧቸው በድንጋጤ ሲመለከተኝ የነበረው ሮቢ አሜኑን ትከሻው ላይ አስደግፎ ልምድ እንዳለው ሰው እሽሽሽ እያለ እያባበለ መንገዱን ቀጠለ ።
እሺ የት ነው የምትወስዱኝ አልኳቸው ግራ ቢገባኝ ሮቢ ቀደም ብሎ
" እኛን አታምኒንም እንዴ ወንድምሽ እኮ ነኝ እሱ ደግሞ ..." ብሎ ወሬውን አቆመ ።
አባት ለማለት ደብሮት ስለመሰለኝ
አዎ አንተም ወንድሜ ሞገሴም አባቴ አልኩት ኮራ ብዬ ።
ሞገሴ ቀና ብሎ በስስት ተመለክቶኝ ዝም አለ ።
ከዛም ወደወሰዱኝ ቦታ ደረስን ። የሄድነው ልብስ ቤቶች የሞሉበት ቦታ ነው ። ከዛ ወደ አንደኛው ሱቅ ይዘውኝ ገቡ ።
በልጅነቴ ያለበሰኝ አሁንም ደግሞ አለበሰኝ ።
ለእርግዝና ወቅት የሚሆኑ ከወለድኩ ቡሀላ ለበአል ብቻ የመአት ልብስ ገዙልኝ ከዛ ይዘውኝ ወተው የህፃናት ልብስ ቤት ይዘውኝ ሄዱና ልጄ አይቶት የማያቀው ልብሶች ገዙለት ። በጣም ነበር ደስ ያለኝ ።
እንዲሁም እንደ መልአክ ነው የማየው እንደዛ ሳየው ባሰብኝ ።
የኔ ልኡል የሀብታም ልጅ መሰለኝ ።
ብቻ በጣም ብዙ ልብስ ገዝተን ፏ አድርገውኝ አሜኑን አዝዬ ሮቢ ሁሉንም ተሸክሞ መኪና ጠርተው ጭነን ሄድን ።
በየት ነው የምንሄደው ስላቸው አንቺን አድርሰን እኛ ወደቤት እንሄዳለን ነበር ያሉኝ ።
ነገር ግን የወሰዱኝ ወደሌላ ቤት ነበር ።
የት ነን ሞገሴ አልኩት እርምጃዬን ገታ አድርጌ
" ያኛውን ቤት ሸጠን እኮ እዚ ገባን ያላንቺ ይጨንቃል ቤቱ ከብዶን ነበር ።
ከዛ ምን አባቱ ብለን ቤት ቀየርን " አለ ፈገግ ብሎ መንገዱን እየቀጠለ ።
እንዴ ወደ ቤት አድርሱኝ እንጂ አልኳቸው በላይ ከሰማ የሚያደርጠውን የህፃን ስራ በመፍራት እንጂ አደለም ለአንድ ቀን ዘላለሜን እዛ ብኖር ደስታዬ ነበር !!!!!!
" ምን አለፋሽ ዛሬ አትሄጂም ብትገቢ ይሻላል ይልቅ ወንድሜን አምጪ " ብሎ አሜኑን አቅፎ ወደ ውስጥ ገባ ።
የሆነ ልቤ ደስ እያለ የሆነ ልቤ እየተከፋ ተከትዬ ገባሁ ።
ከዛኛው ቤት የበለጠ የሚያምር ቤት ነው ። ደስ የሚለው እዛኛው ቤት የነበረችው አጋዥ ናት እዚህም ያለችው ።
ሞገሴ ከመቼው እንደነገራት ባላቅም ስገባ አገላብጣ አቅፋ ሳመችኝ ።
አሜኑንም ተቀብላ ሳመችውና ያየችው ሁሉ እንደሚለው
" ቱ ቱ የኔ አበባ ከአይን ያውጣህ መልአክ ነው የሚመስለው " ብላ እጆቹን ሳመቻቸው ።
ከዛ ምግብ በላን ። ከእውነት ነው የምላችሁ የምር እርጉዝ መሆኔ የታወቀኝ እዛ ነው ።
ምግብ ሲያቀርቡ ለሷ የሚስማማትን ይሁን እየተባለ አልጋ የሚመቸኝን ሰተው አሜኑ ሲያለቅስ እንኳን እሷ ይደክማታል እያለ ሮቢ ነው የሚያባብለው ።
አሜኑና ሮቢም በአንዴ በጣም ተዋደዱ እርስ በርስ ሲጫወቱ ነው የሚውሉት ።
ልጄም እንደህፃን የልጅ ምግብ መብላት ጀመረ ። ከሽሮ እና ከውሀበጨው ፍትፍት ተላቆ የተለያየ ምግቦች መብላት ጀመረ ።
በሰላም በጤና በፍቅር ከሀያ ቀን በላይ ቆየን ።
እኔም የእንክብካቤ ህይወትን ለመድኩት ።
የመውለጃዬ ቀንም እየደረሰ ነበር ።
ሞገሴም ሆነ ሮቢ ገና ሳልወልድ የምወልዳትን ልጅ ለማየትና እኔን ለማረስ ቸኩለዋል ።
የገንፎ የአጥሚት እህልም ሳይቀር አስፈጭተው ጨርሰዋል ።
ከዛ ብቸኝነት ወጥቼ እህት ወንድም አባት ሁሉንም አገኘው ። !!!!
በጣም ደስ የሚል ጊዜ ማሳለፍ ጀመርን ።
ሆዴ ሲንቀሳቀስ እንደብርቅ ሰብሰብ ብለን ነው የምናየው ።
እንደዛ ሆነን እየኖርን እኔም በአንድ ጊዜ ከበፊቱ ተሻልኩኝ ወፍሪያለሁ ወዝ አምጥቻለሁኝ ።
ብቻ በጣም ብዙ ነገር በመልካም እየቀጠሉ እያለ ባልታወቀ ምክንያት ይሆን ተፈጥሮ በሰጠችኝ መጥፎ እድል ወይም እድለ ቢስነት ባላውቅም ብቻ ለጥፋት ሲሆን የማይተባበር የለምና ማን እንዳሳየው ባላውቅም በላይ ዱላውን በማንጅራቱ አንግቶ የሞገሴ በር ላይ አየውት ።
የዛኔም በሀገር አማን ከመልካም ህይወት እናቴ መጣ ውጥንቅጥ ውስጥ ከተተችኝ አሁን ደግሞ ተክታልኝ ለዘላለም ያሸለበችው በላይ ዳግም እድሌን ሊያበላሽ በር ላይ ቆሟል ።
ሁላችንም ወዲያው ተሰበሰብን ።
ሮቢ ከፊቴ ቀድሞ
" ከዚ በፊት ስትወስዷት ዝም ብያለሁ አሁን ግን ለማንም አልሰጣትም " አለ ሮቢ ።
" የኔ ሚስት ናት ማን ያገባዋል " አለ በላይ ባል የሆነ ይመስል ።
ከዛ እንዳይጣሉ ብዬ ልሄድ ወደበላይ ስሮጥ ሮቢ እጄን ያዘ በላይም እጄን ይዞ ሲጓተቱ ድንገት በላይ ለቆኝ ዱላውን ሲያነሳ እኔ በመሀል ወደኩኝ ።
✍✍✍✍✍fidel...
688
22:01
11.08.2025
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
524
21:18
12.08.2025
✍ አለመኖር ✍
........... እኔ በመሀል ወደኩኝ ። ሁለቱም ከልባቸው ሲጎትቱኝ ስለነበር ሁለቱም ሲለቁኝ ክፉኛ አወዳደቅ ነው የወደኩት ።
ድሮ በፊልም ስላየሁ ልጄ በፈሳሽ መልክ ይወርድብኛል ብዬ ፈራሁ ።
እኛ ባሰብነው ሳይሆን ፈጣሪ ባለው ነውና እርሱ ይመስገን ምንም አልሆንኩም!!!!!!
የልዩነታቸው ስፋት ሮቢ ተንሰፍስፎ አብሮኝ ወደቀ ማለት ይቻላል ባል ተብዬ ግን ወንድነት የሰራ ይመስል ኮራ ብሎ ቆመ ።
ሮቢ እንደምንም አንስቶኝ
" ደህና ነሽ እህቴ እ ደህና ነሽ ???" እያለ ሆዴን ደግፎ ያዘው ።
ደስ የሚለው የወደኩ ያህልም አልተሠማኝም ነበር እመብርሀን ጠብቃኝ !!!!
በመትረፌ ተደስቼ ሳልጨርስ ያልጠበኩት ነገር ተፈጠረ ።
በላይ ሲመጣ ለካ የሚያቃቸውን የህግ አካላት ሰብስቦ ነው የመጣው ።
ሳያቸው በጣም ነው የደነገጥኩት !!! ሞገሴም ክው ብሎ ከሮቢና ከኔ ፊት ቀድሞ ቆመ ።
ምክንያቱም ሁሉም የመጡት በዛ ሲሉ እንደሰማሁትጠመንጃ የሚባለውን ነገር ይዘው ነበር ።
" ምንድነው ?" አለ በጥያቄ ፊት እየተመለከታቸው ።
ከመሀላቸው አንዱ አስፈሪ ሰውዬ የቦታ ስም እየጠቀሰ
" እኛ የመጣነው ...... ጥበቃ ክፍል ነው እና ባለቤቱን በመደበቅ እና በመስረቅም ጭምር ተከሳችዋል ። እናንተን የማሰር ሙሉ ፍቃድ አለው ባለቤቱ ናት እንዲሁም የአንድ አመት ህፃንን ጨምሮ ነው !" ብሎ ወደ ሞገሴ ሲጠጋ ፈጠን ብዬ መሀል ገብቼ
አይ አይ ማንም አስገድዶኝ አይደለም !!! እናቴ ስትሞት ነው የመጣሁት እሱ ወንድሜ እሱ አባቴ ነው ነው አልኳቸው ወደነ ሞገስ እየጠቆምኩኝ ።
ሰውዬው ዞር ብሎ በላይን ተመለከተው ።
የሱን ፍቃድ እየጠየቀ እንደሆነ ስለገባኝ ከትግስት ( የቤት አጋዣችን ለኔ እንደ እህቴ ) አሜኑን ተቀብዬ ወደበላይ ሄድኩኝ ።
ሮቢ እጄን ሊይዘኝ ሲሞክር ሳላስበው እንዳትነካኝ ብዬ ጮኩበት ። ቶሎ ስለሚናደድ ደንግጦ ወደዃላ ሸሸ ።
በላይሥፈም እሱን ፈርቼ የተጠጋው መስሎት መሰለኝ ኮራ ለማለት እየሞከረ ነበር ።
እኔ ግን በኔ ምክንያት ማንም እንዲጎዳ ስላልፈለኩ ነው ።
ሞገሴ አሁንም ምንም ማረግ አልቻለም !!! በዝምታ አቀረቀረ ።
ከዛ እንባዬን ዋጥ አድርጌ መንገዱን ጀመርኩት ደ
ያ ሁሉ መንገድ በእግሬ እንደምሄድ ሳስበው በጣም ከፋኝ ደከመኝ !!!
አሜኑንም እንደ አባት ሳይሆን እንደተጠየፈ ሰው በሩቅ ሆኖ
" አምጪው " ብሎ እጁን ሲዘረጋ ከዚህ ቀደም
" የማንንምዲቃላ" ያለው ትዝ አለኝና በጣም ተናድጄ አልሰጥም ብዬ በጀርባዬ አዘልኩት ።
የሚያሳዝነኝ ያሁላ ልብስ እያለ አንድም ሳልይዝ መውጣቴ ነበር !!!!
ወይኔ በላይ ......
በመሀል በመሀል ቁጭ እያልኩም ቢሆን በውስጥ ለውስጥ መንገድ ሰፈር ደረስን ።
እዛ በር ጋ ስደርስ የተሰማኝ ስሜት ከገነት ወደ ሲኦል እንጀመባረር ያህል ነበር ።
አንዳንዴ ሳስበው ወይ እንደባል አይንከባከበኝ ?? ወይ እንጀ ሰው አያዝንልኝ ለምንድነው እኔ ጥሩ ህይወት እንድኖር የማይፈልገው ???"
ማለቴ አንዳንዴ ብቻዬን አስብና ለምን ነበር ??? እያልኩኝ አስባለሁ !!!!
ብቻ ወደዛ የስቃይ ህይወት ተመለስኩ ።
ገና ከመግባቴ የከብት በረት የሚመስል ቤት ስለጠበቀኝ ወገቤን እየደገፍኩ በትንሹ እቃውን እያነሳሳሁ እያለ በላይ እናቱን አስከትሎ መጣ ።
" ምንአባሽ ሆንኩ ብለሽ ባለቤትሽን ባዶ ቤት ጥለሽ የምትሄጂው ባክሽ ??" አለችኝ ሽንጧን ገቶራ ያልሆንኩት ያለ ይመስል ?!!!
የእኔ መልስ እንደሁሌው ዝምታ ስለነበረ
" በሆድሽ ያለውን አስወጪ መጀመሪያ እኔ ልጅ የቸገረኝ ይመስል አትፈልፍይብኝ እዚህ " አለች ???
ጭራሽ ይባስ ብላ በእራሴ ፍቃድ የየፀነስኩ ይመስል ??
ፈጣሪ ሲፈጥር ትዕግስተኛ አድርጎኝ አሁንም ዝም አልኩኝ ።
" አረ ለጉሞ ያስቀርሽ እዚ የትም ዞራ እየመጣች ትለጎማለች !ዲቃላ " ብላ ተመልሳ ወጣች ።
ማወቅ የምፈልገው ነገር ግን ዲቃላ ምን ማለት እንደነበር ነው ቃሉን ደጋግሜ ብሰማውም የቃሉን ትርጉም አላቅም ነበር ።
ሳስበው በላይ ያመጣኝ እኔን ፈልጎኝ ሳይሆን እኔ ሳልኖር ስቀር የቤቱን መዝረክረክ ባዶነቱን ብቸኝነቱን አስተውሎት ይመስለኛል ።
እኔ ከመጣሁ ቡሀላ ባዶ የሆነው የሊጥ ባልዲ ማን እንደሚጋግረው ባላውቅም ተቦካበት እኔ አቅም የለኝም !!
ቤቱ ተስተካከለ ቡና ተፈላበት ..... ብዙ ነገር ተቀየሩ ።
ቀኑን በደንብ አስታውሳለሁ እለተ ሰንበት እሁድ ነው ወሩ ታህሳስ ቀኑ አስራ ዘጠኝ ነው ።
የበላይ ቤተሰቦች ምን እንጀፈለጉ ባላቅም ተሰብስበው መተው ቡና እየተፈላ ቁጭ ብለው እየዶለቱ ነበር ።
ምንም ሳላስበው ድንገት ምጤ መጣ ??
በጣም ይገፋኝ ጀመር መቆም ሲከብደኝ አልጋው ላይ አረፍ እያልኩኝ ማቃሰት ስጀምር መጀመሪያ ያዋለደችኝ የወንድሙ ሚስት ፈጥና ብድግ ስትል የበላይ እናት
" እስኪ አትንቀልቀይ ገለባ " እያለች ወደኔ መጣች ደ
እኔ መቆጣጠር አልቻልኩም እዛው ማማጥ ቀጠልኩኝ በጣም ከባድ ነበር በአንድ በኩል እንባዬ ይፈሳል ላብ አለ የምጥ ትንንቅ አለ ....... በዛ መሀል የበላይ እናች ገና ስትጠጋኝ በጣም በሚያስፈራ ሁኔታ ጮከች ??????😭😭😭😭
...✍✍fidel ......
........... እኔ በመሀል ወደኩኝ ። ሁለቱም ከልባቸው ሲጎትቱኝ ስለነበር ሁለቱም ሲለቁኝ ክፉኛ አወዳደቅ ነው የወደኩት ።
ድሮ በፊልም ስላየሁ ልጄ በፈሳሽ መልክ ይወርድብኛል ብዬ ፈራሁ ።
እኛ ባሰብነው ሳይሆን ፈጣሪ ባለው ነውና እርሱ ይመስገን ምንም አልሆንኩም!!!!!!
የልዩነታቸው ስፋት ሮቢ ተንሰፍስፎ አብሮኝ ወደቀ ማለት ይቻላል ባል ተብዬ ግን ወንድነት የሰራ ይመስል ኮራ ብሎ ቆመ ።
ሮቢ እንደምንም አንስቶኝ
" ደህና ነሽ እህቴ እ ደህና ነሽ ???" እያለ ሆዴን ደግፎ ያዘው ።
ደስ የሚለው የወደኩ ያህልም አልተሠማኝም ነበር እመብርሀን ጠብቃኝ !!!!
በመትረፌ ተደስቼ ሳልጨርስ ያልጠበኩት ነገር ተፈጠረ ።
በላይ ሲመጣ ለካ የሚያቃቸውን የህግ አካላት ሰብስቦ ነው የመጣው ።
ሳያቸው በጣም ነው የደነገጥኩት !!! ሞገሴም ክው ብሎ ከሮቢና ከኔ ፊት ቀድሞ ቆመ ።
ምክንያቱም ሁሉም የመጡት በዛ ሲሉ እንደሰማሁት
" ምንድነው ?" አለ በጥያቄ ፊት እየተመለከታቸው ።
ከመሀላቸው አንዱ አስፈሪ ሰውዬ የቦታ ስም እየጠቀሰ
" እኛ የመጣነው ...... ጥበቃ ክፍል ነው እና ባለቤቱን በመደበቅ እና በመስረቅም ጭምር ተከሳችዋል ። እናንተን የማሰር ሙሉ ፍቃድ አለው ባለቤቱ ናት እንዲሁም የአንድ አመት ህፃንን ጨምሮ ነው !" ብሎ ወደ ሞገሴ ሲጠጋ ፈጠን ብዬ መሀል ገብቼ
አይ አይ ማንም አስገድዶኝ አይደለም !!! እናቴ ስትሞት ነው የመጣሁት እሱ ወንድሜ እሱ አባቴ ነው ነው አልኳቸው ወደነ ሞገስ እየጠቆምኩኝ ።
ሰውዬው ዞር ብሎ በላይን ተመለከተው ።
የሱን ፍቃድ እየጠየቀ እንደሆነ ስለገባኝ ከትግስት ( የቤት አጋዣችን ለኔ እንደ እህቴ ) አሜኑን ተቀብዬ ወደበላይ ሄድኩኝ ።
ሮቢ እጄን ሊይዘኝ ሲሞክር ሳላስበው እንዳትነካኝ ብዬ ጮኩበት ። ቶሎ ስለሚናደድ ደንግጦ ወደዃላ ሸሸ ።
በላይሥፈም እሱን ፈርቼ የተጠጋው መስሎት መሰለኝ ኮራ ለማለት እየሞከረ ነበር ።
እኔ ግን በኔ ምክንያት ማንም እንዲጎዳ ስላልፈለኩ ነው ።
ሞገሴ አሁንም ምንም ማረግ አልቻለም !!! በዝምታ አቀረቀረ ።
ከዛ እንባዬን ዋጥ አድርጌ መንገዱን ጀመርኩት ደ
ያ ሁሉ መንገድ በእግሬ እንደምሄድ ሳስበው በጣም ከፋኝ ደከመኝ !!!
አሜኑንም እንደ አባት ሳይሆን እንደተጠየፈ ሰው በሩቅ ሆኖ
" አምጪው " ብሎ እጁን ሲዘረጋ ከዚህ ቀደም
" የማንንም
የሚያሳዝነኝ ያሁላ ልብስ እያለ አንድም ሳልይዝ መውጣቴ ነበር !!!!
ወይኔ በላይ ......
በመሀል በመሀል ቁጭ እያልኩም ቢሆን በውስጥ ለውስጥ መንገድ ሰፈር ደረስን ።
እዛ በር ጋ ስደርስ የተሰማኝ ስሜት ከገነት ወደ ሲኦል እንጀመባረር ያህል ነበር ።
አንዳንዴ ሳስበው ወይ እንደባል አይንከባከበኝ ?? ወይ እንጀ ሰው አያዝንልኝ ለምንድነው እኔ ጥሩ ህይወት እንድኖር የማይፈልገው ???"
ማለቴ አንዳንዴ ብቻዬን አስብና ለምን ነበር ??? እያልኩኝ አስባለሁ !!!!
ብቻ ወደዛ የስቃይ ህይወት ተመለስኩ ።
ገና ከመግባቴ የከብት በረት የሚመስል ቤት ስለጠበቀኝ ወገቤን እየደገፍኩ በትንሹ እቃውን እያነሳሳሁ እያለ በላይ እናቱን አስከትሎ መጣ ።
" ምንአባሽ ሆንኩ ብለሽ ባለቤትሽን ባዶ ቤት ጥለሽ የምትሄጂው ባክሽ ??" አለችኝ ሽንጧን ገቶራ ያልሆንኩት ያለ ይመስል ?!!!
የእኔ መልስ እንደሁሌው ዝምታ ስለነበረ
" በሆድሽ ያለውን አስወጪ መጀመሪያ እኔ ልጅ የቸገረኝ ይመስል አትፈልፍይብኝ እዚህ " አለች ???
ጭራሽ ይባስ ብላ በእራሴ ፍቃድ የየፀነስኩ ይመስል ??
ፈጣሪ ሲፈጥር ትዕግስተኛ አድርጎኝ አሁንም ዝም አልኩኝ ።
" አረ ለጉሞ ያስቀርሽ እዚ የትም ዞራ እየመጣች ትለጎማለች !
ማወቅ የምፈልገው ነገር ግን ዲቃላ ምን ማለት እንደነበር ነው ቃሉን ደጋግሜ ብሰማውም የቃሉን ትርጉም አላቅም ነበር ።
ሳስበው በላይ ያመጣኝ እኔን ፈልጎኝ ሳይሆን እኔ ሳልኖር ስቀር የቤቱን መዝረክረክ ባዶነቱን ብቸኝነቱን አስተውሎት ይመስለኛል ።
እኔ ከመጣሁ ቡሀላ ባዶ የሆነው የሊጥ ባልዲ ማን እንደሚጋግረው ባላውቅም ተቦካበት እኔ አቅም የለኝም !!
ቤቱ ተስተካከለ ቡና ተፈላበት ..... ብዙ ነገር ተቀየሩ ።
ቀኑን በደንብ አስታውሳለሁ እለተ ሰንበት እሁድ ነው ወሩ ታህሳስ ቀኑ አስራ ዘጠኝ ነው ።
የበላይ ቤተሰቦች ምን እንጀፈለጉ ባላቅም ተሰብስበው መተው ቡና እየተፈላ ቁጭ ብለው እየዶለቱ ነበር ።
ምንም ሳላስበው ድንገት ምጤ መጣ ??
በጣም ይገፋኝ ጀመር መቆም ሲከብደኝ አልጋው ላይ አረፍ እያልኩኝ ማቃሰት ስጀምር መጀመሪያ ያዋለደችኝ የወንድሙ ሚስት ፈጥና ብድግ ስትል የበላይ እናት
" እስኪ አትንቀልቀይ ገለባ " እያለች ወደኔ መጣች ደ
እኔ መቆጣጠር አልቻልኩም እዛው ማማጥ ቀጠልኩኝ በጣም ከባድ ነበር በአንድ በኩል እንባዬ ይፈሳል ላብ አለ የምጥ ትንንቅ አለ ....... በዛ መሀል የበላይ እናች ገና ስትጠጋኝ በጣም በሚያስፈራ ሁኔታ ጮከች ??????😭😭😭😭
...✍✍fidel ......
619
21:59
12.08.2025
ስትናገሩ የማሰብ ችሎታችሁ በከፊል ይሞታል::
#ካህሊል_ጂብራን
፨፨፨
አንድ ሊቅ ተናገሩ...<< ስለ ንግግር ንገረን? >> አሉ
እሱም እንዲህ በማለት መለሰላቸው ፦
" የምትናገሩት ከሀሳቦቻችሁ ጋር ሰላም መፍጠር ሲያቅታችሁ ነው ። በልባችሁ ውስጥ ባለው ጭር ያለ ስፍራ መኖር ሳትችሉ ስትቀሩ፣ በከናፍሮቻችሁ ውስጥ ትኖራላችሁ ። ንግግርም አቅጣጫን የሚያዛንፍ ጊዜ ማሳለፊያ እና መደሰቻ ነው ...እናም በአብዛኛው ንግግራችሁ(ወሬያችሁ) ውስጥ የማሰብ ችሎታችሁ በከፊል ይሞታል ። ሃሳብስ በህዋ ላይ እንደምትበር ወፍ አይደለምን? በፍርግርግ ብረት በተሰራ የቃላት መረብ ውስጥ ከተዘጋባትስ ክንፎቿን ትዘረጋ እንደሆን እንጂ ልትበር ትችላለችን...?
፧
በእናንተ መካከል ለብቻቸው መሆንን በመፍራት ወሬኞችን የሚፈልጉ አሉ ። ምክንያቱም የብቸኝነት ፀጥታ ለአይኖቻቸው እርቃኑን የቀረውን ራሳቸውን አጋልጦ ያሳያቸዋልና ሁሌ ከእሱ ለመሸሽ ይፈልጋሉ...ደግሞም ሳያውቁት ወይም ቀደም ብለው ሳያስቡበት የሚያወሩ እና በዚህ ንግግራቸው ራሳቸው እንኳን የማያውቁትን እውነት ገልጠው የሚያሳዩም አሉ...
፧
በውስጣቸው እውነትን የያዙ ፣ ነገር ግን በቃላት የማይናገሩትም አሉ ። እንደዚህ ባሉት ሰዎች ልብ ውስጥ የእውነት መንፈስ ዜማ በሚደረድር ትርታዊ ፀጥታ ውስጥ ይኖራል...ጓደኞቻችሁን በመንገድ ዳር ወይም በገበያ ቦታ ስታገኙዋቸው በውስጣችሁ ያለው መንፈስ ፣ ከናፍራችሁን ያንቀሳቅስ ፤ ምላሳችሁንም ይምራ ። የጽምፆቻችሁ ድምፅም ለጆሮዋቸው ጆሮ ይናገር..የወይንን ጣዕም ሁሌ እንደሚያስታውስ ሁሉ ፣ የጓደኞቻችሁ ነፍስ የልባችሁን እውነት ጠብቆ ያቆያል አይደለምን? ቀለሙ(ጣዕሙ) በተረሳ ጊዜ ግን ዕቃውም አይታወስም ። "
፧
#ካህሊል_ጂብራን
፨፨፨
አንድ ሊቅ ተናገሩ...<< ስለ ንግግር ንገረን? >> አሉ
እሱም እንዲህ በማለት መለሰላቸው ፦
" የምትናገሩት ከሀሳቦቻችሁ ጋር ሰላም መፍጠር ሲያቅታችሁ ነው ። በልባችሁ ውስጥ ባለው ጭር ያለ ስፍራ መኖር ሳትችሉ ስትቀሩ፣ በከናፍሮቻችሁ ውስጥ ትኖራላችሁ ። ንግግርም አቅጣጫን የሚያዛንፍ ጊዜ ማሳለፊያ እና መደሰቻ ነው ...እናም በአብዛኛው ንግግራችሁ(ወሬያችሁ) ውስጥ የማሰብ ችሎታችሁ በከፊል ይሞታል ። ሃሳብስ በህዋ ላይ እንደምትበር ወፍ አይደለምን? በፍርግርግ ብረት በተሰራ የቃላት መረብ ውስጥ ከተዘጋባትስ ክንፎቿን ትዘረጋ እንደሆን እንጂ ልትበር ትችላለችን...?
፧
በእናንተ መካከል ለብቻቸው መሆንን በመፍራት ወሬኞችን የሚፈልጉ አሉ ። ምክንያቱም የብቸኝነት ፀጥታ ለአይኖቻቸው እርቃኑን የቀረውን ራሳቸውን አጋልጦ ያሳያቸዋልና ሁሌ ከእሱ ለመሸሽ ይፈልጋሉ...ደግሞም ሳያውቁት ወይም ቀደም ብለው ሳያስቡበት የሚያወሩ እና በዚህ ንግግራቸው ራሳቸው እንኳን የማያውቁትን እውነት ገልጠው የሚያሳዩም አሉ...
፧
በውስጣቸው እውነትን የያዙ ፣ ነገር ግን በቃላት የማይናገሩትም አሉ ። እንደዚህ ባሉት ሰዎች ልብ ውስጥ የእውነት መንፈስ ዜማ በሚደረድር ትርታዊ ፀጥታ ውስጥ ይኖራል...ጓደኞቻችሁን በመንገድ ዳር ወይም በገበያ ቦታ ስታገኙዋቸው በውስጣችሁ ያለው መንፈስ ፣ ከናፍራችሁን ያንቀሳቅስ ፤ ምላሳችሁንም ይምራ ። የጽምፆቻችሁ ድምፅም ለጆሮዋቸው ጆሮ ይናገር..የወይንን ጣዕም ሁሌ እንደሚያስታውስ ሁሉ ፣ የጓደኞቻችሁ ነፍስ የልባችሁን እውነት ጠብቆ ያቆያል አይደለምን? ቀለሙ(ጣዕሙ) በተረሳ ጊዜ ግን ዕቃውም አይታወስም ። "
፧
594
15:38
13.08.2025
"የምንናገረውን ነገር ሰዎች ምንያህል በተሳሳተ መልኩ እንደሚተረጉሙት ብናውቅ
በአለም ላይ ተናጋሪ ይጠፋ ነበር"🤫🤫
🌹🌹🌹https://t.me/fidel_z28🌹🌹🌹
በአለም ላይ ተናጋሪ ይጠፋ ነበር"🤫🤫
🌹🌹🌹https://t.me/fidel_z28🌹🌹🌹
571
18:23
13.08.2025
ተራራው ላይ ዓለም እንዲያይህ ሳይሆን ዓለምን ለማየት ውጣ.!
584
18:24
13.08.2025
ደካሞች ይቅርታን አያውቋትም...
ኔልሰን ማንዴላ ፕሬዝደንት ከሆኑ በኋላ አንድ እለት ከቅርብ ጠባቂዎቻቸው ጋር ለምን በእግራችን ወጣ ብለን አንንሸራሸርም በዛው ምሳ እንበላለን ብለዋቸው ተያይዘው ወጡ።
አንድ ሞቅ ያለ ሰፈር ሲደርሱ ምግብ ቤት አግኝተው ከጠባቂዎቻቸው ጋር ገብተው እንዳዘዙ ከፊት ለፊታቸው ያዘዘው ምግብ የዘገየበት አንድ ሰው ስላዩ "ጥሩትና ከእኛ ጋር ይብላ"ብለው አንዱን ወታደር ላኩ። ሰውየው መጥቶ አብሯቸው ተመገበ።
እየተመገበ ሳለ እጁ ይንቀጠቀጣል ጨርሶ ሲሄድ ከጠባቂ ወታደሮቹ መሃል አንዱ "ማዴባ የቅድሙ ሰውዬ ህመምተኛ ነበርኮ እጁ ይንቀጠቀጥ ነበር" ይላቸዋል "አይደለም! ድሮ የታሰርኩበት እስር ቤት ጠባቂ ዘበኛ ነበር። ብዙ ግዜ ተደብድቤ ከቶርች ስመለስ ውሃ ስለሚጠማኝ ውሃ እንዲሰጡኝ በጩኽት ስጠይቅ ይሄ ሰው በምላሹ ይመጣና ፊቴ ላይ ሽንቱን ይሸናል።አሁን የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዝደንት ሆኜ ሲያየኝ የምበቀለው መስሎት ፈርቶ ነው" ሀገር 'በመቻቻል እና #በፍቅር እንጂ በቂም በቀል አትገነባም። ደካሞች ይቅርታን አያውቋትም ይቅርታ የጠንካሮች መለያ ባህርይ ናትና-
ሰላም ህልውናችን ነው!
🌹🌹🌹🌹https://t.me/fidel_z28🌹🌹🌹
ኔልሰን ማንዴላ ፕሬዝደንት ከሆኑ በኋላ አንድ እለት ከቅርብ ጠባቂዎቻቸው ጋር ለምን በእግራችን ወጣ ብለን አንንሸራሸርም በዛው ምሳ እንበላለን ብለዋቸው ተያይዘው ወጡ።
አንድ ሞቅ ያለ ሰፈር ሲደርሱ ምግብ ቤት አግኝተው ከጠባቂዎቻቸው ጋር ገብተው እንዳዘዙ ከፊት ለፊታቸው ያዘዘው ምግብ የዘገየበት አንድ ሰው ስላዩ "ጥሩትና ከእኛ ጋር ይብላ"ብለው አንዱን ወታደር ላኩ። ሰውየው መጥቶ አብሯቸው ተመገበ።
እየተመገበ ሳለ እጁ ይንቀጠቀጣል ጨርሶ ሲሄድ ከጠባቂ ወታደሮቹ መሃል አንዱ "ማዴባ የቅድሙ ሰውዬ ህመምተኛ ነበርኮ እጁ ይንቀጠቀጥ ነበር" ይላቸዋል "አይደለም! ድሮ የታሰርኩበት እስር ቤት ጠባቂ ዘበኛ ነበር። ብዙ ግዜ ተደብድቤ ከቶርች ስመለስ ውሃ ስለሚጠማኝ ውሃ እንዲሰጡኝ በጩኽት ስጠይቅ ይሄ ሰው በምላሹ ይመጣና ፊቴ ላይ ሽንቱን ይሸናል።አሁን የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዝደንት ሆኜ ሲያየኝ የምበቀለው መስሎት ፈርቶ ነው" ሀገር 'በመቻቻል እና #በፍቅር እንጂ በቂም በቀል አትገነባም። ደካሞች ይቅርታን አያውቋትም ይቅርታ የጠንካሮች መለያ ባህርይ ናትና-
ሰላም ህልውናችን ነው!
🌹🌹🌹🌹https://t.me/fidel_z28🌹🌹🌹
609
18:26
13.08.2025
✍ አለመኖር ✍
............ ጮከች ። ድንጋጤው ይሆን ባላቅም በአንዴ ልጁ ወጣልኝ ።
ምን እንዳስጮካት ለማወቅ ቶሎ ቀና አልኩኝ ምክንያቱም የመሠለኝ ወይ ገና ሳልወልድ ልጄን ያጣሁ ወይ የተለየ ፍጥረት የወለድኩ ነበር የሚመስለው ።
ልክ እንደኔ ሁኔታው ያስደነገጣቸው በዙሪያዬ ተሰበሰቡ ።
በዛን ሰአት እኔ ሰዎቹን እያየው ምንም ባይጠቅሙኝ እንኳን በዙሪያዬ መሆናቸው አስደስቶኛል ።
መቼም በባዶ ቤት ከመውለድ የማይሻል የለምና !!!!
የበላይ እናት ቶሎ ብላ እትብቱን ቆርጣ የለበሰችውን ነጠላ ከጭንቅላቷ ላይ ገፍፋ ልጄን ጠቅልላ አቀፈቻት ።
ቤቱን ሙሉ በእልልታ አቀለጠችው ልጅን ለአንዷ ሰታ በላይን ወደራሷ አስጎንብሳ አገላብጣ ሳመችው ።
ጭራሽ ይባስ ብላ ደግሞ ወደኔ መታ በዛለ አቅሜ አገላብጣ ስማኝ
" ቱ ቱ ተባረኪ ልጄ አመሠግንሻለሁ " አለችኝ ።
ከነገሮች መደራረብ የወለድኩት ሴት እንደሆነ ለመረዳት አላስቸገረኝም ። ወንድ ነው የምትወልደው ብሎኛል እያለች እንደዛ በአድ አመልኮ ተማምና እንዳልተወችኝ የልዑል እህት ልዕልት ናትና ልዕልት የመሠለች ቀይ ሴት ልጅ ወለድኩኝ ።
ገና ከመወለዷ ቅንድቧ እና ፀጉሯ ሙልት ያለች ልጅ ነው የወለድኩት ።
በርግጥ የአሁኑ ምጡ ቀለል ያለ ቢሆንም ከባድ ህመምይዞ ነው የመጣው በጣም እያመመኝ ነበር ??? ልጄንም አይን አበዙባት መሠለኝ ታማብኝ ነበር ክፉኛ ለቅሶ ነው የምታሰማው ነበር ።
ደስ የሚለው ሁሉም ትኩረቱ ወደ እሷ ስለነበር ብዙ እንክብካቤ አደረጉላት ። ከዛ ሽፍንፍን አድረገው ጡት እንዳጠባት እየተናገረች አሳቀፈችኝ ።
የነበራትን ውበት በቃል ለማስረዳት ይከብደኛል በጣም ቀይይይ ናት ሉጫ ፀጉሯ እና ቅንድቧ የወር የሁለት ወር ህፃን አስመስሏታል ። ብቻ በጣም ስለምታምር ሳያት ህመሜን አስረሳችኝ ።
እኔ እሷን እየመገብኩ እያለ በላይና የወንድሙ ሚስት ቀርተው ሌሎቹ ሄዱ ።
ልጅቷ ልክ እነሱ እንደወጡ ወደኔ ቀርባ
ልጄን እያየች እና ፈገግ እያለች
" በጣም እድለኛ ሴት ነሽ " አለችኝ ።
ቀና ብዬ በላይን ስመለከተው በሆነ በተደባለቀ ስሜት ራቅ ብሎ አሻግሮ ልጄን እየተመለከታት ነበር ።
በዛን ሰአት ግን እሱ ሳይሆን እኔ ነኝ የማሳዝነው ። እኔ ማን ሆኜ ለሱ ማዘኔ ወቸው ጉድ!!!!!"
ልጅቷ ግን የሁለታችንም ፊት አስተውላ ባይግባቡም
" በላይ እያት እስኪ ልጅክን ለማቀፍም አታጓጓም " አለችው በስስት እየተመለከተቻት ።
እሱም ሳይግደረደር መቶ ከእቅፌ ወሰዳትና ተመለከታት ። ይሄ ሁሉ ታሪክ ያመለጠው አሜኑ ከእንቅልፉ ነቃ ።
የተመቻቸ ቦታ ካገኘ እንቅልፍ ከወሰደው ቶሎ አይነቃም ። አልጋው ግን አይመቸውም ነበር በአሁኑ የእናቱ ጩኸትና የኔ ምጦም አልቀሰቀሰውም ።
እኔ ግን ረጅም ሰአት ሲተኛ ይጨንቀኛል !??? አንዳንዴ ሁላ አውቄ እቀሰቅሰዋለሁኝ ።
በአሁኑ ሲነቃ ግን ያየው አዲስ እንግዳ አስደነግጣዋለች እማ እማ እያለ ወደ እህቱ ይጠቁማል ። በላይ ግን አስጠግቶ ሊያሳየውም ፍቃደኛ አልሆነም ።
በላይ ልጁን ታቅፎ እንደቆመ ከቆይታዎቾ ቡሀላ የበላይ እናት ከሌሎች ጋ ሆነው ከመቼው እንዳደረሱት ባላቅም ገንፎ አጥሚት እንጀራ በወጥንም ጨምረው ይዘው መጡ ። ለውጥ ነው ይሄ ሁላ እንክብካቤ ሴት ስለወለድኩ ነው አስባችሁታል ።
በእጇ የያዘችውን እቃ ቁጭ አድርጋ
" አንተ እንደዚ ነው የምታቅፋት ሲጀመር አሁን ምግብ ያስፈልጋታል ለእናቷ ስጣት " ብላ ጮከችበት ።
ልክ እኔ ሳቅፋት ደግም አሜኑ በነዛ ትንንሽ እጆቹ ፊቷን እጇን እየነካ " እማ ሚጣ እ እማ ሚጣ " ይለኛል ። የኔ ልዑል አጫዋች ልዕልት ስለወለድኩለት ደስ ብሎት ነበር ።
ሴት መሆኗ እኔም በጣም ደስ ብሎኝ ነበረ ። ምክንያቱም ሰይጣን አላዋቂ እንደሆነ እንዲያቁ ረድቻቸዋለሁኝ !!!!
ብቻ ግን የመጣልኝን በግድ አበሉኝ ። አንዳንዴ በጣም የምንፈልገው ነገር ዘግይቶ ሲሆን ይሰለቻል መሰለኝ በመጀመሪያ ያላየሁትን አሁን ሲንከባከቡኝ ምግብ ያጣውትን ምግብ ሲሰጡኝ አልበላ አለኝ !!!!????
ግን በግድ አስበሉኝና ልጅቷን እንዴጠባ ነገረውኝ ሌሎቹ ሄደው ሶስት ሰው ቀሩ ።
ከዛ ድሮም ከልክ ያለፈ እንክብካቤ አልተመቸኝም ነበር ገና በአንደኛ ቀኔ አፏን ሞልታ
" አሁን አንድ ወር ሲሞላት ወይም ክርስትናዋ እንዳለፈ እኔ ጋ ነው የምትሆነዉ ለጊዜው ጡት ለመጥባቱ እዚሁ ብትሆን ይሻላል " ብላ እርፍ አለች ።
ዘጠኝ ወር ሙሉ ተሰቃይቻ በሆዴ ተሸክሜ ተንገላትቼ አምጬ ጓጉቼ ፀልዬ የወለድኳትን ልጄን ገና ለገና ሴት ሆነች ብላ ልትወስዳት አስባለች ።
የዛን ቀን ጦርነቱ ተጀመረ .........
✍✍✍✍fidel......
🌹🌹🌹🌹https://t.me/fidel_z28🌹🌹🌹
............ ጮከች ። ድንጋጤው ይሆን ባላቅም በአንዴ ልጁ ወጣልኝ ።
ምን እንዳስጮካት ለማወቅ ቶሎ ቀና አልኩኝ ምክንያቱም የመሠለኝ ወይ ገና ሳልወልድ ልጄን ያጣሁ ወይ የተለየ ፍጥረት የወለድኩ ነበር የሚመስለው ።
ልክ እንደኔ ሁኔታው ያስደነገጣቸው በዙሪያዬ ተሰበሰቡ ።
በዛን ሰአት እኔ ሰዎቹን እያየው ምንም ባይጠቅሙኝ እንኳን በዙሪያዬ መሆናቸው አስደስቶኛል ።
መቼም በባዶ ቤት ከመውለድ የማይሻል የለምና !!!!
የበላይ እናት ቶሎ ብላ እትብቱን ቆርጣ የለበሰችውን ነጠላ ከጭንቅላቷ ላይ ገፍፋ ልጄን ጠቅልላ አቀፈቻት ።
ቤቱን ሙሉ በእልልታ አቀለጠችው ልጅን ለአንዷ ሰታ በላይን ወደራሷ አስጎንብሳ አገላብጣ ሳመችው ።
ጭራሽ ይባስ ብላ ደግሞ ወደኔ መታ በዛለ አቅሜ አገላብጣ ስማኝ
" ቱ ቱ ተባረኪ ልጄ አመሠግንሻለሁ " አለችኝ ።
ከነገሮች መደራረብ የወለድኩት ሴት እንደሆነ ለመረዳት አላስቸገረኝም ። ወንድ ነው የምትወልደው ብሎኛል እያለች እንደዛ በአድ አመልኮ ተማምና እንዳልተወችኝ የልዑል እህት ልዕልት ናትና ልዕልት የመሠለች ቀይ ሴት ልጅ ወለድኩኝ ።
ገና ከመወለዷ ቅንድቧ እና ፀጉሯ ሙልት ያለች ልጅ ነው የወለድኩት ።
በርግጥ የአሁኑ ምጡ ቀለል ያለ ቢሆንም ከባድ ህመምይዞ ነው የመጣው በጣም እያመመኝ ነበር ??? ልጄንም አይን አበዙባት መሠለኝ ታማብኝ ነበር ክፉኛ ለቅሶ ነው የምታሰማው ነበር ።
ደስ የሚለው ሁሉም ትኩረቱ ወደ እሷ ስለነበር ብዙ እንክብካቤ አደረጉላት ። ከዛ ሽፍንፍን አድረገው ጡት እንዳጠባት እየተናገረች አሳቀፈችኝ ።
የነበራትን ውበት በቃል ለማስረዳት ይከብደኛል በጣም ቀይይይ ናት ሉጫ ፀጉሯ እና ቅንድቧ የወር የሁለት ወር ህፃን አስመስሏታል ። ብቻ በጣም ስለምታምር ሳያት ህመሜን አስረሳችኝ ።
እኔ እሷን እየመገብኩ እያለ በላይና የወንድሙ ሚስት ቀርተው ሌሎቹ ሄዱ ።
ልጅቷ ልክ እነሱ እንደወጡ ወደኔ ቀርባ
ልጄን እያየች እና ፈገግ እያለች
" በጣም እድለኛ ሴት ነሽ " አለችኝ ።
ቀና ብዬ በላይን ስመለከተው በሆነ በተደባለቀ ስሜት ራቅ ብሎ አሻግሮ ልጄን እየተመለከታት ነበር ።
በዛን ሰአት ግን እሱ ሳይሆን እኔ ነኝ የማሳዝነው ። እኔ ማን ሆኜ ለሱ ማዘኔ ወቸው ጉድ!!!!!"
ልጅቷ ግን የሁለታችንም ፊት አስተውላ ባይግባቡም
" በላይ እያት እስኪ ልጅክን ለማቀፍም አታጓጓም " አለችው በስስት እየተመለከተቻት ።
እሱም ሳይግደረደር መቶ ከእቅፌ ወሰዳትና ተመለከታት ። ይሄ ሁሉ ታሪክ ያመለጠው አሜኑ ከእንቅልፉ ነቃ ።
የተመቻቸ ቦታ ካገኘ እንቅልፍ ከወሰደው ቶሎ አይነቃም ። አልጋው ግን አይመቸውም ነበር በአሁኑ የእናቱ ጩኸትና የኔ ምጦም አልቀሰቀሰውም ።
እኔ ግን ረጅም ሰአት ሲተኛ ይጨንቀኛል !??? አንዳንዴ ሁላ አውቄ እቀሰቅሰዋለሁኝ ።
በአሁኑ ሲነቃ ግን ያየው አዲስ እንግዳ አስደነግጣዋለች እማ እማ እያለ ወደ እህቱ ይጠቁማል ። በላይ ግን አስጠግቶ ሊያሳየውም ፍቃደኛ አልሆነም ።
በላይ ልጁን ታቅፎ እንደቆመ ከቆይታዎቾ ቡሀላ የበላይ እናት ከሌሎች ጋ ሆነው ከመቼው እንዳደረሱት ባላቅም ገንፎ አጥሚት እንጀራ በወጥንም ጨምረው ይዘው መጡ ። ለውጥ ነው ይሄ ሁላ እንክብካቤ ሴት ስለወለድኩ ነው አስባችሁታል ።
በእጇ የያዘችውን እቃ ቁጭ አድርጋ
" አንተ እንደዚ ነው የምታቅፋት ሲጀመር አሁን ምግብ ያስፈልጋታል ለእናቷ ስጣት " ብላ ጮከችበት ።
ልክ እኔ ሳቅፋት ደግም አሜኑ በነዛ ትንንሽ እጆቹ ፊቷን እጇን እየነካ " እማ ሚጣ እ እማ ሚጣ " ይለኛል ። የኔ ልዑል አጫዋች ልዕልት ስለወለድኩለት ደስ ብሎት ነበር ።
ሴት መሆኗ እኔም በጣም ደስ ብሎኝ ነበረ ። ምክንያቱም ሰይጣን አላዋቂ እንደሆነ እንዲያቁ ረድቻቸዋለሁኝ !!!!
ብቻ ግን የመጣልኝን በግድ አበሉኝ ። አንዳንዴ በጣም የምንፈልገው ነገር ዘግይቶ ሲሆን ይሰለቻል መሰለኝ በመጀመሪያ ያላየሁትን አሁን ሲንከባከቡኝ ምግብ ያጣውትን ምግብ ሲሰጡኝ አልበላ አለኝ !!!!????
ግን በግድ አስበሉኝና ልጅቷን እንዴጠባ ነገረውኝ ሌሎቹ ሄደው ሶስት ሰው ቀሩ ።
ከዛ ድሮም ከልክ ያለፈ እንክብካቤ አልተመቸኝም ነበር ገና በአንደኛ ቀኔ አፏን ሞልታ
" አሁን አንድ ወር ሲሞላት ወይም ክርስትናዋ እንዳለፈ እኔ ጋ ነው የምትሆነዉ ለጊዜው ጡት ለመጥባቱ እዚሁ ብትሆን ይሻላል " ብላ እርፍ አለች ።
ዘጠኝ ወር ሙሉ ተሰቃይቻ በሆዴ ተሸክሜ ተንገላትቼ አምጬ ጓጉቼ ፀልዬ የወለድኳትን ልጄን ገና ለገና ሴት ሆነች ብላ ልትወስዳት አስባለች ።
የዛን ቀን ጦርነቱ ተጀመረ .........
✍✍✍✍fidel......
🌹🌹🌹🌹https://t.me/fidel_z28🌹🌹🌹
587
22:05
13.08.2025
✍ አለመኖር✍
............. ምክንያቱም ደግሞ አምጬ የወለድኳትን ልጄን ልትወስድብኝ እቅድ መያዟን ስሰማ የምር ከፋኝ ።
የመጀመሪያ ሴት ልጄ ናት ከወለድኩባት ሰከንድ ቀድሞ የነበረው ሙሉ የትዳር ህይወቴን ማለት በሚቻል ሁኔታ አንድም ሰው ስለኔ ስለርግዝናዬ ስለመውለዴ ብቻ ስለሁሉም ነገር ማንም ትኩረትም አለሰጠም ማንም ግድም አልሰጠውም !!!!
አሁን በስንት መከራ ውስጥ የወለድኳትን ስስቴን ልጄን ለመውሰድ ይደራደራሉ ?????😣😣
የዛን ሰአት ምንም ለማለት አልደፈርኩም ዝምታን መረጥኩኝ ።
ደጋግሜ እየበላሁ ልጄን ማጥባት ጀመርኩኝ ።
ሁሉም ትኩረቱ ሴት ልጄ ላይ ነበር ።
አሜኑን መንከባከብ ማንም ትዝ አይለውም ። እኔ ግን የበለጠ የማደላው ወደ እሱ ነበር ።
የልጅነት ልጄ ነው የተፈተንኩበት ልጄ ነው የመጀመሪያዬ ነው ረሀብና ጥምን የተቋቋምኩበት እናትነትን ያየውበት ልጄ ነው !!!!
ከማንም በላይ ምድርን ያወኩበት ልጄ ስለሆነ እሱ ሲነካብኝ አልወድም ። በመሀላቸው የአንድ አመት ከአምስት ወር አካባቢ ልዩነት ነው ያለው ስለዚህ ሴቷን በግራ አሜኑን በቀኝ አድርጌ ለሁለቱም እያጠባው አስተኛዋቸው ።
ፈጣሪ ይመስገን አንድ የነበርኩትን ሶስት አደረገኝ ።
ከብቸኝነት አለም ወጣሁባቸው ።
" ስሟን መካሻ ብያታለሁ " አለች የበላይ እናት ዝም ብዬ ማለፍ አልቻልኩም
አይሆንም የወንድ ስም ለልጄ አልሰጥም እናት እንደመሆኔ ልጄን በፈለኩት የመሠየም መብት አለኝ አለኩኝ በታመመ አቅሜ ቆጣ ኮፍጠን ለማለት እየሞከርኩኝ
" አንቺን ማን ፈቃጅ አድርጎሽ ባክሽ መካሻ ነው አልኩ አለቀ " አለች ። ሳስበው እንደ አንባገነንም ያደርጋታል ። ልጄን ለመውሰድ መዘጋጀቷ ሳይበቃ ቆራጭ ፈላጭ ካልሎንኩ እያለች ነው ። በጣም በንዴት ውስጥ ሆኜ
አይሆንም ወይ መስታወት ወየ መክሊት ነው የሚሆነው እንደ እናት የኔ መብትና ሀላፊነት ነው !! አልኳቸው
የዛ ቀን ማን እንዳጎበዘኝም እንጃ ብቻ ተናገሪ ተናገሪ ብሎኛል ።
ሁለቱንም ስም ድሮ ሰላም ጋር " የሞተች እናት " ሆኜ የማቃቸው ስም ናቸው ።
ትዝ ሲለኝ መክሊት ማለት ስጦታ ማለት ነው ሲሉ ትዝ አለኝና እኔም ሴት አትወልድም ስባል የወለድኳት ስጦታዬ ስለሆነች
እንደውም መክሊት ነው የምትባለው አለቀ አልኩኝ ኮራ ኮፍጠን ባለ ንግግር
እንደዚ አይነት ስሞች እዚ ስላልተለመዱ
" እረ ታይቶ ተሰምት በማይታወቅ ስም ልጄ እምትጠራው ለማን ብላ ነው እረ " አለች በንዴት ወደኔ እየተጠጋች ።
የዛኔ ትዕግስቴን ፈልጌ አገኘው መሠለኝ በዛውም ልንገራቸው ብዬ
ስጦታ ማለት ነው እሷ ደሞ ለማንም የማልሰጣት በማንም የማልተካት ውድ ስጦታዬ ናት አልኳቸው !!!
ምኑም አላሉም ሁሉም የተስማሙበት ይመስል በዝምታ ተያዩ ። እኔም ለመጀመሪያ ጊዜ ተደማጭነት ያገኘው ስለመሠለኝ ደስ ብሎኝ ነበር !!!
ከዛም የበላይ እናት ወደኔ ቀርባ ልጄን በደንብ ተመለከተቻትና
" ቱ ቱ እድግ በይልኝ ኑ በሉ አሁን ደርሰን እንምጣ " አለች ወደበላይ እያየች
ከዛ ተራ በተራ ሁሉም ሲወጡ ግራ ገብቶኝ
የት ልትሄዱ ነው ?? አልኳቸው
ምላሽ ሳይሰጡኝ በዝምታ ሁሉም ወተው የወንድሙ ሚስት ብቻ ቀረች ። ኀከዛ የት ሊሄዱ ነው ስላት
" ስገምት አምልኳቸው ጋ ይሆናል እነሱ እኮ ሴት የተወለደው እሱ ፈቅዶ ነው እያሉ በዚ እዲሚያቸው ለተራ ገንዘበኛ ወጣት የቆየ ሽፍታጠንቋይ ሄደው ይሰግዳሉ አያረጉትም ብለሽ እንዳትጠራጠሪ !!!" አለችኝ
ልጅ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እሱ ሆዴ ውስጥ ገብቶ አይሰራትም ወይም ከፈጣሪ ጋርም አይተባበርም መቼም አልኳት ።
" እረ በምን አቅሙ እኔ የምፈራው ነገር ግን ልጅሽን ወስደው ግብር እንዳያስጀምሯት እና
......" ብላ ንግግሯን ሳትጨርስ አቋረጥኳት ።
ምክንያቱም በህይወቴ የማላረገው ነገር ነው ። አስፈላጊ ከሆነ የዛኑ ቀን ከልጄ ጋር አንድ ላይ አርደው ቢጥሉኝ እመርጣለሁኝ !!!
በኔና በሷ የጠለቀ ወሬ መሀል ሁለቱም ልጆቼን እያየሁ ተመስገን እያልኩ ነው ።
ገና በአስራ ሰባት አመት አካባቢ የሁለት ቆንጅዬ ልጆች እናት ሆኛለሁ !!!!
ከመውለዴ በላይ የምጡን ጊዜ ማለፌ እጅግ ያስደንቀኛል !!!
በሁለታችን ወሬ መሀል ያላስተዋልነው ነገር ተከፍቶ የተቀመጠው በር ላይ ወንድሜ መቆሙን ነበር ።
የሆነ በሽታ ቢኖርብኝ እዛው ቀጥ እንደምል እርግጠኛ ነኝ ። በጣም ደንግጬ ነበር ወንድሜ ሮቢ ሮቤል እዚህ ምን ታደርጋለህ እንዴት አወከው ብዬ የጥያቄ ጎርፍ አወረድኩበት ።
ቡርቴም እንደኔ ደንግጣለች ወንድሜ ስል ነው የተረጋጋችው ።
ሮቢም ወደኔ ቀረበና
" የኔ ቆንጆ እህት ልክ እንዳንቺ ቆንጆ ቆንጆ ነዋ የምትወልጂው !!! በጣም ነው የምታምረው ወይኔ ቅላቷ " አለኝ በተኛችበት እየሳማት ።
" የመጣሁት የዛን ቀን ቤት እስከምትገቢ ድረስ ስከተልሽ ስለነበረ ነው የዛ ቀን የሚያቃቸውን የሰፈር ጠባቂ ይዞ እንደመጣ ስላወኩ ችግር ውስጥ ከማስገባሽ ብዬ ነው ዝም ያልኩት አሁንም ከጠዋት ጀምሮ እስኪወጡ ስጠብቅ ነበር ።
አባዬ በጣም ታሟል እንደምወስድሽ ቃል ገብቼ ነው የመጣውት ተነሺ " ብሎ ቀድሞ አሜንን አቀፈው እያለከለከ ።
ቡርቴ ቡሀላ የሚፈጠረውን ስለምታውቅ እየተርበተበተች አንገቷን በመነቅነቅ እንዳላደርገው ትነግረኛለች ሮቢ
" ቶሎ በይ ሳይመጡ እያለ ወደ በሩ ቀርቦ ቆመ .........
✍✍✍fidel..
🌹🌹🌹https://t.me/fidel_z28🌹🌹🌹
............. ምክንያቱም ደግሞ አምጬ የወለድኳትን ልጄን ልትወስድብኝ እቅድ መያዟን ስሰማ የምር ከፋኝ ።
የመጀመሪያ ሴት ልጄ ናት ከወለድኩባት ሰከንድ ቀድሞ የነበረው ሙሉ የትዳር ህይወቴን ማለት በሚቻል ሁኔታ አንድም ሰው ስለኔ ስለርግዝናዬ ስለመውለዴ ብቻ ስለሁሉም ነገር ማንም ትኩረትም አለሰጠም ማንም ግድም አልሰጠውም !!!!
አሁን በስንት መከራ ውስጥ የወለድኳትን ስስቴን ልጄን ለመውሰድ ይደራደራሉ ?????😣😣
የዛን ሰአት ምንም ለማለት አልደፈርኩም ዝምታን መረጥኩኝ ።
ደጋግሜ እየበላሁ ልጄን ማጥባት ጀመርኩኝ ።
ሁሉም ትኩረቱ ሴት ልጄ ላይ ነበር ።
አሜኑን መንከባከብ ማንም ትዝ አይለውም ። እኔ ግን የበለጠ የማደላው ወደ እሱ ነበር ።
የልጅነት ልጄ ነው የተፈተንኩበት ልጄ ነው የመጀመሪያዬ ነው ረሀብና ጥምን የተቋቋምኩበት እናትነትን ያየውበት ልጄ ነው !!!!
ከማንም በላይ ምድርን ያወኩበት ልጄ ስለሆነ እሱ ሲነካብኝ አልወድም ። በመሀላቸው የአንድ አመት ከአምስት ወር አካባቢ ልዩነት ነው ያለው ስለዚህ ሴቷን በግራ አሜኑን በቀኝ አድርጌ ለሁለቱም እያጠባው አስተኛዋቸው ።
ፈጣሪ ይመስገን አንድ የነበርኩትን ሶስት አደረገኝ ።
ከብቸኝነት አለም ወጣሁባቸው ።
" ስሟን መካሻ ብያታለሁ " አለች የበላይ እናት ዝም ብዬ ማለፍ አልቻልኩም
አይሆንም የወንድ ስም ለልጄ አልሰጥም እናት እንደመሆኔ ልጄን በፈለኩት የመሠየም መብት አለኝ አለኩኝ በታመመ አቅሜ ቆጣ ኮፍጠን ለማለት እየሞከርኩኝ
" አንቺን ማን ፈቃጅ አድርጎሽ ባክሽ መካሻ ነው አልኩ አለቀ " አለች ። ሳስበው እንደ አንባገነንም ያደርጋታል ። ልጄን ለመውሰድ መዘጋጀቷ ሳይበቃ ቆራጭ ፈላጭ ካልሎንኩ እያለች ነው ። በጣም በንዴት ውስጥ ሆኜ
አይሆንም ወይ መስታወት ወየ መክሊት ነው የሚሆነው እንደ እናት የኔ መብትና ሀላፊነት ነው !! አልኳቸው
የዛ ቀን ማን እንዳጎበዘኝም እንጃ ብቻ ተናገሪ ተናገሪ ብሎኛል ።
ሁለቱንም ስም ድሮ ሰላም ጋር " የሞተች እናት " ሆኜ የማቃቸው ስም ናቸው ።
ትዝ ሲለኝ መክሊት ማለት ስጦታ ማለት ነው ሲሉ ትዝ አለኝና እኔም ሴት አትወልድም ስባል የወለድኳት ስጦታዬ ስለሆነች
እንደውም መክሊት ነው የምትባለው አለቀ አልኩኝ ኮራ ኮፍጠን ባለ ንግግር
እንደዚ አይነት ስሞች እዚ ስላልተለመዱ
" እረ ታይቶ ተሰምት በማይታወቅ ስም ልጄ እምትጠራው ለማን ብላ ነው እረ " አለች በንዴት ወደኔ እየተጠጋች ።
የዛኔ ትዕግስቴን ፈልጌ አገኘው መሠለኝ በዛውም ልንገራቸው ብዬ
ስጦታ ማለት ነው እሷ ደሞ ለማንም የማልሰጣት በማንም የማልተካት ውድ ስጦታዬ ናት አልኳቸው !!!
ምኑም አላሉም ሁሉም የተስማሙበት ይመስል በዝምታ ተያዩ ። እኔም ለመጀመሪያ ጊዜ ተደማጭነት ያገኘው ስለመሠለኝ ደስ ብሎኝ ነበር !!!
ከዛም የበላይ እናት ወደኔ ቀርባ ልጄን በደንብ ተመለከተቻትና
" ቱ ቱ እድግ በይልኝ ኑ በሉ አሁን ደርሰን እንምጣ " አለች ወደበላይ እያየች
ከዛ ተራ በተራ ሁሉም ሲወጡ ግራ ገብቶኝ
የት ልትሄዱ ነው ?? አልኳቸው
ምላሽ ሳይሰጡኝ በዝምታ ሁሉም ወተው የወንድሙ ሚስት ብቻ ቀረች ። ኀከዛ የት ሊሄዱ ነው ስላት
" ስገምት አምልኳቸው ጋ ይሆናል እነሱ እኮ ሴት የተወለደው እሱ ፈቅዶ ነው እያሉ በዚ እዲሚያቸው ለተራ ገንዘበኛ ወጣት የቆየ ሽፍታ
ልጅ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እሱ ሆዴ ውስጥ ገብቶ አይሰራትም ወይም ከፈጣሪ ጋርም አይተባበርም መቼም አልኳት ።
" እረ በምን አቅሙ እኔ የምፈራው ነገር ግን ልጅሽን ወስደው ግብር እንዳያስጀምሯት እና
......" ብላ ንግግሯን ሳትጨርስ አቋረጥኳት ።
ምክንያቱም በህይወቴ የማላረገው ነገር ነው ። አስፈላጊ ከሆነ የዛኑ ቀን ከልጄ ጋር አንድ ላይ አርደው ቢጥሉኝ እመርጣለሁኝ !!!
በኔና በሷ የጠለቀ ወሬ መሀል ሁለቱም ልጆቼን እያየሁ ተመስገን እያልኩ ነው ።
ገና በአስራ ሰባት አመት አካባቢ የሁለት ቆንጅዬ ልጆች እናት ሆኛለሁ !!!!
ከመውለዴ በላይ የምጡን ጊዜ ማለፌ እጅግ ያስደንቀኛል !!!
በሁለታችን ወሬ መሀል ያላስተዋልነው ነገር ተከፍቶ የተቀመጠው በር ላይ ወንድሜ መቆሙን ነበር ።
የሆነ በሽታ ቢኖርብኝ እዛው ቀጥ እንደምል እርግጠኛ ነኝ ። በጣም ደንግጬ ነበር ወንድሜ ሮቢ ሮቤል እዚህ ምን ታደርጋለህ እንዴት አወከው ብዬ የጥያቄ ጎርፍ አወረድኩበት ።
ቡርቴም እንደኔ ደንግጣለች ወንድሜ ስል ነው የተረጋጋችው ።
ሮቢም ወደኔ ቀረበና
" የኔ ቆንጆ እህት ልክ እንዳንቺ ቆንጆ ቆንጆ ነዋ የምትወልጂው !!! በጣም ነው የምታምረው ወይኔ ቅላቷ " አለኝ በተኛችበት እየሳማት ።
" የመጣሁት የዛን ቀን ቤት እስከምትገቢ ድረስ ስከተልሽ ስለነበረ ነው የዛ ቀን የሚያቃቸውን የሰፈር ጠባቂ ይዞ እንደመጣ ስላወኩ ችግር ውስጥ ከማስገባሽ ብዬ ነው ዝም ያልኩት አሁንም ከጠዋት ጀምሮ እስኪወጡ ስጠብቅ ነበር ።
አባዬ በጣም ታሟል እንደምወስድሽ ቃል ገብቼ ነው የመጣውት ተነሺ " ብሎ ቀድሞ አሜንን አቀፈው እያለከለከ ።
ቡርቴ ቡሀላ የሚፈጠረውን ስለምታውቅ እየተርበተበተች አንገቷን በመነቅነቅ እንዳላደርገው ትነግረኛለች ሮቢ
" ቶሎ በይ ሳይመጡ እያለ ወደ በሩ ቀርቦ ቆመ .........
✍✍✍fidel..
🌹🌹🌹https://t.me/fidel_z28🌹🌹🌹
492
22:19
14.08.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
13.08.202518:18
5
Everything is fine. Thank you!
Channel statistics
Rating
11.3
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
1
Subscribers:
1.5K
APV
lock_outline
ER
38.1%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий