
🌸 May Sale Weeks on Telega.io
Up to 70% off + 3.5% extra discount with promo code 4C8C39F0!
Go to Catalog
12.1

Advertising on the Telegram channel «Ethio university information»
Education
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
Advertising publication cost
local_activity
$1.20$1.02local_mall
15.0%
Remaining at this price:4
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
#ETA
ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና የሚፈተኑ ብቁ እጩ ተፈታኞች መረጃን በሶፍትዌር ቴምፕሌት እንዲያስገቡ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳስቧል፡፡
በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ብቁ እጩ ተፈታኞችን ለማጣራት የተፈታኞችን መረጃ በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ ባለስልጣኑ ለተቋማቱ ጥያቄ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡
በዚህም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ የላካችሁ ተቋማት ብቻ በትምህርት ሚኒስቴር ሶፍትዌር ቴምፕሌት እስከ ግንቦት 12/2017 ዓ.ም ድረስ እድታስገቡ ተብሏል፡፡
@ethio_uv_info
ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና የሚፈተኑ ብቁ እጩ ተፈታኞች መረጃን በሶፍትዌር ቴምፕሌት እንዲያስገቡ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳስቧል፡፡
በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ብቁ እጩ ተፈታኞችን ለማጣራት የተፈታኞችን መረጃ በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ ባለስልጣኑ ለተቋማቱ ጥያቄ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡
በዚህም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ የላካችሁ ተቋማት ብቻ በትምህርት ሚኒስቴር ሶፍትዌር ቴምፕሌት እስከ ግንቦት 12/2017 ዓ.ም ድረስ እድታስገቡ ተብሏል፡፡
@ethio_uv_info
#ETA
ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና የሚፈተኑ ብቁ እጩ ተፈታኞች መረጃን በሶፍትዌር ቴምፕሌት እንዲያስገቡ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳስቧል፡፡
በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ብቁ እጩ ተፈታኞችን ለማጣራት የተፈታኞችን መረጃ በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ ባለስልጣኑ ለተቋማቱ ጥያቄ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡
በዚህም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ የላካችሁ ተቋማት ብቻ በትምህርት ሚኒስቴር ሶፍትዌር ቴምፕሌት እስከ ግንቦት 12/2017 ዓ.ም ድረስ እድታስገቡ ተብሏል፡፡
@ethio_uv_info
ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና የሚፈተኑ ብቁ እጩ ተፈታኞች መረጃን በሶፍትዌር ቴምፕሌት እንዲያስገቡ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳስቧል፡፡
በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ብቁ እጩ ተፈታኞችን ለማጣራት የተፈታኞችን መረጃ በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ ባለስልጣኑ ለተቋማቱ ጥያቄ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡
በዚህም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ የላካችሁ ተቋማት ብቻ በትምህርት ሚኒስቴር ሶፍትዌር ቴምፕሌት እስከ ግንቦት 12/2017 ዓ.ም ድረስ እድታስገቡ ተብሏል፡፡
@ethio_uv_info
143
16:12
14.05.2025
imageImage preview is unavailable
#TVTI
#ExitExamRegistration
በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በዋና ግቢ እና በሥሩ በሚገኙ የሳተላይት ተቋማት በ2017 ዓ.ም ለምትመረቁ የመደበኛ እና የተከታታይ ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015፣ 2016 እና በ2017 (1ኛ ሴሚስተር) የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ጊዜ ከግንቦት 09-17/2017 ዓ.ም መሆኑን ኢንስቲትዩቱ አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች ምዝገባው በምትማሩበት ግቢ በየትምህርት ክፍላችሁ ይሆናል፡፡
➫ በሳተላይት ተቋማት ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች በሳተላይት አስተባባሪዎች አማካኝነት በየሳተላይቱ ይሆናል፡፡
➫ በ2015፣ 2016 እና በ2017 አንደኛ ሴሚስተር በተሰጠው የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቦታ በዋናው ግቢ ICT ትምህርት ክፍል ህንጻ 2 አንደኛ ፎቅ ይሆናል፡፡ በአቅራቢያው የሳተላይት ተቋም ያለ ተፈታኝ በሳተላይት ተቋሙ መመዝገብ ይችላል፡፡
@ethio_uv_info
#ExitExamRegistration
በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በዋና ግቢ እና በሥሩ በሚገኙ የሳተላይት ተቋማት በ2017 ዓ.ም ለምትመረቁ የመደበኛ እና የተከታታይ ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015፣ 2016 እና በ2017 (1ኛ ሴሚስተር) የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ጊዜ ከግንቦት 09-17/2017 ዓ.ም መሆኑን ኢንስቲትዩቱ አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች ምዝገባው በምትማሩበት ግቢ በየትምህርት ክፍላችሁ ይሆናል፡፡
➫ በሳተላይት ተቋማት ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች በሳተላይት አስተባባሪዎች አማካኝነት በየሳተላይቱ ይሆናል፡፡
➫ በ2015፣ 2016 እና በ2017 አንደኛ ሴሚስተር በተሰጠው የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቦታ በዋናው ግቢ ICT ትምህርት ክፍል ህንጻ 2 አንደኛ ፎቅ ይሆናል፡፡ በአቅራቢያው የሳተላይት ተቋም ያለ ተፈታኝ በሳተላይት ተቋሙ መመዝገብ ይችላል፡፡
@ethio_uv_info
#TVTI
#ExitExamRegistration
በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በዋና ግቢ እና በሥሩ በሚገኙ የሳተላይት ተቋማት በ2017 ዓ.ም ለምትመረቁ የመደበኛ እና የተከታታይ ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015፣ 2016 እና በ2017 (1ኛ ሴሚስተር) የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ጊዜ ከግንቦት 09-17/2017 ዓ.ም መሆኑን ኢንስቲትዩቱ አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች ምዝገባው በምትማሩበት ግቢ በየትምህርት ክፍላችሁ ይሆናል፡፡
➫ በሳተላይት ተቋማት ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች በሳተላይት አስተባባሪዎች አማካኝነት በየሳተላይቱ ይሆናል፡፡
➫ በ2015፣ 2016 እና በ2017 አንደኛ ሴሚስተር በተሰጠው የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቦታ በዋናው ግቢ ICT ትምህርት ክፍል ህንጻ 2 አንደኛ ፎቅ ይሆናል፡፡ በአቅራቢያው የሳተላይት ተቋም ያለ ተፈታኝ በሳተላይት ተቋሙ መመዝገብ ይችላል፡፡
@ethio_uv_info
#ExitExamRegistration
በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በዋና ግቢ እና በሥሩ በሚገኙ የሳተላይት ተቋማት በ2017 ዓ.ም ለምትመረቁ የመደበኛ እና የተከታታይ ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015፣ 2016 እና በ2017 (1ኛ ሴሚስተር) የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ጊዜ ከግንቦት 09-17/2017 ዓ.ም መሆኑን ኢንስቲትዩቱ አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➫ በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች ምዝገባው በምትማሩበት ግቢ በየትምህርት ክፍላችሁ ይሆናል፡፡
➫ በሳተላይት ተቋማት ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች በሳተላይት አስተባባሪዎች አማካኝነት በየሳተላይቱ ይሆናል፡፡
➫ በ2015፣ 2016 እና በ2017 አንደኛ ሴሚስተር በተሰጠው የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቦታ በዋናው ግቢ ICT ትምህርት ክፍል ህንጻ 2 አንደኛ ፎቅ ይሆናል፡፡ በአቅራቢያው የሳተላይት ተቋም ያለ ተፈታኝ በሳተላይት ተቋሙ መመዝገብ ይችላል፡፡
@ethio_uv_info
140
16:11
14.05.2025
imageImage preview is unavailable
#MoE
በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ መራዘሙን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
እስካሁን ያልተመዘገባችሁ የድጋሚ ተፈታኞች (Re-sitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተው የመመዝገቢያ ፕላትፎርም (https://exam.ethernet.edu.et) ገብታችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ ተብሏል።
ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የምትቀመጡ ተፈታኞች በተቋሞቻችሁ በኩል መመዝገባችሁን እንድታረጋግጡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
የመውጫ ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል።
ለፈተናው የምታመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራችሁ ይገባል፡፡
@ethio_uv_info
በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ መራዘሙን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
እስካሁን ያልተመዘገባችሁ የድጋሚ ተፈታኞች (Re-sitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተው የመመዝገቢያ ፕላትፎርም (https://exam.ethernet.edu.et) ገብታችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ ተብሏል።
ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የምትቀመጡ ተፈታኞች በተቋሞቻችሁ በኩል መመዝገባችሁን እንድታረጋግጡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
የመውጫ ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል።
ለፈተናው የምታመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራችሁ ይገባል፡፡
@ethio_uv_info
93
16:11
14.05.2025
imageImage preview is unavailable
#NationalIDEthiopia
ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ቅደመ ሁኔታ መደረጉ ይታወቃል።
ዕጩ ተመራቂዎች ሊያውቋቸው የሚገቡ አስፈላጊ የፋይዳ አገልግሎቶች፦
➫ የፋይዳ ቁጥር ከጠፋባችሁ ወይም ካልደረሳችሁ *9779# በመደወል በድጋሚ ማስላክ ትችላላችሁ።
➫ በምዝገባ ወቅት የተሳሳተ መረጃን ለማደስ በ National ID Ethiopia ድረ-ገፅ id.gov.et/update ላይ በመግባት ወይም የፋይዳ "Fayda ID" ሞባይል መተግበሪያ ላይ በመግባት በቀላሉ ማደስ ትችላላችሁ።
➫ በተጨማሪ ለማንኛውም ጥያቄ ይህን https://t.me/+RJ5TcWZ_HvUzMzQ0 የቴሌግራም ግሩፕ ይቀላቀሉ።
@ethio_uv_info
ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ቅደመ ሁኔታ መደረጉ ይታወቃል።
ዕጩ ተመራቂዎች ሊያውቋቸው የሚገቡ አስፈላጊ የፋይዳ አገልግሎቶች፦
➫ የፋይዳ ቁጥር ከጠፋባችሁ ወይም ካልደረሳችሁ *9779# በመደወል በድጋሚ ማስላክ ትችላላችሁ።
➫ በምዝገባ ወቅት የተሳሳተ መረጃን ለማደስ በ National ID Ethiopia ድረ-ገፅ id.gov.et/update ላይ በመግባት ወይም የፋይዳ "Fayda ID" ሞባይል መተግበሪያ ላይ በመግባት በቀላሉ ማደስ ትችላላችሁ።
➫ በተጨማሪ ለማንኛውም ጥያቄ ይህን https://t.me/+RJ5TcWZ_HvUzMzQ0 የቴሌግራም ግሩፕ ይቀላቀሉ።
@ethio_uv_info
89
16:09
14.05.2025
imageImage preview is unavailable
#ETA
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ብቁ ዕጩ ተፈታኞችን ዝርዝር በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እስከ ግንቦት 06/2017 ዓ.ም እንዲልኩ በጥብቅ አሳስቧል።
@ethio_uv_info
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ብቁ ዕጩ ተፈታኞችን ዝርዝር በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እስከ ግንቦት 06/2017 ዓ.ም እንዲልኩ በጥብቅ አሳስቧል።
@ethio_uv_info
81
16:08
14.05.2025
imageImage preview is unavailable
#AAEB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበትን ጊዜ ይፋ አድርጓል።
በዚህም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 3 እና 4/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
በከተማዋ ከ80 ሺህ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ከ71 ሺህ በላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
@ethio_uv_info
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበትን ጊዜ ይፋ አድርጓል።
በዚህም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 3 እና 4/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
በከተማዋ ከ80 ሺህ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ከ71 ሺህ በላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
@ethio_uv_info
#AAEB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበትን ጊዜ ይፋ አድርጓል።
በዚህም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 3 እና 4/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
በከተማዋ ከ80 ሺህ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ከ71 ሺህ በላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
@ethio_uv_info
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበትን ጊዜ ይፋ አድርጓል።
በዚህም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 3 እና 4/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
በከተማዋ ከ80 ሺህ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ከ71 ሺህ በላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
@ethio_uv_info
77
16:07
14.05.2025
imageImage preview is unavailable
"በድጋሜ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የመፈተኛ ጊዜ አልተራዘመም፡፡" - ትምህርት ሚኒስቴር
የመውጫ ፈተና በድጋሜ ተፈታኞች የፈተና ጊዜን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል፡፡
አሁን ላይ የመወጫ ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞችን የምዝገባ ሁኔታ እየገመገመ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች፥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሚፈተኑት ጋር አብረው ፈተናውን እንደሚወስዱ ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ከሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲከናወን የቆየው የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ተፈታኞች ምዝገባ ነገ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡
በቀሩት ሰዓታት ይመዝገቡ 👇
https://exam.ethernet.edu.et
Note:
በዲሲፕሊን ምክንያት የመውጫ ፈተና ውጤታችሁ የተሰረዘባችሁ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ማዕከል ድጋሚ ተፈታኞች፤ ፈተናውን በድጋሚ ለመውሰድ ምዝገባ ማድረግ የምትችሉ መሆኑ በሚኒስቴሩ መገለፁ ይታወሳል፡፡
@ethio_uv_info
የመውጫ ፈተና በድጋሜ ተፈታኞች የፈተና ጊዜን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል፡፡
አሁን ላይ የመወጫ ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞችን የምዝገባ ሁኔታ እየገመገመ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች፥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሚፈተኑት ጋር አብረው ፈተናውን እንደሚወስዱ ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ከሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲከናወን የቆየው የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ተፈታኞች ምዝገባ ነገ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡
በቀሩት ሰዓታት ይመዝገቡ 👇
https://exam.ethernet.edu.et
Note:
በዲሲፕሊን ምክንያት የመውጫ ፈተና ውጤታችሁ የተሰረዘባችሁ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ማዕከል ድጋሚ ተፈታኞች፤ ፈተናውን በድጋሚ ለመውሰድ ምዝገባ ማድረግ የምትችሉ መሆኑ በሚኒስቴሩ መገለፁ ይታወሳል፡፡
@ethio_uv_info
95
16:06
14.05.2025
imageImage preview is unavailable
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሻሽሎ ባወጣው የአካዳሚክ ካላንደር የ2017 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን ያሳያል።
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
@ethio_uv_info
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
@ethio_uv_info
194
07:56
12.05.2025
imageImage preview is unavailable
ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መረጃ ለትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እንዲልኩ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ተቋማቱ የመጨረሻውን ቀን ሳይጠብቁ የተጠየቁትን መረጃ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ እንዲያስገቡ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ አስገንዝቧል።
ተቋማቱ በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የሚፈተኑ ዕጩ ምሩቃንን ዝርዝር መረጃ እስከ ግንቦት 10/2017 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ መጠየቁ ይታወሳል።
@ethio_uv_info
ተቋማቱ የመጨረሻውን ቀን ሳይጠብቁ የተጠየቁትን መረጃ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ እንዲያስገቡ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ አስገንዝቧል።
ተቋማቱ በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የሚፈተኑ ዕጩ ምሩቃንን ዝርዝር መረጃ እስከ ግንቦት 10/2017 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ መጠየቁ ይታወሳል።
@ethio_uv_info
181
05:24
12.05.2025
imageImage preview is unavailable
#WoldiaUniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ዓመታት ከተቋሙ ለተመረቁ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ ህትመት ለመስጠት መዘጋጀቱን ገልጿል።
የዩኒቨርሲቲው ተመራቂ ከሆኑ ከግንቦት 04/2017 ዓ.ም ጀምሮ በማመልከት ኦሪጂናል ዲግሪ መውሰድ ትችላላችሁ ተብሏል።
@ethio_uv_info
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ዓመታት ከተቋሙ ለተመረቁ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ ህትመት ለመስጠት መዘጋጀቱን ገልጿል።
የዩኒቨርሲቲው ተመራቂ ከሆኑ ከግንቦት 04/2017 ዓ.ም ጀምሮ በማመልከት ኦሪጂናል ዲግሪ መውሰድ ትችላላችሁ ተብሏል።
@ethio_uv_info
165
05:23
12.05.2025
close
Reviews channel
No reviews
New items
Channel statistics
Rating
12.1
Rating reviews
0.0
Сhannel Rating
0
Subscribers:
2.4K
APV
lock_outline
ER
--%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий