
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
27.5

Advertising on the Telegram channel «ETHIO-MEREJA»
4.5
73
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$30.00$30.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና
A1, A2, B1 and B2 and C1 Level
🌟 Enhance Your Skills with Our Upcoming German Language Training! 🌟
•አዲስ ቋንቋ መማር ለምትፈልጉ
•የጋብቻ ፕሮስስ ጀርመን ኤምባሲ መጀመር ላሰባችሁ
•የስራ ፕሮስስ ለመጀመር ያሰባችሁ
የ ጎተ (Goethe) ፈተና ለማለፍ ዝግጁ እናደርጋቹሃለን!
•Online or Inperson
To register:
☎️
0989747878
0799331774
ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan
18426
20:31
30.07.2025
imageImage preview is unavailable
#ቴምር ሪልስቴት
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ጎን አፓርትመንት ሽያጭ
🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 63 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 693,000
ሙሉ ክፍያ 6,930,000ብር
👉2መኝታ 86ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000ብር
👉3መኝታ 114ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,606,000ብር
ሙሉ ክፍያ 16,060,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
20902
20:31
30.07.2025
imageImage preview is unavailable
🔔ዋጋ Price ➤ 69,900ብር
🔅የ 2 አመት የጽሑፍ ዋስትና እና
🔅ከ 21+ አመት በላይ ልምድ
ሞዴል Model M110
ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture
📍 አድራሻችን
🏠 በቅሎ ቤት • ግሎባል ፊት ለፊት • አልፋ ሕንፃ
Beklo Bet • Infront of Global Hotel • Alpha Building
• 0911445604
• 0979426642
• 0979420042
20802
23:40
30.07.2025
imageImage preview is unavailable
አቶ ዳውድ ሙሜ በድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው አለፈ።
በኦሮሚያ ቱርዝም ቢሮ ምክትል ኮሚሽነር እና የኢኮ ቱሪዝም ኃላፊ የሆኑት አቶ ዳውድ ሙሜ ዛሬ በደረሰባቸው መኪና አደጋ ህይወታቸው አልፏል።
የሥራ ባልደረቦቸው አቶ ሀብታሙ አቶምሳ እንደተናገሩት አቶ ዳውድ ዛሬ ሀምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በአንድ ጀንበር ሰባት መቶ ሚሊዮን ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ ኮሚሽኑን ወክለው የተወሰኑ ሰራተኞችን፣ አባገዳዎችን እንዲሁም ሁለት ልጆቻቸውን ይዘው ነበር ችግኝ ለመትከል በማለዳ ወደ አዳማ የሄዱት።
ችግኝ ተከላውን አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ አዲስ አበባ አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ ልዩ ቦታው " ጎጌቻ " ወንዝ ድልድይ ላይ አቶ ዳውድ፤ ልጆቻቸው እና አንድ የመስሪያ ቤታቸው ባልደረባ ሰው የነበሩበት መኪና ተገልብጦ የአቶ ዳውድ ሙሜ ህይወት አልፏል።
በመኪናው ውስጥ የነበሩ ሁለቱ የአቶ ዳውድ ልጆች ፤ሾፌራቸው እና አንድ የስራ ባለደረባቸው ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል መሄዳቸውን አቶ ሀብታሙ አክለው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አቶ ዳውድ ሙሜ ከምዕራብ ሀራርጌ ጭሮ ከተማ ከንቲባ እስከ የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ፤ በኦሮምያ ክልል የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ውስጥ በዳሬክተርነት ፤ የኦሮምያ ክልል የኮሚኒኬሽን ኃላፊ እና ህይወታቸው እስካለፈበት ድረስ የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮምሽን ምክትል እና የኢኮ ቱርዝ ሀላፊ ሆነው ስያገለግሉ ነበር።
" ለቱሪዝም ባላቸው ልዩ ፍቅር በኦሮምያ ክልል ሆነ በፌደራል ደረጃ የፓርኮች ልማት፤ የዱር እንስሳት እንክብካቤ፤ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማልማት እና ማስተዋወቅ ላይ ጥናቶችን ያደረጉ፤ ለቱሪዝም ልማት ያላቸውን የሰጡ እውቅ ባለውለታ ነበሩ " ሲሉ የሥራ ባልደረባቸው አቶ ሀብታሙ ገልፀዋቸዋል።
18618
21:47
31.07.2025
imageImage preview is unavailable
የአገር ውስጥ ባንኮች ለሚጠብቃቸው ጠንካራ ፉክክር ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ማሳሰቢያ ተሰጣቸው
ብዙ የውጭ ባንኮች የውጭ ባንኮች የኢትዮጵያን የባንክ ዘርፍ መቀላቀላቸው የማይቀር በመሆኑ ለሚጠበቀው ጠንካራ ውድድር፣ የአገር ውስጥ ባንኮች ራሳቸውን ማዘጋጀት እንደሚኖርባቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አሳሰቡ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምሕረቱ አቢሲኒያ ባንክ ከወረቀት ነፃ አገልግሎትን በይፋ ባስጀመረበት ፕሮግራም ላይ፣ የባንክ ዘርፍ እስካሁን ከነበረው በተለየ ውድድርና ፉክክር ይካሄድበታል ብለዋል፡፡
የባንክ ኢንዱስትሪው በሁሉም የአገልግሎት መሥፈርቶች ዘመናዊና ተወዳዳሪ እንዲሆን ግድ የሚልበት፣ ይህንንም የበለጠ አሁናዊ የሚያደርገው ሁለት ምክንያቶች መሆናቸውንም ጠቅሰዋል፡፡አንደኛው ኅብረተሰቡ ከባንኮች የተሻለ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚፈልግ በመሆኑ፣ በተለይ ኢንዱስትሪው ለውጭ ባንኮች ክፍት እንዲሆን ከመፈቀዱ ጋር በተያያዘ ጠንከር ያለ ውድድር ስለሚኖር እንደሆነ አስረድተዋል፡፡
‹‹ብዙ የውጭ ባንኮች ፈቃድ እየጠየቁና ማመልከቻ እያስገቡ ነው፡፡ የውጭ ባንኮች መግባታቸው እርግጥ በመሆኑ፣ ወደድንም ጠላንም በሒደት በጣም ተወዳዳሪና የፉክክር ዘርፍ መሆኑ አይቀርም፤›› ያሉት ገዥው፣ የአገር ውስጥ ባንኮችም ይህንን ታሳቢ ያደረገ ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
16107
21:59
01.08.2025
imageImage preview is unavailable
ግብፅ እና አሜሪካ በውሃ ደህንነት እና ቁልፍ በሆኑ ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙርያ መከሩ
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ከግብጹ አቻቸው ባድር አብደላቲ ጋር በግብጽ የውሃ ደህንነት ዙርያ እንዲሁም በመካከላኛው ምስራቅ ሰላማን ለማስፈን በሚደረጉ ጥረቶች እና ቁልፍ በሆኑ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት አስታወቀ።
ሚኒስትሮቹ ረቡዕ ሐምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረጉት ስብሰባ ላይ ሩቢዮ፤ “ግብፅ በሐማስ ተይዘው የነበሩ ታጋቾችን ለማስለቀቅ ላሳየችው ጽኑ ድጋፍ” ለአብደላቲ ምስጋና አቅርበዋል ሲል የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አስነብቧል።
በተጨማሪም በሱዳን ወደ ሲቪል አስተዳደር ስለሚደረገው ሽግግር አስፈላጊነትም ተወያይተዋል ሲል መስሪያ ቤቱ አክሎ ገልጿል።
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባድር አብደላቲ ስብሰባውን አስመልክቶ በኤክስ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ ከአሜሪካ አቻቸው ጋር ስትራቴጂካዊ አጋርነትን በማጠናከር፣ ቁልፍ በሆኑ ቀጠናዊ ጉዳዮች እና በግብፅ የውሃ ደህንነት ዙርያ መምከራቸውን ገልጸዋል።
ሁለቱ ሚኒስትሮች ውይይቱን ያካሄዱት በጋዛ ስላለው ረሃብ አስመልክቶ ከሰብአዊ እርዳታ ድርጅቶች በኩል የሚደረጉ ጥሪዎች እየተበራከቱ በመጡበት በአሁኑ ወቅት ነው።
13911
21:40
02.08.2025
ከውጭ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ የሚያስተላልፉ ወኪሎች ይፋ ሆኑ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ተቀማጭነታቸውን አሜሪካ ያደረጉና በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ የሚያስተላልፉ የሃዋላ ተቋማትን ዝርዝር ይፋ አድርጓል።
ባንኩ ፈቃድ ያላቸውና ቁጥጥር የሚደረግባቸውን የገንዘብ ማስተላለፊያ መንገዶች መጠቀም ሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርን እና ለአሸባሪዎች የሚደረግ ድጋፍን ለመከላከል ወሳኝ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል።
በአንጻሩ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ሥርዓት ታማኝነት ለመቀነስና የገበያ ምንዛሪ ዋጋን ለማዛባት በማለም በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ የሚልኩ መኪሎች መኖራቸውን አመልክቷል፡፡
በተጨማሪም በውጭ ሀገራት ከሚገኙ የኢትዮጵያ ማሕበረሰብ አባላት የተሰበሰበን ገንዘብ ሕገ ወጥ ተግባርን ለመደገፍ የሚውሉና ገንዘብ በማሸሽ ተግባር ላይ የተሰማሩ አስተላላፊዎች መለየታቸውን ነው ያስገነዘበው፡፡
በዚህ መሰረትም፡-
1. ሽገይ የገንዘብ ማስተላለፊያ ወኪል ( Shgey Money Transfer)
2. አዱሊስ የገንዘብ ማስተላለፊያ ወኪል (Adulis Money Transfer) USA)
3. ራማዳ ፔይ (Ramada Pay (Kaah)
4. ቲኤኤጄ የገንዘብ ማስተላለፊያ ወኪል (TAAJ Money Transfer)
የተሰኙ የሃዋላ ተቋማት ከውጭ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ እንደሚያስተላልፉ ተጠቁሟል፡፡
የወኪሎችን እንቅስቃሴ ለመመርመር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን የጠቀሰው ባንኩ ÷ ምርመራውን አጠናክሮ በመቀጠል ተገቢ ርምጃ እንደሚወስድ አስገንዝቧል፡፡
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሕጋዊ ፈቃድ በሌላቸው የገንዘብ ማስተላለፊያ ወኪሎች ገንዘባቸውን ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ከመላክ እንዲቆጠቡም አሳስቧል፡፡
በእነዚህ ወኪሎች በኩል የተላከ ገንዘብ ሊወረስ እንደሚችል እና ከተላከ በኋላ ለተፈለገው አካል ስለመድረሱ ምንም አይነት ዋስትና እንደሌለም አመልክቷል።
በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሕጋዊ እና አስተማማኝ መንገዶችን በመጠቀም ገንዘባቸውን እንዲጠብቁም አስገንዝቧል፡፡
ሕጋዊ የገንዘብ ማስተላለፊያ ወኪሎችን ሙሉ ዝርዝር ከታች በተቀመጠው የብሔራዊ ባንክ ድረ ገጽ ላይ ማግኘት እንደሚቻልም ባንኩ ለፋና ዲጂታል በላከው መረጃ አመልክቷል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
14570
22:29
02.08.2025
imageImage preview is unavailable
ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና
A1, A2, B1 and B2 and C1 Level
🌟 Enhance Your Skills with Our Upcoming German Language Training! 🌟
•አዲስ ቋንቋ መማር ለምትፈልጉ
•የጋብቻ ፕሮስስ ጀርመን ኤምባሲ መጀመር ላሰባችሁ
•የስራ ፕሮስስ ለመጀመር ያሰባችሁ
የ ጎተ (Goethe) ፈተና ለማለፍ ዝግጁ እናደርጋቹሃለን!
•Online or Inperson
To register:
☎️
0989747878
0799331774
ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan
11295
21:33
03.08.2025
imageImage preview is unavailable
የአፍሪካ_ህብረት ተልዕኮ ከ50 በላይ አል-ሸባብ ታጣቂዎች በደቡባዊ ሶማሊያ መገደላቸውን አረጋገጠ!!
የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ የድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ(አውሶም) በሶማሊያ የመንግስት ኃይሎች የሚደገፉት ወታደሮቹ ባሳለፍነው አርብ በደቡባዊ ሶማሊያ በባሪሬ ከተማ በተካሄደ ከባድ ውጊያ ከ50 በላይ የአል-ሸባብ አባላትን መግደላቸውን አስረጋገጠ።
አውሶም ከሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በሰጠው መግለጫ፤ “በባሪሬ በተልዕኮው ወታደሮች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል” የሚሉ የሚዲያ ዘገባዎችን አስተባብሏል።
"አውሶም ኃይሎቹ ከሶማሊያ ብሔራዊ ጦር ኃይሎች (SNAF) ጋር በመተባበር የባሪሬ ከተማን መልሶ ለመቆጣጠር ሐምሌ 25 ቀን ጥቃት መጀመሩን ግልጽ ማድረግ ይፈልጋል" ሲል የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ የድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ(አውሶም) ገልጿል። አውሶም ይህን ያለው፤ አል-ሸባብ በባሪሬ በተካሄደው ከባድ ውጊያ የአፍሪካ ህብረት ንብረት የሆኑ የታጠቁ ሰዎች ማጓጓዣ ተሽከርካሪዎች መውደማቸውን እና የአውሶም ወታደሮች ማፈግፈጋቸውን መግለጹን አስመልክቶ በገዳዩ ላይ ምላሽ ሲሰጥ ነው።
“የጋራ ወታደራዊ ዘመቻው ለአሸባሪው ቡድን ከፍተኛ ኪሳራ አስከትሏል፣ ከ50 በላይ የአልሸባብ ታጣቂዎች ሲገደሉ ሌሎች በርካቶች ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል” ሲል የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ የድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ(አውሶም) ማስታወቁን ዥንዋ ዘግቧል። ከሞቃዲሾ በስተደቡብ ምዕራብ 60 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው ባሪሬ ከተማ፤ በሸበሌ ወንዝ ዳርቻ ከሚገኙ ስትራቴጂካዊ አካባቢዎች አንዷ ነች።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
8356
15:12
04.08.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
4.5
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
i
**fo@********.online
On the service since July 2024
04.06.202514:09
5
Prompt placement
Show more
New items
Channel statistics
Rating
27.5
Rating reviews
4.5
Сhannel Rating
164
Subscribers:
116K
APV
lock_outline
ER
11.6%
Posts per day:
3.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий