
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
31.3

Advertising on the Telegram channel «ETHIO-MEREJA»
4.5
72
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$30.00$30.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
የኢራን አብዮታዊ ዘብ የእስራኤልን የደኅንነት መስሪያ ቤት ማጥቃቱን ገለጸ
ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ባስቆጠረው የእስራኤል እና ኢራን ግጭት ሁለቱም ሀገራት በርካታ ጉዳት ያስተናገዱ ሲሆን፣ ዛሬ ከማለዳው በጀመረው ግጭት ኢራን 30 ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤል ማስወንጨፏ ታውቋል።
ይህን ተከትሎም የኢራን ወታደራዊ ምንጮች፣ የእስራኤልን የደኅንነት ቢሮ ማጥቃታቸውን ገልጸዋል።
ይህ ከተሰማ በኋላም እስራኤል የቴህራንን ከተሞች መደብደቧን እንደቀጠለች ስካይ ኒውስ ዘግቧል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
10584
12:11
17.06.2025
imageImage preview is unavailable
ትናንት በጎርጎራ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የአንድ የካሜራ ባለሙያ ህይወት ማለፉ ታወቀ!!
በትናንትናው እለት ጎንደር ጎርጎራ ላይ በተከሰከሰ ሄሊኮፕተር ከተሳፋሪዎች መካከል አንድ የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት ከፍተኛ የካሜራ ባለሙያ የሆነው አቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ ህይወት ማለፉ ተሰምቷል!!
የካሜራ ባለሙያው ሕልፈትን ተከትሎ ምንም እንኳን በሂልኮፍተር አደጋ መሞቱን ባይገልፅም የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት ዛሬ ሰኔ 09/2017 ዓ/ም የሀዘን መግለጫ ማውጣቱን ለመመልከት ተችሏል። የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት በሰጠው መግለጫ ከፍተኛ የካሜራ ባለሙያ የሆነው አቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ መኮንን በሥራ ላይ እያለ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው እለት ህይወቱ ማለፉን ገልጿል።
ትናንት ሰኔ 08/2017 ዓ/ም በጎንደር ልዩ ቦታው ጎርጎራ "ገበታ ለሀገር" የተሰኘው ፕሮጀክትን ጎብኝተው በመመለስ ላይ የነበሩ የመንግስት አመራሮች እና ሌሎች ተሳፋሪዎች እንደነበሩበት የተነገረ ሲሆን ተሳፍረውባት የነበረችው ሂሊኮፍተር መከስከሷንም በአከባቢው የነበሩ እማኞች ገልፀዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
15054
20:17
16.06.2025
imageImage preview is unavailable
የሁለት ወር የልጆች የክረምት ስልጠና
(25% ቅናሽ እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ.ም)
💡ስልጠናው ዕድሜያቸው ከ 7-18 ዓመት ላሉ ልጆች የሚሰጥ ነው።
💡 ልጆች ፕሮጀክቶች እየሰሩ የሚሰለጥኑበት
💡 ስልጠናው ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ይጀመራል
💡 ስልጠናው ጤናማ የ ስናክ ጊዜ ያካታል
ፓኬጁ የሚያካትተው:
• Basic Computer skill
• Computer Programming
• Visual art and painting
• Language (chosen)
• Abacus and Math tips
የስልጠናው መጨረሻ ላይ
1.ፕሮጀክታቸውን ያቀርባሉ
2. ሰርተፍኬት ይሰጣቸዋል
ይደውሉ
☎️
0989747878
0799331774
በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማራሉ !!
📍ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B
ለበለጠ መረጃ፦ @merahyan
15544
17:58
16.06.2025
play_circleVideo preview is unavailable
እስራኤል የኢራንን የመንግስት ቴሌቪዥን ዋና መስሪያ ቤት በቀጥታ ስርጭት ላይ ጥቃት መፈፀሙን ተዘግቧል።
የኢራን ብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ በሚሳኤል ተመቷል፡፡
የእስራኤል ሀይሎች በዛሬው እለት በፈፀሙት ጥቃት የኢስላሚክ ሪፐብሊክ ኦፍ ኢራን ኒውስ ኔትወርክ(ኢሪን) ዋና ፅህፈት ቤት ላይ ጉዳት አድርሰዋል፡፡ በዚህም በቀጥታ ስርጭት ላይ የነበረው የቴሌቪዥን ጣቢያው ተቋርጧል፡፡
ይህ ጥቃት የደረሰው የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ኢዝራኢል ካትዝ ‹‹የኢራን የፕሮፖጋንዳና አፈቀላጤ መሳሪያዎች እንዲጠፉ ይደረጋሉ›› ካሉ ከትንሽ ቆይታ በኋላ ነው፡፡ የኢራን ሚዲያዎች እንደዘገቡት ይህ ጥቃት የተፈፀመው ዜና አቅራቢዋ በእስራኤል ላይ ትችት እያቀረበች እያለ ነበር፡፡
የቴሌቪዥን ስቱዲዮው በጥቃቱ ተመቶ ግድግዳው ሲፈራርስ በቀጥታ ስርጭት የታየ ሲሆን አቅራቢዋም ወዲያውኑ ከመቀመጫዋ ተነስታ ከአካባቢው ወጥታ ሄዳለች፡፡
ቪዲዮ፦ የማህበራዊ ትስስር ገጾች
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
14281
17:50
16.06.2025
imageImage preview is unavailable
እስራኤል “የቴህራንን የአየር ክልል በሙሉ” መቆጣጠሯን ገለፀች!!
የእስራኤል እና የኢራን ጥቃት በቀጠለበት በአሁኑ ሰዓት እስራኤል የቴህራንን የአየር ክልል መቆጣጠሯን አስታወቀች።
የእስራኤል መከላከያ ኃይል ቃል አቀባይ እስራኤል “ የቴህራንን አየር ክልል ሙሉ በሙሉ መቆጣጣር ችላለች” ሲሉ ተናግረዋል። ብርጋዴር ጄኔራል ኤፊ ዴፍሪን ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ ላይ “የኢራን አንድ ሦስተኛ የምድር ለምድር የሚሳኤል ማስወንጨፊያዎችን አውድመናል” ሲሉ ተናግረዋል።
የእስራኤል ጦር ከ120 በላይ የሚሳኤል ማስወንጨፊያዎችን ማውደሙን ገልጿል።እስራኤል አርብ ዕለት ጥቃት መሰንዘር ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ ኢራን ከያዘችው አጠቃላይ ማስወንጨፍያዎች ውስጥ አንድ ሦስተኛውን ማውደሟን ገልጻለች።
የአየር ኃይሉ ትናንት ምሽት ብቻ ከ20 በላይ ማስወንጨፊያዎችን ማውደሙን የገለፁት ቃል አቀባዩ፣ “ከደቂቃዎች በፊት” ወደ እስራኤል ሚሳኤሎችን ለማስወንጨፍ ጥቅም ላይ ውለው እንደነበር ዴፍሪን ተናግረዋል።እስራኤል በማዕከላዊ ኢራን ኢስፋሃን ውስጥ ወደ 100 የሚጠጉ ወታደራዊ ዒላማዎችን ላይ ጥቃት ለማድረስ 50 የሚጠጉ ተዋጊ ጄቶችን ማሰማራቷን ተናግረዋል። በዚህ ጥቃትም የሚሳኤል ማከማቻ ስፍራዎችን፣ ማስወንጨፊያዎችን እና የማዘዣ ማዕከሎችን አውድማለች ብለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
15288
15:45
16.06.2025
imageImage preview is unavailable
የቴልአቪቭ እና የሃይፋ ጥቃት ቴህራንን ዋጋ ያስከፍላታል፦ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር
ኢራን በእስራኤል ቴልአቪቭ እና በወደብ ከተማዋ ሃይፋ በፈፀመችው የሚሳኤል ጥቃት 8 ሰዎች ሲገደሉ በርካቶች ተጎድተዋል።
በጥቃቱ የመኖሪያ መንደሮች እና ህንፃዎችም መውደማቸው ተገልጿል።
የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ቴህራን በቴልአቪቭ እና ሃይፋ በፈፀመቻቸው ጥቃቶች ዋጋ ትከፍላለች ብሏል።
ኢራን ከባለፈው ዓርብ ጀምሮ እስራኤል ላይ በፈፀመችው የሚሳኤል እና የድሮን ጥቃት 23 ሰዎች መገደላቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።
በእስራኤል የወደብ ከተማ ሃይፋ ወደብ አካባቢ የእሳት ቃጠሎ ሲታይ እንደነበርም ሮይተርስ ፅፏል።
የቴህራን የሚሳኤል እና የድሮን ጥቃቶች በቴልአቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሃይፋ የመኖሪያ መንደሮችን አውድመዋል።
ይህ ውድመት ቴህራንን ዋጋ ያስከፍላታል ስትል እስራኤል ዝታለች። በእስራኤል ጥቃት የተገደሉት ኢራናውያን ቁጥር ደግሞ 224 መድረሱን የኢራን የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
16381
11:50
16.06.2025
imageImage preview is unavailable
ኢራናውያን ከወታደራዊ ተቋማት አካባቢ እንዲርቁ እስራኤል አሳሰበች
የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ኢራናውያን ከወታደራዊ ተቋማት አካባቢ እንዲርቁ አሳስቧል፡፡
የኢስራኤል ጦር የጥቃት ኢላማ የተደረገባቸው እና የኢራን የኒውክሌር ማበልጸጊያ ፕሮግራም የሚካሄድባቸው ማእከሎች አካባቢ የሚኖሩ የቴሄራን ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ነው ያሳሰበው፡፡
ኢራን የኒውክሌር ማበልጸጊያ በምታካሂድበት ማእከል ላይ እስራኤል ጥቃት ልትፈጽም ስለምትችል የቴሄራን ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር እስራኤል ካትዝ ማሳሰባቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
እንዲሁም ሚኒስትሩ በወታደራዊ የጦር መሣሪያ ማምረቻ ፋብሪካዎች እና በአካባቢው ባሉ የጦር ካምፖች የሚገኙ ሰዎች ስፍራውን ለቅቀው እንዲወጡ ማሳሰቢያ አቅርበዋል፡፡
የመከላከያ ሚኒስትሩ የቴሄራን ነዋሪዎች ከወታደራዊ ተቋማት አካባቢዎች እንዲወጡ የሰጡት ማሳሰቢያ በኢራን ላይ ጫና ለመፍጠር ያለመ ሊሆን እንደሚችልም ተገልጿል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
18187
11:56
15.06.2025
imageImage preview is unavailable
የሁለት ወር የልጆች የክረምት ስልጠና
(25% ቅናሽ እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ.ም)
💡ስልጠናው ዕድሜያቸው ከ 7-18 ዓመት ላሉ ልጆች የሚሰጥ ነው።
💡 ልጆች ፕሮጀክቶች እየሰሩ የሚሰለጥኑበት
💡 ስልጠናው ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ይጀመራል
💡 ስልጠናው ጤናማ የ ስናክ ጊዜ ያካታል
ፓኬጁ የሚያካትተው:
• Basic Computer skill
• Computer Programming
• Visual art and painting
• Language (chosen)
• Abacus and Math tips
የስልጠናው መጨረሻ ላይ
1.ፕሮጀክታቸውን ያቀርባሉ
2. ሰርተፍኬት ይሰጣቸዋል
ይደውሉ
☎️
0989747878
0799331774
በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማራሉ !!
📍ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B
ለበለጠ መረጃ፦ @merahyan
17293
10:42
15.06.2025
imageImage preview is unavailable
የኢራን የሚሳኤል ጥቃት በእስራኤል መሰረተ ልማቶች ላይ ውድመት ማድረሱ ተገለፀ
*****
ኢራን አርብ ዕለት በሰሜናዊና በማዕከላዊ እስራኤል ላይ የፈፀመችው ከባድ የሚሳኤል ጥቃት በተለያዩ መሰረተ ልማቶች ላይ ውድመት ማድረሱ ተገልጿል፡፡
የእስራኤል ወታደራዊ እርምጃ ተከትሎ ኢራን በእስራኤል ከተሞች ላይ በሁለት ዙር ከ150 በላይ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤል መተኮሷ ተዘግቧል፡፡
የእስራኤል የድንገተኛ አደጋ አገልግሎት፤ በጥቃቱ ቢያንስ 10 ሰዎች መሞታቸውን አስታውቋል፡፡
በጥቃቱ ከ100 በላይ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውም ቢቢሲ የእስራኤል የአገር ውስጥ የመገናኛ ብዙኃንም ጠቅሶ ዘግቧል።
ስካይ ኒውስ የኢራንን ወታደራዊ ምንጮች ዋቢ በማድረግ እንደዘገበውም፤ ኢራን በፈፀመችው ጥቃት እያንዳንዳቸው 80 ሚሊዮን የሚያወጡ የእስራኤል ኤፍ35 ተዋጊ ጄቶችን መትታ መጣሏን ገልጻለች፡፡
እስራኤል በበኩሏ በፈፀመችው ጥቃት በቴህራን የነዳጅ ማከማቻ መጋዘን ላይ ውድመት ማድረሷን አስታውቃለች፡፡
እስራኤል ኢራንን ለመምታት ከተጠቀመችባቸው 100 የጦር ጄቶች መካከል እጅግ ዘመናዊ የሆኑት አዲር የሚል ስያሜ የተሰጣቸው እነዚህ ኤፍ35 ጄቶች እንደሚገኙበት ተነግሯል፡፡
የጦር አውሮፕላኖቹን ወደ ግዳጅ ለማሰማራት በሰዓት ለያንዳንዳቸው ከ44 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልግም ነው የተገለፀው።
15841
09:22
15.06.2025
imageImage preview is unavailable
እስራኤል በመላው ዓለም የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ዘጋች
**
እስራኤል በኢራን ላይ የፈፀመችውን ጥቃት ተከትሎ በመላው ዓለም የሚገኙ ኤምባሲዎቿንና የቆንስላ ፅህፈት ቤቶቿን በጊዜያዊነት ዘግታለች።
የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን ጠቅሶ ሮይተርስ እንደዘገበው ተለዋጭ መልእክት እስኪሰጥ ድረስ በመላው ዓለም የሚገኙ የእስራኤል ኤምባሲዎችና የቆንስላ ፅ/ቤቶች ተዘግተው ይቆያሉ ተብሏል፡፡
በውጭ ሀገራት የሚገኙ እስራኤላውያን ጥንቃቄ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ ማሳሰቡን ዘገባው አክሏል።
የእስራኤል ጦር በኢራን ላይ በፈፀመው የአየር ጥቃት በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የኒውክሌር ጣቢያዎች እና ወታደራዊ ኢላማዎችን መምታቱ ተነግሯል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
22639
17:25
13.06.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
4.5
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
i
**fo@********.online
On the service since July 2024
04.06.202514:09
5
Prompt placement
Show more
New items
Channel statistics
Rating
31.3
Rating reviews
4.5
Сhannel Rating
161
Subscribers:
118K
APV
lock_outline
ER
12.4%
Posts per day:
3.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий