
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
31.4

Advertising on the Telegram channel «ETHIO-MEREJA»
4.5
70
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$30.00$30.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
በትግራይ ክልል እንዳትመሰክርብኝ በማለት የ14 ዓመት ታዳጊ በመድፈር በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ ሁለት ግለሰቦች በእድሜ ልክ እስራት ተቀጡ
ያይንሸት ገብረዋህድ አመሃ የተባው ግለሰብ ነዋሪነቱ በፅምብላ ወረዳ ሲሆን መስከረም 25 ቀን 2016 ዓ/ም ከለሊቱ አምስት ሰዓት ላይ እንዳባጉና ከተማ ላይ ግሮሰሪ ከፍታ ራሷን የምታስተዳድርና የልጁ እናት የሆነቺውን ንግስቲ ገብረየውሃንስ የተባለች ሴት "አብረን እንደር ብየሽ እምቢ አልሺኝ" በሚል ቂም በመያዝና በቅናት በመነሳሳት ወደ መኖርያ ቤቷ በመግባት አልጋ ስር ተደብቆ በመቆየት የግል ተበዳይዋ በምትተኛበት ሰዓት ጭንቅላትዋ ላይ ሁለቴ በመምታት የግድያ ሙከራ መፈፀሙ የሰሜን ምእራብ ትግራይ ዞን አቃቢ ህግ አስታውቋል።
በዚህ ሳብያም ግለሰቡ በግድያ ሙከራ ወንጀል ተከሶ ጉዳዩ በፍርድ ሂደቴ ላይ ሳለ በዋስ እንዲወጣ ይፈቀድለታል። ይሄኔ ታድያ የግል ተበዳይ ልጅ የሆነችን የ14 ዓመት ታዳጊ ሄዋን ጎይትኦም በቀረበበት ክስ ላይ ምስክር ሆና መገለፆ በመገንዘብ እንዳትመሰክርብኝ በማለት በአሰቃቂ ሁኔታ ለመግደል አቅዶ ይንቀሳቀሳል።
በዚህም ታዳጊዋ አያቷ ጋር እንዳለች በማረጋገጥ ፈልጌሽ ነው ነይ በማለት ከአያቷ ቤት ይዟት በመውጣት ዓዲ ሰዱ እየተባለ ወደሚታወቅ ገደላማ ስፍራ ይዟት ይሄዳል። በመቀጠልም በአንገቷ በማነቅ መሬት ላይ የጣላት ሲሆን በሰአቱ አብሮት ከነበረ ተባባሪው መዓሾ ሰለሙን ደስታ የተባለ ግለሰብ ጋር በመሆን በታዳጊዋ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱ ግን በዛ ያበቃ አልነበረም። የፈፀሙት ወንጀል እንዳይጋለጥ በሚል መረጃ ለማጥፋት በተደረገ ጥረት የታዳጊዋን ሁለት አይኖች በቢላ በማውጣት ተሸክመው ወደ ገደል በመወርወር ህይወቷ እንዲያልፍ አድርገዋል።
በዚህም መሰረት ቸዞኑ አቃቢ ህግ የፌ/ዲ/ሪ/ኢ የወንጀል ህግ አንቀፅ 539(1)(ሐ) በመጥቀስ በሁለቱም ግለሰቦች ላይ ግፍ የተሞላበት ወንጀል በመፈፀም ክስ የመሰረተ ሲሆን በዚህም መሰረት የቀረበለትን የክስ መዝገብ ሲመለከት የቆየው የዞኑ ፍርድ ቤት ሁለቱም ግለሰቦች በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ብይን መስጠቱን ብስራት ሬድዮ ከትግራይ ክልል ሰሜን ምእራብ ዞን አቃቢ ህግ ፅህፈት ቤት ያገኘው መረጃ ያሳያል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
5700
20:45
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
የቡንደስሊጋው ሻምፒዮን ባየር ሙኒክ የሊጉን ዋንጫ በሜዳው አነሳ
ባየር ሙኒክ ከሞንች ግላድባህ ጋር በሜዳው ያደረገውን ጨዋታ 2ለ0 አሸንፏል።
ባየር ሙኒክ ተከታዩ ባየር ሊቨርኩሰን ከ ፍሬይ በርግ አቻ መለያየቱን ተከትሎ ለ34ኛ ጊዜ የጀርመን ሊግ ሻምፒዮን መሆኑን ማረጋገጡ ይታወሳል።
2 ጨዋታዎች እየቀሩት ሻምፒዮን መሆን የቻለው ባየር ሙኒክ በሜዳው አሊያንዝ አሬና የሊጉን ዋንጫ አንስቷል። ኢንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሀሪ ኬንም የመጀመሪያ ዋንጫውን ከቡድን አባሎቹ እና ከደጋፊው ጋር አብሮ አጣጥሟል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
5306
20:30
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
#ከቴምር ሪልስቴት
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
9680
07:50
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
5ኛ ዙር የ full stack development ስልጠና ምዝገባ በ ሃያሁለት ጀምረናል።
ከሚከተሉትን ያካትታል።
1. Python Programming Language
2. Front end Development (html,css, bootstrap and Javascript)
3. Backend development (PHP)
4. Database
5. Laravel Framework
6. Projects
በምዝገባ ላይ ነን :
☎️
0989747878
0799331774
በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!
አድራሻ፡ ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B
ለበለጠ መረጃ : @merahyan
8776
07:50
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና መቼ ይሰጣል?።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
👉በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
👉በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
11642
19:59
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
5days left❗️(በመላው ሀገሪቱ ስራ የማቆም አድማው 5ቀን ቀርቶታል)
በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሕክምና ባለሞያዎች ሰልፍ እያደረጉ ነው!
የሕክምና ባለሞያዎች የደሞዝ ጭማሪ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች የሚጠይቁ ሰልፎችና የተለያዩ ትእይንቶች በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየተካሄዱ ይገኛሉ።
በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በደቡብ፣ በሲዳማ፣ በትግራይ እና በሌሎችም ክልሎች የደሞዝ ጭማሪ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች የሚጠይቁ ሰልፎች እየተደረጉ ይገኛሉ።
በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የሕክምና ባለሞያዎች፥ በጤና ተቋማት ውስጥ ሰልፍ ያካሄዱ ሲሆን የደሞዝ ጭማሪ እንደረግላቸው፣ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች እንዲረጋገጥላቸው እንዲሁም የሠሩበት የጦርነቱ ወቅት ያልተከፈለ የ17 ወራት ደሞዝ እንዲከፈላቸው ጥያቄ አቅርበዋል።
ይህ የኢትዮጵያውያን ህክምና ባለሙያወች ጥያቄ ነው?!
የአፍሪካ ዝቅተኛዋ ደሞዝ ከፋይ ሀገር
👉Specialist ሀኪም ወርሀዊ 120ዶላር
👉አጠቃላይ ሀኪም 84ዶላር
👉ነርስ 70ዶላር ወርሀዊ ክፍያ ምትከፍል ብቸኛ ሀገር ናት
ራሱን ለTB, Hepatitis, Virus, Hiv እና ሌሎች መሰል በሽታወች አጋልጦ ሚሰራው ሀኪም የጤና insurance የለውም .... በትንሽ ክፍያ ሚሰራው የጤና ባለሙያ ለዚህ ሁሉ በሽታ ተጋልጦ እየሰራ ያለ insurance እየሰራ የጤና መድህን እንኳን ተጠቃሚ እንዲሆን አይፈቀድለትም?
ህይወታችንን ሲያድኑ ኖረዋል አሁን ግን
ህይወታቸውን ልናድን ይገባል!!!
"የኢትዮጵያ መንግስት እና የጤና ሚኒስቴር ለህጋዊ ጥያቄዎቻችን እጅግ አስቸኳይ መፍትሄ ለመስጠት ሊሰሩ ይገባል " ብለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
14568
08:53
08.05.2025
imageImage preview is unavailable
ፒኤስጂ አርሰናልን አሸንፎ ለሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ደረሰ
**
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ፒኤስጂ አርሰናልን በድምር ውጤት 3 ለ 1 አሸንፎ ለፍፃሜው ደርሷል።
በመጀመሪያው ጨዋታ አርሰናልን በሜዳው 1 ለ 0 ያሸነፈው ፒኤስጂ ዛሬ ምሽት በሜዳው በተካሄደው ጨዋታም 2 ለ 1 አሸንፏል።
የዛሬውን የፒኤስጂ የማሸነፊያ ግቦች ፋቢያን ሩዪዝ ፔና በ27ኛው ዲቀቃ እና አሽራፍ ሐኪሚ በ72ኛው ደቃቂ ላይ አስቆጥረዋል።
አርሰናልን ከሽንፈት ያልታደገችውን ግብ ቡካዩ ሳካ በ76ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል። ጨዋታውን በድምር ውጤት 3 ለ 1 ያሸነፈው ፒኤስጂ ትናንት ባርሴሎናን በማሸነፍ ለፍፃሜው ካለፈው ኢንተር ሚላን ጋር ለዋንጫ የሚጫወት ይሆናል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
16750
21:15
07.05.2025
imageImage preview is unavailable
“40 በመቶ የሚሆነው የትግራይ ግዛት በወራሪዎች ስር ነው የሚገኘው፣ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ዋነኛ ተልዕኮ የክልሉን የግዛት ወሰን ማረጋገጥ ነው” - ፕሬዝዳንት ታደሰ
“የትግራይ ክልል 40 በመቶ የሚሆነው ግዛት በወራሪዎች ቁጥጥር ስር ነው የሚገኘው” ሲሉ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ ገለጹ፣ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ዋነኛ ተልዕኮ የክልሉን የግዛት ወሰን ማረጋገጥ እና የተፈናቀሉትን ወደ ቀያቸው መመለስ ነው” ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ይህንን የገለጹት #በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር የሆኑትን ጄነስ ሃኒፈልድ ዛሬ ሚያዚያ 28 ቀን 2017 ዓ.ም በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ነው።
ፕሬዝደንት ታደሰ “40 በመቶ የሚሆነው የትግራይ ክልል ግዛት በወራሪዎች ቁጥጥር ስር ነው የሚገኘው፣ ከሁሉም ነገር በፊት እና ከምንም ነገር በላይ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ተልዕኮ በህገመንግስቱ የተከለለውን የክልሉን የግዛት ወሰን ማረጋገጥ እና የተፈናቀሉትን ወደ ቀያቸው መመለስ ነው” ሲሉ ለአምባሳደሩ መናገራቸውን ከጽህፈት ቤታቸው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በተጨማሪም ፕሬዝዳንቱ ከአምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ውይይት “የመጀመሪያው ዙር 75ሺ ታጣቂዎችን ወደ ማህበረሰቡ የመቀላቀል ተግባር እስከ መስከረም ይጠናቀቃል፣ ሁለተኛው ዙር ግን ከክልሉ ግዛት መከበር ጎን ለጎን የሚፈጸም ነው” ሲሉ መናገራቸውን ጽህፈት ቤታቸው አስታውቋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
19617
18:30
06.05.2025
imageImage preview is unavailable
#ከቴምር ሪልስቴት
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
17173
17:13
06.05.2025
imageImage preview is unavailable
5ኛ ዙር የ full stack development ስልጠና ምዝገባ በ ሃያሁለት ጀምረናል።
ከሚከተሉትን ያካትታል።
1. Python Programming Language
2. Front end Development (html,css, bootstrap and Javascript)
3. Backend development (PHP)
4. Database
5. Laravel Framework
6. Projects
በምዝገባ ላይ ነን :
☎️
0989747878
0799331774
በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!
አድራሻ፡ ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B
ለበለጠ መረጃ : @merahyan
16506
17:12
06.05.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
4.5
2 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
i
**fo@********.online
On the service since July 2024
12.12.202422:01
5
Precise task compliance
Show more
New items
Channel statistics
Rating
31.4
Rating reviews
4.5
Сhannel Rating
156
Subscribers:
120K
APV
lock_outline
ER
12.8%
Posts per day:
3.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий