
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
37.4

Advertising on the Telegram channel «ETHIO-MEREJA»
4.5
70
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$30.00$30.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
የጸሎተ ሐሙስ ሥነ-ሥርዓተ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ጸባዖት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል‼️
ጸሎተ ሀሙስ ኢየሱስ ክርስቶስ ዝቅ ብሎ የሓዋርያቱን እግር ያጠበበት እና ትሕትናን ያስተማረበት ዕለት ነው።
በሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስን ጨምሮ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ቀሳውስትና ምዕመናን ተገኝተዋል። የእምነቱ ተከታዮች ኢየሱስ ክርስቶስ ዝቅ ብሎ ለሓዋርያቱ ያሳየውን ትሕትና በሕይወታቸው ሊገልጡት እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
2735
20:11
17.04.2025
imageImage preview is unavailable
ታይም መጽሔት ኢትዮጵያዊውን ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሓኖም የ2025 የ የአለማችን 100 ተጽእኖ ፈጣሪ ሰዎች ዝርዝር መካከል አካተተ
የአለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር #ቴዎድሮስ አድሓኖም የ2025 የታይም መጽሔት የአለማችን 100 ተጽእኖ ፈጣሪ ሰዎች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገለጸ።
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሓኖም ይህንን አስመልክተው በማህበራዊ የትስስር ገጾቻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ “ በዝርዝሩ ውስጥ መካተቴ ጤና ለሁሉም የሚለውን አላማ ለማሳካት ቀን ከሌት በከተማ፣ በገጠር እንዲሁም ግጭቶች በሚካሄድባቸው አከባቢዎች ስራቸውን ለሚሰሩ የሞያ አጋሮቼ እውቅና የሚሰጥ ነው ሲሉ አስታውቀዋል።
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ዓለም አቀፉን የጤና ገጽታ የቀየረ፣ ባለራዕይ በሪ፣ በሳይንስ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ ለመስጠት ያላሰለሰ ድጋፍ የሚያደርግ ሲሉ በመጽሄቱ ላይ ስለ ዶ/ር ቴዎድሮስ ምስክርነታቸውን ያሰፈሩት እና ፈንጣጣ ከአለማችን እንዲጠፋ ከፍተኛ አበርክቶ ያደረጉት ኢፒዲሞሎጂስቱ ፕሮፌሰር ላሪ ብሪሊያንት ገልጸዋቸዋል።
#የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራንፕ፣ ኤሎን መስክ፣ #የእንግሊዙ ጠ/ሚኒስትር ኬር ስታርመርን በመፅሔቲ የአመቱ 100 ተጽእኖ ፈጣሪዎች ዝርዝር ውስጥ ከተካተቱት መካከል ይገኙበታል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
10386
07:25
17.04.2025
imageImage preview is unavailable
አርሰናል በድምር ውጤት ሪያል ማድሪድን 5 ለ 1 አሸንፎ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፏል።
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ በሳንቲያጎ ቤርናባኦ አርሰናልን ያስተናገደው የውድድሩ ባለ ሪከርድ አሸናፊ ሪያል ማድሪድ በአርሰናል በድምር ውጤት 5 ለ1 ተሸንፎ ከውድድሩ ተሰናብቷል።
የአርቴታው ቡድን በብዙ ተጠብቆ የነበረውን ጨዋታ በድል በመወጣት ታላቅ ታሪክ ፅፏል። በቤርናባኦ 2 ለ 1 በተጠናቀቀው ጨዋታ ቡካዩ ሳካ እና ማርቲኔሊ ለአርሰናል፣ ቪኒሽየስ ጁንየር ለማድሪድ ግቦቹን አስቆጥረዋል።
በሌላ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ኢንተር ሚላን ባየር ሙኒክን በድምር ውጤት 4 ለ 3 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
11713
04:27
17.04.2025
imageImage preview is unavailable
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዜማ ንዋያተ ቅዱሳት የሆኑትን ፦
👉ከበሮ፣
👉ጸናጽል፣
👉መቋሚያና እንዲሁም ከ10 በላይ ቅዱሳት መጻሕፍት በኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች መመዝገባቸውን አሳወቀች።
ቤተክርስቲያኗ ሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም የዜማ ንዋያተ ቅዱሳቱ እና ቅዱሳት መጻሕፍቱ ተመዝግበው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አእምሯዊ ንብረት መሆናቸው ከባለሥጣኑ በወጣው ደብዳቤ መረጋገጡን ገልጻለች። መረጃው የቤተክርስቲያኒቱ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
16158
17:37
15.04.2025
imageImage preview is unavailable
#የእርዳታ_ጥሪ
ለውድ የኢትዮ-መረጃ ቤተሰቦች
ቀና ልብ ላላችሁ ወገኖች በሙሉ የወንድማችንን ነፍስ ከሞት እንታደግ🙏🙏
ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወጣት ኤርምያስ ፍቅሬ ይባላል።
ተወልዶ ያደገዉም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣በሀድያ ዞን፣በፎንቆ ከተማ ስሆን፤ #ከልጅነቱም ጀምሮ ትሁት፣በስነ-ምግባሩ የታነፀ፣በትምህርቱም ጎበዝና ለሌሎችም እንደ አራአያ የምታይ ወጣት ነዉ።
የ2ተኛ ደረጃ ትምህርቱን በከፍተኛ ውጤት አጠናቆ በ2009ዓ.ም ወደ #ሀዋሳ_ዩንቨርስቲ በመግባት በቴክስታይል ኢንጅነርንግ(Textile Engineering) ት/ት ክፍል ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተመርቆ በሀዋሳ እንደስትርያል ፓርክ ውስጥ እየሰራ ባለበት ወቅት ድንገት ባጋጠመዉ የኩላሊት ህመም ምክንያት ስራውን አቋርጦ ህክምናዉን እየተከታተለ እያለ ህመሙ ብሶበት ሁለቱም ኩላሊቶቹ መስራት ስላቁመ ዶክተሮቹ በአፋጣኝ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንዲደረግ ወስነዋል።
እናም ወደ ውጭ ሀገር ወስደን ለማሳከም የተጠየቅነዉ ብር ከአቅማችን በላይ በመሆኑ እናንተ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭም የምትኖሩ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እጃችሁን በመዘርጋት ወይም በምትችሉት ነገር ሁሉ ከጎናችን በመሆን ይህንን ወጣት ህይወት እንድትታደጉ ስንል እንማፀናለን🙏🙏።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:-1000268155938
በአዋሽ ባንክ:- 013201523182800
ERMIAS FIKRE MESSELE
ለመደወልና ኤርምያስን ለማናገር ለምትፈልጉ
📞 0941414057
📞0920992184 ወይም
📞0939580869
የተቻላችሁን ብትረዱንና የወንድማችንን ህይወት በማትረፍ ትተባበሩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን🙏
ለምታደርጉልን ማንኛውም ቀና ትብብር እናመሰግናለን ፈጣሪ ጨምሮ ይስጥልን።
👉 👉 @Go_Fund1
18059
20:15
14.04.2025
imageImage preview is unavailable
#የእርዳታ_ጥሪ
ለውድ የኢትዮ-መረጃ ቤተሰቦች
ቀና ልብ ላላችሁ ወገኖች በሙሉ የወንድማችንን ነፍስ ከሞት እንታደግ🙏🙏
ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወጣት ኤርምያስ ፍቅሬ ይባላል።
ተወልዶ ያደገዉም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣በሀድያ ዞን፣በፎንቆ ከተማ ስሆን፤ #ከልጅነቱም ጀምሮ ትሁት፣በስነ-ምግባሩ የታነፀ፣በትምህርቱም ጎበዝና ለሌሎችም እንደ አራአያ የምታይ ወጣት ነዉ።
የ2ተኛ ደረጃ ትምህርቱን በከፍተኛ ውጤት አጠናቆ በ2009ዓ.ም ወደ #ሀዋሳ_ዩንቨርስቲ በመግባት በቴክስታይል ኢንጅነርንግ(Textile Engineering) ት/ት ክፍል ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተመርቆ በሀዋሳ እንደስትርያል ፓርክ ውስጥ እየሰራ ባለበት ወቅት ድንገት ባጋጠመዉ የኩላሊት ህመም ምክንያት ስራውን አቋርጦ ህክምናዉን እየተከታተለ እያለ ህመሙ ብሶበት ሁለቱም ኩላሊቶቹ መስራት ስላቁመ ዶክተሮቹ በአፋጣኝ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንዲደረግ ወስነዋል።
እናም ወደ ውጭ ሀገር ወስደን ለማሳከም የተጠየቅነዉ ብር ከአቅማችን በላይ በመሆኑ እናንተ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭም የምትኖሩ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እጃችሁን በመዘርጋት ወይም በምትችሉት ነገር ሁሉ ከጎናችን በመሆን ይህንን ወጣት ህይወት እንድትታደጉ ስንል እንማፀናለን🙏🙏።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:-1000268155938
በአዋሽ ባንክ:- 013201523182800
ERMIAS FIKRE MESSELE
ለመደወልና ኤርምያስን ለማናገር ለምትፈልጉ
📞 0941414057
📞0920992184 ወይም
📞0939580869
የተቻላችሁን ብትረዱንና የወንድማችንን ህይወት በማትረፍ ትተባበሩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን🙏
ለምታደርጉልን ማንኛውም ቀና ትብብር እናመሰግናለን ፈጣሪ ጨምሮ ይስጥልን።
👉 👉 @Go_Fund1
18059
20:15
14.04.2025
ከአዲስ አበባ ፖሊስ የተሰጠ ማሳሰቢያ
4ኪሎ ቤተ መንግስት ዙሪያ ባለ ሁለት ከቅጣጫ የነበረው መንገድ ባለአንድ አቅጣጫ እንዲሆን መደረጉን ባለማወቅ አንዳንድ አሽከርካሪዎች አሁንም ለደምብ መተላለፍ ቅጣት እየተዳረጉ ስለሆነ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ።
4ኪሎ ቤተ መንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች አንድ አቅጣጫ ብቻ ሆነው እንዲያገለግሉ መደረጋቸው ቢታወቅም፤ ነገር ግን አንዳንድ አሽከርካሪዎች አሁንም የተተከሉ የመንገድ ትራፊክ ምልክቶችን እየጣሱና ለቅጣት እየተዳረጉ መሆናቸውን ፖሊስ ገልጿል።
መረጃው ቀደም ሲል ለአሽከርካሪዎች በተለያዩ ሚዲያዎች የተገለፀ ቢሆንም አሁንም አንዳንዶች ክልከላውን እየተገበሩት ባለመሆኑ መረጃውን ማሳወቅ አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን ፖሊስ ጠቅሷል፡፡
በዚህም መሠረት፦
👉 ከጥይት ቤት መስቀለኛ እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት ድረስ፣
👉 ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ቅዱስ ገብርኤል (ሳይንስ ሙዚየም) ድረስ እንዲሁም
👉 ከቅዱስ ገብርኤል መስቀለኛ እስከ ጥይት ቤት ድረስ ቀድሞ የነበረው ባለ ሁለት አቅጣጫ መንገድ (Two way) ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ (One way) የተቀየሩ መሆናቸውን አሽከርካሪዎች አውቀው የትራፊክ ምልክትና ማመልከቻዎችን በጥንቃቄ እያከበሩ እንዲያሽከረክሩ፤ እንዲሁም በአካባቢው የተመደቡትን የትራፊክ ፖሊስ አባላትን መረጃ ጠይቀው በቂ ግንዛቤ እንዲይዙ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
22449
14:04
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
ህወሓት “ተቋማዊ ነጻነቴን ጠብቄ፣ ከጊዜያዊ አሰተዳደሩ ጋር ተደጋግፌ በጋራ እሰራለሁ” ሲል ገለጸ
የጊዜያዊ አስተዳደሩ ተልዕኮዎቹን ለማስፈጸም በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህወሓት እንደ የጊዜያዊ አስተዳደሩ አካል በመሆን ተቋማዊ ነጻነቱን ጠብቆ ተደጋግፎ በጋራ ይሰራል ሲሉ ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ገለጹ።
ከፕሬዝዳንት ታደሰ ወረደ ጋር “ተባብረን እና ተደጋግፈን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ተልዕኮዎችን በአጭር ጊዜ ለማሳካት ያለንን ዝግጁነት መግለጽ እንወዳለን” ሲሉ ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት በመሆን ስራ ለጀመሩት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ትላንት ሚያዚያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም ባዘጋጀው መድረክ ባደረጉት የመልካም ስራ ምኞት ንግግር አስታውቀዋል።
ፕሬዝዳንቱ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ በበኩላቸው” ካለፉት ድክመቶቻችን ተምረን መደጋገፍ እና መተባበር ለቀጣይ ጉዟችን ወሳኝ ነው ሲሉ ገልጸዋል፤ ጊዜያዊ አስተዳደሩ በሚቀጥለው አንድ አመት የስራ ጊዜው ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ጉዳዮች ቅድሚያ በመስጠት በየሶስት ወሩ ተከፋፍሎ የሚፈጸም የስራ መርሃ ግብር በማውጣት ይሰራል ብለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
29079
07:30
11.04.2025
imageImage preview is unavailable
አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ
አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትራቸው አድርገው ሾመዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
26111
07:28
11.04.2025
imageImage preview is unavailable
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡
የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
26217
17:21
10.04.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
4.5
2 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
i
**fo@********.online
On the service since July 2024
12.12.202422:01
5
Precise task compliance
Show more
New items
Channel statistics
Rating
37.4
Rating reviews
4.5
Сhannel Rating
156
Subscribers:
121K
APV
lock_outline
ER
11.0%
Posts per day:
3.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий