
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
11.3

Advertising on the Telegram channel «Admas News»
5.0
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$3.60$3.60local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches.
⚡️ Place your ad here in three simple steps:
1 Sign up
2 Top up the balance in a convenient way
3 Create your advertising post
If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it.
Start your promotion journey now!
83
05:42
09.03.2025
#Tigray
" እንቅስቃሴው እጅግ አደገኛና የማያባራ ቀውስ የሚያዋልድ በመሆኑ በአስቸኳይ ይቁም " - አቶ ጌታቸው ረዳ
" ' የሰራዊት አመራር ውሳኔ ' በሚል ህገ-ወጥ ጉባኤ ላካሄደ ቡድን ስልጣን ለማስረከብ የተጀመረ እንቅስቃሴ እንዲቆም " ሲል የትግራይ ክልል ጊዜዊ አስተዳደር ትእዛዝ ሰጠ።
ትእዛዙን የሰጡት የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ህገ-ወጥ ተግባሩ " አስነዋሪ ፣ ለውጥ አደናቃፊና እርባና ቢስ " ሲሉ አጣጥለውታል።
ፕሬዜዳንቱ በቀጥታ ለጊዚያዊ አስተዳደሩ ምክትል ፕሬዜዳንትና የሰራዊት አዛዥ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ የካቲት 26/2017 ዓ.ም በፃፉት ደብዳቤ ህገ-ወጥ ተግባሩ በአስቸኳይ እንዲቆም አዘዋል።
" ህገ-ወጥ ጉባኤ ያካሄደ ቡድን " ሲል የገለፁት የደብረፅዮኑ (ዶ/ር) ህወሓት የክልሉ ማእከላዊና ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን የጊዚያዊ አስተዳደር መዋቅሮች በሰራዊት በመታጠቅ መቆጣጠሩ አንስቷል።
ህገ-ወጥ ድርጊቱ በተቀሩት ምስራቃዊ ፣ ደቡባዊ ፣ ደቡብ ምስራቅና መቐለ ዞኖች ለመፈፀም ያለመ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነውም ብለዋል።
አቶ ጌታቸው ፤ " ማንኛውም ጥያቄ አለኝ የሚል የሰራዊት አመራር በህጋዊ መንገድ ጥያቄው ማቅረብ የሚችልበት ስርዓት በመጣስ በቀበሌ ፣ በወረዳ እና በመንደር ሰራዊት እያሰማሩ የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ ማህተም ለመቀማት የሚደረግ እንቅስቃሴ ከስርዓት አልበኝነት ውጪ የሚያመጣው ፋይዳ የለም " ብለዋል።
" በተወሰኑ የሰራዊት አመራር ስም ሰራዊቱ በማሰመራት የመንግስት መዋቅሮች ህገ-ወጥ ጉባኤ ላካሄደ ቡድን ለማስረከብ የሚደረግ እንቅስቃሴ እጅግ አደገኛና የማያባራ ቀውስ የሚያዋልድ በመሆኑ በአስቸኳይ ቆሞ ህገ-ወጥ ተግባሩ እንዲፈፀም ያዘዙ የሰራዊት አመራሮች እንዲጠየቁ " ሲሉም ፕሬዜዳንቱ በደብዳቤያቸው በአፅንኦት አሳስበዋል።
ለምክትል ፕሬዜዳንትና የሰራዊት አዛዥ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ በፕሬዜዳንት ጌታቸው ረዳ የተፃፈው ደብዳቤ ትእዛዙ በግልባጭ ለሰላም እና የፀጥታ ቢሮ ለከፍተኛ የሰራዊት አዛዦች ሜጀር ጀነራል ዮውሃንስ ወ/ጊዮርጊስ ፣ ሜጀር ጀነራል ማሾ በየነ አሳውቀዋል ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ዘግቧል።
" እንቅስቃሴው እጅግ አደገኛና የማያባራ ቀውስ የሚያዋልድ በመሆኑ በአስቸኳይ ይቁም " - አቶ ጌታቸው ረዳ
" ' የሰራዊት አመራር ውሳኔ ' በሚል ህገ-ወጥ ጉባኤ ላካሄደ ቡድን ስልጣን ለማስረከብ የተጀመረ እንቅስቃሴ እንዲቆም " ሲል የትግራይ ክልል ጊዜዊ አስተዳደር ትእዛዝ ሰጠ።
ትእዛዙን የሰጡት የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ህገ-ወጥ ተግባሩ " አስነዋሪ ፣ ለውጥ አደናቃፊና እርባና ቢስ " ሲሉ አጣጥለውታል።
ፕሬዜዳንቱ በቀጥታ ለጊዚያዊ አስተዳደሩ ምክትል ፕሬዜዳንትና የሰራዊት አዛዥ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ የካቲት 26/2017 ዓ.ም በፃፉት ደብዳቤ ህገ-ወጥ ተግባሩ በአስቸኳይ እንዲቆም አዘዋል።
" ህገ-ወጥ ጉባኤ ያካሄደ ቡድን " ሲል የገለፁት የደብረፅዮኑ (ዶ/ር) ህወሓት የክልሉ ማእከላዊና ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን የጊዚያዊ አስተዳደር መዋቅሮች በሰራዊት በመታጠቅ መቆጣጠሩ አንስቷል።
ህገ-ወጥ ድርጊቱ በተቀሩት ምስራቃዊ ፣ ደቡባዊ ፣ ደቡብ ምስራቅና መቐለ ዞኖች ለመፈፀም ያለመ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነውም ብለዋል።
አቶ ጌታቸው ፤ " ማንኛውም ጥያቄ አለኝ የሚል የሰራዊት አመራር በህጋዊ መንገድ ጥያቄው ማቅረብ የሚችልበት ስርዓት በመጣስ በቀበሌ ፣ በወረዳ እና በመንደር ሰራዊት እያሰማሩ የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ ማህተም ለመቀማት የሚደረግ እንቅስቃሴ ከስርዓት አልበኝነት ውጪ የሚያመጣው ፋይዳ የለም " ብለዋል።
" በተወሰኑ የሰራዊት አመራር ስም ሰራዊቱ በማሰመራት የመንግስት መዋቅሮች ህገ-ወጥ ጉባኤ ላካሄደ ቡድን ለማስረከብ የሚደረግ እንቅስቃሴ እጅግ አደገኛና የማያባራ ቀውስ የሚያዋልድ በመሆኑ በአስቸኳይ ቆሞ ህገ-ወጥ ተግባሩ እንዲፈፀም ያዘዙ የሰራዊት አመራሮች እንዲጠየቁ " ሲሉም ፕሬዜዳንቱ በደብዳቤያቸው በአፅንኦት አሳስበዋል።
ለምክትል ፕሬዜዳንትና የሰራዊት አዛዥ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ በፕሬዜዳንት ጌታቸው ረዳ የተፃፈው ደብዳቤ ትእዛዙ በግልባጭ ለሰላም እና የፀጥታ ቢሮ ለከፍተኛ የሰራዊት አዛዦች ሜጀር ጀነራል ዮውሃንስ ወ/ጊዮርጊስ ፣ ሜጀር ጀነራል ማሾ በየነ አሳውቀዋል ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ዘግቧል።
141
14:46
08.03.2025
#Update
🔴 “ የታሰሩት ተፈትተዋል፡፡ የመብት ጥያቄ በማቅረብችን ነው ያሰሩን፡፡ 10 ሠራተኞች ሥራ ተከልክለናል ” - የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች
➡️ “ ቅሬታ እንዳለባቸው አውቃለሁ፡፡ ያንን ማሰማት መብታቸው ነው፡፡ የሰሩት ወንጀል የለም ” - የከተማው ጸጥታ መምሪያ
በዛ ቢባል 1,100 ብር ደመወዝተኛ ለ20 ዓመታት ምገባና ሌሎች ሥራዎችን የሰሩ 800 የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ እንዲደረግላቸው ዩኒቨርሲቲውን ሲጠይቁ ‘እንዲያውም አሰናብታችኋላሁ’ እንዳላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቀናት በፊት ተናግረው ነበር።
ሠራተኞቹ ከዚያ በኋላ በገለጹት መሰረት፣ ቅሬታቸውን ለሚዲያ ለማቅረብ በሄዱበት ወቅት ደግሞ የተወሰኑት ሠራተኞች በፖሊስ እንደታሰሩ ነበር የነገሩን።
የሲዳማ ክልል ጸጥታ ቢሮ ጉዳዩን እንደሚያጣራና ሠራተኞቹ ደመወዝ ቢጨመርላቸውም እንደማይከፋው፣ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ጉዳዩን እንደማያውቅ ስለጉዳዩ ከቲክቫህ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተው ነበር።
ታሰሩ የተባሉት ሠራተኞች ተፈቱ ?
የታሰሩት ሠራተኞች ትላንት ጠዋት በዋስ እንደተፈቱ፣ ገና ወደ ሥራ እንዳልገቡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ታስረው ከነበሩና ከቅሬታ አቅራቢ ሠራተኞቹ ገለጻ ለማወቅ ችሏል፡፡
ሠራተኞቹ በሰጡን ቃል፣ “የታሰሩት ተፈትተዋል፡፡ የመብት ጥያቄ በማቅረብችን ነው ያሰሩን፡፡ ከ10 በላይ ሠራተኞች ሥራ ተከልክለናል” ነው ያሉት።
የመብት ጥያቄ ለማቅረብ ከመሞከር ውጪ ጥፋት እንዳልፈጸሙ፣ ሆኖም በዩኒቨርሲቲ በሚገኘው 01 ቀበሌ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው ከቆዩ በኋላ በመታወቂያ ዋስ እንደተለቀቁ ሠራተኞቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
በሌላ በኩል፣ ቅሬታ ካቀረቡት የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች መካከል 10 የሚሆኑት “ወደ ዩኒቨርሲቲው ለሥራ አትግቡ” ተብለው እንደተከለኩ ገልጸው፣ መብታቸው እንዲከበርላቸው በድጋሚ ጠይቀዋል፡፡
ታሳሪዎቹን በተመለከተ ምላሽ እንዲሰጥ ሰሞኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሲጠይቀው የነበረው የሀዋሳ ከተማ ሰላምና ጸጥታ መምሪያ፣ ጉዳዩን አጣርቶ ምላሽ ለመስጠት ገልጾ ነበር፡፡
መምሪያው ትላንት በሰጠን ምላሽ፣ “ምንም የታሰረ አካል የለም፡፡ የተፈጠረ ነገርም የለምኮ ለምንድን ነው የሚያታሰሩት?” ብሏል።
“ ቅሬታ እንዳለባቸው አውቃለሁ፡፡ ያንን ማሰማት መብታቸው ነው፡፡ የሰሩት ወንጀል የለም፡፡ የሚያሳስራቸው ጉዳይም የለም ” ሲል ተናግሯል።
የተፈጠረ ነገርማ አለ፤ ሠራተኞች እንደታሰሩ ተናግረዋል፣ ለመሆኑ ከከተማው 01 ቀበሌ ፖሊስ ጣቢያ ሄዳችሁ አጣርታችሁ ነበር ? ስንል ላቀረብለት ጥያቄ ደግሞ፣ “ ቼክ አድረገናል፡፡ ወንጀል የለባቸውም፡፡ ዩኒቨርሲቲውም ለኛ ያመለከተን ጉዳይ የለም ” ብሏል።
ሠራተኞቹ በበኩላቸው፣ “ እነርሱማ እውነት ነው አይሉም ” ሲሉ ወቅሰዋል።
(ክትትሉ ይቀጥላል)
🔴 “ የታሰሩት ተፈትተዋል፡፡ የመብት ጥያቄ በማቅረብችን ነው ያሰሩን፡፡ 10 ሠራተኞች ሥራ ተከልክለናል ” - የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች
➡️ “ ቅሬታ እንዳለባቸው አውቃለሁ፡፡ ያንን ማሰማት መብታቸው ነው፡፡ የሰሩት ወንጀል የለም ” - የከተማው ጸጥታ መምሪያ
በዛ ቢባል 1,100 ብር ደመወዝተኛ ለ20 ዓመታት ምገባና ሌሎች ሥራዎችን የሰሩ 800 የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ እንዲደረግላቸው ዩኒቨርሲቲውን ሲጠይቁ ‘እንዲያውም አሰናብታችኋላሁ’ እንዳላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቀናት በፊት ተናግረው ነበር።
ሠራተኞቹ ከዚያ በኋላ በገለጹት መሰረት፣ ቅሬታቸውን ለሚዲያ ለማቅረብ በሄዱበት ወቅት ደግሞ የተወሰኑት ሠራተኞች በፖሊስ እንደታሰሩ ነበር የነገሩን።
የሲዳማ ክልል ጸጥታ ቢሮ ጉዳዩን እንደሚያጣራና ሠራተኞቹ ደመወዝ ቢጨመርላቸውም እንደማይከፋው፣ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ጉዳዩን እንደማያውቅ ስለጉዳዩ ከቲክቫህ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተው ነበር።
ታሰሩ የተባሉት ሠራተኞች ተፈቱ ?
የታሰሩት ሠራተኞች ትላንት ጠዋት በዋስ እንደተፈቱ፣ ገና ወደ ሥራ እንዳልገቡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ታስረው ከነበሩና ከቅሬታ አቅራቢ ሠራተኞቹ ገለጻ ለማወቅ ችሏል፡፡
ሠራተኞቹ በሰጡን ቃል፣ “የታሰሩት ተፈትተዋል፡፡ የመብት ጥያቄ በማቅረብችን ነው ያሰሩን፡፡ ከ10 በላይ ሠራተኞች ሥራ ተከልክለናል” ነው ያሉት።
የመብት ጥያቄ ለማቅረብ ከመሞከር ውጪ ጥፋት እንዳልፈጸሙ፣ ሆኖም በዩኒቨርሲቲ በሚገኘው 01 ቀበሌ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው ከቆዩ በኋላ በመታወቂያ ዋስ እንደተለቀቁ ሠራተኞቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
በሌላ በኩል፣ ቅሬታ ካቀረቡት የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች መካከል 10 የሚሆኑት “ወደ ዩኒቨርሲቲው ለሥራ አትግቡ” ተብለው እንደተከለኩ ገልጸው፣ መብታቸው እንዲከበርላቸው በድጋሚ ጠይቀዋል፡፡
ታሳሪዎቹን በተመለከተ ምላሽ እንዲሰጥ ሰሞኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሲጠይቀው የነበረው የሀዋሳ ከተማ ሰላምና ጸጥታ መምሪያ፣ ጉዳዩን አጣርቶ ምላሽ ለመስጠት ገልጾ ነበር፡፡
መምሪያው ትላንት በሰጠን ምላሽ፣ “ምንም የታሰረ አካል የለም፡፡ የተፈጠረ ነገርም የለምኮ ለምንድን ነው የሚያታሰሩት?” ብሏል።
“ ቅሬታ እንዳለባቸው አውቃለሁ፡፡ ያንን ማሰማት መብታቸው ነው፡፡ የሰሩት ወንጀል የለም፡፡ የሚያሳስራቸው ጉዳይም የለም ” ሲል ተናግሯል።
የተፈጠረ ነገርማ አለ፤ ሠራተኞች እንደታሰሩ ተናግረዋል፣ ለመሆኑ ከከተማው 01 ቀበሌ ፖሊስ ጣቢያ ሄዳችሁ አጣርታችሁ ነበር ? ስንል ላቀረብለት ጥያቄ ደግሞ፣ “ ቼክ አድረገናል፡፡ ወንጀል የለባቸውም፡፡ ዩኒቨርሲቲውም ለኛ ያመለከተን ጉዳይ የለም ” ብሏል።
ሠራተኞቹ በበኩላቸው፣ “ እነርሱማ እውነት ነው አይሉም ” ሲሉ ወቅሰዋል።
(ክትትሉ ይቀጥላል)
131
14:01
08.03.2025
imageImage preview is unavailable
የቀይ ባህር አካል ያልሆነ ማንኛውም ሀገር በባህሩ ዙሪያ የሚያደርገውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ አልቀበልም - ግብፅ
ግብጽ የቀይ ባህር አካል ያልሆነ ማንኛውም ሀገር በባህሩ ዙሪያ የሚያደርገውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ እና የባህር ሀይል ለማቋቋም የሚደረግ ጥረት እንደማትቀበል አስታወቀች፡፡
ይህ የተባለው በግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዳላቲ የተመራ ልዑክ በኤርትራ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ነው፡፡
በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት የቀይ ባህርን ጨምሮ የጋራ በሚያደርጓቸው ቀጠናዊ እና በተለያዩ መስኮች የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ተስማተዋል፡፡
የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር “የቀይ ባህር ደህንነት በተዋሳኝ ሀገራቱ ፍላጎት ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው፤ ምንም አይነት ወታደራዊም ሆነ የባህር ሃይል በአካባቢው መገኘትን አንፈቅድም” ብለዋል።
አክለውም “ወደብ አልባ ሀገራት በቀይ ባህር ዙሪያ የባህር ሀይል ማቋቋም የቀጠናውን እና የባህሩን ደህንነት ለመጠበቅ የተደረሰውን ስምምነት ክፉኛ የሚጎዳ ነው” ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
ግብጽ የቀይ ባህር አካል ያልሆነ ማንኛውም ሀገር በባህሩ ዙሪያ የሚያደርገውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ እና የባህር ሀይል ለማቋቋም የሚደረግ ጥረት እንደማትቀበል አስታወቀች፡፡
ይህ የተባለው በግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዳላቲ የተመራ ልዑክ በኤርትራ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ነው፡፡
በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት የቀይ ባህርን ጨምሮ የጋራ በሚያደርጓቸው ቀጠናዊ እና በተለያዩ መስኮች የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ተስማተዋል፡፡
የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር “የቀይ ባህር ደህንነት በተዋሳኝ ሀገራቱ ፍላጎት ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው፤ ምንም አይነት ወታደራዊም ሆነ የባህር ሃይል በአካባቢው መገኘትን አንፈቅድም” ብለዋል።
አክለውም “ወደብ አልባ ሀገራት በቀይ ባህር ዙሪያ የባህር ሀይል ማቋቋም የቀጠናውን እና የባህሩን ደህንነት ለመጠበቅ የተደረሰውን ስምምነት ክፉኛ የሚጎዳ ነው” ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
161
04:19
08.03.2025
imageImage preview is unavailable
የ2.4 ሚሊዮን ሕፃናትን ሕይወት የታደጉት አውስትራሊያዊ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
***
በዓለማችን ከከፍተኛ ደም ለጋሾች አንዱ የሆኑት እና በደማቸው በሚገኘው ፕላዝማ ከ2 ሚሊዮን በላይ ሕፃናትን የታደጉት አውስትራሊያዊ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ጄምስ ሃሪሰን ሕይወታቸው ያለፈው በአውስትራሊያ፣ ኒው ሳውዝ ዌልስ በሚገኝ የእንክብካቤ ማዕከል በእንቅልፍ ላይ ሳሉ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው አስታውቀዋል።
ሃሪሰን የ88 ዓመት አዛውንት ነበሩ።
‘ባለ ወርቃማ ክንዱ' በሚል በአውስትራሊያ የሚታወቁት ሃሪሰን፣ ደማቸው ውስጥ የሚገኘው ፕላዝማ እምብዛም የማይገኘውንና በደም ውስጥ በሽታ የመከላከያ ሥርዓት (አንቲ ቦዲ) የሚዘጋጅበትን ‘አንቲ ዲ’ን የያዘ ነበር። ይህ ‘አንቲ ዲ’ የሚለገሰው የገዛ ራሳቸው ደም ፅንሳቸውን ለሚያጠቃባቸው ነፍሰ ጡር ሴቶች ነው።
ፕላዝማ የሰውነት የበሽታ መከላከያ ሥርዓት (አንቲ ቦዲ) የሚዘጋጅበት በደም ውስጥ የሚገኝ ፈሳሽ ክፍል ነው።
ሃሪሰን ደም ለመለገስ ቃል የገቡት የ14 ዓመት ታዳጊ ሳሉ ቀዶ ሕክምና ሲያደርጉ ደም ከተለገሰላቸው በኋላ እንደነበር የአውስትራሊያ ቀይ መስቀል የደም አገልግሎት ሃሪሰንን ለመዘከር ባጋራው ጽሑፍ ጠቅሷል።
ከዚያም የ18 ዓመት ወጣት ሳሉ ጀምረው ፕላዝማ መለገስ የጀመሩ ሲሆን፤ እስከ 81 ዓመታቸው ድረስ በየሁለት ሳምንቱ ደማቸውን ሲለግሱ ቆይተዋል።
እንደ አውሮፓውያኑ በ2015 ፕላዝማ በመለገስ የዓለምን ክብረ ወሰን ይዘው እስከ 2022 ቆይተዋል። ከዚያ ግን ይህን ክብረ ወሰን በአሜሪካዊ ግለሰብ መነጠቃቸውን የቢቢሲ ዘገባ አስታውሷል።
የሃሪሰን ሴት ልጅ ትሬሲይ ሜሎውሽፕ፣ አባቷ ያለምንም ክፍያ እና ህመም የበርካቶችን ሕይወት ስለታደገ ኩራት እንደሚሰማት ገልጻለች።
***
በዓለማችን ከከፍተኛ ደም ለጋሾች አንዱ የሆኑት እና በደማቸው በሚገኘው ፕላዝማ ከ2 ሚሊዮን በላይ ሕፃናትን የታደጉት አውስትራሊያዊ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ጄምስ ሃሪሰን ሕይወታቸው ያለፈው በአውስትራሊያ፣ ኒው ሳውዝ ዌልስ በሚገኝ የእንክብካቤ ማዕከል በእንቅልፍ ላይ ሳሉ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው አስታውቀዋል።
ሃሪሰን የ88 ዓመት አዛውንት ነበሩ።
‘ባለ ወርቃማ ክንዱ' በሚል በአውስትራሊያ የሚታወቁት ሃሪሰን፣ ደማቸው ውስጥ የሚገኘው ፕላዝማ እምብዛም የማይገኘውንና በደም ውስጥ በሽታ የመከላከያ ሥርዓት (አንቲ ቦዲ) የሚዘጋጅበትን ‘አንቲ ዲ’ን የያዘ ነበር። ይህ ‘አንቲ ዲ’ የሚለገሰው የገዛ ራሳቸው ደም ፅንሳቸውን ለሚያጠቃባቸው ነፍሰ ጡር ሴቶች ነው።
ፕላዝማ የሰውነት የበሽታ መከላከያ ሥርዓት (አንቲ ቦዲ) የሚዘጋጅበት በደም ውስጥ የሚገኝ ፈሳሽ ክፍል ነው።
ሃሪሰን ደም ለመለገስ ቃል የገቡት የ14 ዓመት ታዳጊ ሳሉ ቀዶ ሕክምና ሲያደርጉ ደም ከተለገሰላቸው በኋላ እንደነበር የአውስትራሊያ ቀይ መስቀል የደም አገልግሎት ሃሪሰንን ለመዘከር ባጋራው ጽሑፍ ጠቅሷል።
ከዚያም የ18 ዓመት ወጣት ሳሉ ጀምረው ፕላዝማ መለገስ የጀመሩ ሲሆን፤ እስከ 81 ዓመታቸው ድረስ በየሁለት ሳምንቱ ደማቸውን ሲለግሱ ቆይተዋል።
እንደ አውሮፓውያኑ በ2015 ፕላዝማ በመለገስ የዓለምን ክብረ ወሰን ይዘው እስከ 2022 ቆይተዋል። ከዚያ ግን ይህን ክብረ ወሰን በአሜሪካዊ ግለሰብ መነጠቃቸውን የቢቢሲ ዘገባ አስታውሷል።
የሃሪሰን ሴት ልጅ ትሬሲይ ሜሎውሽፕ፣ አባቷ ያለምንም ክፍያ እና ህመም የበርካቶችን ሕይወት ስለታደገ ኩራት እንደሚሰማት ገልጻለች።
157
04:19
08.03.2025
imageImage preview is unavailable
የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 032 የካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል
322
17:32
05.03.2025
" ትርፍ ተሳፋሪዎች ከሌሉ አገልግሎት መስጠት ይከብደኛል " - የአዲስ አበባ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት
ከወንበሮች በተጨማሪ ቆመው የሚሄዱ ተሳፋሪዎች ከሌሉ መደበኛ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚቸገር የአዲስ አበባ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል፡፡
በከተማዋ አገልግሎት የሚሰጡ አውቶቡሶች አብዛኛውን ጊዜ ሰዎችን በብዛት አሳፍረው የሚንቀሳቀሱ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
" ተገልጋዮችን ከአቅም በላይ እንዲጨናነቁ ማድረግ ለምን አስፈለገ ? ተጠቃሚ ደንበኞችን የሚመጥን የአውቶብስ ቁጥር ማሟላት ያልተቻለውስ ለምንድን ነው ? " በሚል ከአሐዱ የተጠየቀው የአዲስ አበባ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ምላሽ ያለው ሰጥቷል።
የድርጅቱ የቴክኒክ አገልግሎትና ስልጠና ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታምሩ ፉፋ ፤ " ይህ የተደረገው የአውቶብሶችን መለዋወጫ እና የነዳጅ ወጭን ጨምሮ ሁሉንም አስፈላጊ ወጪዎች በራሱ እንዲሸፍን የተሰጠውን መመሪያ ለመተግበር በወንበር ልክ ብቻ አሳፍሮ መንቀሳቀስ የሚያዋጣ ሆኖ ባለመገኘቱ ነው " ብለዋል፡፡
በተለይ የከተማዋን ረጅም ርቀት የሚጓዙ አውቶብሶች ብዙ ተገልጋዮችን አሳፍረው የመጓዝ ግዴታ እንዳለባቸው የገለጹት አቶ ታምሩ፤ " አውቶብሶቹ በሚያሳፍሩበት አካባቢ ረጃጅም ሰልፎች ቢኖሩም ቆመው የሚሄዱ ሰዎች ቁጥር ግን አነስተኛ ነው " ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ደንበኞች 'ቀጣይ ተረኛ አውቶቡስ ይመጣል' ብለው እንዲያምኑ የተገነባው ሀሳብ ጥሩ ቢሆንም፤ ድርጅቱን ኪሳራ ላይ የሚጥል እና አውቶብሶቹ ሲመላለሱ መያዝ ያለባቸውን ሰው ልክ ይዘው እንዳይመላለሱ አድርጓል ሲሉም አክለዋል፡፡
" በብልሽት ምክንያት የቆሙ አውቶቡሶችን መለዋወጫ አሟልቶ ወደ አገልግሎት እንዲመለሱ ለማድረግ እና ሌሎችም ወጪዎችን ለመሸፈን ቆመው የሚሄዱ ደንበኞችን መጫን ግዴታ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
በተጨማሪ በመታወቂያ የሚገለገሉ ደንበኞችን አስመልክቶ አዲስ እየተሻሻለ ያለ አሰራር መኖሩ የተገለጸ ሲሆን ፤ ይህ አሰራርም መደበኛ ተጠቃሚዎች ላይ የተፈጠረውን ቅሬታ የሚፈታ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
እየተሸሻለ ያለው አስራር ተግባራዊ ሲደረግ፤ ሃሰተኛ መታወቂያዎችን የሚጠቀሙ አካላትን ለመለየት ያስችላልም ተብሏል፡፡
Credit - Ahadu / አሐዱ
ከወንበሮች በተጨማሪ ቆመው የሚሄዱ ተሳፋሪዎች ከሌሉ መደበኛ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚቸገር የአዲስ አበባ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል፡፡
በከተማዋ አገልግሎት የሚሰጡ አውቶቡሶች አብዛኛውን ጊዜ ሰዎችን በብዛት አሳፍረው የሚንቀሳቀሱ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
" ተገልጋዮችን ከአቅም በላይ እንዲጨናነቁ ማድረግ ለምን አስፈለገ ? ተጠቃሚ ደንበኞችን የሚመጥን የአውቶብስ ቁጥር ማሟላት ያልተቻለውስ ለምንድን ነው ? " በሚል ከአሐዱ የተጠየቀው የአዲስ አበባ የአውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ምላሽ ያለው ሰጥቷል።
የድርጅቱ የቴክኒክ አገልግሎትና ስልጠና ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታምሩ ፉፋ ፤ " ይህ የተደረገው የአውቶብሶችን መለዋወጫ እና የነዳጅ ወጭን ጨምሮ ሁሉንም አስፈላጊ ወጪዎች በራሱ እንዲሸፍን የተሰጠውን መመሪያ ለመተግበር በወንበር ልክ ብቻ አሳፍሮ መንቀሳቀስ የሚያዋጣ ሆኖ ባለመገኘቱ ነው " ብለዋል፡፡
በተለይ የከተማዋን ረጅም ርቀት የሚጓዙ አውቶብሶች ብዙ ተገልጋዮችን አሳፍረው የመጓዝ ግዴታ እንዳለባቸው የገለጹት አቶ ታምሩ፤ " አውቶብሶቹ በሚያሳፍሩበት አካባቢ ረጃጅም ሰልፎች ቢኖሩም ቆመው የሚሄዱ ሰዎች ቁጥር ግን አነስተኛ ነው " ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ደንበኞች 'ቀጣይ ተረኛ አውቶቡስ ይመጣል' ብለው እንዲያምኑ የተገነባው ሀሳብ ጥሩ ቢሆንም፤ ድርጅቱን ኪሳራ ላይ የሚጥል እና አውቶብሶቹ ሲመላለሱ መያዝ ያለባቸውን ሰው ልክ ይዘው እንዳይመላለሱ አድርጓል ሲሉም አክለዋል፡፡
" በብልሽት ምክንያት የቆሙ አውቶቡሶችን መለዋወጫ አሟልቶ ወደ አገልግሎት እንዲመለሱ ለማድረግ እና ሌሎችም ወጪዎችን ለመሸፈን ቆመው የሚሄዱ ደንበኞችን መጫን ግዴታ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
በተጨማሪ በመታወቂያ የሚገለገሉ ደንበኞችን አስመልክቶ አዲስ እየተሻሻለ ያለ አሰራር መኖሩ የተገለጸ ሲሆን ፤ ይህ አሰራርም መደበኛ ተጠቃሚዎች ላይ የተፈጠረውን ቅሬታ የሚፈታ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
እየተሸሻለ ያለው አስራር ተግባራዊ ሲደረግ፤ ሃሰተኛ መታወቂያዎችን የሚጠቀሙ አካላትን ለመለየት ያስችላልም ተብሏል፡፡
Credit - Ahadu / አሐዱ
522
16:34
03.03.2025
" ሞባይል ስልክ ይዞ ወደ ቤተ ክርስቲያን መግባት በጥብቅ ተከልክሏል " - የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት
አገልጋዮች በቅዳሴና ለሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎት ሰዓት ሞባይል ስልክ ይዘው ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዳይገቡ መከልከሉን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አስታወቀ።
ሀገረ ስብከቱ የዐቢይ ጾምን አስመልክቶ አገልግሎቱ እንዴት መከናወን እንዳለበት ከሁሉም ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ ጸሐፊዎችና ሰባክያነ ወንጌል እንዲሁም ቄሰ ገበዞች ጋር ውይይት አድርጓል።
ውይይትቱን ተከትሎ ስምምነት ላይ በመደረሱ የተለያዩ መመሪያዎች ተላልፈዋል።
ከመመሪያዎች አንዱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚከናወኑ የጸሎተ ቅዳሴና ሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎቶች የእጅ ሞባይል ስልክ ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከተለ መሆኑ ነው።
ይህም ጥብቅ ክልከላ ለሁሉም ገዳማትና አድባራት እንዲያውቁት የመመሪያ ደብዳቤ ተልኳል።
ሀገረ ስብከቱ ፤ " በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እምነትና ሥርዓት መሠረት ቅዳሴ የሁሉም ጸሎታት ማጠናቀቂያ ፣ ቀራንዮ ላይ ምንገኝበት፣ የበጉ ሠርግ ላይ የምንታደምበት፣ የጌታችንን የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን በአንድነት ለሓጢአት ሥርየት፣ ለነፍስ ሕይወት፣ ለሃይማኖት ጽንዐትና ለመንግሥተ ሰማያት መውረሻ ይሆነን ዘንድ የምቀበልበት ታላቅ የጸሎት ሰዓት ነው " ብሏል።
በመሆኑም " አላስፈላጊ የእጅ ስልክ አጠቃቀም ጎልጎታን ከሚያስረሱ ፣በረከትን ከሚያሳጡና ጸጋን ከሚያስወስዱ ድርጊቶች መካከል አንዱ በመሆኑ ተከልክሏል " ሲል ገልጿል።
መመሪያውን የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ሰበካ ጉባኤያት ጥብቅ ክትትል በማድረግ እንዲያስፈጽሙ ታዘዋል።
አገልጋዮች በቅዳሴና ለሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎት ሰዓት ሞባይል ስልክ ይዘው ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዳይገቡ መከልከሉን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አስታወቀ።
ሀገረ ስብከቱ የዐቢይ ጾምን አስመልክቶ አገልግሎቱ እንዴት መከናወን እንዳለበት ከሁሉም ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ ጸሐፊዎችና ሰባክያነ ወንጌል እንዲሁም ቄሰ ገበዞች ጋር ውይይት አድርጓል።
ውይይትቱን ተከትሎ ስምምነት ላይ በመደረሱ የተለያዩ መመሪያዎች ተላልፈዋል።
ከመመሪያዎች አንዱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚከናወኑ የጸሎተ ቅዳሴና ሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎቶች የእጅ ሞባይል ስልክ ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከተለ መሆኑ ነው።
ይህም ጥብቅ ክልከላ ለሁሉም ገዳማትና አድባራት እንዲያውቁት የመመሪያ ደብዳቤ ተልኳል።
ሀገረ ስብከቱ ፤ " በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እምነትና ሥርዓት መሠረት ቅዳሴ የሁሉም ጸሎታት ማጠናቀቂያ ፣ ቀራንዮ ላይ ምንገኝበት፣ የበጉ ሠርግ ላይ የምንታደምበት፣ የጌታችንን የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን በአንድነት ለሓጢአት ሥርየት፣ ለነፍስ ሕይወት፣ ለሃይማኖት ጽንዐትና ለመንግሥተ ሰማያት መውረሻ ይሆነን ዘንድ የምቀበልበት ታላቅ የጸሎት ሰዓት ነው " ብሏል።
በመሆኑም " አላስፈላጊ የእጅ ስልክ አጠቃቀም ጎልጎታን ከሚያስረሱ ፣በረከትን ከሚያሳጡና ጸጋን ከሚያስወስዱ ድርጊቶች መካከል አንዱ በመሆኑ ተከልክሏል " ሲል ገልጿል።
መመሪያውን የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ሰበካ ጉባኤያት ጥብቅ ክትትል በማድረግ እንዲያስፈጽሙ ታዘዋል።
781
05:18
27.02.2025
“ አንዳንድ ጊዜ አደጋዎች ከተስፋፉ በኋላ የመደወል ሁኔታ አለ። በ939 ፈጥኖ መደወልም ያስፈልጋል ቶሎ ደርሰን እንድንቆጣጠር ” - ኮሚሽኑ
ዛሬ አዲስ አበባ ፤ ኮልፌ ቀራኒዮ፣ ወረዳ 2 በተለምዶ ካሬ ቆሬ ብቄላ መናፈሻ አካባቢ ተነስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በሰው ላይ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የእሳትና አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ንጋቱ ማሞ በሰጡን ቃል፣ “ እሳቱ ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር ውሏል ” ብለዋል።
“ የፍራሽ መስሪያ የሚሆኑ (ቁርጥራጭ ጨርቅ) የመሳሰሉ ግብዓቶች መጋዘን ላይ ነው የእሳት አደጋው ያጋጠመው ” ያሉት አቶ ንጋቱ፣ የኮሚሽኑ ሰራተኞች፣ ህብረተሰቡ ባደረጉት ርብርብ እሳቱ ወደ መስጊድና መኖሪያ ቤት ሳይዛመት መቆጣጠር መቻሉን አስረድተዋል።
“ በእሳት አደጋው ሰው ላይ ጉዳት አልደሰም። የቀረው መረጃ በኢኮኖሚ ላይ የደረሰው ጉዳትና የአደጋ መንስኤ ነው። እሱን ከፓሊሶች ጋር ሆነን እያጣራን ነው ” ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የእሳት አደጋ እየተደጋገመ ያለበት ሁኔታ እየተስተዋለ ነው፤ ማህበረሰቡ ምን አይነት ጥንቃቄ ማድረግ አለበት ? ስንል ሳቀረብንላቸው ጥያቄ አቶ ንጋቱ፣ “ ትክክል ነው እሳት አደጋ የተደጋገመመበት ሁኔታ አለ። አሁን ያለንበት ወቅት ነፋሻማና ደረቅ አየር ነው ” የሚል ምላሽ ስጥተዋል።
“ እሳት እንዲከሰት ከሚያደርጉ ሦስት መሰረታዊ ጉዳዮች ውስጥ ሁለቱን አሁን ካለው የአየር ፀባይ እናገኛለንና መዘናጋትና ቸልተኝነት ዋጋ የሚያስከፍልበት ሂደት ስላለ ህብረተሰቡ በመኖሪያ፣ በስራ አካባቢ እሳትና የኤለክትሪክ ኃይል ምንጮችን ሲጠቀም ከወትሮው በተለዬ ሁኔታ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል ” ሲሉ አክለዋል።
“ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ያድርግ። ከዚህ አልፎ ለሚያጋጥም አደጋ፥ አንዳንድ ጊዜ አደጋዎች ከተስፋፉ በኋላ የመደወል ሁኔታ አለ። በ939ኝን ፈጥኖ መደወልም ያስፈልጋል ቶሎ ደርሰን እንድንቆጣጠር” ሲሉ አሳስበዋል።
ዛሬ አዲስ አበባ ፤ ኮልፌ ቀራኒዮ፣ ወረዳ 2 በተለምዶ ካሬ ቆሬ ብቄላ መናፈሻ አካባቢ ተነስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በሰው ላይ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የእሳትና አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ንጋቱ ማሞ በሰጡን ቃል፣ “ እሳቱ ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር ውሏል ” ብለዋል።
“ የፍራሽ መስሪያ የሚሆኑ (ቁርጥራጭ ጨርቅ) የመሳሰሉ ግብዓቶች መጋዘን ላይ ነው የእሳት አደጋው ያጋጠመው ” ያሉት አቶ ንጋቱ፣ የኮሚሽኑ ሰራተኞች፣ ህብረተሰቡ ባደረጉት ርብርብ እሳቱ ወደ መስጊድና መኖሪያ ቤት ሳይዛመት መቆጣጠር መቻሉን አስረድተዋል።
“ በእሳት አደጋው ሰው ላይ ጉዳት አልደሰም። የቀረው መረጃ በኢኮኖሚ ላይ የደረሰው ጉዳትና የአደጋ መንስኤ ነው። እሱን ከፓሊሶች ጋር ሆነን እያጣራን ነው ” ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የእሳት አደጋ እየተደጋገመ ያለበት ሁኔታ እየተስተዋለ ነው፤ ማህበረሰቡ ምን አይነት ጥንቃቄ ማድረግ አለበት ? ስንል ሳቀረብንላቸው ጥያቄ አቶ ንጋቱ፣ “ ትክክል ነው እሳት አደጋ የተደጋገመመበት ሁኔታ አለ። አሁን ያለንበት ወቅት ነፋሻማና ደረቅ አየር ነው ” የሚል ምላሽ ስጥተዋል።
“ እሳት እንዲከሰት ከሚያደርጉ ሦስት መሰረታዊ ጉዳዮች ውስጥ ሁለቱን አሁን ካለው የአየር ፀባይ እናገኛለንና መዘናጋትና ቸልተኝነት ዋጋ የሚያስከፍልበት ሂደት ስላለ ህብረተሰቡ በመኖሪያ፣ በስራ አካባቢ እሳትና የኤለክትሪክ ኃይል ምንጮችን ሲጠቀም ከወትሮው በተለዬ ሁኔታ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል ” ሲሉ አክለዋል።
“ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ያድርግ። ከዚህ አልፎ ለሚያጋጥም አደጋ፥ አንዳንድ ጊዜ አደጋዎች ከተስፋፉ በኋላ የመደወል ሁኔታ አለ። በ939ኝን ፈጥኖ መደወልም ያስፈልጋል ቶሎ ደርሰን እንድንቆጣጠር” ሲሉ አሳስበዋል።
653
05:11
27.02.2025
imageImage preview is unavailable
የ 4ሚሊየን ብር መልዕክት!
605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እንዲሁም በቴሌ ብር በ10 ብር ከቆረጡ የ4 ሚሊየን ብር እና የሌሎች አጓጊ ሽልማቶች ዕድለኛ ይሆናሉ፡፡
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር።
ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://t.me/+M8eqhx02b51jNGQ0
605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እንዲሁም በቴሌ ብር በ10 ብር ከቆረጡ የ4 ሚሊየን ብር እና የሌሎች አጓጊ ሽልማቶች ዕድለኛ ይሆናሉ፡፡
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር።
ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://t.me/+M8eqhx02b51jNGQ0
786
17:33
25.02.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
09.03.202511:48
5
Everything is fine. Thank you!
Channel statistics
Rating
11.3
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
1
Followers:
1.4K
APV
lock_outline
ER
18.5%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий