
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
11.3

Advertising on the Telegram channel «Admas News»
5.0
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$3.60$3.60local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 34 በገበያ ላይ ነው
ይፍጠኑ አሁኑኑ በ 605 ወይም ቴሌ ብር ይቁረጡ!
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮቴሌኮም ጋር በመተባበር የቀረበ
ይፍጠኑ አሁኑኑ በ 605 ወይም ቴሌ ብር ይቁረጡ!
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮቴሌኮም ጋር በመተባበር የቀረበ
120
12:54
08.04.2025
imageImage preview is unavailable
የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 033 መጋቢት 25 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል
285
13:51
03.04.2025
imageImage preview is unavailable
የአዲስ አበባ ነዋሪውና የኢትዮ-ቴሌኮም የሽያጭ ሰራተኛ የሆኑት አቶ እዩኤል አድማሱ በሞከሩት የ32ኛ ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ የ4ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ አቶ እዩኤል ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ሲሆኑ በደረሳቸውም ገንዘብ የራሳቸው ስራ ለመጀመር እንዳቀዱ ገልፀዋል ፡፡
305
10:50
01.04.2025
imageImage preview is unavailable
የይርጋለም ነዋሪው ወጣት ምሳሌ ዘለቀ ለረጅም ጊዜ ላይታች በማለት ስራ ሳፈላልግ ቆይቻለሁ በማገኘው አጋጣሚም ሎተሪ ከመቁረጥ አልቦዘንኩም ፈጣሪም ጥረቴን አይቶ ዕድለኛ አድርጎኛል ይላል ወጣት ምሳሌ ፡፡ ወጣቱ በተለይ የአድማስ ዲጂታል ሎተሪን በየዙሩ ደጋግሞ እንደሞከረ ይናገራል ፡፡ እንደተለመደውም በ32ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ ደጋግሞ የላከ ሲሆን በ3ኛው ዕጣ የ1ሚሊየን ብር ተሸላሚ ሆነዋል ፡፡ በደረሰው ገንዘብ ምን እንደሚሰራበት ሲጠየቅ የራሴን ስራ በመፍጠር ህይወቴን እቀይርበታለሁ በማለት ገልፀዋል ፡፡
402
12:32
27.03.2025
☄️ዩቱበሮች እና ቲክቶከሮች ግብር ሊከፍሉ ነው
በክፍያ የሚቀርቡ ወይም በሚያቀርቡት አገልግሎት ገንዘብ ከሚያገኙ ከመተግበሪያ እና የበይነ መረብ አገልግሎት ላይ መንግሥት የተጨማሪ እሴት ታክስ ለመሰብሰብ ማቀዱ ታውቋል።
በድረገፅ ከሚቀርቡ የዜና አገልግሎቶች፣ከፖድካስት፣ከፊልሞች፣እና ሙዚቃን ጨምሮ በሚቀርቡ አገልግሎቶች ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ይጣልባቸዋል።
በደንበኝነት ምዝገባ ላይ የተመሰረተ የሚዲያ አገልግሎት የሚሰጡ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲከፍሉ የሚያስገድደው አሰራር በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ በሚቀርብ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲጣል ያስገድዳል።
በአዲሱ አዋጅ በበይነ መረብ የሚተላለፍ podcast፣blogs፣journal፣በመይነመረብ የሚሸጥ መፅሀፍ፣ በመይነ መረብ የሚሰጥ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመንግሥት ታክስ መክፈል እንዳለባቸው ይደነግጋል።
በመይነ መረብ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት የደረሰኝ አገልግሎት የመስጠት ሀላፊነት አለባቸው።
በክፍያ የሚቀርቡ ወይም በሚያቀርቡት አገልግሎት ገንዘብ ከሚያገኙ ከመተግበሪያ እና የበይነ መረብ አገልግሎት ላይ መንግሥት የተጨማሪ እሴት ታክስ ለመሰብሰብ ማቀዱ ታውቋል።
በድረገፅ ከሚቀርቡ የዜና አገልግሎቶች፣ከፖድካስት፣ከፊልሞች፣እና ሙዚቃን ጨምሮ በሚቀርቡ አገልግሎቶች ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ይጣልባቸዋል።
በደንበኝነት ምዝገባ ላይ የተመሰረተ የሚዲያ አገልግሎት የሚሰጡ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲከፍሉ የሚያስገድደው አሰራር በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ በሚቀርብ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲጣል ያስገድዳል።
በአዲሱ አዋጅ በበይነ መረብ የሚተላለፍ podcast፣blogs፣journal፣በመይነመረብ የሚሸጥ መፅሀፍ፣ በመይነ መረብ የሚሰጥ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመንግሥት ታክስ መክፈል እንዳለባቸው ይደነግጋል።
በመይነ መረብ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት የደረሰኝ አገልግሎት የመስጠት ሀላፊነት አለባቸው።
381
07:13
26.03.2025
#ነዳጅ
⛽️“ ሆን ተብሎ ቀን ነዳጁ እንዳይሸጥ ተብሎ ማታ ግን ማደያ ላይ እስከ 150 ብር የሚሸጡ አሉ። ይህ ፋክት ነው” - ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ
🔴 “ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ30 ሺሕ በላይ ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች ተገኝተዋል ! ”
በክልል ከተሞች በሚገኙ ማደያዎች፣ “ ነዳጅ እያለም ነዳጅ የለም ” በማለት ነዳጅ እንዳይቀዱ እንደሚከለከሉ በመግለጽ አሽከርካሪዎች በተደጋጋሚ ሲወቅሱ ይስተዋላል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ “ ነዳጅ የለም ” በሚል ፅሑፍም በማደያዎች ሲለጠፍ ይስተዋላል፤ እውነት ነዳጅ የለ ሆኖ? ወይስ ሌላ ችግር ኑሮ ነው? ቅኝት አድርጋችሁ ነበር? ሲል ለነዳጅና ኢነርጅ ባለስልጣን ጥያቄ አቅርቧል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ ምን መለሱ ?
“ ቅኝት እኔም አድርጌያለሁ ሰሞኑን በክልሎች እንቅስቃሴ አድርጌ ስለነበረ አንዱ ችግር ናፍጣም ሆነ ቤንዚን ማደያዎች፥ ህገ ወጥ ንግድ ተገን ማድረግ ቀን ላይ መሸጥ አለመፈለግ፣ ወደ ታች ሲወረድ የሚታይ ሁነት ነው።
ለምሳሌ ከባቢሌ ጀምሮ እስከ አዳማ ድረስ ያለው መንገድ ነዳጅ በቀን የመሸጥ ፍላጎት የላቸውም። የተለያዬ ስበብ ያነሳሉ። ‘መብራት ጠፍቷል’ ይላሉ። መብራቱ እያለም ቢሆን በጠራራት ፀሐይ ለመሸጥ የማይፈልጉበት ሁኔታ አለ።
አንደኛ፥ ሆን ተብሎ ቀን ነዳጁ እንዳይሸጥ ተብሎ ማታ ግን ማደያ ላይ እስከ 150 ብር የሚሸጡ አሉ። ይህ አንድ ፋክት ነው። ግራውንድ ላይ ያለ ፋክት ነው።
ሁለተኛ፥ ዲማንድና ሰፕላይ አልጣጣም ያለባቸው ቦታዎች አሉ። ከፍተኛ የሆኑ የመስኖ ሥራዎች አሉ። በፊት የናፍጣ የነበሩ የሞተር ማሽኖች ዲማንድ ከፍተኛ ነው። ምክንያቱም ድሮ በክረምት ሲታረስ የነበረ እርሻ አሁን በበጋም ጭምር ስለሚታረስ ከፍተኛ ፍላጎቶች አሉ።
ከቤንዚን ጋር ተያይዞ በፊት የነበረው ዲማንድና አሁን ያለው እኩል አይደለም። አሁን በጣም አዳጊ ዲማንድ አለ።
ይሄ ብቻ አይደለም። በዳታ ቤዝና ያለን የተሽካሪ ቁጥርና መሬት ላይ ያለው የተሽከርካሪ ቁጥርም አይገናኝም። ህጋዊ ያልሆኑ ትንሹ ቁጥር የማይባሉ አሉ ታርጋ የሌላቸው። ግን ደግሞ ፐብሊኩን ሰርቭ እያደረጉ ያሉ።
ስለዚህ አንዱ የነዳጅ አዳጊ ፍላጎቱ ይጠና ተብሎ እያጠናን ነው። ምክንያቱም ለምሳሌ የቤንዚን ፋክተር ከፍ ያደረጉ መንስኤዎች አሉ። እነዚህም በቁጥር አስደግፈን ግን ለመንግስት እንድናቀርብለት ጠይቋል። እየሰራን ነው።
በየክልሉ ቢኬድ ክልሉ ካለው የተመዘገበ የመኪና ቁጥር 50፣ 60% በላይ የማይታወቁ ቁጥሮች አሉ። በመንግስት ሥርዓት ተመዝግበው ያሉ የመኪና ቁጥሮችና በየአካባቢው ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች አሉ። ፐብሊኩን ሰርቭ እያደረጉ ያሉ።
ስለዚህ አንድ ናሽናል የታርጋ ሲስተም እንዲኖረን እየተሰራ ነው። አሁን ያለውን የታርጋ ሲስተም እንደ አዲስ ሊቀይር የሚችል ነው የሚሆነው።
ተደጓሚ ተሽርካሪ ተብሎ ተቀምጦ የነበረው ወደ 300 ሺሕ ገደማ ነበር ታርጌቱ፤ ከ2014 ዓ/ም ሐምሌ ጀምሮ እስካሁን በድጎማ ተመመዝግበው ያሉት ግን ወደ 199 ሺሕ አካባቢ ናቸው። አሁንም የማይታወቁ ቁጥሮች አሉ።
አገር አቀፍ የነዳጅ ግብይቱን በዲጂታል ስናደርግ ያጋጠመን ችግር፥ ለምሳሌ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ30 ሺሕ በላይ ህጋዊ ታሪጋ የልላቸው ተሽከርካሪዎች ተገኝተዋል። በአማራ ክልል ወደ 4000 አካባቢ ክልሉ አላውቃቸውም ያላቸውን ለይቷል ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ” ብለዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahe_ethiopia
⛽️“ ሆን ተብሎ ቀን ነዳጁ እንዳይሸጥ ተብሎ ማታ ግን ማደያ ላይ እስከ 150 ብር የሚሸጡ አሉ። ይህ ፋክት ነው” - ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ
🔴 “ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ30 ሺሕ በላይ ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች ተገኝተዋል ! ”
በክልል ከተሞች በሚገኙ ማደያዎች፣ “ ነዳጅ እያለም ነዳጅ የለም ” በማለት ነዳጅ እንዳይቀዱ እንደሚከለከሉ በመግለጽ አሽከርካሪዎች በተደጋጋሚ ሲወቅሱ ይስተዋላል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ “ ነዳጅ የለም ” በሚል ፅሑፍም በማደያዎች ሲለጠፍ ይስተዋላል፤ እውነት ነዳጅ የለ ሆኖ? ወይስ ሌላ ችግር ኑሮ ነው? ቅኝት አድርጋችሁ ነበር? ሲል ለነዳጅና ኢነርጅ ባለስልጣን ጥያቄ አቅርቧል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ ምን መለሱ ?
“ ቅኝት እኔም አድርጌያለሁ ሰሞኑን በክልሎች እንቅስቃሴ አድርጌ ስለነበረ አንዱ ችግር ናፍጣም ሆነ ቤንዚን ማደያዎች፥ ህገ ወጥ ንግድ ተገን ማድረግ ቀን ላይ መሸጥ አለመፈለግ፣ ወደ ታች ሲወረድ የሚታይ ሁነት ነው።
ለምሳሌ ከባቢሌ ጀምሮ እስከ አዳማ ድረስ ያለው መንገድ ነዳጅ በቀን የመሸጥ ፍላጎት የላቸውም። የተለያዬ ስበብ ያነሳሉ። ‘መብራት ጠፍቷል’ ይላሉ። መብራቱ እያለም ቢሆን በጠራራት ፀሐይ ለመሸጥ የማይፈልጉበት ሁኔታ አለ።
አንደኛ፥ ሆን ተብሎ ቀን ነዳጁ እንዳይሸጥ ተብሎ ማታ ግን ማደያ ላይ እስከ 150 ብር የሚሸጡ አሉ። ይህ አንድ ፋክት ነው። ግራውንድ ላይ ያለ ፋክት ነው።
ሁለተኛ፥ ዲማንድና ሰፕላይ አልጣጣም ያለባቸው ቦታዎች አሉ። ከፍተኛ የሆኑ የመስኖ ሥራዎች አሉ። በፊት የናፍጣ የነበሩ የሞተር ማሽኖች ዲማንድ ከፍተኛ ነው። ምክንያቱም ድሮ በክረምት ሲታረስ የነበረ እርሻ አሁን በበጋም ጭምር ስለሚታረስ ከፍተኛ ፍላጎቶች አሉ።
ከቤንዚን ጋር ተያይዞ በፊት የነበረው ዲማንድና አሁን ያለው እኩል አይደለም። አሁን በጣም አዳጊ ዲማንድ አለ።
ይሄ ብቻ አይደለም። በዳታ ቤዝና ያለን የተሽካሪ ቁጥርና መሬት ላይ ያለው የተሽከርካሪ ቁጥርም አይገናኝም። ህጋዊ ያልሆኑ ትንሹ ቁጥር የማይባሉ አሉ ታርጋ የሌላቸው። ግን ደግሞ ፐብሊኩን ሰርቭ እያደረጉ ያሉ።
ስለዚህ አንዱ የነዳጅ አዳጊ ፍላጎቱ ይጠና ተብሎ እያጠናን ነው። ምክንያቱም ለምሳሌ የቤንዚን ፋክተር ከፍ ያደረጉ መንስኤዎች አሉ። እነዚህም በቁጥር አስደግፈን ግን ለመንግስት እንድናቀርብለት ጠይቋል። እየሰራን ነው።
በየክልሉ ቢኬድ ክልሉ ካለው የተመዘገበ የመኪና ቁጥር 50፣ 60% በላይ የማይታወቁ ቁጥሮች አሉ። በመንግስት ሥርዓት ተመዝግበው ያሉ የመኪና ቁጥሮችና በየአካባቢው ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች አሉ። ፐብሊኩን ሰርቭ እያደረጉ ያሉ።
ስለዚህ አንድ ናሽናል የታርጋ ሲስተም እንዲኖረን እየተሰራ ነው። አሁን ያለውን የታርጋ ሲስተም እንደ አዲስ ሊቀይር የሚችል ነው የሚሆነው።
ተደጓሚ ተሽርካሪ ተብሎ ተቀምጦ የነበረው ወደ 300 ሺሕ ገደማ ነበር ታርጌቱ፤ ከ2014 ዓ/ም ሐምሌ ጀምሮ እስካሁን በድጎማ ተመመዝግበው ያሉት ግን ወደ 199 ሺሕ አካባቢ ናቸው። አሁንም የማይታወቁ ቁጥሮች አሉ።
አገር አቀፍ የነዳጅ ግብይቱን በዲጂታል ስናደርግ ያጋጠመን ችግር፥ ለምሳሌ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ30 ሺሕ በላይ ህጋዊ ታሪጋ የልላቸው ተሽከርካሪዎች ተገኝተዋል። በአማራ ክልል ወደ 4000 አካባቢ ክልሉ አላውቃቸውም ያላቸውን ለይቷል ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ” ብለዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahe_ethiopia
432
12:40
22.03.2025
#ነዳጅ
⛽️“ ሆን ተብሎ ቀን ነዳጁ እንዳይሸጥ ተብሎ ማታ ግን ማደያ ላይ እስከ 150 ብር የሚሸጡ አሉ። ይህ ፋክት ነው” - ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ
🔴 “ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ30 ሺሕ በላይ ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች ተገኝተዋል ! ”
በክልል ከተሞች በሚገኙ ማደያዎች፣ “ ነዳጅ እያለም ነዳጅ የለም ” በማለት ነዳጅ እንዳይቀዱ እንደሚከለከሉ በመግለጽ አሽከርካሪዎች በተደጋጋሚ ሲወቅሱ ይስተዋላል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ “ ነዳጅ የለም ” በሚል ፅሑፍም በማደያዎች ሲለጠፍ ይስተዋላል፤ እውነት ነዳጅ የለ ሆኖ? ወይስ ሌላ ችግር ኑሮ ነው? ቅኝት አድርጋችሁ ነበር? ሲል ለነዳጅና ኢነርጅ ባለስልጣን ጥያቄ አቅርቧል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ ምን መለሱ ?
“ ቅኝት እኔም አድርጌያለሁ ሰሞኑን በክልሎች እንቅስቃሴ አድርጌ ስለነበረ አንዱ ችግር ናፍጣም ሆነ ቤንዚን ማደያዎች፥ ህገ ወጥ ንግድ ተገን ማድረግ ቀን ላይ መሸጥ አለመፈለግ፣ ወደ ታች ሲወረድ የሚታይ ሁነት ነው።
ለምሳሌ ከባቢሌ ጀምሮ እስከ አዳማ ድረስ ያለው መንገድ ነዳጅ በቀን የመሸጥ ፍላጎት የላቸውም። የተለያዬ ስበብ ያነሳሉ። ‘መብራት ጠፍቷል’ ይላሉ። መብራቱ እያለም ቢሆን በጠራራት ፀሐይ ለመሸጥ የማይፈልጉበት ሁኔታ አለ።
አንደኛ፥ ሆን ተብሎ ቀን ነዳጁ እንዳይሸጥ ተብሎ ማታ ግን ማደያ ላይ እስከ 150 ብር የሚሸጡ አሉ። ይህ አንድ ፋክት ነው። ግራውንድ ላይ ያለ ፋክት ነው።
ሁለተኛ፥ ዲማንድና ሰፕላይ አልጣጣም ያለባቸው ቦታዎች አሉ። ከፍተኛ የሆኑ የመስኖ ሥራዎች አሉ። በፊት የናፍጣ የነበሩ የሞተር ማሽኖች ዲማንድ ከፍተኛ ነው። ምክንያቱም ድሮ በክረምት ሲታረስ የነበረ እርሻ አሁን በበጋም ጭምር ስለሚታረስ ከፍተኛ ፍላጎቶች አሉ።
ከቤንዚን ጋር ተያይዞ በፊት የነበረው ዲማንድና አሁን ያለው እኩል አይደለም። አሁን በጣም አዳጊ ዲማንድ አለ።
ይሄ ብቻ አይደለም። በዳታ ቤዝና ያለን የተሽካሪ ቁጥርና መሬት ላይ ያለው የተሽከርካሪ ቁጥርም አይገናኝም። ህጋዊ ያልሆኑ ትንሹ ቁጥር የማይባሉ አሉ ታርጋ የሌላቸው። ግን ደግሞ ፐብሊኩን ሰርቭ እያደረጉ ያሉ።
ስለዚህ አንዱ የነዳጅ አዳጊ ፍላጎቱ ይጠና ተብሎ እያጠናን ነው። ምክንያቱም ለምሳሌ የቤንዚን ፋክተር ከፍ ያደረጉ መንስኤዎች አሉ። እነዚህም በቁጥር አስደግፈን ግን ለመንግስት እንድናቀርብለት ጠይቋል። እየሰራን ነው።
በየክልሉ ቢኬድ ክልሉ ካለው የተመዘገበ የመኪና ቁጥር 50፣ 60% በላይ የማይታወቁ ቁጥሮች አሉ። በመንግስት ሥርዓት ተመዝግበው ያሉ የመኪና ቁጥሮችና በየአካባቢው ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች አሉ። ፐብሊኩን ሰርቭ እያደረጉ ያሉ።
ስለዚህ አንድ ናሽናል የታርጋ ሲስተም እንዲኖረን እየተሰራ ነው። አሁን ያለውን የታርጋ ሲስተም እንደ አዲስ ሊቀይር የሚችል ነው የሚሆነው።
ተደጓሚ ተሽርካሪ ተብሎ ተቀምጦ የነበረው ወደ 300 ሺሕ ገደማ ነበር ታርጌቱ፤ ከ2014 ዓ/ም ሐምሌ ጀምሮ እስካሁን በድጎማ ተመመዝግበው ያሉት ግን ወደ 199 ሺሕ አካባቢ ናቸው። አሁንም የማይታወቁ ቁጥሮች አሉ።
አገር አቀፍ የነዳጅ ግብይቱን በዲጂታል ስናደርግ ያጋጠመን ችግር፥ ለምሳሌ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ30 ሺሕ በላይ ህጋዊ ታሪጋ የልላቸው ተሽከርካሪዎች ተገኝተዋል። በአማራ ክልል ወደ 4000 አካባቢ ክልሉ አላውቃቸውም ያላቸውን ለይቷል ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ” ብለዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahe_ethiopia
⛽️“ ሆን ተብሎ ቀን ነዳጁ እንዳይሸጥ ተብሎ ማታ ግን ማደያ ላይ እስከ 150 ብር የሚሸጡ አሉ። ይህ ፋክት ነው” - ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ
🔴 “ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ30 ሺሕ በላይ ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች ተገኝተዋል ! ”
በክልል ከተሞች በሚገኙ ማደያዎች፣ “ ነዳጅ እያለም ነዳጅ የለም ” በማለት ነዳጅ እንዳይቀዱ እንደሚከለከሉ በመግለጽ አሽከርካሪዎች በተደጋጋሚ ሲወቅሱ ይስተዋላል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ “ ነዳጅ የለም ” በሚል ፅሑፍም በማደያዎች ሲለጠፍ ይስተዋላል፤ እውነት ነዳጅ የለ ሆኖ? ወይስ ሌላ ችግር ኑሮ ነው? ቅኝት አድርጋችሁ ነበር? ሲል ለነዳጅና ኢነርጅ ባለስልጣን ጥያቄ አቅርቧል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ ምን መለሱ ?
“ ቅኝት እኔም አድርጌያለሁ ሰሞኑን በክልሎች እንቅስቃሴ አድርጌ ስለነበረ አንዱ ችግር ናፍጣም ሆነ ቤንዚን ማደያዎች፥ ህገ ወጥ ንግድ ተገን ማድረግ ቀን ላይ መሸጥ አለመፈለግ፣ ወደ ታች ሲወረድ የሚታይ ሁነት ነው።
ለምሳሌ ከባቢሌ ጀምሮ እስከ አዳማ ድረስ ያለው መንገድ ነዳጅ በቀን የመሸጥ ፍላጎት የላቸውም። የተለያዬ ስበብ ያነሳሉ። ‘መብራት ጠፍቷል’ ይላሉ። መብራቱ እያለም ቢሆን በጠራራት ፀሐይ ለመሸጥ የማይፈልጉበት ሁኔታ አለ።
አንደኛ፥ ሆን ተብሎ ቀን ነዳጁ እንዳይሸጥ ተብሎ ማታ ግን ማደያ ላይ እስከ 150 ብር የሚሸጡ አሉ። ይህ አንድ ፋክት ነው። ግራውንድ ላይ ያለ ፋክት ነው።
ሁለተኛ፥ ዲማንድና ሰፕላይ አልጣጣም ያለባቸው ቦታዎች አሉ። ከፍተኛ የሆኑ የመስኖ ሥራዎች አሉ። በፊት የናፍጣ የነበሩ የሞተር ማሽኖች ዲማንድ ከፍተኛ ነው። ምክንያቱም ድሮ በክረምት ሲታረስ የነበረ እርሻ አሁን በበጋም ጭምር ስለሚታረስ ከፍተኛ ፍላጎቶች አሉ።
ከቤንዚን ጋር ተያይዞ በፊት የነበረው ዲማንድና አሁን ያለው እኩል አይደለም። አሁን በጣም አዳጊ ዲማንድ አለ።
ይሄ ብቻ አይደለም። በዳታ ቤዝና ያለን የተሽካሪ ቁጥርና መሬት ላይ ያለው የተሽከርካሪ ቁጥርም አይገናኝም። ህጋዊ ያልሆኑ ትንሹ ቁጥር የማይባሉ አሉ ታርጋ የሌላቸው። ግን ደግሞ ፐብሊኩን ሰርቭ እያደረጉ ያሉ።
ስለዚህ አንዱ የነዳጅ አዳጊ ፍላጎቱ ይጠና ተብሎ እያጠናን ነው። ምክንያቱም ለምሳሌ የቤንዚን ፋክተር ከፍ ያደረጉ መንስኤዎች አሉ። እነዚህም በቁጥር አስደግፈን ግን ለመንግስት እንድናቀርብለት ጠይቋል። እየሰራን ነው።
በየክልሉ ቢኬድ ክልሉ ካለው የተመዘገበ የመኪና ቁጥር 50፣ 60% በላይ የማይታወቁ ቁጥሮች አሉ። በመንግስት ሥርዓት ተመዝግበው ያሉ የመኪና ቁጥሮችና በየአካባቢው ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ተሽከርካሪዎች አሉ። ፐብሊኩን ሰርቭ እያደረጉ ያሉ።
ስለዚህ አንድ ናሽናል የታርጋ ሲስተም እንዲኖረን እየተሰራ ነው። አሁን ያለውን የታርጋ ሲስተም እንደ አዲስ ሊቀይር የሚችል ነው የሚሆነው።
ተደጓሚ ተሽርካሪ ተብሎ ተቀምጦ የነበረው ወደ 300 ሺሕ ገደማ ነበር ታርጌቱ፤ ከ2014 ዓ/ም ሐምሌ ጀምሮ እስካሁን በድጎማ ተመመዝግበው ያሉት ግን ወደ 199 ሺሕ አካባቢ ናቸው። አሁንም የማይታወቁ ቁጥሮች አሉ።
አገር አቀፍ የነዳጅ ግብይቱን በዲጂታል ስናደርግ ያጋጠመን ችግር፥ ለምሳሌ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ30 ሺሕ በላይ ህጋዊ ታሪጋ የልላቸው ተሽከርካሪዎች ተገኝተዋል። በአማራ ክልል ወደ 4000 አካባቢ ክልሉ አላውቃቸውም ያላቸውን ለይቷል ህጋዊ ታርጋ የሌላቸው ” ብለዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahe_ethiopia
432
12:40
22.03.2025
imageImage preview is unavailable
"እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሐማስ ላይ ውጊያዋን በሙሉ ኃይል ጀምራለች"🗣ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ
ከ400 በላይ ፍልስጤማውያን መገደላቸው ሪፖርት የተደረገበትን የጋዛ ጥቃት ገና የመጀመሪያው እንደሆነ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ተናገሩ።
እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሐማስ ላይ "ውጊያዋን በሙሉ ኃይል ጀምራለች" ሲሉ ኔታንያሁ አስጠንቅቀዋል፡፡
ጥር ወር ላይ ከተደረሰው የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት በኋላ እስራኤል የፈጸመችው ከባዱ የአየር ጥቃት ነው ተብሏል።
ጥቃቱ በተፈጸመበት ወቅት በርካቶች ለረመዳን ጾም የቀኑን የመጨረሻ ምግባቸውን እየበሉ እንደነበር የዓይን እማኞች ተናግረዋል።
በቦታው አስከሬኖች ወዳድቀው፣ የቆሰሉ ሰዎች ህክምና ለማግኘት እየተማጸኑ እንዲሁም እሳት ተቀጣጥሎ የነበረ ሲሆን፤ ሁኔታውንም አሰቃቂ ብለውታል።
ኔታንያሁ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት "ድርድሩ የሚቀጥለው በእሳት ውስጥ ብቻ ነው፤ ይህም ገና ጅምር ነው" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ አስተያየት የተሰማው የእስራኤል ጦር በጋዛ የሃማስ ይዞታዎች ናቸው በሚል ከፍተኛ የአየር ጥቃት ከከፈተ በኋላ ነው።
የጋዛ የጤና ሚኒስቴር በዚህ ጥቃት ከ400 በላይ ሰዎች መገደላቸውን እንዲሁም በመቶዎች የሚቆጠሩ መቁሰላቸውን አስታውቋል።
የተኩስ አቁሙ አሸማጋይ የሆነችው ግብጽ ይህንን የእስራኤል ጥቃት በጽኑ አውግዛለች።
ከ400 በላይ ፍልስጤማውያን መገደላቸው ሪፖርት የተደረገበትን የጋዛ ጥቃት ገና የመጀመሪያው እንደሆነ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ተናገሩ።
እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሐማስ ላይ "ውጊያዋን በሙሉ ኃይል ጀምራለች" ሲሉ ኔታንያሁ አስጠንቅቀዋል፡፡
ጥር ወር ላይ ከተደረሰው የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት በኋላ እስራኤል የፈጸመችው ከባዱ የአየር ጥቃት ነው ተብሏል።
ጥቃቱ በተፈጸመበት ወቅት በርካቶች ለረመዳን ጾም የቀኑን የመጨረሻ ምግባቸውን እየበሉ እንደነበር የዓይን እማኞች ተናግረዋል።
በቦታው አስከሬኖች ወዳድቀው፣ የቆሰሉ ሰዎች ህክምና ለማግኘት እየተማጸኑ እንዲሁም እሳት ተቀጣጥሎ የነበረ ሲሆን፤ ሁኔታውንም አሰቃቂ ብለውታል።
ኔታንያሁ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት "ድርድሩ የሚቀጥለው በእሳት ውስጥ ብቻ ነው፤ ይህም ገና ጅምር ነው" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ አስተያየት የተሰማው የእስራኤል ጦር በጋዛ የሃማስ ይዞታዎች ናቸው በሚል ከፍተኛ የአየር ጥቃት ከከፈተ በኋላ ነው።
የጋዛ የጤና ሚኒስቴር በዚህ ጥቃት ከ400 በላይ ሰዎች መገደላቸውን እንዲሁም በመቶዎች የሚቆጠሩ መቁሰላቸውን አስታውቋል።
የተኩስ አቁሙ አሸማጋይ የሆነችው ግብጽ ይህንን የእስራኤል ጥቃት በጽኑ አውግዛለች።
382
22:53
19.03.2025
imageImage preview is unavailable
በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ የወጣውን ደንብ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የወጣውን ደንብ ቁጥር185/2017 ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል።
ቢሮው የአዲስ አበባ ከተማ አሁን ከደረሰችበት ኢኮኖሚያዊና ማህበረሰባዊ ለውጥ አንፃር የአብዛኛው ማህበረሰብ የሥራ ባህል እና ፍላጎት በመለወጡ የንግድ ሥራዎችንና አገልግሎቶችን በምሽት መከወን እየተለመደ የመጣውን ተግባር ወጥነትና ቀጣይነቱን ማረጋገጥ ማስፈለጉን አስታውቃል
ለዚህም ደንቡ በመውጣቱን ይህ ደንብ ቀደም ብሎ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ያስተላለፈውን ውሳኔ ለማስፈጸም በመሆኑ ከዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሐቢባ ሲራጅ አብራርተዋል፡፡
በመሆኑም በከተማዋ በስፋት እየተከናወነ የሚገኘው መሠረተ-ልማት በኢኮኖሚው ላይ የፈጠረውን መነቃቃት አጠናክሮ ለማስቀጠል፣ የስራ ባህልን ይበልጥ ለማዳበር ፣ የኢኮኖሚ እድገትን ለማፋጠን፣ የከተማዋን ተወዳዳሪነት እውን ለማድረግ ቀን ከሚሰጠው አገልግሎት በተጨማሪ በምሽት የንግድ እና አገልግሎት መስጫ ተቋማት አገልግሎት የሚሰጡበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን ገልጿል፡፡
በደንቡ የተካተቱ ዋና ዋና ጉዳዮች ማብራሪያ በሁሉም የሚዲያ አውታሮች አማካኝነት ማህበረሰቡ እንዲያውቃቸው እንደሚደረግ እና ደንቡን የማስተዋወቅ ስራ እንደሚሰራም መግለፃቸውን ከቢሮው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ዳጉ_ጆርናል
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የወጣውን ደንብ ቁጥር185/2017 ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታውቋል።
ቢሮው የአዲስ አበባ ከተማ አሁን ከደረሰችበት ኢኮኖሚያዊና ማህበረሰባዊ ለውጥ አንፃር የአብዛኛው ማህበረሰብ የሥራ ባህል እና ፍላጎት በመለወጡ የንግድ ሥራዎችንና አገልግሎቶችን በምሽት መከወን እየተለመደ የመጣውን ተግባር ወጥነትና ቀጣይነቱን ማረጋገጥ ማስፈለጉን አስታውቃል
ለዚህም ደንቡ በመውጣቱን ይህ ደንብ ቀደም ብሎ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ያስተላለፈውን ውሳኔ ለማስፈጸም በመሆኑ ከዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሐቢባ ሲራጅ አብራርተዋል፡፡
በመሆኑም በከተማዋ በስፋት እየተከናወነ የሚገኘው መሠረተ-ልማት በኢኮኖሚው ላይ የፈጠረውን መነቃቃት አጠናክሮ ለማስቀጠል፣ የስራ ባህልን ይበልጥ ለማዳበር ፣ የኢኮኖሚ እድገትን ለማፋጠን፣ የከተማዋን ተወዳዳሪነት እውን ለማድረግ ቀን ከሚሰጠው አገልግሎት በተጨማሪ በምሽት የንግድ እና አገልግሎት መስጫ ተቋማት አገልግሎት የሚሰጡበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን ገልጿል፡፡
በደንቡ የተካተቱ ዋና ዋና ጉዳዮች ማብራሪያ በሁሉም የሚዲያ አውታሮች አማካኝነት ማህበረሰቡ እንዲያውቃቸው እንደሚደረግ እና ደንቡን የማስተዋወቅ ስራ እንደሚሰራም መግለፃቸውን ከቢሮው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ዳጉ_ጆርናል
360
22:52
19.03.2025
imageImage preview is unavailable
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ነገ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጣሉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ነገ መጋቢት 11 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ይሰጣሉ ተብሏል።
ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የፌዴራል መንግሥት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የአፈጻጸም ሪፖርትን መነሻ በማድረግ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ነው ምላሽና ማብራሪያ የሚሰጡት።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ነገ መጋቢት 11 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ይሰጣሉ ተብሏል።
ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የፌዴራል መንግሥት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የአፈጻጸም ሪፖርትን መነሻ በማድረግ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ነው ምላሽና ማብራሪያ የሚሰጡት።
330
22:52
19.03.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
09.03.202511:48
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
11.3
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
1
Subscribers:
1.4K
APV
lock_outline
ER
7.6%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий