
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
18.0

Advertising on the Telegram channel «የክርስቶስ ወንጌል»
5.0
"For I determined not to know any thing among you, save Jesus Christ, and him crucified."1 chor 2:2
If it is not spritual we can accept the add ..don't worry about that .we are available for any advertisement
Share
Add to favorite
165
Buy advertising in this channel
Placement Format:
1/24
keyboard_arrow_down- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%1
keyboard_arrow_down- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$2.40$2.40local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
# የሀጢአት ዋጋ!
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
832
21:29
19.04.2025
# የሀጢአት ዋጋ!
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
832
21:29
19.04.2025
ገላትያ ም.1 ክፍል 2
ገላትያ ም.1
ከቁጥር 1-5
ከሰው ያልተላከ ጳውሎስ፦ መልእክቱን ስልጣኑን
በማስቀደም ይጀምራል። እንዲህ ያደረገበት ምክ
ንያት ሕዝቡ እንዲሰማውና ማንነቱን ለማረጋገጥ
ነበረ። በሌሎቹ ደብዳቤዎቹ ላይ በዚህ አቀራረብ
አልተገለጠም ነበር ምክንያቱም ሀዋርያነቱ ላይ
ጥቃት ተከፍቶ እያጣጣሉት ሰዎች እንዳይሰሙ
ት እየተደረገበት ስለነበረ ነው።
* ከእነ ጴጥሮስ ያንሳል
* ሀዋርያነቱ ስልጣን የለውም ይሉት ነበር።
ስለ ሀዋርያነት ያሉት አመለካከቶች
#የሽግግር አገልግሎት ነው ሀዋርያነት የሚሉ ነበሩ።
#ከመንፈስ ቅዱስ መውረድ በሁዋላ የሀዋርያነት
አገልግሎት የለም የሚሉ አሉ።
#አንዳንዶች ራእይን ከጻፈው ዩሀንስ በሁዋላ ሀዋርያ
የለም ይላሉ።
ነገር ግን ኤፌ4፥11 እና 1ኛቆሮ12 ላይ በግልጥ
ሀዋርያነትን በተመለከተ ይናገራል።
ጳውሎስ 5ቱ የአገልግሎት ስጦታዎች 7ቱ የመንፈስ
ቅዱስ ስጦታዎች የተገለጡበት ሰው ነበረ።
*መልእክቶቹ ውስጥ 35 ጊዜ ሀዋርያ የሚል ቃል
ይገኛል።
*2ኛቆሮ12፥11
*።2ኛጴጥ3፥15፦ ጴጥሮስ ራሱ ስለ ጳውሎስ
ይመሰክራል።
*ሰላምታ(ጸጋና ሰላም)፦ ገላ6፥18 መዝጊያውም ላይ
መግቢያውም ላይ ጸጋና ሰላም ይሁንላችሁ ይላል።
*የግሪኩን ጸጋና የአይሁዱን ሰላምታ ያቀርብላቸዋል።
ይህ ሰላምታ የዘላለምን ሕይወት የሚያስታውስ
ደግሞም ሐዋርያዊ ባርኮት ነው። በዚህም በእምነት
የተቀበሉትን መዳንና የዘላለም ሕይወት ያስታውሳ
ቸዋል።
*ራሱን አሳልፎ ሰጠ ሲል፦ ሞቱ የአባቱ ፈቃድ
ከሆነ መዳናችንም የእግዚአብሄር እቅድና ስራ
እንጂ የእኛ ሁኔታ፣ስራ፣ፍላጎት ውጤት አለመሆኑን
ማየት እንችላለን።
*ክፉ ከሆነው አለም ያድነን ዘንድ ሲል፦ የአለም
የሕይወት ስርአት አይገዛንም። የክፉው ስራ
የመናፍስት ስራ በአጠቃላይ የጨለማው ስራ
በእኛ ላይ አንዳችም ስልጣን የለውም። ቆላ1፥13
@christology_GC
@christology_GC
ገላትያ ም.1
ከቁጥር 1-5
ከሰው ያልተላከ ጳውሎስ፦ መልእክቱን ስልጣኑን
በማስቀደም ይጀምራል። እንዲህ ያደረገበት ምክ
ንያት ሕዝቡ እንዲሰማውና ማንነቱን ለማረጋገጥ
ነበረ። በሌሎቹ ደብዳቤዎቹ ላይ በዚህ አቀራረብ
አልተገለጠም ነበር ምክንያቱም ሀዋርያነቱ ላይ
ጥቃት ተከፍቶ እያጣጣሉት ሰዎች እንዳይሰሙ
ት እየተደረገበት ስለነበረ ነው።
* ከእነ ጴጥሮስ ያንሳል
* ሀዋርያነቱ ስልጣን የለውም ይሉት ነበር።
ስለ ሀዋርያነት ያሉት አመለካከቶች
#የሽግግር አገልግሎት ነው ሀዋርያነት የሚሉ ነበሩ።
#ከመንፈስ ቅዱስ መውረድ በሁዋላ የሀዋርያነት
አገልግሎት የለም የሚሉ አሉ።
#አንዳንዶች ራእይን ከጻፈው ዩሀንስ በሁዋላ ሀዋርያ
የለም ይላሉ።
ነገር ግን ኤፌ4፥11 እና 1ኛቆሮ12 ላይ በግልጥ
ሀዋርያነትን በተመለከተ ይናገራል።
ጳውሎስ 5ቱ የአገልግሎት ስጦታዎች 7ቱ የመንፈስ
ቅዱስ ስጦታዎች የተገለጡበት ሰው ነበረ።
*መልእክቶቹ ውስጥ 35 ጊዜ ሀዋርያ የሚል ቃል
ይገኛል።
*2ኛቆሮ12፥11
*።2ኛጴጥ3፥15፦ ጴጥሮስ ራሱ ስለ ጳውሎስ
ይመሰክራል።
*ሰላምታ(ጸጋና ሰላም)፦ ገላ6፥18 መዝጊያውም ላይ
መግቢያውም ላይ ጸጋና ሰላም ይሁንላችሁ ይላል።
*የግሪኩን ጸጋና የአይሁዱን ሰላምታ ያቀርብላቸዋል።
ይህ ሰላምታ የዘላለምን ሕይወት የሚያስታውስ
ደግሞም ሐዋርያዊ ባርኮት ነው። በዚህም በእምነት
የተቀበሉትን መዳንና የዘላለም ሕይወት ያስታውሳ
ቸዋል።
*ራሱን አሳልፎ ሰጠ ሲል፦ ሞቱ የአባቱ ፈቃድ
ከሆነ መዳናችንም የእግዚአብሄር እቅድና ስራ
እንጂ የእኛ ሁኔታ፣ስራ፣ፍላጎት ውጤት አለመሆኑን
ማየት እንችላለን።
*ክፉ ከሆነው አለም ያድነን ዘንድ ሲል፦ የአለም
የሕይወት ስርአት አይገዛንም። የክፉው ስራ
የመናፍስት ስራ በአጠቃላይ የጨለማው ስራ
በእኛ ላይ አንዳችም ስልጣን የለውም። ቆላ1፥13
@christology_GC
@christology_GC
127
13:59
28.04.2025
📌በሀሰት ትምሕርት ቀልድ የለም!
📌 ሕግ በሚሰበክበት ስፍራ ደህ
ንነት ገደል ይገባል! የተረጋገጠ
የደህንነት አስተምሕሮ በእጅጉኑ
ይዛነፋል!
📌ጳውሎስ ካስተማረው እሩብ
ጉዳይ ታክል እንኳን አንጨም
ርም!
📌ደሕንነታችንን ልናጣ እንችላ
ለን??
@christology_GC
@christology_GC
📌 ሕግ በሚሰበክበት ስፍራ ደህ
ንነት ገደል ይገባል! የተረጋገጠ
የደህንነት አስተምሕሮ በእጅጉኑ
ይዛነፋል!
📌ጳውሎስ ካስተማረው እሩብ
ጉዳይ ታክል እንኳን አንጨም
ርም!
📌ደሕንነታችንን ልናጣ እንችላ
ለን??
@christology_GC
@christology_GC
306
19:55
26.04.2025
✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️
✨አዳዲስ የመዝሙር አልበሞችን ከነ ግጥማቸው ማድረስ ጀምረናል
የሚፈልጉትን የመዝሙር አልበም መርጠው ይቀላቀሉ
✨አዳዲስ የመዝሙር አልበሞችን ከነ ግጥማቸው ማድረስ ጀምረናል
የሚፈልጉትን የመዝሙር አልበም መርጠው ይቀላቀሉ
232
08:28
26.04.2025
የክርስቶስ ወንጌል pinned a voice message
0
20:21
25.04.2025
ለአንዲት እሕት ጥያቄዎች የተሰጠ
ምላሽ!
❇️እጅግ አስፈላጊ ትምሕርት!❇️
📌 የማያዳግም ምላሽ በጳውሎስ
ወንጌል ላይ ልዩ ወንጌልን ለጨመሩ
ሰዎች ምላሽ መሆን የሚችል ሁሉ
ም ሠው ቢማረው እውቀት የሚቀ
ስምበት ድንቅ መገለጥ!
@christology_GC
@christology_GC
ምላሽ!
❇️እጅግ አስፈላጊ ትምሕርት!❇️
📌 የማያዳግም ምላሽ በጳውሎስ
ወንጌል ላይ ልዩ ወንጌልን ለጨመሩ
ሰዎች ምላሽ መሆን የሚችል ሁሉ
ም ሠው ቢማረው እውቀት የሚቀ
ስምበት ድንቅ መገለጥ!
@christology_GC
@christology_GC
305
20:18
25.04.2025
imageImage preview is unavailable
የዓለም ቤዛ ኢየሱስ ነው የፈወሰኝ ጌታ ነው
መዳን በሌላ የለም እኔ አምናለሁ ዘላለም።
መዳን በሌላ የለም እኔ አምናለሁ ዘላለም።
420
13:02
24.04.2025
# አስጠኚ ይፈልጋሉ??
✍ ልጆችዎን መቆጣጠር ከስራዎ
ጋር ተደራርቦ አልመች ብልዎታል
✍ የሚያሳርፍ የላቀ ብቃት ያለው
አስጠኚ ደርሶሎታል
✍ ማጋነን አይደለም ተጠቅመው
ያዩታል ማየት ማመን ነውና
በተመጣጣኝ ዋጋ የልጆችዎን
የነገ እጣ ፋንታ ይወስኑ!!
GRADE ከ 1ኛ እስከ 4ተኛ ክፍል
ደውለው ይመዝገቡ
🗣ስራችን ምስክር ነው!
በ0994839910 ላይ ይደውሉ
ያገኙናል
@christology_GC
@christology_GC
✍ ልጆችዎን መቆጣጠር ከስራዎ
ጋር ተደራርቦ አልመች ብልዎታል
✍ የሚያሳርፍ የላቀ ብቃት ያለው
አስጠኚ ደርሶሎታል
✍ ማጋነን አይደለም ተጠቅመው
ያዩታል ማየት ማመን ነውና
በተመጣጣኝ ዋጋ የልጆችዎን
የነገ እጣ ፋንታ ይወስኑ!!
GRADE ከ 1ኛ እስከ 4ተኛ ክፍል
ደውለው ይመዝገቡ
🗣ስራችን ምስክር ነው!
በ0994839910 ላይ ይደውሉ
ያገኙናል
@christology_GC
@christology_GC
399
16:54
22.04.2025
📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱
በቀላሉ በስልካችን የተለያዩ አገልግሎቶችን በማንኛውም ሰዓት የሚያደርሱን
💁🏻♀የቴሌግራም ቻናሎችን ልጦቁማቹ
የምትፈልጉትን አገልግሎት መርጣቹ ተቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
በቀላሉ በስልካችን የተለያዩ አገልግሎቶችን በማንኛውም ሰዓት የሚያደርሱን
💁🏻♀የቴሌግራም ቻናሎችን ልጦቁማቹ
የምትፈልጉትን አገልግሎት መርጣቹ ተቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
372
08:39
22.04.2025
# የሀጢአት ዋጋ!
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
832
21:29
19.04.2025
# የሀጢአት ዋጋ!
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
832
21:29
19.04.2025
ገላትያ ም.1 ክፍል 2
ገላትያ ም.1
ከቁጥር 1-5
ከሰው ያልተላከ ጳውሎስ፦ መልእክቱን ስልጣኑን
በማስቀደም ይጀምራል። እንዲህ ያደረገበት ምክ
ንያት ሕዝቡ እንዲሰማውና ማንነቱን ለማረጋገጥ
ነበረ። በሌሎቹ ደብዳቤዎቹ ላይ በዚህ አቀራረብ
አልተገለጠም ነበር ምክንያቱም ሀዋርያነቱ ላይ
ጥቃት ተከፍቶ እያጣጣሉት ሰዎች እንዳይሰሙ
ት እየተደረገበት ስለነበረ ነው።
* ከእነ ጴጥሮስ ያንሳል
* ሀዋርያነቱ ስልጣን የለውም ይሉት ነበር።
ስለ ሀዋርያነት ያሉት አመለካከቶች
#የሽግግር አገልግሎት ነው ሀዋርያነት የሚሉ ነበሩ።
#ከመንፈስ ቅዱስ መውረድ በሁዋላ የሀዋርያነት
አገልግሎት የለም የሚሉ አሉ።
#አንዳንዶች ራእይን ከጻፈው ዩሀንስ በሁዋላ ሀዋርያ
የለም ይላሉ።
ነገር ግን ኤፌ4፥11 እና 1ኛቆሮ12 ላይ በግልጥ
ሀዋርያነትን በተመለከተ ይናገራል።
ጳውሎስ 5ቱ የአገልግሎት ስጦታዎች 7ቱ የመንፈስ
ቅዱስ ስጦታዎች የተገለጡበት ሰው ነበረ።
*መልእክቶቹ ውስጥ 35 ጊዜ ሀዋርያ የሚል ቃል
ይገኛል።
*2ኛቆሮ12፥11
*።2ኛጴጥ3፥15፦ ጴጥሮስ ራሱ ስለ ጳውሎስ
ይመሰክራል።
*ሰላምታ(ጸጋና ሰላም)፦ ገላ6፥18 መዝጊያውም ላይ
መግቢያውም ላይ ጸጋና ሰላም ይሁንላችሁ ይላል።
*የግሪኩን ጸጋና የአይሁዱን ሰላምታ ያቀርብላቸዋል።
ይህ ሰላምታ የዘላለምን ሕይወት የሚያስታውስ
ደግሞም ሐዋርያዊ ባርኮት ነው። በዚህም በእምነት
የተቀበሉትን መዳንና የዘላለም ሕይወት ያስታውሳ
ቸዋል።
*ራሱን አሳልፎ ሰጠ ሲል፦ ሞቱ የአባቱ ፈቃድ
ከሆነ መዳናችንም የእግዚአብሄር እቅድና ስራ
እንጂ የእኛ ሁኔታ፣ስራ፣ፍላጎት ውጤት አለመሆኑን
ማየት እንችላለን።
*ክፉ ከሆነው አለም ያድነን ዘንድ ሲል፦ የአለም
የሕይወት ስርአት አይገዛንም። የክፉው ስራ
የመናፍስት ስራ በአጠቃላይ የጨለማው ስራ
በእኛ ላይ አንዳችም ስልጣን የለውም። ቆላ1፥13
@christology_GC
@christology_GC
ገላትያ ም.1
ከቁጥር 1-5
ከሰው ያልተላከ ጳውሎስ፦ መልእክቱን ስልጣኑን
በማስቀደም ይጀምራል። እንዲህ ያደረገበት ምክ
ንያት ሕዝቡ እንዲሰማውና ማንነቱን ለማረጋገጥ
ነበረ። በሌሎቹ ደብዳቤዎቹ ላይ በዚህ አቀራረብ
አልተገለጠም ነበር ምክንያቱም ሀዋርያነቱ ላይ
ጥቃት ተከፍቶ እያጣጣሉት ሰዎች እንዳይሰሙ
ት እየተደረገበት ስለነበረ ነው።
* ከእነ ጴጥሮስ ያንሳል
* ሀዋርያነቱ ስልጣን የለውም ይሉት ነበር።
ስለ ሀዋርያነት ያሉት አመለካከቶች
#የሽግግር አገልግሎት ነው ሀዋርያነት የሚሉ ነበሩ።
#ከመንፈስ ቅዱስ መውረድ በሁዋላ የሀዋርያነት
አገልግሎት የለም የሚሉ አሉ።
#አንዳንዶች ራእይን ከጻፈው ዩሀንስ በሁዋላ ሀዋርያ
የለም ይላሉ።
ነገር ግን ኤፌ4፥11 እና 1ኛቆሮ12 ላይ በግልጥ
ሀዋርያነትን በተመለከተ ይናገራል።
ጳውሎስ 5ቱ የአገልግሎት ስጦታዎች 7ቱ የመንፈስ
ቅዱስ ስጦታዎች የተገለጡበት ሰው ነበረ።
*መልእክቶቹ ውስጥ 35 ጊዜ ሀዋርያ የሚል ቃል
ይገኛል።
*2ኛቆሮ12፥11
*።2ኛጴጥ3፥15፦ ጴጥሮስ ራሱ ስለ ጳውሎስ
ይመሰክራል።
*ሰላምታ(ጸጋና ሰላም)፦ ገላ6፥18 መዝጊያውም ላይ
መግቢያውም ላይ ጸጋና ሰላም ይሁንላችሁ ይላል።
*የግሪኩን ጸጋና የአይሁዱን ሰላምታ ያቀርብላቸዋል።
ይህ ሰላምታ የዘላለምን ሕይወት የሚያስታውስ
ደግሞም ሐዋርያዊ ባርኮት ነው። በዚህም በእምነት
የተቀበሉትን መዳንና የዘላለም ሕይወት ያስታውሳ
ቸዋል።
*ራሱን አሳልፎ ሰጠ ሲል፦ ሞቱ የአባቱ ፈቃድ
ከሆነ መዳናችንም የእግዚአብሄር እቅድና ስራ
እንጂ የእኛ ሁኔታ፣ስራ፣ፍላጎት ውጤት አለመሆኑን
ማየት እንችላለን።
*ክፉ ከሆነው አለም ያድነን ዘንድ ሲል፦ የአለም
የሕይወት ስርአት አይገዛንም። የክፉው ስራ
የመናፍስት ስራ በአጠቃላይ የጨለማው ስራ
በእኛ ላይ አንዳችም ስልጣን የለውም። ቆላ1፥13
@christology_GC
@christology_GC
127
13:59
28.04.2025
📌በሀሰት ትምሕርት ቀልድ የለም!
📌 ሕግ በሚሰበክበት ስፍራ ደህ
ንነት ገደል ይገባል! የተረጋገጠ
የደህንነት አስተምሕሮ በእጅጉኑ
ይዛነፋል!
📌ጳውሎስ ካስተማረው እሩብ
ጉዳይ ታክል እንኳን አንጨም
ርም!
📌ደሕንነታችንን ልናጣ እንችላ
ለን??
@christology_GC
@christology_GC
📌 ሕግ በሚሰበክበት ስፍራ ደህ
ንነት ገደል ይገባል! የተረጋገጠ
የደህንነት አስተምሕሮ በእጅጉኑ
ይዛነፋል!
📌ጳውሎስ ካስተማረው እሩብ
ጉዳይ ታክል እንኳን አንጨም
ርም!
📌ደሕንነታችንን ልናጣ እንችላ
ለን??
@christology_GC
@christology_GC
306
19:55
26.04.2025
✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️✏️
✨አዳዲስ የመዝሙር አልበሞችን ከነ ግጥማቸው ማድረስ ጀምረናል
የሚፈልጉትን የመዝሙር አልበም መርጠው ይቀላቀሉ
✨አዳዲስ የመዝሙር አልበሞችን ከነ ግጥማቸው ማድረስ ጀምረናል
የሚፈልጉትን የመዝሙር አልበም መርጠው ይቀላቀሉ
232
08:28
26.04.2025
የክርስቶስ ወንጌል pinned a voice message
0
20:21
25.04.2025
ለአንዲት እሕት ጥያቄዎች የተሰጠ
ምላሽ!
❇️እጅግ አስፈላጊ ትምሕርት!❇️
📌 የማያዳግም ምላሽ በጳውሎስ
ወንጌል ላይ ልዩ ወንጌልን ለጨመሩ
ሰዎች ምላሽ መሆን የሚችል ሁሉ
ም ሠው ቢማረው እውቀት የሚቀ
ስምበት ድንቅ መገለጥ!
@christology_GC
@christology_GC
ምላሽ!
❇️እጅግ አስፈላጊ ትምሕርት!❇️
📌 የማያዳግም ምላሽ በጳውሎስ
ወንጌል ላይ ልዩ ወንጌልን ለጨመሩ
ሰዎች ምላሽ መሆን የሚችል ሁሉ
ም ሠው ቢማረው እውቀት የሚቀ
ስምበት ድንቅ መገለጥ!
@christology_GC
@christology_GC
305
20:18
25.04.2025
imageImage preview is unavailable
የዓለም ቤዛ ኢየሱስ ነው የፈወሰኝ ጌታ ነው
መዳን በሌላ የለም እኔ አምናለሁ ዘላለም።
መዳን በሌላ የለም እኔ አምናለሁ ዘላለም።
420
13:02
24.04.2025
# አስጠኚ ይፈልጋሉ??
✍ ልጆችዎን መቆጣጠር ከስራዎ
ጋር ተደራርቦ አልመች ብልዎታል
✍ የሚያሳርፍ የላቀ ብቃት ያለው
አስጠኚ ደርሶሎታል
✍ ማጋነን አይደለም ተጠቅመው
ያዩታል ማየት ማመን ነውና
በተመጣጣኝ ዋጋ የልጆችዎን
የነገ እጣ ፋንታ ይወስኑ!!
GRADE ከ 1ኛ እስከ 4ተኛ ክፍል
ደውለው ይመዝገቡ
🗣ስራችን ምስክር ነው!
በ0994839910 ላይ ይደውሉ
ያገኙናል
@christology_GC
@christology_GC
✍ ልጆችዎን መቆጣጠር ከስራዎ
ጋር ተደራርቦ አልመች ብልዎታል
✍ የሚያሳርፍ የላቀ ብቃት ያለው
አስጠኚ ደርሶሎታል
✍ ማጋነን አይደለም ተጠቅመው
ያዩታል ማየት ማመን ነውና
በተመጣጣኝ ዋጋ የልጆችዎን
የነገ እጣ ፋንታ ይወስኑ!!
GRADE ከ 1ኛ እስከ 4ተኛ ክፍል
ደውለው ይመዝገቡ
🗣ስራችን ምስክር ነው!
በ0994839910 ላይ ይደውሉ
ያገኙናል
@christology_GC
@christology_GC
399
16:54
22.04.2025
📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱
በቀላሉ በስልካችን የተለያዩ አገልግሎቶችን በማንኛውም ሰዓት የሚያደርሱን
💁🏻♀የቴሌግራም ቻናሎችን ልጦቁማቹ
የምትፈልጉትን አገልግሎት መርጣቹ ተቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
በቀላሉ በስልካችን የተለያዩ አገልግሎቶችን በማንኛውም ሰዓት የሚያደርሱን
💁🏻♀የቴሌግራም ቻናሎችን ልጦቁማቹ
የምትፈልጉትን አገልግሎት መርጣቹ ተቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
372
08:39
22.04.2025
# የሀጢአት ዋጋ!
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
832
21:29
19.04.2025
# የሀጢአት ዋጋ!
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
* የሀጢአት ደመወዝ ሞት
ነውና፤የእግዚአብሄር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየ
ሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው።
(ሮሜ6፥23)
* ኢየሱስ የከፈለውን ዋጋ
የታመመውን ሕመም የተ
ሰቃየውን ስቃይ ሳስብ አንድ
ነገር ማስተዋል እጀምራለሁ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ!
ሀጢአት ኢየሱስን ከሰማይ
አወረደው ከክብሩ አወረደው!
መዘባበቻና መቀለጃ አደረገው
በሰዎች በፈጠራቸው ሰዎች
ፊት እንዲዋረድ አደረገው
የደም ላብ እንዲያልብ እንዲ
ጨነቅ አደረገው! ሀጢአትትት!
* በኢየሱስ ዋጋ የምሕረት በር
ለዘላለም ተከፈተ! በኢየሱስ
ዋጋ የሀጢአት ሒሳብ ተወራረደ!
አንድ ሰው መቼም ወንጀል
ሲሰራ መከሰሱ አይቀርም
አንድ ሠው ወሩን ሙሉ ሰጥ
ለጥ ብሎ ሰርቶ ደመወዝ
የለህም ሊባል አይችልም!
ልክ እንደዛው ሁሉ ሀጢአ
ትም ዋጋ አለው ዋጋው
ሞት ነው!(1ኛቆሮ15፥56)
የሞት መውጊያ ሀጢአት
ነው! የሀጢአትም ሀይል ሕግ
ነው እንደተባለው ነው።
*በሀጢአት መጫወት በመስ
ቀሉ ስራ በተከፈተው ትልቅ
የምሕረት ደጅ ማፌዝ እንደ
ሆነ ይሰማኛል። ይሄን ያክል
ዋጋ በተከፈለበት ሀጢአት
መጫወት በእሳት መጫወት
መስሎ ይሰማኛል። ምሕረቱን
ሳስብ ለሀጢአቴ ዋስትና ለመ
ስጠት መጠቀም አልፈልግም
ይልቁንም ምሕረቱን ሳስብ
ዋጋውን ዋጋውን ሳስብ
ለሀጢአት የተከፈለውን ዋጋ
ያንን ደግሞ ሳስብ የይቅርታና
የምሕረቱን ጥልቀት የተሰጠኝን
ሰፊ የምሕረት በር የምሕረት
እድል የምጠቀመው ጸጋውን
የተከፈለልኝን ዋጋ ለሀጢአቴ
ዋስትና አድርጎ በማቅረብ ነጻ
ፈቃድ እንዳለኝ በማሰብ ሳይ
ሆን ለክርስቶስ ይበልጥ ለመ
ኖር እንዳስብ ያሳስበኛል።
@christology_GC
@christology_GC
832
21:29
19.04.2025
close
Reviews channel
Added: Newest first
keyboard_arrow_down- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
31.10.202415:41
5
Everything is fine. Thank you!

የክርስቶስ ወንጌል
On the service since October 2024
08.12.202407:27
i am always there to promote your contnet
Show more
Channel statistics
Rating
18.0
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
2
Subscribers:
9.6K
APV
lock_outline
ER
1.7%
Posts per day:
1.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий