
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
2.2

Advertising on the Telegram channel «Pawli Geez school»
Books, Audiobooks & Podcasts
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$1.20$1.20local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
የግዕዝ መማሪያ
512
14:25
30.08.2025
አረፍተ ነገር መስራት
አንድ አረፍተነገር እነዚህ ይኖሩታል
ባለቤት ፣ ተሳቢ እና ማሰሪያ አንቀጽ
ባለቤት ፦ የአረፍተ ነገሩ ባለቤት ወይንም ተናጋሪ
ተሳቢ፦ የሚሳብ (object) እንለዋለን ይህም ን የሚለውን ፊደል በመውሰድ ምንን ይሚል ጥያቄን ይመልሳል
*ተሳቢ በሁለት ይከፈላል ፦ 1. ቀጥተኛ ተሳቢ(direct object)
2.ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳቢ (indirect obiect) በመባል ማለት ነው
ማሰሪያ አንቀጽ ፦ የአረፍተ ነገሩ መደምደሚያ ወይንም ግስ ማለት ነው ።
**** አንድ አረፍተ ነገር ሲሰራ 10 መራሕያን በውስጡ አሉ።
በ 10 መራሕያን አ.ነገር ሲሰራ እንመልከት
**በ አንደኛ መደብ **
፩. አነ
አነ አመጽእ ማየ አይኅ (እኔ የጥፋት ውሃን አመጣለሁ) ዘፍ 6 ፥17 በሚለው እረፍተ ነገርን እንመልከት
በዚህ አነገር ፦
ባለቤት(ተናጋሪው) ፦ አነ (እኔ) የሚለው ነው
ተሳቢ (የተሳበው) ፦ ማየ (ውሃን) በዚህ ጊዜ ማይ (ውሃ) የሚለው ስም ወደ ማየ (ውሃን) ይሳባል ን በምጨመር ማለት ነው አማርኛው
ለምሳሌ የምንን ጥፋት ታመጣለህ ብንለ ብንጠይቀው ? እንዲህ ብሎ ይመልሳ የውሃን (ውሃን )
ይህ ተሳቢ እንዲኖር ያደረገው ማሰሪያ አንቀጹ ነው
ማሰሪያ አንቀጹ ፦አመጽእ ( አመጣለሁ ) የሚለው ነው
ከዚህ ጋር ተያይዞ ዘርፍ የሚባለው .ዘርፍ ማለት ተያያዥ ማለት ነው ወይንም እንደገላጭ የሚረዳ
ስለዚህ ከላይ ያለው አ.ነገር
አነ.......ባለቤት
አመጽእ .......ማሰሪያ /ማሰሪያ አንቀጽ
ማየ.....ተሳቢ /ቀጥተኛ ተሳቢ የማን ማለት ነው የአመጽእ
አይኅ...ዘርፍ /ገላጭ ይሆናል የማይ የሚለውን የምን ውሃ ቢለ የጥፋት ስለዚህ ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳቢ ሁኖ ያገለግላ ማለት ነው .
፪ . ንህና
ምሳሌ፦ ንሕነ
"ንግበር ሰብአ በአርአያነ ወበ አምሳሊነ" ...ዘፍ 1፥26
ሰውን በመልካችን እንደምሳሌያችን እንፍጠር .
ባለቤት ....ንህነ
ማሰሪያ አንቀጽ (verb).....ንግበር ..እንስራ የሚለው ሲሆን እኛ የሚለውን ባለቤትነት ይዟል
ተሳቢ .....ሰብአ...(ሰብእ...ሰው)..እ(ሳድስ ) ወደ አ(ግዕዝ) ይቀየራል
ሰው የሚለው ተሳቢ ሲሆን ሰውን ብሎ "ን"ፊደልን ይጨምራል
በ....ነ....ወ..በ.....ነ....የሚባሉት ደቂቅ አገባብ ይባላሉ
አርአያነ ፥ አምሳሊነ ሲል ንህነ የሚለውን ለማመልከት ነው .
ከላይ ያየነው
ወ... አጫፋሪ ወይምን አያያዥ ይባላል እና እንደሚለው ማለት ነው በዚህ አ.ነገር አገባብ ግን "እንድ " እንደማለት ሁኖ ያገለግለናል
በአርአያነ ወበ አምሳሊነ የሚለው ደቂቅ አገባብ ስላለበት indirect object (ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳቢ) ይሆናል ማለት ነው
ማሳሰቢያ . አንድ አረፍተ ነገር ስንሰራ ግዴታ 10 መራሕያን ማስገባት አይጠበቅብነም ምክኒያቱም ግሱ እራሱ መራሕያኑን ስለሚገልጽ
ንግበር ...... ሲል ንህነ የሚለውን ይገልጻል
ለዛሬ እዚህ ላይ ይብቃን .......ይቀጥላል
አንድ አረፍተነገር እነዚህ ይኖሩታል
ባለቤት ፣ ተሳቢ እና ማሰሪያ አንቀጽ
ባለቤት ፦ የአረፍተ ነገሩ ባለቤት ወይንም ተናጋሪ
ተሳቢ፦ የሚሳብ (object) እንለዋለን ይህም ን የሚለውን ፊደል በመውሰድ ምንን ይሚል ጥያቄን ይመልሳል
*ተሳቢ በሁለት ይከፈላል ፦ 1. ቀጥተኛ ተሳቢ(direct object)
2.ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳቢ (indirect obiect) በመባል ማለት ነው
ማሰሪያ አንቀጽ ፦ የአረፍተ ነገሩ መደምደሚያ ወይንም ግስ ማለት ነው ።
**** አንድ አረፍተ ነገር ሲሰራ 10 መራሕያን በውስጡ አሉ።
በ 10 መራሕያን አ.ነገር ሲሰራ እንመልከት
**በ አንደኛ መደብ **
፩. አነ
አነ አመጽእ ማየ አይኅ (እኔ የጥፋት ውሃን አመጣለሁ) ዘፍ 6 ፥17 በሚለው እረፍተ ነገርን እንመልከት
በዚህ አነገር ፦
ባለቤት(ተናጋሪው) ፦ አነ (እኔ) የሚለው ነው
ተሳቢ (የተሳበው) ፦ ማየ (ውሃን) በዚህ ጊዜ ማይ (ውሃ) የሚለው ስም ወደ ማየ (ውሃን) ይሳባል ን በምጨመር ማለት ነው አማርኛው
ለምሳሌ የምንን ጥፋት ታመጣለህ ብንለ ብንጠይቀው ? እንዲህ ብሎ ይመልሳ የውሃን (ውሃን )
ይህ ተሳቢ እንዲኖር ያደረገው ማሰሪያ አንቀጹ ነው
ማሰሪያ አንቀጹ ፦አመጽእ ( አመጣለሁ ) የሚለው ነው
ከዚህ ጋር ተያይዞ ዘርፍ የሚባለው .ዘርፍ ማለት ተያያዥ ማለት ነው ወይንም እንደገላጭ የሚረዳ
ስለዚህ ከላይ ያለው አ.ነገር
አነ.......ባለቤት
አመጽእ .......ማሰሪያ /ማሰሪያ አንቀጽ
ማየ.....ተሳቢ /ቀጥተኛ ተሳቢ የማን ማለት ነው የአመጽእ
አይኅ...ዘርፍ /ገላጭ ይሆናል የማይ የሚለውን የምን ውሃ ቢለ የጥፋት ስለዚህ ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳቢ ሁኖ ያገለግላ ማለት ነው .
፪ . ንህና
ምሳሌ፦ ንሕነ
"ንግበር ሰብአ በአርአያነ ወበ አምሳሊነ" ...ዘፍ 1፥26
ሰውን በመልካችን እንደምሳሌያችን እንፍጠር .
ባለቤት ....ንህነ
ማሰሪያ አንቀጽ (verb).....ንግበር ..እንስራ የሚለው ሲሆን እኛ የሚለውን ባለቤትነት ይዟል
ተሳቢ .....ሰብአ...(ሰብእ...ሰው)..እ(ሳድስ ) ወደ አ(ግዕዝ) ይቀየራል
ሰው የሚለው ተሳቢ ሲሆን ሰውን ብሎ "ን"ፊደልን ይጨምራል
በ....ነ....ወ..በ.....ነ....የሚባሉት ደቂቅ አገባብ ይባላሉ
አርአያነ ፥ አምሳሊነ ሲል ንህነ የሚለውን ለማመልከት ነው .
ከላይ ያየነው
ወ... አጫፋሪ ወይምን አያያዥ ይባላል እና እንደሚለው ማለት ነው በዚህ አ.ነገር አገባብ ግን "እንድ " እንደማለት ሁኖ ያገለግለናል
በአርአያነ ወበ አምሳሊነ የሚለው ደቂቅ አገባብ ስላለበት indirect object (ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳቢ) ይሆናል ማለት ነው
ማሳሰቢያ . አንድ አረፍተ ነገር ስንሰራ ግዴታ 10 መራሕያን ማስገባት አይጠበቅብነም ምክኒያቱም ግሱ እራሱ መራሕያኑን ስለሚገልጽ
ንግበር ...... ሲል ንህነ የሚለውን ይገልጻል
ለዛሬ እዚህ ላይ ይብቃን .......ይቀጥላል
707
14:28
30.08.2025
#የግእዝ ሥርዓተ ንባብ #ስምንት ናቸው፡፡
🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂
#እነርሱም
#1. ማንሳት 5. ማናበብ
#2. መጣል 6. አለማናበብ
#3. ማጥበቅ 7. መዋጥ
#4. ማላላት 8. መቁጠር ናቸው፡፡
#1. #ማንሳት፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ የቃሉ መጨረሻ ፊደል
ሳድስ ከመሆን የተለየ ሆኖ ቃሉ በከፈተኛ ድምፅ የሚነገር
ወይም የሚነበብ ማለት ነው፡፡ ለዚህም ነው ሁሉም የግስ
ዓይነቶች በከፍተኛ ድምፅ የተነበቡ ተነሽ ናቸው
የሚባሉት፡፡
ምሳሌ፡- ነበረ = ተቀመጠ
ሐበነ = ስጠን
ተዘከረኒ = አስታውሰኝ
ውእቱ = ነው፣ ነበር፣ እሱ፣ ናቸው ወዘተርፈ፡፡
አንስት ሖራ = ሴቶች ሔዱ
ይግበሮ = ይሥራው
ያጥምቆ = ያጥምቀው
#2. #መጣል (ተጣይ)፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ መጨረሻው
ሳድስ ሆኖ የማይነሳ ማለት ነው፡፡
ምሳሌ፡- ማርያም፣ ሚካኤል፣ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ ቤተ
መንግሥት፣ ቅድስት፣ መቅደስ ወዘተርፈ፡፡
#3. #ማጥበቅ፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ ከቃሉ ውስጥ
የሚጠብቅ ፊደል ኖሮ ቃሉ ጠብቆ እንዲነበብ የሚያደርግ
ነው፡፡
ምሳሌ፡- ቀደሰ = አመሰገነ
ሰብሐ = አመሠገነ
ተዘከሮ = አስታውሰው
ነጸረ = ተመለከተ
#4. #ማላላት፡- ይህ ሥርዐተ ንባብ በቃሉ ውስጥ የሚጠብቅ
ፊደል ሳይኖርና ንባቡም ላልቶ ሲነበብ ነው፡፡
ምሳሌ፡- ቀተለ = ገደለ
ነበረ = ተቀመጠ (ኖረ)
አምለከ = አመለከ
ገብረ = ፈጠረ (ሠራ)
ፈጠረ = ፈጠረ (በአማርኛው ይጠብቃል)
#5. #ማናበብ፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ
የሆኑ ቃላት እንደ አንድ ሆነው ሲናበቡና ን፣ በን ወይም የን
ሲያመጡ ነው፡፡
ምሳሌ፡- ቤተ ክርስቲያን = የክርስቲያን ቤት
ቤተ መቅደስ = የማመስገኛ ቤት
ትምህርተ ሃይማኖት = የሃይማኖት ትምህርት
ድንግለ ሙሴ
ብሥራተ ገብርኤል
ዜና ሥላሴ
ውዳሴ ማርያም
ጥዑመ ልሳን
ወልደ ኢየሱስ
ተዋሕዶ ቃል
ዜና ቤተ ክርስቲያን
#6. #አለማናበብ፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ ሁለት ወይም ከዚያ
በላይ የሆኑ ቃላት ራሳቸውን ችለው ሲነበቡ ወይም አንዱ
ላንዱ አጎላማሽ ሲሆን ነው፡፡
ምሳሌ፡- ቅዱስ አምላክ ይባላል እንጂ ቅዱስ አምላክ
አይባልም፡፡
ድንግል ማርያም
መጽአ ወልድ - ወልድ መጣ
ጳውሎስ ሐዋርያ
#7. #መዋጥ፡- መዋጥ ማለት ከቃሉ ውስጥ ያለ ፊደል
እንዲሁ ሳይጎላ በውስጠ ታዋቂነት የሚነበብ ነው፡፡ ከዚህ
ላይ ማስተዋል ያለብን ፊደሉ በጽሑፍ ጊዜ ግን ሥርዓቱን
ጠብቆ ይጻፋል፡፡
ምሳሌ፡- ወይን (wan) ተብሎ እንጂ ወይን (wayyin)
ተብሎ አይነበብም፡፡
ድንግል - ከዚህ ላይ ን ተውጣለች
ገብር - ከዚህ ላይ ደግሞ ብ ተውጣለች፡፡ ስለዚህ ገብር
ባለሁለት ቀለም ነው፡፡
ኤልሳዕ ከዚህ ላይ ደግሞ ዕ ትዋጣለች፡፡
ርኩስ ኩ ተውጣለች፡፡
ከዚህ ላይ ብዙውን ጊዜ የሚዋጡት ቀለሞች ሲሆኑ
መዋጥና አለመዋጣቸው ግን እንደ ንባቡና እንደትርጓመው
ይለያያል፡፡
#8. #መቁጠር፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ በአንድ ቃል ውስጥ
የሚገኙ ፊደላትን ያለምንም መዋጥ ማንበብ ማለት ነው፡፡
ምሳሌ፡- ውእቱ ከሚለው ቃል ሁሉም ፊደላት ይነበባሉ
እንጂ ሳድስ ስለሆነች ብቻ የምትዋጥ አይደለችሙ፡፡
ይእቲ፣ መላእክት፣ ማርያም፣ ማእከል፣ እኅት፣ ትማልም፣
ዮሐንስ፣ አጽፋር (ጥፍሮች) ስእርት (ፀጉር)፣ ኤልያስ፣
ብሔር (ሀገር) እሙንቱ፣ ስብሐት፣ ሐዋርያት፣ መጻሕፍት
(ህ ትቆጠራለች)
ከእነዚህ ሥርዓተ ንባቦች በተጨማሪ ሌሎችም አሉ፡፡
ለምሳሌ፡- ወዳቂና ሰያፍ
#ሀ. ወዳቂ፡- የምንለው ሥርዓተ ንባብ የቃሉ መጨረሻ
ፊደል ካዕብ፣ ሳልስ፣ ራብዕ ኀምስና ሳብዕ ሆኖ የማይነሳ
እና ቃሉ ሲነበብ የመጨረሻውን ፊደል በመያዝ
እንዲወድቅ የሚያደርግ የሥርዓተ ንባብ ዓይነት ነው፡፡
ምሳሌ፡- ኀቤሁ ወደሱ የዚህ ቃል የመጨረሻ ፊደል ሁ
ካዕብ ሲሆን ወዳቂ ነው፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ልዩነቶች
እንዳሉ ማወቅ ያስፈልገናል፡፡ ለምሳሌ ውእቱ የሚለው
ነባር አንቀጽ ተነሽ እንጂ ወዳቂ አይደለም፡፡ እንዲሁም
ግሶች በትዕዛዝም ሆነ በሓላፊ ሲመጡ ወዳቂ ናቸው
ማለት አንችልም፡፡
ለምሳሌ፡- ሖሩ = ሔዱ ወይም ሑሩ = ሒዱ ብንልም
ተነሽ እንጂ ወዳቂ አይደለም፡፡ ለሣልስ ምሳሌ ከይሲ
ብእሲ መዋቲ መሃሪ ወዘተርፈ ሲሆኑ ግስ ከሆነ ግን
አይወድቅም፡፡
ምሳሌ፡- ሰአሊ ለነ ቅድስት ከዚህ ላይ ሰአሊ የሚለው
ቃል ወዳቂ አይደለም ለራብዕ ምሳሌ አንበሳ፣ ዜና፣
ወዘተረፈ ከዚህ ላይም በግስ የሚነገር ከሆነ
አይወድቅም፡፡
ለምሳሌ፡- እላ አንስት ሖራ /እነዚያ ሴቶች ሔዱ/ ከዚህ
ላይ « ሖራ » የሚለው ይነሳል እንጂ አይወድቅም፡፡
ለኀምስ ምሳሌ ውዳሴ፣ ቅዳሴ፣ ይባቤ፣ ወዘተረፈ
ለሳብዕ ምሳሌ ዶርሆ/ዶሮ/፣ መንበሮ፣ ቀቲሎት/
ንዑስ አንቀጽ የሆኑት ሁሉ ወዳቂ ናቸው፡፡ በተጨማሪ ቦዝ
አንቀጽ የሆኑ ወዳቂዎች እንዳሉም ማወቅ ያስፈልጋል፡፡
ነገር ግን በግስ ትአዛዝ ወይም ዘንድ አንቀጽ የሆኑት
ሊነሱ እንደሚችሉ መገንዘብ ያስፈልጋል፡
🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂🧙♂
#እነርሱም
#1. ማንሳት 5. ማናበብ
#2. መጣል 6. አለማናበብ
#3. ማጥበቅ 7. መዋጥ
#4. ማላላት 8. መቁጠር ናቸው፡፡
#1. #ማንሳት፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ የቃሉ መጨረሻ ፊደል
ሳድስ ከመሆን የተለየ ሆኖ ቃሉ በከፈተኛ ድምፅ የሚነገር
ወይም የሚነበብ ማለት ነው፡፡ ለዚህም ነው ሁሉም የግስ
ዓይነቶች በከፍተኛ ድምፅ የተነበቡ ተነሽ ናቸው
የሚባሉት፡፡
ምሳሌ፡- ነበረ = ተቀመጠ
ሐበነ = ስጠን
ተዘከረኒ = አስታውሰኝ
ውእቱ = ነው፣ ነበር፣ እሱ፣ ናቸው ወዘተርፈ፡፡
አንስት ሖራ = ሴቶች ሔዱ
ይግበሮ = ይሥራው
ያጥምቆ = ያጥምቀው
#2. #መጣል (ተጣይ)፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ መጨረሻው
ሳድስ ሆኖ የማይነሳ ማለት ነው፡፡
ምሳሌ፡- ማርያም፣ ሚካኤል፣ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ ቤተ
መንግሥት፣ ቅድስት፣ መቅደስ ወዘተርፈ፡፡
#3. #ማጥበቅ፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ ከቃሉ ውስጥ
የሚጠብቅ ፊደል ኖሮ ቃሉ ጠብቆ እንዲነበብ የሚያደርግ
ነው፡፡
ምሳሌ፡- ቀደሰ = አመሰገነ
ሰብሐ = አመሠገነ
ተዘከሮ = አስታውሰው
ነጸረ = ተመለከተ
#4. #ማላላት፡- ይህ ሥርዐተ ንባብ በቃሉ ውስጥ የሚጠብቅ
ፊደል ሳይኖርና ንባቡም ላልቶ ሲነበብ ነው፡፡
ምሳሌ፡- ቀተለ = ገደለ
ነበረ = ተቀመጠ (ኖረ)
አምለከ = አመለከ
ገብረ = ፈጠረ (ሠራ)
ፈጠረ = ፈጠረ (በአማርኛው ይጠብቃል)
#5. #ማናበብ፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ
የሆኑ ቃላት እንደ አንድ ሆነው ሲናበቡና ን፣ በን ወይም የን
ሲያመጡ ነው፡፡
ምሳሌ፡- ቤተ ክርስቲያን = የክርስቲያን ቤት
ቤተ መቅደስ = የማመስገኛ ቤት
ትምህርተ ሃይማኖት = የሃይማኖት ትምህርት
ድንግለ ሙሴ
ብሥራተ ገብርኤል
ዜና ሥላሴ
ውዳሴ ማርያም
ጥዑመ ልሳን
ወልደ ኢየሱስ
ተዋሕዶ ቃል
ዜና ቤተ ክርስቲያን
#6. #አለማናበብ፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ ሁለት ወይም ከዚያ
በላይ የሆኑ ቃላት ራሳቸውን ችለው ሲነበቡ ወይም አንዱ
ላንዱ አጎላማሽ ሲሆን ነው፡፡
ምሳሌ፡- ቅዱስ አምላክ ይባላል እንጂ ቅዱስ አምላክ
አይባልም፡፡
ድንግል ማርያም
መጽአ ወልድ - ወልድ መጣ
ጳውሎስ ሐዋርያ
#7. #መዋጥ፡- መዋጥ ማለት ከቃሉ ውስጥ ያለ ፊደል
እንዲሁ ሳይጎላ በውስጠ ታዋቂነት የሚነበብ ነው፡፡ ከዚህ
ላይ ማስተዋል ያለብን ፊደሉ በጽሑፍ ጊዜ ግን ሥርዓቱን
ጠብቆ ይጻፋል፡፡
ምሳሌ፡- ወይን (wan) ተብሎ እንጂ ወይን (wayyin)
ተብሎ አይነበብም፡፡
ድንግል - ከዚህ ላይ ን ተውጣለች
ገብር - ከዚህ ላይ ደግሞ ብ ተውጣለች፡፡ ስለዚህ ገብር
ባለሁለት ቀለም ነው፡፡
ኤልሳዕ ከዚህ ላይ ደግሞ ዕ ትዋጣለች፡፡
ርኩስ ኩ ተውጣለች፡፡
ከዚህ ላይ ብዙውን ጊዜ የሚዋጡት ቀለሞች ሲሆኑ
መዋጥና አለመዋጣቸው ግን እንደ ንባቡና እንደትርጓመው
ይለያያል፡፡
#8. #መቁጠር፡- ይህ ሥርዓተ ንባብ በአንድ ቃል ውስጥ
የሚገኙ ፊደላትን ያለምንም መዋጥ ማንበብ ማለት ነው፡፡
ምሳሌ፡- ውእቱ ከሚለው ቃል ሁሉም ፊደላት ይነበባሉ
እንጂ ሳድስ ስለሆነች ብቻ የምትዋጥ አይደለችሙ፡፡
ይእቲ፣ መላእክት፣ ማርያም፣ ማእከል፣ እኅት፣ ትማልም፣
ዮሐንስ፣ አጽፋር (ጥፍሮች) ስእርት (ፀጉር)፣ ኤልያስ፣
ብሔር (ሀገር) እሙንቱ፣ ስብሐት፣ ሐዋርያት፣ መጻሕፍት
(ህ ትቆጠራለች)
ከእነዚህ ሥርዓተ ንባቦች በተጨማሪ ሌሎችም አሉ፡፡
ለምሳሌ፡- ወዳቂና ሰያፍ
#ሀ. ወዳቂ፡- የምንለው ሥርዓተ ንባብ የቃሉ መጨረሻ
ፊደል ካዕብ፣ ሳልስ፣ ራብዕ ኀምስና ሳብዕ ሆኖ የማይነሳ
እና ቃሉ ሲነበብ የመጨረሻውን ፊደል በመያዝ
እንዲወድቅ የሚያደርግ የሥርዓተ ንባብ ዓይነት ነው፡፡
ምሳሌ፡- ኀቤሁ ወደሱ የዚህ ቃል የመጨረሻ ፊደል ሁ
ካዕብ ሲሆን ወዳቂ ነው፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ልዩነቶች
እንዳሉ ማወቅ ያስፈልገናል፡፡ ለምሳሌ ውእቱ የሚለው
ነባር አንቀጽ ተነሽ እንጂ ወዳቂ አይደለም፡፡ እንዲሁም
ግሶች በትዕዛዝም ሆነ በሓላፊ ሲመጡ ወዳቂ ናቸው
ማለት አንችልም፡፡
ለምሳሌ፡- ሖሩ = ሔዱ ወይም ሑሩ = ሒዱ ብንልም
ተነሽ እንጂ ወዳቂ አይደለም፡፡ ለሣልስ ምሳሌ ከይሲ
ብእሲ መዋቲ መሃሪ ወዘተርፈ ሲሆኑ ግስ ከሆነ ግን
አይወድቅም፡፡
ምሳሌ፡- ሰአሊ ለነ ቅድስት ከዚህ ላይ ሰአሊ የሚለው
ቃል ወዳቂ አይደለም ለራብዕ ምሳሌ አንበሳ፣ ዜና፣
ወዘተረፈ ከዚህ ላይም በግስ የሚነገር ከሆነ
አይወድቅም፡፡
ለምሳሌ፡- እላ አንስት ሖራ /እነዚያ ሴቶች ሔዱ/ ከዚህ
ላይ « ሖራ » የሚለው ይነሳል እንጂ አይወድቅም፡፡
ለኀምስ ምሳሌ ውዳሴ፣ ቅዳሴ፣ ይባቤ፣ ወዘተረፈ
ለሳብዕ ምሳሌ ዶርሆ/ዶሮ/፣ መንበሮ፣ ቀቲሎት/
ንዑስ አንቀጽ የሆኑት ሁሉ ወዳቂ ናቸው፡፡ በተጨማሪ ቦዝ
አንቀጽ የሆኑ ወዳቂዎች እንዳሉም ማወቅ ያስፈልጋል፡፡
ነገር ግን በግስ ትአዛዝ ወይም ዘንድ አንቀጽ የሆኑት
ሊነሱ እንደሚችሉ መገንዘብ ያስፈልጋል፡
621
14:28
30.08.2025
ስምህ ማን ነው?
ተውህቦሰላም ለከ አኁየ
ሰላም ላንተ ይሁን ወንድሜ
Peace to you, my brother
ወልደ ገብርኤልወ ሰላም ለከ
ሰላም ላንተም ወንድሜ
Peace to you too,my brotherተውህቦ መኑ ስምከ እኁየ?
ስምህ ማን ነው ወንድሜ?
What is your name?ወልደ ገብርኤልወልደ ገብርኤል ውእቱ ስምየ
(ስሜ ወልደ ገብርኤል ነው
my name is W/Gebreal
ተውህቦወመኑ ስመ አቡከ?
ያባትህ ስም ማን ነው?
What is your fathers name?
ወልደ ገብርኤል ገ/ ማርያም ውእቱ ስመ አቡየ
ያባቴ ስም ገ/ማርያም ነው
My father's name is G/Mariamተውህቦእስፍንቱ አዝማኒከ?
ዕድሜህ ስንት ነው?
How old are you?
ወልደ ገብርኤል እሥራ ወአሐዱ
ሀያ አንድ
twenty-oneተውህቦእም አይቴ መጻእከ?
ከየት መጣህ?
Where do you come from?
ወልደ ገብርኤል እም ጎጃም
ከጎጃም
From Gojamተውህቦግብር እፎ ውእቱ?
ሥራ እንዴት ነው?
How does work?
ወልደ ገብርኤል ሚመ ኢይብል
ምንም አይል
is good
ተውህቦሰላም ለከ አኁየ
ሰላም ላንተ ይሁን ወንድሜ
Peace to you, my brother
ወልደ ገብርኤልወ ሰላም ለከ
ሰላም ላንተም ወንድሜ
Peace to you too,my brotherተውህቦ መኑ ስምከ እኁየ?
ስምህ ማን ነው ወንድሜ?
What is your name?ወልደ ገብርኤልወልደ ገብርኤል ውእቱ ስምየ
(ስሜ ወልደ ገብርኤል ነው
my name is W/Gebreal
ተውህቦወመኑ ስመ አቡከ?
ያባትህ ስም ማን ነው?
What is your fathers name?
ወልደ ገብርኤል ገ/ ማርያም ውእቱ ስመ አቡየ
ያባቴ ስም ገ/ማርያም ነው
My father's name is G/Mariamተውህቦእስፍንቱ አዝማኒከ?
ዕድሜህ ስንት ነው?
How old are you?
ወልደ ገብርኤል እሥራ ወአሐዱ
ሀያ አንድ
twenty-oneተውህቦእም አይቴ መጻእከ?
ከየት መጣህ?
Where do you come from?
ወልደ ገብርኤል እም ጎጃም
ከጎጃም
From Gojamተውህቦግብር እፎ ውእቱ?
ሥራ እንዴት ነው?
How does work?
ወልደ ገብርኤል ሚመ ኢይብል
ምንም አይል
is good
576
00:17
31.08.2025
የግዕዝ ሰላምታ
ሰላምታ በማንኛውም ቋንቋ ውስጥ በተለያየ መልኩ የሚቀርብ ጊዜን ያማከለ የስነልሳን ዘርፍ ነው፡፡
ተአምኆ ዘነግህ (የጠዋት ሰላምታ)
እፎ ሀደርከ (እንዴት አደርክ)
እፎ ሀደርኪ (እንዴት አደርሽ)
ተአምኆ ዘቀትር (የቀትር ሰላምታ)
እፎ ወዐልከ (እንዴት ዋልክ)
እፎ ወዐልኪ(እንዴት ዋልሽ)
ተአምኆ ዘምሴት (የምሽት ሰላምታ)
እፎ አምሰይከ (እንዴት አመሸህ)
እፎ አምሰይኪ(እንዴት አመሸሽ)
ከብዙ ጊዜ በኃላ ላገኙት ሰው የሚሰጥ ሰላምታ
እፎ ሀሎከ (እንዴት አለህ)
እፎ ነበርከ (እንዴት ሰነበትክ)
እፎ ሀሎኪ (እንዴት አለሽ)
እፎ ነበርኪ (እንዴት ሰነበትሽ)
ሌሎች የሰላምታ መንገዶች
እፎ ሀሎከ አቡየ (አባቴ እንዴት አለህ)
እፎ ሀሎኪ እምየ (እናቴ እንዴት አለሽ)
እፎ ሀሎከ እሁየ (ወንድሜ እንዴት አለህ)
እፎ ሀሎኪ እህትየ (እህቴ እንዴት አለሽ)
እፎ ሀሎከ እምኄውትየ (አያቴ እንዴት አለህ)
እፎ ሀሎኪ እምኄውትየ (አያቴ እንዴት አለሽ)
እፎ ሀሎከ ዘመድየ (ዘመዴ እንዴት አለህ )
እፎ ሀሎክሙ አሀውየ (ወንድሞቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክን አሀትየ (እህቶቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክሙ አበውየ (አባቶቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክን እማትየ (እናቶቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክሙ አዝማድየ (ዘመዶቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክን አዝማድየ (ዘመዶቼ እንዴት አላችሁ)
ሰላም ለከ እሁየ ዮሐንስ (ወንድሜ ዮሐንስ ሰላም ላንተ ይሁን)
ሰላም ለኪ እምየ ፅጌ (እናቴ ፅጌ ሰላም ላንቺ ይሁን)
ሰላም ለኪ አልማዝ እምየ(እናቴ አልማዝ ሰላም ላንቺ ይሁን)
ሰላም ለኪ ሩት ብዕሲትየ (ባለቤቴ ሩት ሰላም ነሽ)
የሀብ ሊተ ጥዒና (ጤና ይስጥልኝ)
ከላይ ላየናቸውና ለገለፅናቸው የሰላምታ አይነቶች ብዙ አይነት ምላሾችን መስጠት የምንችል ቢሆንም በህጋዊና በስርአታዊ መልኩ ግን
እግዚአብሔርይሴባሕ(እግዚአብሔርይመስገን)
የሀብ ሊተ ጥዒና(ጤና ይስጥልኝ)
ሰላም ለከ(ሰላም ላንተ ይሁን)
ሰላም ለኪ(ሰላም ላንቺ ይሁን)
እያልን
እነዚህን በመሰሉ የሰላምታ ምላሾች ላይ የተለያዩ ቅፅሎችን እየጨመርን የሰላምታውን ምላሽ መስጠት እንችላለን፡፡
ሰላምታ በማንኛውም ቋንቋ ውስጥ በተለያየ መልኩ የሚቀርብ ጊዜን ያማከለ የስነልሳን ዘርፍ ነው፡፡
ተአምኆ ዘነግህ (የጠዋት ሰላምታ)
እፎ ሀደርከ (እንዴት አደርክ)
እፎ ሀደርኪ (እንዴት አደርሽ)
ተአምኆ ዘቀትር (የቀትር ሰላምታ)
እፎ ወዐልከ (እንዴት ዋልክ)
እፎ ወዐልኪ(እንዴት ዋልሽ)
ተአምኆ ዘምሴት (የምሽት ሰላምታ)
እፎ አምሰይከ (እንዴት አመሸህ)
እፎ አምሰይኪ(እንዴት አመሸሽ)
ከብዙ ጊዜ በኃላ ላገኙት ሰው የሚሰጥ ሰላምታ
እፎ ሀሎከ (እንዴት አለህ)
እፎ ነበርከ (እንዴት ሰነበትክ)
እፎ ሀሎኪ (እንዴት አለሽ)
እፎ ነበርኪ (እንዴት ሰነበትሽ)
ሌሎች የሰላምታ መንገዶች
እፎ ሀሎከ አቡየ (አባቴ እንዴት አለህ)
እፎ ሀሎኪ እምየ (እናቴ እንዴት አለሽ)
እፎ ሀሎከ እሁየ (ወንድሜ እንዴት አለህ)
እፎ ሀሎኪ እህትየ (እህቴ እንዴት አለሽ)
እፎ ሀሎከ እምኄውትየ (አያቴ እንዴት አለህ)
እፎ ሀሎኪ እምኄውትየ (አያቴ እንዴት አለሽ)
እፎ ሀሎከ ዘመድየ (ዘመዴ እንዴት አለህ )
እፎ ሀሎክሙ አሀውየ (ወንድሞቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክን አሀትየ (እህቶቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክሙ አበውየ (አባቶቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክን እማትየ (እናቶቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክሙ አዝማድየ (ዘመዶቼ እንዴት አላችሁ)
እፎ ሀሎክን አዝማድየ (ዘመዶቼ እንዴት አላችሁ)
ሰላም ለከ እሁየ ዮሐንስ (ወንድሜ ዮሐንስ ሰላም ላንተ ይሁን)
ሰላም ለኪ እምየ ፅጌ (እናቴ ፅጌ ሰላም ላንቺ ይሁን)
ሰላም ለኪ አልማዝ እምየ(እናቴ አልማዝ ሰላም ላንቺ ይሁን)
ሰላም ለኪ ሩት ብዕሲትየ (ባለቤቴ ሩት ሰላም ነሽ)
የሀብ ሊተ ጥዒና (ጤና ይስጥልኝ)
ከላይ ላየናቸውና ለገለፅናቸው የሰላምታ አይነቶች ብዙ አይነት ምላሾችን መስጠት የምንችል ቢሆንም በህጋዊና በስርአታዊ መልኩ ግን
እግዚአብሔርይሴባሕ(እግዚአብሔርይመስገን)
የሀብ ሊተ ጥዒና(ጤና ይስጥልኝ)
ሰላም ለከ(ሰላም ላንተ ይሁን)
ሰላም ለኪ(ሰላም ላንቺ ይሁን)
እያልን
እነዚህን በመሰሉ የሰላምታ ምላሾች ላይ የተለያዩ ቅፅሎችን እየጨመርን የሰላምታውን ምላሽ መስጠት እንችላለን፡፡
517
19:45
31.08.2025
ዓረፍተ ነገር ለመመሥረት የሚረዱን አያያዦችና ቅጥያዎች
🔸 እንደ ➝ ከመ
ከመ እንስሳ ▻ እንደ እንስሳ
ከመ ዮም ▻ እንደ ዛሬ
ከመ ጽጌ ▻ እንደ አበባ
ከመ ተፈጸመ ▻ እንደ ተፈጸመ
ከመ ኀለየ ▻ እንዳሰበ
🔸 የ ➝ ለ
ልደታ ለማርያም
ቤቱ ለንጉሥ
ሀገሮሙ ለነቢያት
🔸 እና ➝ ወ
አዳም ወሔዋን
ቃየል ወአቤል
ማርያም ወሰሎሜ
✧ ✧ ✧ ✧ ✧ ✧
🔸 ጋር ፣ ጋራ ➝ ምስለ
ሰብእ ምስለ ሰብእ ▻ ሰወ ከሰው ጋር
ዘመድ ምስለ ዘመድ ▻ ዘመድ ከዘመድ ጋር
አንበሳ ምስለ አንበሳ ▻ አንበሳ ከአንበሳ ጋር
ምስለ መንፈስከ ▻ ከመንፈስህ ጋራ
🔸 በፊት ፣ ከፊት ➝ ቅድመ
ቅድመ ሰብእ ▻ ከሰው በፊት
ቅድመ ልደት ▻ ከልደት በፊት
ቅድመ ሰዓት ▻ ከሰዓት በፊት
🔸 በኋላ ➝ ድኅረ
ድኅረ ዘመን ▻ ከዘመን በኋላ
ድኅረ ልደት ▻ ከልደት በኋላ
ድኅረ ትንሣኤ ▻ ከትንሣኤ በኋላ
🔸 ያለ ፤ በቀር ➝ እንበለ
እንበለ ንዋይ ▻ ያለ ገንዘብ በቀር
እንበለ ዘመድ ▻ ያለ ዘመድ
እንበለ ዐስብ ▻ ያለ ደሞዝ
✧ ✧ ✧ ✧ ✧ ✧
🔸 አለ፣ነበረ ➝ ቦ / ✧ የለም ➝ አልቦ
ቦ ሰላም አልቦ ዝናም
ቦ ፍቅር አልቦ ፍቅር
ቦ ሕግ አልቦ ንዋይ
ቦ ንዋይ
ቦ ሥርዓት
🔸 አይደለም ➝ አኮ
አኮ ኤልያስ መምህር ▻ ኤልያስ መምህር አይደለም
አኮ ጸሓፊት ኂሩት ▻ ኂሩት ጸሐፊ አይደለችም
አኮ ሰብእ ▻ ሰው አደለም
🔸 ኢ ➝ አፍራሽ
በልዐ ▻ ኢበልዐ
ጾመ ▻ ኢጾመ
ሖረ ▻ ኢሖረ
ጸሓፈ ▻ ኢጸሓፈ
🔸 እንደ ➝ ከመ
ከመ እንስሳ ▻ እንደ እንስሳ
ከመ ዮም ▻ እንደ ዛሬ
ከመ ጽጌ ▻ እንደ አበባ
ከመ ተፈጸመ ▻ እንደ ተፈጸመ
ከመ ኀለየ ▻ እንዳሰበ
🔸 የ ➝ ለ
ልደታ ለማርያም
ቤቱ ለንጉሥ
ሀገሮሙ ለነቢያት
🔸 እና ➝ ወ
አዳም ወሔዋን
ቃየል ወአቤል
ማርያም ወሰሎሜ
✧ ✧ ✧ ✧ ✧ ✧
🔸 ጋር ፣ ጋራ ➝ ምስለ
ሰብእ ምስለ ሰብእ ▻ ሰወ ከሰው ጋር
ዘመድ ምስለ ዘመድ ▻ ዘመድ ከዘመድ ጋር
አንበሳ ምስለ አንበሳ ▻ አንበሳ ከአንበሳ ጋር
ምስለ መንፈስከ ▻ ከመንፈስህ ጋራ
🔸 በፊት ፣ ከፊት ➝ ቅድመ
ቅድመ ሰብእ ▻ ከሰው በፊት
ቅድመ ልደት ▻ ከልደት በፊት
ቅድመ ሰዓት ▻ ከሰዓት በፊት
🔸 በኋላ ➝ ድኅረ
ድኅረ ዘመን ▻ ከዘመን በኋላ
ድኅረ ልደት ▻ ከልደት በኋላ
ድኅረ ትንሣኤ ▻ ከትንሣኤ በኋላ
🔸 ያለ ፤ በቀር ➝ እንበለ
እንበለ ንዋይ ▻ ያለ ገንዘብ በቀር
እንበለ ዘመድ ▻ ያለ ዘመድ
እንበለ ዐስብ ▻ ያለ ደሞዝ
✧ ✧ ✧ ✧ ✧ ✧
🔸 አለ፣ነበረ ➝ ቦ / ✧ የለም ➝ አልቦ
ቦ ሰላም አልቦ ዝናም
ቦ ፍቅር አልቦ ፍቅር
ቦ ሕግ አልቦ ንዋይ
ቦ ንዋይ
ቦ ሥርዓት
🔸 አይደለም ➝ አኮ
አኮ ኤልያስ መምህር ▻ ኤልያስ መምህር አይደለም
አኮ ጸሓፊት ኂሩት ▻ ኂሩት ጸሐፊ አይደለችም
አኮ ሰብእ ▻ ሰው አደለም
🔸 ኢ ➝ አፍራሽ
በልዐ ▻ ኢበልዐ
ጾመ ▻ ኢጾመ
ሖረ ▻ ኢሖረ
ጸሓፈ ▻ ኢጸሓፈ
595
19:49
31.08.2025
⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️
ግዕዝ አማርኛ
⬜️⬜️⬜️ ⬜️⬜️⬜️
🔘 አኮኑ ና
🔘 ባሕቱ ግን፣ነገርግን
🔘 ዳዕሙ ፣አላ እንጂ
🔘 እፎ እንደት
🔘 አይ ምን
🔘 ማዕዜ መቼ
🔘 አይቴ ወደት
🔘አሌ፣ወይ፣ሰይ ወዮ
🔘አው ወይም
🔘 እስኩ እስኪ
🔘 እንቋዕ እንኳን፣ እሰይ
🔘 ዮጊ፣ዓዲ ገና
🔘 ስፍን ስንት
🔘 ምንት ምን
ግዕዝ አማርኛ
⬜️⬜️⬜️ ⬜️⬜️⬜️
🔘 አኮኑ ና
🔘 ባሕቱ ግን፣ነገርግን
🔘 ዳዕሙ ፣አላ እንጂ
🔘 እፎ እንደት
🔘 አይ ምን
🔘 ማዕዜ መቼ
🔘 አይቴ ወደት
🔘አሌ፣ወይ፣ሰይ ወዮ
🔘አው ወይም
🔘 እስኩ እስኪ
🔘 እንቋዕ እንኳን፣ እሰይ
🔘 ዮጊ፣ዓዲ ገና
🔘 ስፍን ስንት
🔘 ምንት ምን
272
18:11
02.09.2025
ግሥ ገሠሠ፣ ዳሠሠ ካለው ዐቢይ አንቀጽ ይወጣል ። ትርጉሙም ልዩ ልዩ ርባታዊ ቃላትን በየፈርጃቸው መግለጽን ማብራራትን ይመለከታል ። ግስ ከካዕብና ሳልስ በስተቀር በቀሩት #በ፭ቱ የኆኄ ቤቶች ይነሳል። ለምሳሌ ከፈለ፣ባረከ፣ ሤመ ፣ ክህለ፣ቆመ።
#አዕማደ_ግሥ
አዕማድ የዐምድ ብዙ ቁጥር ሲሆን በቁሙ ዋና ፣ ቀዋሚ፣ ተሸካሚ ... የሚል ትርጉም አለው ። አዕማድ የሚባሉት #፭ ናቸው ። እነሱም ፦ አድራጊ፣ተደራጊ፣አስደራጊ፣ተደራራጊ፣አደራራጊ ናቸው ።ለምሳሌ ፦ ቀተለ/ገደለ/ #አድራጊ ፣ ተቀትለ/ተገደለ/ #ተደራጊ ፣አቅተለ/አስገደለ/ #አስደራጊ ፣ ተቃተለ/ተጋደለ/ #ተደራራጊ ፣ አስተቃተለ /አጋደለ/ #አደራራጊ
#አርእስተ_ግሥ
አርእስተ ግሥን በተመለከተ የግሥ አርእስ ቀተለ ብቻ ነው የሚሉ አሉ። ልሎች ክፍሎች ደግሞ ቀተለ፣ ባረከ፣ዴገነ፣ኖለወ፣ ደንገፀ፣ማህረከ በማለት የግሥ አርእስት #7 ናቸው የሚሉ ክፍሎች አሉ።
#ፀዋትወ_ግሥ
ፀዋትወ የቋንቋ ሰፊ ሕግ ነው ። አንድ የቋንቋ ተማሪ ፀዋትወ ግሥን ለየ ማለት ስለ ቋንቋው በቂ ግንዛቤ አለው ብሎ ማለት ይቻላል። ፀዋትወ የተባሉት #4 ናቸው ። እነሱም ፦ ሀ እና አ አንድ፣ ወ ሁለት ፣የ ሶስት ፣ ሀ፡አ፡ወ፡የ የሌሉበት ማንኛውም ግሥ ሲባል በመነሻ ፣ በመሀልና በመጨረሻ ሊሆን ይችላል። ፀዋትወ ግሥን ለማወቅ በቅድሚያ አርእስተ ግሥ ፣ ሠራዊተ ግሥ መሠረት ናቸው። ፀዋትወ ግሥ ሲጠና መጀመሪያ የመመደብ ሥራ ነው የሚካሄደው ይህም ሲባል ይህ ግሥ የማን ቤት ነው ከየት ይመደባል የመሳሰለው ሁሉ።
#ገዳፍያነ_ዘመድ
ገዳፍያነ ዘመድ የኒባሉት ቤታቸውን ለቀው የኒሄዱ ናቸው ።እነዚህም "ወ" ና "የ" ናቸው ። ወ በመነሻ በመድረሻ በመሐል ቤቱን ለቆ ወደ ሌላ ቤት ይሄዳል ። ለምሳሌ ወለደ ብሎ ይወልድ ይላል ።
#ወሳክያነ_ባዕድ
እነዚህ ደሞ ከግሥ ያልነበረ ቀለምን የሚጨምሩ ናቸው ለምሳሌ ፦ ቆመ ብሎ ይቀውም ፣ ኤለ ብሎ የአይል ይላል።
#ሠጋርያን
ሠጋርያን ማለት መሸጋገሪያ ማለት ነው ። ሰጋርያን የተባሉ ቤታቸውን ለቀው ያለቤታቸው የሚገኙ በመሆናቸው ነው ። እነዚህም ወ ና የ ናቸው ።
#ውላጤ_ግዕዝ
ውላጤ ግዕዝ የተባሉ(ሀ፡አ፡ወ፡የ) በመነሻ በመድረሻ በመሀል በደጊመ ቃል የሚገኙባቸው ግሦች ናቸው ።እነዚህም በመነሻና በመድረሻ እንዲሁም በመሀከላቸው የተገኘባቸው ግሶች ራብዑን ግዕዝ ፡ ግዕዙን ራብዕ ሳድስ ያደርጋሉ።
#አላህላህያን
አላህላህያን የተባሉ ፫ ናቸው ። እነርሱም ሀ፣ አ፣ በ ናቸው ።እነዚህ ቀለማት በመካከል የተገኙበት ግሥ አይጠብቅም ።
#ወኀጥያን
ወኀጥያን የሚባሉት ፊደላት (አ፡ቀ፡ከ፡ገ) ናቸው ። ወኀጥያን በአንስቱ ቅርብ አነ፣አንተ፡አንቲ፡አንትሙ፡አንትን በረባ ጊዜ ቀለማትን ውጠውና አጥብቀው የሚያስቀሩ ናቸው
#አዕማደ_ግሥ
አዕማድ የዐምድ ብዙ ቁጥር ሲሆን በቁሙ ዋና ፣ ቀዋሚ፣ ተሸካሚ ... የሚል ትርጉም አለው ። አዕማድ የሚባሉት #፭ ናቸው ። እነሱም ፦ አድራጊ፣ተደራጊ፣አስደራጊ፣ተደራራጊ፣አደራራጊ ናቸው ።ለምሳሌ ፦ ቀተለ/ገደለ/ #አድራጊ ፣ ተቀትለ/ተገደለ/ #ተደራጊ ፣አቅተለ/አስገደለ/ #አስደራጊ ፣ ተቃተለ/ተጋደለ/ #ተደራራጊ ፣ አስተቃተለ /አጋደለ/ #አደራራጊ
#አርእስተ_ግሥ
አርእስተ ግሥን በተመለከተ የግሥ አርእስ ቀተለ ብቻ ነው የሚሉ አሉ። ልሎች ክፍሎች ደግሞ ቀተለ፣ ባረከ፣ዴገነ፣ኖለወ፣ ደንገፀ፣ማህረከ በማለት የግሥ አርእስት #7 ናቸው የሚሉ ክፍሎች አሉ።
#ፀዋትወ_ግሥ
ፀዋትወ የቋንቋ ሰፊ ሕግ ነው ። አንድ የቋንቋ ተማሪ ፀዋትወ ግሥን ለየ ማለት ስለ ቋንቋው በቂ ግንዛቤ አለው ብሎ ማለት ይቻላል። ፀዋትወ የተባሉት #4 ናቸው ። እነሱም ፦ ሀ እና አ አንድ፣ ወ ሁለት ፣የ ሶስት ፣ ሀ፡አ፡ወ፡የ የሌሉበት ማንኛውም ግሥ ሲባል በመነሻ ፣ በመሀልና በመጨረሻ ሊሆን ይችላል። ፀዋትወ ግሥን ለማወቅ በቅድሚያ አርእስተ ግሥ ፣ ሠራዊተ ግሥ መሠረት ናቸው። ፀዋትወ ግሥ ሲጠና መጀመሪያ የመመደብ ሥራ ነው የሚካሄደው ይህም ሲባል ይህ ግሥ የማን ቤት ነው ከየት ይመደባል የመሳሰለው ሁሉ።
#ገዳፍያነ_ዘመድ
ገዳፍያነ ዘመድ የኒባሉት ቤታቸውን ለቀው የኒሄዱ ናቸው ።እነዚህም "ወ" ና "የ" ናቸው ። ወ በመነሻ በመድረሻ በመሐል ቤቱን ለቆ ወደ ሌላ ቤት ይሄዳል ። ለምሳሌ ወለደ ብሎ ይወልድ ይላል ።
#ወሳክያነ_ባዕድ
እነዚህ ደሞ ከግሥ ያልነበረ ቀለምን የሚጨምሩ ናቸው ለምሳሌ ፦ ቆመ ብሎ ይቀውም ፣ ኤለ ብሎ የአይል ይላል።
#ሠጋርያን
ሠጋርያን ማለት መሸጋገሪያ ማለት ነው ። ሰጋርያን የተባሉ ቤታቸውን ለቀው ያለቤታቸው የሚገኙ በመሆናቸው ነው ። እነዚህም ወ ና የ ናቸው ።
#ውላጤ_ግዕዝ
ውላጤ ግዕዝ የተባሉ(ሀ፡አ፡ወ፡የ) በመነሻ በመድረሻ በመሀል በደጊመ ቃል የሚገኙባቸው ግሦች ናቸው ።እነዚህም በመነሻና በመድረሻ እንዲሁም በመሀከላቸው የተገኘባቸው ግሶች ራብዑን ግዕዝ ፡ ግዕዙን ራብዕ ሳድስ ያደርጋሉ።
#አላህላህያን
አላህላህያን የተባሉ ፫ ናቸው ። እነርሱም ሀ፣ አ፣ በ ናቸው ።እነዚህ ቀለማት በመካከል የተገኙበት ግሥ አይጠብቅም ።
#ወኀጥያን
ወኀጥያን የሚባሉት ፊደላት (አ፡ቀ፡ከ፡ገ) ናቸው ። ወኀጥያን በአንስቱ ቅርብ አነ፣አንተ፡አንቲ፡አንትሙ፡አንትን በረባ ጊዜ ቀለማትን ውጠውና አጥብቀው የሚያስቀሩ ናቸው
253
18:15
02.09.2025
ግስ አጥኑ ግስ ለግእዝ መሠረት ነውና
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
❤️ግስ ስናጠና የምናገኛቸው
❤️ምኅጻረ ቃላት በከፊል
⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️
➡️ምኅጻረ ቃላት
ው---ውስጠዘ
ሣ.ቅ---ሣልስ ቅጽል
ባዕ.ሣ.ቅ---ባዕድ ሣልስ ቅጽል
ባዕ.ቅ---ባዕድ ቅጽል
ለሴ….ለሴት
በብ---በብዙ
አብ.----አብዛ
ለብ.ወ---ለብዙ ወንዶች
ለብ.ሴ--ለብዙ ሴቶች
መድ---መድበል
ሳ.ዘ----ሳቢ ዘር
ዘመ.ዘ--ዘመድ ዘር
ዘመ.ው--ዘመድ ዘር ውስጠዘ
ጥ.ዘ.ው--ጥር ዘር ውስጠዘ
ባ.ጥ.ዘ.ው--ባዕድ ጥሬ ዘር ውስጠዘ
ጥ.ዘ----ጥሬ ዘር
ጥ.ም---ጥሬ ምዕላድ
ምዕ-----ምዕላድ
ምዕ.ው--ምዕላድ ውስጠዘ
ባ.ምዕ---ባዕድ ከምዕላድ
ባ.ዘ-----ባዕድ ዘር
ባ.ዘ.ው----ባዕድ ዘር ውስጠዘ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
❤️ግስ ስናጠና የምናገኛቸው
❤️ምኅጻረ ቃላት በከፊል
⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️
➡️ምኅጻረ ቃላት
ው---ውስጠዘ
ሣ.ቅ---ሣልስ ቅጽል
ባዕ.ሣ.ቅ---ባዕድ ሣልስ ቅጽል
ባዕ.ቅ---ባዕድ ቅጽል
ለሴ….ለሴት
በብ---በብዙ
አብ.----አብዛ
ለብ.ወ---ለብዙ ወንዶች
ለብ.ሴ--ለብዙ ሴቶች
መድ---መድበል
ሳ.ዘ----ሳቢ ዘር
ዘመ.ዘ--ዘመድ ዘር
ዘመ.ው--ዘመድ ዘር ውስጠዘ
ጥ.ዘ.ው--ጥር ዘር ውስጠዘ
ባ.ጥ.ዘ.ው--ባዕድ ጥሬ ዘር ውስጠዘ
ጥ.ዘ----ጥሬ ዘር
ጥ.ም---ጥሬ ምዕላድ
ምዕ-----ምዕላድ
ምዕ.ው--ምዕላድ ውስጠዘ
ባ.ምዕ---ባዕድ ከምዕላድ
ባ.ዘ-----ባዕድ ዘር
ባ.ዘ.ው----ባዕድ ዘር ውስጠዘ
321
18:16
02.09.2025
የሚከተሉት የግዕዝ ግሶች ለመጠይቅ የሚያገለግሉ ናቸው።
፩ መኑ =ማን
፪ ምንት=ምን
፫ ማዕዜ =መቼ
፬ አይቴ =የት
፭ እስፍንት =ስንት
፮ እፎ =እንዴት
፩ መኑ =ማን
፪ ምንት=ምን
፫ ማዕዜ =መቼ
፬ አይቴ =የት
፭ እስፍንት =ስንት
፮ እፎ =እንዴት
320
18:22
02.09.2025
close
Reviews channel
No reviews
New items
Channel statistics
Rating
2.2
Rating reviews
0.0
Сhannel Rating
0
Subscribers:
3.3K
APV
lock_outline
ER
--%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlinekeyboard_double_arrow_left
shopping_cart
Channels:
0
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Total:
$0.00
Add to Cart
Clear the cart
Are you sure you want to clear the cart?
You will be able to add channels from the catalog to the cart again.
You will be able to add channels from the catalog to the cart again.
Clear my cart
Cancel
Комментарий