
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
24.9

Advertising on the Telegram channel «Ayu Zehabesha-Official(አዩዘሀበሻ)»
5.0
5
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$180.00$180.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
በቂ መስኪድ አለን፣ሆስፒል ግንቡልን‼️
የቡርኩና ፋሶ በሃይል ስልጣን ላይ ያለው ጊዜያዊ መንግስት ከሳውድ አረቢያ የቀረበውን መስኪድ እንስራላችሁ ጥያቄ ውድቅ አድርገዋል::
ሳውድ አረቢያ በቡርኪና ፋሶ ከ200 በላይ መስኪድ ለመገንባት የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ጥያቄ ብታቀርብም የቡርኪና ጊዜያዊ መንግስት 68% ለሚሆነው የቡርኪና ሙስሊም ማህበረሰብ አሁን ያለው መስኪድ ከበቂ በላይ ነው መስኪድ የአማኞች መሰባሰቢያ ከተጠቃሚው ህዝብ ቁጥጥር ጋር ተጣጥሞ የሚቀርብ እንጂ አንድ መስኪድ ለአንድ አማኝ ለማዳረስ አይሰራም::
በቂ መስኪድ ስላለን ከቻላችሁ ሆስፒታል፣ ትምህርት ቤት፣ መንገድና ሌሎች መሰረተ ልማት እንድንሰራ አግዙን የሚል ጥሪ አቅርበዋል::
የቀኝ ግዛት ዘመን ቀኝ ገዢዎች መሰረተ ልማት ከሟሟላት ይልቅ ሃይማኖታዊ ተቋማት ላይ ይረባረቡ እንደነበር ይታወሳል።
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
14682
12:21
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
በኢሚግሬሽን መሥሪያ ቤት አካባቢ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ‼️
የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን እና ከልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር ጋር በመቀናጀት በተደረገ ልዩ ኦፕሬሽን በተቋሙ ቢሮ አካባቢ በመሆን በሕገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 65 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ።
ተጠርጣሪዎች በተለያየ የሕገ-ወጥ የድለላ ሥራዎች ላይ የተሰማሩ፣ የሥራ ከባቢውን በማወክ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ችግር እየፈጠሩ ያሉ፣ በተለያየ የማጭበርበር እና የማታለል ተግባር ላይ ተሰማርተው የነበሩ እና በሕገ-ወጥ መንገድ የኦን ላይን የአስቸኳይ ፓስፖርት የሚሞሉ መሆናቸው ተገልጿል።
በአጠቃላይ 7 በሕገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ የተሰማሩ ቤቶች መታሸጋቸውን እና 65 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆኑ ተነግሯል።
ከተጠርጣሪዎቹ መካከል 25ቱ ሴቶች መሆናቸውን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት አስታውቋል።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
16896
11:44
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
#Updated❗
ለተወሰነ ሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የኢቢኤስ ስርጭት ተመልሷል።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
20771
10:50
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
ስርጭት ተቋርጧል‼️
ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በዛሬው ዕለት ሶስቱም ቻናሎቹ :-
1. EBS TV
2. EBS MUSICS
3. EBS CINEMA
በኢትዮ ሳት ላይ ስርጭት አቆሟል።
በ Nile sat ግን እየሰራ ነው።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
12230
10:19
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
አማራ ክልል‼️
የአማራ ክልል የአድማ መከላከል እና የመደበኛ ፖሊስ ምልምል ሰልጣኞችን ማሰልጠን ጀምሯል።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
24160
08:55
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
⭐️CROWN DOOR⭐️0903248374 / 0994644793
ክራዉን በር
⭐️አዲስ የበር የቴክኖሎጂ “ኤንጅኒርድ ዉድን ዶር”⭐️
⭐️ ክራውን በሮቻችን ጠንካራና ከትውልድ ትውልድ የሚተላለፉ፣ በምስጥ የማይበሉ፣ የማይቸረቸፉ፣ ውሃ ቢነካቸው የማያብጡ እንዲሁም እሳት ቃጠሎ ቢነሳ ቶሎ የማይቃጠሉና መቋቋም የሚችሉ ፣ ድምፅን በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀንሱ ተደርገው የተመረቱ ድንቅና ውብ ዘመናዊ በሮች ናቸው፡፡
⭐️ላምኔት በሮች በካሬ 11,550 ብር ኢንክ ቫት (including vat) (ለተወሰነ ቀን ብቻ)
⭐️የመኪና ቀለም ቅብ(2k paint) በሮች በካሬ 13,750 ብር ኢንክ ቫት (including vat) (ለተወሰነ ቀን ብቻ)
⭐️ ዋጋው ቁልፍ/ሀንድል አያካትትም
⭐️ በር ሲዘጋ ድምፅ የሚያስቀንስ ጐሚኒ የተገጠመላቸዉ በሮች አሉን።
⭐️ ትራንስፖርት እና ገጠማን ጨምሮ(ትራንስፖርት ከ 5 በር በታች አያካትትም)
⭐️ ዝቅተኛ የምናስተናግደው የበር ትዕዛዝ - 4 በር
(minimum order 4 doors )
⭐️ በቀን ከ60 በር በላይ ማምረት አቅም አለን በኢትዮጵያ ትልቁ በር ማምረቻ ኩባንያ ከእንጨት ፋይበር ፣ ከተፈጥሮ ድንጋይ እና ሲንቴቲክ ኮምፖዚት የተሠሩ በሮች
⭐️ ዘላቂነት፡- ክራዉን ኢንጂነሪድ የእንጨት ላምኔትድ በሮች ከባህላዊ የእንጨት በሮች የበለጠ ረጅም ጊዜ እንዲቆዩ በማድረግ ከከፍተኛ እርጥበት እስከ ከፍተኛ የሙቀት ለውጥ ድረስ እንዲቋቋም ተደርገው የተነደፉ ናቸው።
👍Waterproof **. ውሃ የማይገባ
👍Fire resistance**. እሳትን መቋቋም የሚችል
👍Termite proof**. ምስጥ
👍Durable **. ረዦም እድሜ
👍Sound Proof*. የድምፅ ማያጋባ
👍High tensile Strength**. ከፍተኛ ቴንሳይል ጥንካሬ
👍High Resistance to compression ** በቀላሉ ማይሰበር
⭐️ ለበለጠ መረጃ ኢንቦክስ አርጉን
[email protected]
⭐️ የማሳያ ሾዉ ሩም 1 አድራሻ፡- ብስራት ገብርኤል:0903248374 / 0994644793
⭐️ሾዉ ሩም 2 አድራሻ:- ሀያሁለት ፡ 0903248374 / 0994644793
21918
08:54
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
ትግራይ ‼️
ወደ ትግራይ ነዳጅ መግባት ከቆመ 10 ቀን አልፎታል።
ካለፉት 10 ቀናት ወዲህ ወደ ትግራይ የሚጫን ነዳጅ መቆሙን የየትግራይ ንግድና ኤክስፖርት ኤጀንሲ አስታውቋል።
እንደ ክልል የሰብኣዊና እርዳታ ስራዎች የሆስፒታሎችና ኣምቡላሶች ስራ፣ የመድሃኒት ኣቅርቦትና ስርጭት ስራ፣ በተፈናቃይ መጠለያ ማእከላት (IDPs) የምግብና መድሃኒት ኣቅርቦት ስራዎች፡ የመስኖ ልማት፣ የኣውሮፕላንና የየብስ ትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች፣ የመንግስትና የልማት ስራዎች ቆሟል ሲል የትግራይ ንግድና ኤክስፖርት ኤጀንሲ ባወጣው መግለጫ አመላክቷል።
ኤጀንሲዉ ለኤፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለኤፌዴሪ ነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣንና ለኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በላከው ደብዳቤ
በክልሉ በነዳጅ ኣቅርቦት ላይ ያለው መፍትሄ ያላገኘው መስተጓገል መፍትሄ እንዲያገኝ ጠይቋል።
ነዳጅ ወደ ትግራይ ክልል ይገባ የነበረው፤ ከወርሃ ጥር 2017 ዓ/ም ጀምሮ መጠኑ እጅጉን የቀነሰበትና መፍትሄ እንዲሰጥበት መጠይቅ መቆየቱን የገለፀው ኤጀንሲው ከመጋቢት 4 እና 5/2017 ዓ/ም የነዳጅ ጭነቱ እንደ ክልል ወደ 2 ነዳጅ ጭነት መኪና (ቦቴ) መውረዱና ይባስ ብሎ ከመጋቢት 6/2017 ዓ/ም ጀምሮ ወደ ትግራይየተጫነ ነዳጅ ኣለመኖሩ ችግሩ እንዲቀጥልና እንዲወሳሰብ እያደረገ በመሆኑ ኣስቸዃይ መፍሄ እንዲበጅለት መጋቢት 10/2017 ዓ/ም በቁጥር 01/952/2017 በድጋሜ መጠየቁን አስታዉሷል።
"ይሁን እንጂ እንደ ክልል በተዳጋጋሚ ጥያቄ ቀርቦና ተደጋጋሚ ውይይቶች ተካሂደው ወደ ትግራይ ነዳጅ እንዲጫን እንደተፈቀደ በቃል ተነግሮን ተስፋ ኣድርገን ብንቆይም እስካሁን ድረስ ችግሩ ሳይፈታ ወደ ትግራይ የሚላከው ነዳጅ ክልከላ አሁንም ቀጥሏል" ብሏል።
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
26539
06:37
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል 👉እንዲሁም የንግድ ሱቆችን በ 900,000 ቅድመ ክፍያ እኛጋር ያግኙ
ቀጠሮ ለመያዝ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
☎️📞👇👇👇👇👇👇
0910473879
0991813332
25906
06:36
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
EBS ማብራሪያ ሰጥቷል❓‼️
ኢቢኤስ ቴሌቪዥን ከለሊቱ ስድስት ሰዓት አካባቢ ሰሞኑን መነጋገሪያ የሆነውን እና ብዙ ጥያቄ የተነሳበትን ፕሮግራም አስመልክቶ ከለሊቱ ስድስት ጀምሮ ፕሮግራሙን አስመልክቶ ማብራሪያ እንደሰጠ እና በፕሮግራሙ ላይ ክፍተት እንደነበር በማብራሪያው ላይ ተቀምጧል።
ሆኖም ኢቢኤስ ይህን ማብራሪያ ከሰጠ በኋላ ወዲያውኑ አንስቶታል ወይም በሌሎች ሰዎች ሆን ተብሎ የተሰራጨ የውሸት ማብራሪያ ሊሆን ይችላል።
አሁን ላይ EBS ማብራሪያ እንደሰጠ ተደርጎ እንደማስረጃ የቀረበው ከላይ በቴሌግራም የዜና ቻናሉ ላይ ለጥፏል የሚል screenshot ቢሆንም ይሄ screenshot የተቀነባበረ/Photoshop/ ነው።
ህዝብ በዚህ ልክ ሲደናገር official የሆነ መረጃ/ማብራሪያ/ አለመስጠት ምን የሚሉት ነው❓❓
አዩዘሀበሻ
====================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
28498
04:41
26.03.2025
የታክሲ እና የቤንዚል ሰልፍ ሰልችቶታል ?
እንግዲያውስ ድርጅታችን ዩቶፕያ ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን “ዩቶፕያ ግሪን ፈንድ በመተግበር በ5 አመት 10,000 አባላትን የመኪና ባለቤት ያደርጋል!
እንዴት?
1. በየመኪና ሊዝ ከቅድመ ክፍያ ጋር ፓኬጅ
ቅድሚያ ከ30% ማለትም 897,000 ብር ጀምሮ በመክፈል መኪናውን በ 3ወር ጊዜ ይረከባሉ !
ወይም
2. በየመኪና ሊዝ ከእቁብ ጋር ፓኬጅ
በቀን ከ292 ብር ጀምሮ በመቆጠብ በየ4ወሩ ከ100 እስከ 600 ደንበኞች በሚወጣ የመኪና እጣ ከ3 ወር እስከ 3 አመት በሚሆን ጊዜ የመኪና ባለቤት የሚሆኑበትን እድል እመቻችተናል፡፡
• ቀሪውን ከወለድ ነጻ እስከ 10 አመት ድረስ የሚከፍሉበት እድል እመቻችተናል፡፡
• መኪናውን ሳይረከቡ በዝግ አካውንት የቆጠቡት ብር አይንቀሳቀስም ፡፡
• የረጅም ጊዜ ዋስትና ፣ ፈጣን የቻርጂንግ ሰርቪስ፣ የተሟላ ጥገና እና መለዋወጫ አመቻችቷል፡፡
• የመመዝገቢያ ክፍያ በግል 89,700ብር ወይም በጋራ ለ3 በመሆን 29,900 ብር
ዩቶፕያ ግሪን ሞቢሊቲን ይቀላቀሉ !
በ www.ugmfund.com ፈጥነው ይመዝገቡ !
አድራሻ :-
ቅ/ር 1. ከአምባሳደር ሲኒማ ፊትለፊት ከመከላከያ መስርያ ቤት አጠገብ በሚገኘው ፖፖሲኖስ ህንፃ ምድር ላይ !
ቅ/ር 2. ቦሌ መድሀኒያለም ሞል 7ኛ ፎቅ
ኮል ሴንተር : - 8022
ሞባይል :- 09 75 80 80 80 / 09 76 80 80 80 / 09 45 84 44 44 / 09 45 94 44 44
https://t.me/utopiatechno
https://wa.me/message/SDKMUF2ARRXZC1
https://www.facebook.com/utopiaplc
https://www.tiktok.com/@utopiaauto?_t=ZM-8sKNd7QhATl&_r=1
28570
04:40
26.03.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
f
**biubiu@*****.com
On the service since January 2025
26.02.202514:31
5
Precise task compliance
Show more
New items
Channel statistics
Rating
24.9
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
5
Followers:
240K
APV
lock_outline
ER
16.1%
Posts per day:
9.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий