Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
26.7
Advertising on the Telegram channel «Addis Ababa University»
5.0
3
Education
Language:
English
7.2K
2
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$27.60$27.60local_mall
0.0%
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባሕል ማዕከል አርቲስቲክ ዳይሬክተር አበባው አስራት ዕልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን ለመግለፅ እንወዳለን።
አርቲስት አበባው አስራት በተወዳጅ የዩኒቨርሲቲያችን መዝሙሮች ማለትም እንኳን ደስ አላችሁ፣ ዩኒቨርሲቲ፣ ባዶ ቤት በክረምት፣ ጆኒ ምን እዳ ነው እንዲሁም እማ በጡቶችሽን በመጫወት የሚታወቅ ሲሆን የግጥም መጽሐፍት ደራሲና የባህል ሙዚቃ አልበሞችም ባለቤት ነበር።
ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹና ለስራ ባልደረቦቹ ፈጣሪ መጽናናትን እንዲሰጥልን ከልብ እንመኛለን።
ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
አርቲስት አበባው አስራት በተወዳጅ የዩኒቨርሲቲያችን መዝሙሮች ማለትም እንኳን ደስ አላችሁ፣ ዩኒቨርሲቲ፣ ባዶ ቤት በክረምት፣ ጆኒ ምን እዳ ነው እንዲሁም እማ በጡቶችሽን በመጫወት የሚታወቅ ሲሆን የግጥም መጽሐፍት ደራሲና የባህል ሙዚቃ አልበሞችም ባለቤት ነበር።
ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹና ለስራ ባልደረቦቹ ፈጣሪ መጽናናትን እንዲሰጥልን ከልብ እንመኛለን።
ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2000
15:12
07.12.2024
Addis Ababa University pinned a photo
0
07:28
07.12.2024
imageImage preview is unavailable
Available Graduate Second Semester Programs From AAiT
7700
08:18
06.12.2024
Addis Ababa University pinned a photo
0
18:11
05.12.2024
imageImage preview is unavailable
Additional Available Second Semester Graduate Programs from CHS
Additional Available Second Semester Graduate Programs from CHS
9700
14:30
05.12.2024
Addis Ababa University pinned «AAU Instructors eLearning Status Survey Dear Instructor, of Education in partnership with the Mastercard Foundation, Arizona State University, and Shayashone PLC is leading an initiative called “eLearning for Strengthening Higher Education – e-SHE” to introduce…»
0
14:28
05.12.2024
Addis Ababa University pinned «የንግድ ቤቶች ኪራይ የጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ የግዥ መለያ ቁጥር፡- አአዩ/ብግጨ/የሱቅ ኪራይ/06/2016/24 1. የተጫራጭ ስም---------------- 2. የተጫራች አድራሻ….አዲስ አበባ ..ክ/ከተማ……. ወረዳ….የቤት ቁጥር……………. ስልክ ቁጥር………… 3. የንግድ ፈቃድ ቁጥር………… 4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቁጥር…………. 5. ቲን ሰርተፍኬት ቁጥር…………………. 6. የስራው አይነት……………………………………»
0
16:15
04.12.2024
AAU Students eLearning Status Survey
Attention To All AAU Students:( Undergraduate, Graduate , Extension and Distance)
Addis Ababa University (AAU), in collaboration with eSHE, is conducting a survey to gather valuable feedback on the online education journey and the progress of eLearning at AAU. We invite all AAU students undergraduate, graduate, extension, and distance learners to participate in this important survey.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSddRT-hLuBH11iaFdelGg6n57GQ3MrCCQG1aA9nJB2oHwGmUw/viewform
Attention To All AAU Students:( Undergraduate, Graduate , Extension and Distance)
Addis Ababa University (AAU), in collaboration with eSHE, is conducting a survey to gather valuable feedback on the online education journey and the progress of eLearning at AAU. We invite all AAU students undergraduate, graduate, extension, and distance learners to participate in this important survey.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSddRT-hLuBH11iaFdelGg6n57GQ3MrCCQG1aA9nJB2oHwGmUw/viewform
11300
10:54
04.12.2024
የንግድ ቤቶች ኪራይ የጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ
የግዥ መለያ ቁጥር፡- አአዩ/ብግጨ/የሱቅ ኪራይ/06/2016/24
1. የተጫራጭ ስም----------------
2. የተጫራች አድራሻ….አዲስ አበባ ..ክ/ከተማ……. ወረዳ….የቤት ቁጥር……………. ስልክ ቁጥር…………
3. የንግድ ፈቃድ ቁጥር…………
4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቁጥር………….
5. ቲን ሰርተፍኬት ቁጥር………………….
6. የስራው አይነት…………………………………
7. የሚጫረቱበት ክፍል ቁጥር……………
8. ተጫራቾች የሚጫረቱበት የአንድ ካሬ ሜትር ዋጋ ቫትን ጨምሮ…………
ማሳሰቢያ፡-
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አቡነ-ጴጥሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው የጋዜጠኝነትና ብዙሀን መገናኛ ህንጻ ለማከራዬት ይፈልጋል፡፡
2. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን ከታች በተገለፀው አድራሻ ታህሳስ 04 ቀን 2017 ዓ.ም. እስከ 4፡00 ሰአት ድረስ ጨረታውን ለያዘው ሰው ማሰረከብ ወይም ለዚህ ጨረታ በዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይችላሉ፡፡ ዘግይተው የቀረቡ የጨረታ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡ በጨረታው ላይ ለመገኘት በፈለጉ ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ታህሳስ 04 ቀን 2017 ዓ.ም በ4፡30 ሰአት ይከፈታል::
3. ከዚህ የጨረታ ሰነድ ጋር የታደሰ ንግድ ፈቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (vat) ሰርተፍኬት እና ቲን ሰርተፍኬት መያያዝ አለበት፡፡
4. በአንድ ንግድ ፈቃድ መጫረት የሚቻለው ለአንድ ክፍል ብቻ ነው፡፡
5. በጨረታው ቅድሚያ ክፍያ ለስድስት (6) ወር እና ከዚያ በላይ ቅድሚያ ክፍያ ለሚሰጡ ድርጅቶች ቅድሚያ ይሰጠቸዋል፡፡
6. በጨረታው ለትልልቅ ካሬ ቦታዎች ማህበር ላላቸው ተጫራቾች ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡
7. የጨረታ አሸናፊዎች የኪራይ ውል መዋዋል የሚችሉት ለጨረታ ባስገቡት የንግድ ፈቃድ ስም ብቻ ነው፡፡
8. በጨረታ ያሸነፉበትን ክፍል በምንም ዓይነት ለሌላ ወገን ስም ማዞርም ሆነ ተከራይቶ ማከራየት የማይቻል ሲሆን ይህንን ለማድረግ የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታ ውጪ እንደሚሆኑ እና የኪራይ ውሉ እንደሚሰረዝ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
9. ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ከዚህ በታች በተገላፀው አድራሻ የማይመለስ 500.00 (አምስት መቶ ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000087392067 ገቢ በማድረግ የባንክ ደረሰኝ ይዘው በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
10. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ ብር) በሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
11. ይህ የጨረታ መጋበዣ ሰነድ የሚያካትታቸው ዋና የሚከራዩ ቦታዎች ዝርዝር እና የሚከራይ ቦታውን የሚያሳይ ዲዛይን ይሆናል፡፡
12. ይህ የኪራይ አገልግሎት ጨረታ ታሳቢ የሚያደርገው በአገር ውስጥ ለሚፈፀም የአገልግሎት ሽያጭ (የምክር አገልግሎት አይጨምርም) የሚውል መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይሆናል፡፡
13. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ሰነዱ የሚሸጥበት አድራሻ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6ኪሎ ዋናው ግቢ የአስተዳደር ህንፃ ግዥ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 312
ስልክ ቁጥር 251+111249030 ከሠላምታ ጋር
Tel 0111220001/0111243272 P.O.B. 1176
የግዥ መለያ ቁጥር፡- አአዩ/ብግጨ/የሱቅ ኪራይ/06/2016/24
1. የተጫራጭ ስም----------------
2. የተጫራች አድራሻ….አዲስ አበባ ..ክ/ከተማ……. ወረዳ….የቤት ቁጥር……………. ስልክ ቁጥር…………
3. የንግድ ፈቃድ ቁጥር…………
4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቁጥር………….
5. ቲን ሰርተፍኬት ቁጥር………………….
6. የስራው አይነት…………………………………
7. የሚጫረቱበት ክፍል ቁጥር……………
8. ተጫራቾች የሚጫረቱበት የአንድ ካሬ ሜትር ዋጋ ቫትን ጨምሮ…………
ማሳሰቢያ፡-
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አቡነ-ጴጥሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው የጋዜጠኝነትና ብዙሀን መገናኛ ህንጻ ለማከራዬት ይፈልጋል፡፡
2. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን ከታች በተገለፀው አድራሻ ታህሳስ 04 ቀን 2017 ዓ.ም. እስከ 4፡00 ሰአት ድረስ ጨረታውን ለያዘው ሰው ማሰረከብ ወይም ለዚህ ጨረታ በዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይችላሉ፡፡ ዘግይተው የቀረቡ የጨረታ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡ በጨረታው ላይ ለመገኘት በፈለጉ ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ታህሳስ 04 ቀን 2017 ዓ.ም በ4፡30 ሰአት ይከፈታል::
3. ከዚህ የጨረታ ሰነድ ጋር የታደሰ ንግድ ፈቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (vat) ሰርተፍኬት እና ቲን ሰርተፍኬት መያያዝ አለበት፡፡
4. በአንድ ንግድ ፈቃድ መጫረት የሚቻለው ለአንድ ክፍል ብቻ ነው፡፡
5. በጨረታው ቅድሚያ ክፍያ ለስድስት (6) ወር እና ከዚያ በላይ ቅድሚያ ክፍያ ለሚሰጡ ድርጅቶች ቅድሚያ ይሰጠቸዋል፡፡
6. በጨረታው ለትልልቅ ካሬ ቦታዎች ማህበር ላላቸው ተጫራቾች ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡
7. የጨረታ አሸናፊዎች የኪራይ ውል መዋዋል የሚችሉት ለጨረታ ባስገቡት የንግድ ፈቃድ ስም ብቻ ነው፡፡
8. በጨረታ ያሸነፉበትን ክፍል በምንም ዓይነት ለሌላ ወገን ስም ማዞርም ሆነ ተከራይቶ ማከራየት የማይቻል ሲሆን ይህንን ለማድረግ የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታ ውጪ እንደሚሆኑ እና የኪራይ ውሉ እንደሚሰረዝ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
9. ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ከዚህ በታች በተገላፀው አድራሻ የማይመለስ 500.00 (አምስት መቶ ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000087392067 ገቢ በማድረግ የባንክ ደረሰኝ ይዘው በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
10. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ ብር) በሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
11. ይህ የጨረታ መጋበዣ ሰነድ የሚያካትታቸው ዋና የሚከራዩ ቦታዎች ዝርዝር እና የሚከራይ ቦታውን የሚያሳይ ዲዛይን ይሆናል፡፡
12. ይህ የኪራይ አገልግሎት ጨረታ ታሳቢ የሚያደርገው በአገር ውስጥ ለሚፈፀም የአገልግሎት ሽያጭ (የምክር አገልግሎት አይጨምርም) የሚውል መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይሆናል፡፡
13. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ሰነዱ የሚሸጥበት አድራሻ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6ኪሎ ዋናው ግቢ የአስተዳደር ህንፃ ግዥ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 312
ስልክ ቁጥር 251+111249030 ከሠላምታ ጋር
Tel 0111220001/0111243272 P.O.B. 1176
9700
07:17
04.12.2024
AAU Instructors eLearning Status Survey
Dear Instructor, of Education in partnership with the Mastercard Foundation, Arizona State University, and Shayashone PLC is leading an initiative called “eLearning for Strengthening Higher Education – e-SHE” to introduce eLearning in all public universities to enhance access to education technology and produce highly competent graduates with the required skills for employment and entrepreneurship. As part of this initiative, your university will start offering courses electronically. You as a valued instructor can contribute to this process by providing feedback on your experience. If you are willing, please take a few minutes to respond to the below questions.
We guarantee the protection of your privacy and will not report or share information that contains your personal identity.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSf4uWRDsY2QcQ9wVsJ3zfxn9ElkSHNCEt70B2-22QMlRS7lDQ/viewform?fbzx=142400203968536434
Dear Instructor, of Education in partnership with the Mastercard Foundation, Arizona State University, and Shayashone PLC is leading an initiative called “eLearning for Strengthening Higher Education – e-SHE” to introduce eLearning in all public universities to enhance access to education technology and produce highly competent graduates with the required skills for employment and entrepreneurship. As part of this initiative, your university will start offering courses electronically. You as a valued instructor can contribute to this process by providing feedback on your experience. If you are willing, please take a few minutes to respond to the below questions.
We guarantee the protection of your privacy and will not report or share information that contains your personal identity.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSf4uWRDsY2QcQ9wVsJ3zfxn9ElkSHNCEt70B2-22QMlRS7lDQ/viewform?fbzx=142400203968536434
9400
06:20
04.12.2024
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
2 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeenold@******.io
13.11.202413:59
5
Everything is fine. Thank you!
Show more
New items
Channel statistics
26.7
5.0
7
55.1K
--%
0.0
lock_outline
Selected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий