
🌸 May Sale Week on Telega.io
From May 12 to 18 — advertise across all niches with up to 70% off!
Go to Catalog
13.5

Advertising on the Telegram channel «Tikvah-University»
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$3.60$3.60local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሻሽሎ ባወጣው የአካዳሚክ ካላንደር የ2017 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን ያሳያል።
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
(የተሻሻለው የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)
@tikvahuniversity
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
(የተሻሻለው የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)
@tikvahuniversity
363
07:32
12.05.2025
imageImage preview is unavailable
ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መረጃ ለትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እንዲልኩ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ተቋማቱ የመጨረሻውን ቀን ሳይጠብቁ የተጠየቁትን መረጃ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ እንዲያስገቡ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ አስገንዝቧል።
ተቋማቱ በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የሚፈተኑ ዕጩ ምሩቃንን ዝርዝር መረጃ እስከ ግንቦት 10/2017 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ መጠየቁ ይታወሳል።
@tikvahuniversity
ተቋማቱ የመጨረሻውን ቀን ሳይጠብቁ የተጠየቁትን መረጃ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ እንዲያስገቡ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ አስገንዝቧል።
ተቋማቱ በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የሚፈተኑ ዕጩ ምሩቃንን ዝርዝር መረጃ እስከ ግንቦት 10/2017 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ መጠየቁ ይታወሳል።
@tikvahuniversity
341
07:32
12.05.2025
imageImage preview is unavailable
#WoldiaUniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ዓመታት ከተቋሙ ለተመረቁ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ ህትመት ለመስጠት መዘጋጀቱን ገልጿል።
የዩኒቨርሲቲው ተመራቂ ከሆኑ ከግንቦት 04/2017 ዓ.ም ጀምሮ በማመልከት ኦሪጂናል ዲግሪ መውሰድ ትችላላችሁ ተብሏል።
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ዓመታት ከተቋሙ ለተመረቁ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ ህትመት ለመስጠት መዘጋጀቱን ገልጿል።
የዩኒቨርሲቲው ተመራቂ ከሆኑ ከግንቦት 04/2017 ዓ.ም ጀምሮ በማመልከት ኦሪጂናል ዲግሪ መውሰድ ትችላላችሁ ተብሏል።
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
315
07:32
12.05.2025
imageImage preview is unavailable
ለ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይዘጋጁ!
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡
ለሀገር አቀፍ ፈተናው እየተዘጋጁ ነው?
ተፈታኝ ተማሪ ከሆኑ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ለፈተናው በቂ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስችሉ ትምህርቶችን ማግኘት ይችላሉ።
በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ የቲቶርያል ቪዲዮዎችን ለማግኘት 👇
https://examinfo.moe.gov.et/guides
@tikvahuniversity
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡
ለሀገር አቀፍ ፈተናው እየተዘጋጁ ነው?
ተፈታኝ ተማሪ ከሆኑ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ለፈተናው በቂ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስችሉ ትምህርቶችን ማግኘት ይችላሉ።
በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ የቲቶርያል ቪዲዮዎችን ለማግኘት 👇
https://examinfo.moe.gov.et/guides
@tikvahuniversity
651
15:43
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈታናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኤፍኤምሲ እንደተናገሩት፥ በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች በሁለት ዙር ይፈተናሉ።
ይህም የሆነበት ዋናው ምክንያት በበይነ መረብ የመፈተን አቅምን ለመጨመርና ያለውን የመሰረተ ልማት አቅም ለማሳደግ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡
ፈተናው በሁለት ዙር በበይነ መረብ መሰጠቱ ከመኖሪያ ቤታቸው እየተመላለሱ በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተማሪዎችን ቁጥር ይጨምራል ብለዋል፡፡
ዘንድሮ 608 ሺህ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገልጿል።
ፈተናውን በወረቀት የሚወስዱ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በዩኒቨርሲቲዎች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በበይነ መረብ የሚወስዱት ደግሞ በዩኒቨርሲቲዎች፣ በመንግሥት እና በግል ትምህርት ቤቶች፣ በጤና እና መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጆች እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ውስጥ ባሉ ኮምፒዩተሮች ይፈተናሉ ተብሏል። #ኤፍኤፍምሲ
@tikvahethiopia
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኤፍኤምሲ እንደተናገሩት፥ በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች በሁለት ዙር ይፈተናሉ።
ይህም የሆነበት ዋናው ምክንያት በበይነ መረብ የመፈተን አቅምን ለመጨመርና ያለውን የመሰረተ ልማት አቅም ለማሳደግ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡
ፈተናው በሁለት ዙር በበይነ መረብ መሰጠቱ ከመኖሪያ ቤታቸው እየተመላለሱ በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተማሪዎችን ቁጥር ይጨምራል ብለዋል፡፡
ዘንድሮ 608 ሺህ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገልጿል።
ፈተናውን በወረቀት የሚወስዱ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በዩኒቨርሲቲዎች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በበይነ መረብ የሚወስዱት ደግሞ በዩኒቨርሲቲዎች፣ በመንግሥት እና በግል ትምህርት ቤቶች፣ በጤና እና መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጆች እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ውስጥ ባሉ ኮምፒዩተሮች ይፈተናሉ ተብሏል። #ኤፍኤፍምሲ
@tikvahethiopia
578
15:43
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
446
15:43
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
የመምህራን የሙያ ብቃት ምዘና
ለአንደኛ፣ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ብቃት ምዘና ግንቦት 23/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና ትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ዛሬ ግንቦት 1/2017 ዓ.ም ለአስራሁለቱ የክልል እና ለሁለቱ የከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች በላኩት ሰርኩላር፤ ምዘናውን በተጠቀሰው ቀን ለመስጠት ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡
@tikvahuniversity
ለአንደኛ፣ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ብቃት ምዘና ግንቦት 23/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና ትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ዛሬ ግንቦት 1/2017 ዓ.ም ለአስራሁለቱ የክልል እና ለሁለቱ የከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች በላኩት ሰርኩላር፤ ምዘናውን በተጠቀሰው ቀን ለመስጠት ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡
@tikvahuniversity
450
15:43
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
#DireDawaUniversity
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች ፌስቲቫል ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ያካሒዳል።
https://alumni.ddu.edu.et/ ላይ በመግባት ወይም ምስሉ ላይ ያለውን QR ኮድ ስካን በማድረግ ምዝገባ እንዲያደርጉና ኹነቱን እንዲታደሙ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር እና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ጥሪ አድርጓል።
@tikvahuniversity
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪዎች ፌስቲቫል ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ያካሒዳል።
https://alumni.ddu.edu.et/ ላይ በመግባት ወይም ምስሉ ላይ ያለውን QR ኮድ ስካን በማድረግ ምዝገባ እንዲያደርጉና ኹነቱን እንዲታደሙ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር እና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ጥሪ አድርጓል።
@tikvahuniversity
355
15:43
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
#EAES
በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከግንቦት 18/2017 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም አይነት የትምህርት መረጃ አገልግሎት ለማግኘት የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግዴታ አስፈላጊ መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል።
የትምህርት መረጃ ድጋሜ ለመውሰድ፣ ለማጣራትና ለማረጋገጥ፣ Official Transcript ለማስላክ፣ ስም ላይ የፊደላት ግድፈትን ለማስተካከል፣ True Copy ለማግኘት እና የድጋፍ ደብዳቤ ለማጻፍ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግድ ያስፈልጋል ተብሏል።
በሌላ በኩል በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ላይ የትምህርት መረጃ አገልግሎት በተቀላጠፈ መልኩ እየተሰጠ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
በመሆኑም የትምህርት መረጃ አገልግሎት የምትፈልጉ ተገልጋዮች ባላችሁበት ሆናችሁ https://services.eaes.et ላይ ዘወትር በሥራ ቀናት በማመልከት አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከግንቦት 18/2017 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም አይነት የትምህርት መረጃ አገልግሎት ለማግኘት የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግዴታ አስፈላጊ መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል።
የትምህርት መረጃ ድጋሜ ለመውሰድ፣ ለማጣራትና ለማረጋገጥ፣ Official Transcript ለማስላክ፣ ስም ላይ የፊደላት ግድፈትን ለማስተካከል፣ True Copy ለማግኘት እና የድጋፍ ደብዳቤ ለማጻፍ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግድ ያስፈልጋል ተብሏል።
በሌላ በኩል በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ላይ የትምህርት መረጃ አገልግሎት በተቀላጠፈ መልኩ እየተሰጠ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
በመሆኑም የትምህርት መረጃ አገልግሎት የምትፈልጉ ተገልጋዮች ባላችሁበት ሆናችሁ https://services.eaes.et ላይ ዘወትር በሥራ ቀናት በማመልከት አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
432
15:43
10.05.2025
imageImage preview is unavailable
ቀላል፣ ፈጣን፣ ነፃ!
በM-PESA ገንዘብ ማንኛውም የሳፋሪኮም ቁጥር ላይ ስንልክ ክፍያ አይኖረውም።
አሁኑኑ ይላኩ!
በM-PESA ገንዘብ ማንኛውም የሳፋሪኮም ቁጥር ላይ ስንልክ ክፍያ አይኖረውም።
አሁኑኑ ይላኩ!
385
15:43
10.05.2025
close
Reviews channel
No reviews
New items
Channel statistics
Rating
13.5
Rating reviews
0.0
Сhannel Rating
1
Subscribers:
4.6K
APV
lock_outline
ER
8.5%
Posts per day:
2.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий