
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
12.4

Advertising on the Telegram channel «Tesfa Academy»
5.0
2
Education
Language:
English
262
0
Share
Add to favorite
Channel temporarily not accepting requests
Choose another channel from recommendations or get a tailored list within your budget using AI
AI Channel Picker
Recent Channel Posts
11 the most common and trending telegram bots that help you to collect airdrop for free.
አንዳንዶቹ አረፍ ገንዘብ ያላቸው ናቸው ።
ሁሉንም start በማድረግ ሞክሩ የሚጎዳችሁ ነገር የለም።
ማን ያውቃል ከሳምንታት ወይም ከወራት በኃላ ወደ ገንዘብ ልቀየር ይችላሉ ።
🔩 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_734501011
🔩 https://t.me/catizenbot/gameapp?startapp=r_2811_1651718
🔩 https://t.me/FirstFisher_bot/firstfisher?startapp=734501011
🔩 https://t.me/minepoobot?start=734501011
🔩 https://t.me/theYescoin_bot/Yescoin?startapp=ICY4i2
🔩 https://t.me/dotcoin_bot?start=r_734501011
🔩 https://t.me/memefi_coin_bot?start=r_d8eb516ee6
🔩 https://t.me/getcapybot/now?startapp=NzM0NTAxMDEx
🔩 https://t.me/gamee?start=ref_734501011
🔩 https://t.me/hamster_kombat_bot?start=kentId734501011
🔩 https://t.me/avagoldcoin_bot?start=6ed0579472410f645171
አንዳንዶቹ አረፍ ገንዘብ ያላቸው ናቸው ።
ሁሉንም start በማድረግ ሞክሩ የሚጎዳችሁ ነገር የለም።
ማን ያውቃል ከሳምንታት ወይም ከወራት በኃላ ወደ ገንዘብ ልቀየር ይችላሉ ።
1700
05:01
14.05.2024
imageImage preview is unavailable
🚨 ኖትኮይን የሰበሰባቹትን ኮይን ከአሁኗ ደቂቃ ጀምሮ ወደ ኖትኮይን ቦት ገብታቹ claim ማድረግ ትችላላቹ
በይፋ ተጀምሯል claim ማድረግ 🤗
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
በይፋ ተጀምሯል claim ማድረግ 🤗
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
2800
19:40
10.05.2024
imageImage preview is unavailable
. ⚜️"ተነስቷል"⚜️
“እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና በዚህ የለም፤ የተኛበትን ስፍራ ኑና እዩ።”
— ማቴዎስ 28፥6
🌺እንኳን ለትንሳኤ በዓል በስላም አደረሳችሁ!🌺
በዓሉ የሰላም የፍቅር የደስታ እንዲሆንላቸው እንመኛለን።
፨ መልካም በዓል ፨
“እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና በዚህ የለም፤ የተኛበትን ስፍራ ኑና እዩ።”
— ማቴዎስ 28፥6
🌺እንኳን ለትንሳኤ በዓል በስላም አደረሳችሁ!🌺
በዓሉ የሰላም የፍቅር የደስታ እንዲሆንላቸው እንመኛለን።
፨ መልካም በዓል ፨
716
05:01
05.05.2024
imageImage preview is unavailable
#MoE
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ 25 የክልል ከተሞች ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው።
በወረቀት ከሚሰጠው ፈተና በተጨማሪ የሚሰጠው የኦንላይን ፈተና ተማሪዎች ከቦታ ቦታ ሳይጓጓዙ በየአካባቢያቸው ቤተሰቦቻቸው ጋር እያደሩ ፈተናውን እንዲወስዱ እንደሚያስችላቸው የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ተናግረዋል።
የፈተና አሰጣጡን ስኬታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት በመስራት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ሚኒስትር ድኤታዋ ጠቁመዋል።
የኦንላይን ተፈታኞች ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ደጋግመው እንዲለማመዱ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ተገልጿል።
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ 25 የክልል ከተሞች ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው።
በወረቀት ከሚሰጠው ፈተና በተጨማሪ የሚሰጠው የኦንላይን ፈተና ተማሪዎች ከቦታ ቦታ ሳይጓጓዙ በየአካባቢያቸው ቤተሰቦቻቸው ጋር እያደሩ ፈተናውን እንዲወስዱ እንደሚያስችላቸው የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ተናግረዋል።
የፈተና አሰጣጡን ስኬታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት በመስራት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ሚኒስትር ድኤታዋ ጠቁመዋል።
የኦንላይን ተፈታኞች ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ደጋግመው እንዲለማመዱ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ተገልጿል።
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
10000
11:59
01.05.2024
imageImage preview is unavailable
#ምስላዊ_መረጃ
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-11/2016 ዓ.ም ይሰጣል።
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁ ይታወሳል፡፡
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-11/2016 ዓ.ም ይሰጣል።
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁ ይታወሳል፡፡
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
9400
06:25
30.04.2024
imageImage preview is unavailable
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
9900
12:59
29.04.2024
imageImage preview is unavailable
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል‼️
🗣ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል።
" በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል።
ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል።
ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል።
የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል።
ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል።
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
🗣ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል።
" በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል።
ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል።
ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል።
የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል።
ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል።
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
8700
16:50
27.04.2024
imageImage preview is unavailable
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይሰጣል?
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል።
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።( የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና ሰኔ መጀመሪያ ከተሰጠ በኋላ የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ይሰጣል)
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡
ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል።
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።( የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና ሰኔ መጀመሪያ ከተሰጠ በኋላ የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ይሰጣል)
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡
ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
8800
10:37
26.04.2024
🔰 እንዴት ላጥና ብላችሁ ለጠየቃችሁን!
📎 ለ12ተኞች እና ለፍሬሽማን ኮርስ ተማሪዎች
❓እንዴት ባጠና ነው ስኬታማ ምሆነው?
📊 10 የጥናት ዘዴዎች!
ያድምጡት እና በዚህ መልኩ ያጥኑ!
በኖህቶኤል🎙
ለጓደኞቾ ሼር ያድርጉ!🤝
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
@Tesfa_academy✅
📎 ለ12ተኞች እና ለፍሬሽማን ኮርስ ተማሪዎች
❓እንዴት ባጠና ነው ስኬታማ ምሆነው?
📊 10 የጥናት ዘዴዎች!
ያድምጡት እና በዚህ መልኩ ያጥኑ!
በኖህቶኤል🎙
ለጓደኞቾ ሼር ያድርጉ!🤝
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
986
05:25
24.04.2024
Join at and share
👇👇👇👇👇👇
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
@Tesfa_academy
1400
14:17
11.04.2024
close
New items
Selected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий