

- Main
- Catalog
- News and Media
- Advertising on the Telegram channel «️ ንስር አማራ🦅»
Channel statistics
Full statisticschevron_rightአፋብኃ ምስርቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር ህዳር 6/2018 ዓ/ም አመሻሽ ላይ ባደረገችው ደፈጣ በአንድ ካሶኒ ተጭኖ ሲቀሳቀስ የነበረ የፋሽስቱ ሰራዊት ዶግ አመድ ተደርጓል።
በደፈጣ ጥቃት የተሰነዘረበት ፋሽስቱ ከአስር በላይ ሙት እና ከ17 በላይ ከባድ ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።ቅሌትና ሽንፈት ተፈጥሯዊ ባህሪው የሆነው የብልፅግና ስርዓት የፋኖን ጎምዛዛ የቅጣት በትር በየ ደቂቃዎች እየተጋታት ይገኛል።
©የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ኮር ነበልባል ክፍለ ጦር ወሳኝ የተባለ የደፈጣ ጥቃት ሰነዘረ።
ህዳር 6/03/2018 ዓ.ም የብልፅግውን ወንበር አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት የመቶ አራተኛ ክፍለ ጦር ቀይ ቦኔት ለባሽ ኮማንዶ አባል #ከምንጃር ሸንኮራ ወደ በረኸት ወረዳ እሬሽን አድርሶ ሲመለስ በነበልባል ክፍለ ጦር በጀነራል ተፈራ ማሞ ብርጌድ በሸማቂው ናደው ሻለቃ ፋኖ አባላቶች አሮጌው ምንጃር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በደፈጣ በወሰዱበት መብረቃዊ ጥቃት ከፍተኛ የሆነ የሰውና የንብረት ኪሳራ አድርሰውበታል።
በዚህ ጥቃት የተደናገጠው የብልፅግና ጉጂሌ በእጁ ላይ የሚገኘውን ከቀላል እስከ ከባድ መሳሪያ ቢጠቀምም ሸማቂዎቹ በብርሃን ፍጥነት ከተሳፈረበት ከአስሩ መኪና #ሁለቱን ከነሰራዊቱ ከጥቅም ውጪ በማረግ በሰላም ወደ ቀጣናቸው ተመልሰዋል።
መረጃውን አጠናቅሮ ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ ከሰም ኮር ነበልባል ክፍለጦ የህዝብ ግንኙነት ክፍል ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
©አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
"ሀገሬ አንጋዳ ነው ይውጣል መሬቱ፡
ጀግኖቹ እንደኮርማ የወደቁበቱ"
ክቡር ሰማዕቱ፣ የልጅ አዋቂው አርበኛ ዋሴ ከበደ ስለ አማራ ሕዝብ ከትናንት እስከ ዛሬ‼️
አርበኛ ዋሴ ከበደ የትውልድ ቦታው የራያ ቆቦ አርበት ልዩ ስሙ ቀጋይ አቦ የተባለ ቦታ ነው:: የ1ኛ ደረጃ ትምህርቱን እዛው ተወልዶ ባደገበት አገሩ የተማረ ሲሆን የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱንም ቆቦ ሃይስኩል ጨርሶ በኋላም በመምህርነት ተመርቋል::
አርበኛ ዋሴ ከበደ ከሰሜኑ ጦርነት በፊት በመምህርነት ሞያ ሃገሩንና ወገኑን ያገለገለ የነበረ ሲሆን 2013 ዓ.ም በጀመረው የሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በነበረው ጥሪ ወደ ማሰልጠኛ ገብቶ ተመርቆ የአማራ ልዩ ሃይልን ተቀላቅሎ ታግሏል::
አርበኛ ዋሴ ከበደ በሰሜኑ ጦርነት የአማራ ልዩ ሃይል የቴዎድሮስ ክፍለጦር አርፒጅ እና ብሬን ተኳሽ ሆኖ የታገለ ሲሆን በወቅቱ በነበረው ከፍተኛ ሴራና አሻጥር በመማረር ነፃ ሆኖ ህዝቡን ለማገልገልና ለመታገል ሲል ከልዩ ሃይሉ በመውጣት በትውልድ አካባቢው ወጣቶችን በማደራጀትና በማስታጠቅ ወደ ሽምቅ ውጊያ በመግባት በርካታ ጀብዶችን ፈፅሟል::
ከጥር 2013 ዓ.ም ድል በኋላም በይፋ ምስራቅ አማራ ፋኖን ተቀላቅሎ የቀድሞው የዞብል አምባ ብርጌድ አባል ሆኖ ሲታገልና ሲያታግል ቆይቷል:: በታሪካዊው የበላጎ ድልም የቀድሞው የዞብል አምባ ብርጌድ አባል ሆኖ ታሪክ ሰርቶ አልፏል::
አርበኛ ዋሴ ከበደ ከሰሜኑ ጦርነት በደቡብ አፍሪካው የፕሪቶሪያ ስምምነትና ድራማ መጠናቀቅ በኋላ ምስራቅ አማራ ፋኖ የአማራን ህዝብ ህልውና በትጥቅ ትግል ለማረጋገጥ ሚያዚያ 1/2015 ዓ.ም በረሃ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ሰራዊቱን እንደ አዲስ በማሰባሰብ በማደራጀትና በማስታጠቅ ጉልህ ሚና ተጫውቷል::
አርበኛ ዋሴ ከበደ ሰራዊት ከማሰባሰብ ከማደራጀትና ከማስታጠቅ ባሻገር ዞብል አምባ ክፍለጦር 2ኛ ሻለቃ ሻምበል መሪ ዘመቻ እና የሻለቃዋ አመራር ሆኖ በበርካታ ግንባሮች በርካታ ጀብዶችን በመፈፀም ብሎም ቆቦ ከተማ ድረስ ዘልቆ እየገባ ባንዳ ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድና በማፅዳትም የሚስተካከለው አልነበረም::
በመቀጠልም አርበኛ ዋሴ ከበደ የዞብል አምባ ክፍለጦር 2ኛ ሻለቃን እየመራ በራያ በየጁ በአምባሰልና በተለያዩ የቤተ-አማራ ግንባሮች በርካታ ድሎችን የተጎናፀፈ ሲሆን መስከረም 26/2016 ዓ.ም ቆቦ ከተማ ሆርማት እና መጋቢት 3/2016 ዓ.ም አምባሰል አካባቢ ሁለት ጊዜ የቆሰለና በፅናት የታገለ ጀግና ነበር::
አርበኛ ዋሴ ከበደ በዞብል አምባ ክፍለጦር ሻለቃ እየመራ ባስመዘገበው ድልና ከፍተኛ አፈፃፃም ምክንያት ወደ ዞብል አምባ ክፍለጦር አመራርነት በኋላም ባለው ከፍተኛ ውጊያን የማንበብና የማዋጋት አቅም የክፍለጦር ዘመቻ ሆኖ የመራ ሲሆን በቅርብ ጊዜም የምስራቅ አማራ ኮር 2 ምክትል ዘመቻ መሪ ሆኖ እስከመመረጥ የደረሰ ጀግና አርበኛ ነበር::
በመጨረሻም አርበኛ ዋሴ ከበደ ምኒልክ ዕዝ ባወጀውና ከመስከረም 14-30/2018 ዓ.ም በቆየው በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) የምስራቅ አማራ ኮር ሁለት ምክትል ዘመቻ አመራር ሆኖ በርካታ ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ብሎም ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ተጎናፅፎ ከዘመቻው መገባደድ ማግስት የጠላትን ከባድ የማጥቃት ዘመቻ በመመከት ተኩለሽ ግንባር ከቆቦ ከተማ ቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ጠበለት የተባለ ቦታ ላይ ጥቅምት 7/2018 ዓ.ም በክብር መስዋዕትነትን ተቀብሏል::
በመጨረሻም እኛ የትግል ጓዶቹ አርበኛው ጓዳችን መስዋዕትነት የከፈለበትን አላማ ከግብ እናደርሳለን የህዝባችንን ህልውና እናረጋግጣለን!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የትግል ጓዶቹ ከትግሉ ሜዳ!
©አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
"ሀገሬ አንጋዳ ነው ይውጣል መሬቱ፡
ጀግኖቹ እንደኮርማ የወደቁበቱ"
ክቡር ሰማዕቱ፣ የልጅ አዋቂው አርበኛ ዋሴ ከበደ ስለ አማራ ሕዝብ ከትናንት እስከ ዛሬ‼️
አርበኛ ዋሴ ከበደ የትውልድ ቦታው የራያ ቆቦ አርበት ልዩ ስሙ ቀጋይ አቦ የተባለ ቦታ ነው:: የ1ኛ ደረጃ ትምህርቱን እዛው ተወልዶ ባደገበት አገሩ የተማረ ሲሆን የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱንም ቆቦ ሃይስኩል ጨርሶ በኋላም በመምህርነት ተመርቋል::
አርበኛ ዋሴ ከበደ ከሰሜኑ ጦርነት በፊት በመምህርነት ሞያ ሃገሩንና ወገኑን ያገለገለ የነበረ ሲሆን 2013 ዓ.ም በጀመረው የሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በነበረው ጥሪ ወደ ማሰልጠኛ ገብቶ ተመርቆ የአማራ ልዩ ሃይልን ተቀላቅሎ ታግሏል::
አርበኛ ዋሴ ከበደ በሰሜኑ ጦርነት የአማራ ልዩ ሃይል የቴዎድሮስ ክፍለጦር አርፒጅ እና ብሬን ተኳሽ ሆኖ የታገለ ሲሆን በወቅቱ በነበረው ከፍተኛ ሴራና አሻጥር በመማረር ነፃ ሆኖ ህዝቡን ለማገልገልና ለመታገል ሲል ከልዩ ሃይሉ በመውጣት በትውልድ አካባቢው ወጣቶችን በማደራጀትና በማስታጠቅ ወደ ሽምቅ ውጊያ በመግባት በርካታ ጀብዶችን ፈፅሟል::
ከጥር 2013 ዓ.ም ድል በኋላም በይፋ ምስራቅ አማራ ፋኖን ተቀላቅሎ የቀድሞው የዞብል አምባ ብርጌድ አባል ሆኖ ሲታገልና ሲያታግል ቆይቷል:: በታሪካዊው የበላጎ ድልም የቀድሞው የዞብል አምባ ብርጌድ አባል ሆኖ ታሪክ ሰርቶ አልፏል::
አርበኛ ዋሴ ከበደ ከሰሜኑ ጦርነት በደቡብ አፍሪካው የፕሪቶሪያ ስምምነትና ድራማ መጠናቀቅ በኋላ ምስራቅ አማራ ፋኖ የአማራን ህዝብ ህልውና በትጥቅ ትግል ለማረጋገጥ ሚያዚያ 1/2015 ዓ.ም በረሃ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ሰራዊቱን እንደ አዲስ በማሰባሰብ በማደራጀትና በማስታጠቅ ጉልህ ሚና ተጫውቷል::
አርበኛ ዋሴ ከበደ ሰራዊት ከማሰባሰብ ከማደራጀትና ከማስታጠቅ ባሻገር ዞብል አምባ ክፍለጦር 2ኛ ሻለቃ ሻምበል መሪ ዘመቻ እና የሻለቃዋ አመራር ሆኖ በበርካታ ግንባሮች በርካታ ጀብዶችን በመፈፀም ብሎም ቆቦ ከተማ ድረስ ዘልቆ እየገባ ባንዳ ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድና በማፅዳትም የሚስተካከለው አልነበረም::
በመቀጠልም አርበኛ ዋሴ ከበደ የዞብል አምባ ክፍለጦር 2ኛ ሻለቃን እየመራ በራያ በየጁ በአምባሰልና በተለያዩ የቤተ-አማራ ግንባሮች በርካታ ድሎችን የተጎናፀፈ ሲሆን መስከረም 26/2016 ዓ.ም ቆቦ ከተማ ሆርማት እና መጋቢት 3/2016 ዓ.ም አምባሰል አካባቢ ሁለት ጊዜ የቆሰለና በፅናት የታገለ ጀግና ነበር::
አርበኛ ዋሴ ከበደ በዞብል አምባ ክፍለጦር ሻለቃ እየመራ ባስመዘገበው ድልና ከፍተኛ አፈፃፃም ምክንያት ወደ ዞብል አምባ ክፍለጦር አመራርነት በኋላም ባለው ከፍተኛ ውጊያን የማንበብና የማዋጋት አቅም የክፍለጦር ዘመቻ ሆኖ የመራ ሲሆን በቅርብ ጊዜም የምስራቅ አማራ ኮር 2 ምክትል ዘመቻ መሪ ሆኖ እስከመመረጥ የደረሰ ጀግና አርበኛ ነበር::
በመጨረሻም አርበኛ ዋሴ ከበደ ምኒልክ ዕዝ ባወጀውና ከመስከረም 14-30/2018 ዓ.ም በቆየው በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) የምስራቅ አማራ ኮር ሁለት ምክትል ዘመቻ አመራር ሆኖ በርካታ ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ብሎም ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ተጎናፅፎ ከዘመቻው መገባደድ ማግስት የጠላትን ከባድ የማጥቃት ዘመቻ በመመከት ተኩለሽ ግንባር ከቆቦ ከተማ ቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ጠበለት የተባለ ቦታ ላይ ጥቅምት 7/2018 ዓ.ም በክብር መስዋዕትነትን ተቀብሏል::
በመጨረሻም እኛ የትግል ጓዶቹ አርበኛው ጓዳችን መስዋዕትነት የከፈለበትን አላማ ከግብ እናደርሳለን የህዝባችንን ህልውና እናረጋግጣለን!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የትግል ጓዶቹ ከትግሉ ሜዳ!
©አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
ህዳር 07/2018 ዓ.ም
1፦እስቲበል አሞኘ
2፦አበባው ሁኔ 102ኛ ኮር 3ኛ ሻለቃን ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው 06 ካዝና ከእነ ተተኳሹ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል።
በአመራሮች በኩል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን በጊዜው የትጥቅ ችግር ስለነበረብን መሳሪያ ይዘን ለመውጣት ነበር የገባነው አሁን ላይ እቃድችን አሳክተናል ከዚህ በሗላ ህዝባችን ለመካስ ተዘጋጅተናል በማለት ሀሳባቸውን ተናግረዋል።
©ፋኖ ሐብታሙ የሱፍ
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
ህዳር 07/2018 ዓ.ም
1፦እስቲበል አሞኘ
2፦አበባው ሁኔ 102ኛ ኮር 3ኛ ሻለቃን ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው 06 ካዝና ከእነ ተተኳሹ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል።
በአመራሮች በኩል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን በጊዜው የትጥቅ ችግር ስለነበረብን መሳሪያ ይዘን ለመውጣት ነበር የገባነው አሁን ላይ እቃድችን አሳክተናል ከዚህ በሗላ ህዝባችን ለመካስ ተዘጋጅተናል በማለት ሀሳባቸውን ተናግረዋል።
©ፋኖ ሐብታሙ የሱፍ
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
ለደብረ ኤልያስ ወረዳ ማሕበረሰብ በሙሉ❗
በሁለንተናዊ ቁመናው በታላቅ የሰብአዊነት ልዕልና የሚገኘውና የትክክልኛ ሰብአዊነት መገለጫዎችን የተጎናጸፈው ታላቁ የአማራ ማሕበረሰብ ከግማሽ ምዕት ዓመታት ወዲህ አስከፊ የሕልውና ቅርቃር ውስጥ ገብቶ በሆነ አጋጣሚ መንበረ መንግስቱን በተቆናጠጡ የእፉኝት ልጆች ከፍተኛ ግፍና በደልን እያስተናገደ ይገኛል።
በቅርቡም የኦሮሙማው ኦሕዴድ ሥርዓት በሕዝባችን ላይ ይፋዊ የሞት አዋጅ አውጆ አያሌ ሰብአዊና ቁሳዊ ውደመቶችን ማድረስ ከጀመረ ዓመታት እየተቆጠሩ ነው።
ይህን የጅምላ ጭፍጨፋም በሁለንተናዊ ዘርፍ በመደገፍም ውልደ አምሐራ የሆኑ በእላቂ ጨርቅ፣በድቃቂ ሳንቲምና በርካሽ የስልጣን ፍርፋሪ ለአራጆቻችን በማደርና ለገዳዩ ሥርዓት ዓይንና ጆሮ በመሆን ሕዝቡን እያስጨፈጨፈ የሚገኘው ከሰብአዊነት ከፍታ ወርዶ የሕዝባችንን የመታረጃ ቢላዋ የሚስል፤ ለሰይጣናዊው የብልጽግና ሥርዓት የደም ግብር ይሆኑ ዘንድ ንጹሐን አማራውያንን አመቻችቶ የሚሰጥ ሆዳም የአማራ ባንዳ ቀዳሚው ነው።
ከነዚህም መካከል ከሕጻን እስከ አረጋዊያን ያሉ አያሌ ንጹሐንን በዘግናኝ ሁኔታ የጨፈጨፈውና ያስጨፈጨፈው በርካቶችን ያለ መኖርያ ቤት ያስቀረው፣ የበርካቶችን ንብረትም የዘረፈውና ያዘረፈው ከተማዋን የምድር ሲኦል ያደረጋት በደብረ ኤልያስ ከተማ የተወሸቀው የብልጽግና ስብስብ ይገኝበታል።
ይህ ስብስብ በቆየባቸው ወራት በርካቶችን ለከፋ እልቂት፣ዘረፋና እንግልት የዳረገ ሲሆን ይህንንም የሚያስፈጽመው የብልጽግና አመራር ተብየው በሚሰጠው ግልጽ ትዕዛዝ በጸጥታ መዋቅሩ አስፈጻሚነት ነው።
ከሰሞኑም አዲስ የስቃይ ስልት በመቀየስ ማሕበረሰቡን ለመበዝበዝና ለከፋ እንግልት ለመዳረግ በሰላም አስከባሪ ስም ያደራጃቸውን የሌባ ስብስቦችና ነፍሰ ገዳዮችን ቀጠናውን የሚያስተዳድረውን የበረኸኛው ቀስተ ደመና ሻለቃ ፋኖዎችን ዩኒፎርም በማልበስ እገታና ዘረፋ መጀመሩን ደርሰንበታል።
በዚህ ስራ ሊከወናወኑ ከታሰቡ ተግባራት መካከልም አድማ ብተና ፖሊስና ሚሊሻን የፋኖን ዩኒፎርም በማልበስ፦
➠ በየቦታው በማሰማራት ማሕበረሰቡን መዝረፍ፣ ማገት፣ ሴቶችን መድፈርና ንጹሐንን መግደል፤
➠ የቀበሌ አመራሮችን፣ ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችንና የፋኖ ቤተሰቦችን ይዞ ለጨፍጫፊው ሥርዓት ማስረከብ፤
➠ አረመኔው የዓብይ ሠራዊት በንጹሐንና በንብረት ላይ ለሚፈጽመው በከባድ መሳርያ የታገዘ ጭፍጨፋና ውድመት ሁኔታዎችን ማመቻቸትና መረጃዎችን ማቀበል
➠ በየመንገዱ እየቆሙ ፋኖ የማያውቃቸው ኬላዎችን በመዘርጋት ለገበያ የሚወጣ የሚወርደውን ሕዝባችንን መዝረፍና ሌሎችንም የፋኖን ስብዕና የማይወክሉ አሳፋሪና አሰቃቂ ተግባራትን በመፈጸም የተሰማራለትን የዘረፋ ተግባርና አማራን የማሰቃየት ተግባሩን በመፈጸም እግረ መንገዱንም ፋኖንና ሕብረተሰቡን ይነጥልልኛል ያለውን የጅል ፖለቲካ ለመስራት በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል።
በመሆኑም በደብረ ወረዳ የሚገኘው የተከበረው ሕዝባችን ይህንን የጠላትን ሰይጣናዊ እቅድ ተረድቶ በየትኛውም ሁኔታ ራሱን እንዲጠብቅ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
በተጨማሪም ከበረኸኛው ቀስተ ደመና ሻለቃ እውቅናና ፈቃድ ውጭ የትም ቦታ ላይ የሚንቀሳቀስና የትኛውንም አይነት ግዳጅ የሚፈጽም አባል የሌለ መሆኑን ተረድታችሁ ከላይ የተጠቀሱ እኩይ ተግባራትን የሚፈጽምን አካል ለሻለቃው መረጃ በመስጠት እንድትተባበሩን ስንል እናሳስባለን።
ህዳር 07/2018 ዓ.ም
ድል ለአማራ ፋኖ!
©ፋኖ ዘመን ባሳዝነው
የ206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
ደፋር አዋጊና ተዋጊ ነው። በተለይ እሱ በመራው ደፈጣ ጥቃት ወፍራም ድል አለ ይላሉ መረብ ሚዲያ ያነጋገራቸው የምሽግ ጓዶቹ። የደፈጣ ጥቃት ኦፕሬሽን ተነድፎ ስንታየሁ እንዲመራው ከታዘዘ ያ ኦፕሬሽን ገና ሳይጀመር ትልቅ ድል እንዳለው ይታወቃል። ምክኒያቱም መሪው ስንታየሁ ነው። ኦፕሬሽኑ ከተጀመረ በኋላ ልታዩ የምትችሉት...#በደም_የጨቀየ የጠላት #አስከሬንና በእሳት የሚጋይ የጠላት ንብረትን አልፎም በጥይት ተበሳስቶ የሚያቃትት የጠላት ቁስለኛን ነው። አጅሬ ስንታየሁ እንዲህ ነው።
አርበኛ ስንታየው የጄነራል አሳምነው ፅጌ "አንድ ሁኑ" የሚለውን መልዕክት በተግባር ኖሮ ያለፈ ወደር አልባ ጀግና ነው።
አርበኛው፡ ጎጠኝነትን፣ መንደሬነትን፣ ስናዳሪነትን፣ ጥቅመኝነትንና ስግብግብነትን ፅዩፍ ነው።
ከፀረ ሕወሓት ትግል ጀምሮ ስለ አማራ ሕዝብ ሲል በዱር በገደሉ እየተዋደቀ አያሌ ጀብዶችን ፈፅሟል።
ሁለተኛ ዓመቱን ባጋመሰው በያዝነው የሕልውና ትግልም በምስራቅ አማራ ወሎ ቤተአምሓራ ቀጠና ከሚገኙ ወንድሞቹ ጋር በመሆን ታሪክ በወርቅ ቀለሙ የሚፅፈው፣ ትውልድ የሚኮራበት የአርበኝነት ተጋድሎን አድርጓል።
አርበኛው ህዳር 06/2016 ዓ/ም በሐይቅ ግምባር ከባድ ተጋድሎ እየተደረገ ባለበት ሁኔታ፡ ከጠላት ጋር አንገት ላንገት እንደተናነቀ ክቡር መስዋዕትነትን ከፍሏል።
አርበኛ ስንታየሁ ማሞ(ራምቦ) ተሰውቶም በስሙ ጠላትን እያርበደበደ ይገኛል። በአፍብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር ስር አንድ ክ/ጦር በስሙ ተሰይሞለታል። ራምቦ ክ/ጦር።
በስሙ የተሰየመችው ክፍለጦሯ፡ የአርበኛ ስንታየሁን ገድል በመድገም ዛሬም በአምባሰልና በተሁለድሬ እንዲሁም በግሸንና በደላንታ፣ በኩታበርና በደሴ ዙሪያ ታላቅ ተጋድሎ በመፈፀም ለጠላት መርዶ፡ ለወገን ኃይል ደግሞ ሁሌም የምስራች ድል እያሰማች እንደምትገኝ መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
በተመሳሳይ በአፋሕድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ስር አንድ ክፍለጦር በስሙ ተሰይሞለታል። ግዙፉ ራምቦ ክፍለጦር።
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደፅዮን ኮር ስር የሚገኘው ግዙፉ ራምቦ ክፍለጦር ዛሬም ጠላትን የእምብርክክ እየነዳ፣ ከድል ላይ ድል እየደረበ ይገኛል።
ጀግና እንዲህ ነው እንኳን በቁሙ ይቅርና፡ በክብር አርፎም የጠላት ራስ ምታት ነው።
ክብርና ዘላለማዊ ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት!
©መረብ ሚዲያ
#ራምቦ_የሸዋው_ተወላጅ_የወሎው_ሰማአታት!!
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
ደፋር አዋጊና ተዋጊ ነው። በተለይ እሱ በመራው ደፈጣ ጥቃት ወፍራም ድል አለ ይላሉ መረብ ሚዲያ ያነጋገራቸው የምሽግ ጓዶቹ። የደፈጣ ጥቃት ኦፕሬሽን ተነድፎ ስንታየሁ እንዲመራው ከታዘዘ ያ ኦፕሬሽን ገና ሳይጀመር ትልቅ ድል እንዳለው ይታወቃል። ምክኒያቱም መሪው ስንታየሁ ነው። ኦፕሬሽኑ ከተጀመረ በኋላ ልታዩ የምትችሉት...#በደም_የጨቀየ የጠላት #አስከሬንና በእሳት የሚጋይ የጠላት ንብረትን አልፎም በጥይት ተበሳስቶ የሚያቃትት የጠላት ቁስለኛን ነው። አጅሬ ስንታየሁ እንዲህ ነው።
አርበኛ ስንታየው የጄነራል አሳምነው ፅጌ "አንድ ሁኑ" የሚለውን መልዕክት በተግባር ኖሮ ያለፈ ወደር አልባ ጀግና ነው።
አርበኛው፡ ጎጠኝነትን፣ መንደሬነትን፣ ስናዳሪነትን፣ ጥቅመኝነትንና ስግብግብነትን ፅዩፍ ነው።
ከፀረ ሕወሓት ትግል ጀምሮ ስለ አማራ ሕዝብ ሲል በዱር በገደሉ እየተዋደቀ አያሌ ጀብዶችን ፈፅሟል።
ሁለተኛ ዓመቱን ባጋመሰው በያዝነው የሕልውና ትግልም በምስራቅ አማራ ወሎ ቤተአምሓራ ቀጠና ከሚገኙ ወንድሞቹ ጋር በመሆን ታሪክ በወርቅ ቀለሙ የሚፅፈው፣ ትውልድ የሚኮራበት የአርበኝነት ተጋድሎን አድርጓል።
አርበኛው ህዳር 06/2016 ዓ/ም በሐይቅ ግምባር ከባድ ተጋድሎ እየተደረገ ባለበት ሁኔታ፡ ከጠላት ጋር አንገት ላንገት እንደተናነቀ ክቡር መስዋዕትነትን ከፍሏል።
አርበኛ ስንታየሁ ማሞ(ራምቦ) ተሰውቶም በስሙ ጠላትን እያርበደበደ ይገኛል። በአፍብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር ስር አንድ ክ/ጦር በስሙ ተሰይሞለታል። ራምቦ ክ/ጦር።
በስሙ የተሰየመችው ክፍለጦሯ፡ የአርበኛ ስንታየሁን ገድል በመድገም ዛሬም በአምባሰልና በተሁለድሬ እንዲሁም በግሸንና በደላንታ፣ በኩታበርና በደሴ ዙሪያ ታላቅ ተጋድሎ በመፈፀም ለጠላት መርዶ፡ ለወገን ኃይል ደግሞ ሁሌም የምስራች ድል እያሰማች እንደምትገኝ መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
በተመሳሳይ በአፋሕድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ስር አንድ ክፍለጦር በስሙ ተሰይሞለታል። ግዙፉ ራምቦ ክፍለጦር።
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደፅዮን ኮር ስር የሚገኘው ግዙፉ ራምቦ ክፍለጦር ዛሬም ጠላትን የእምብርክክ እየነዳ፣ ከድል ላይ ድል እየደረበ ይገኛል።
ጀግና እንዲህ ነው እንኳን በቁሙ ይቅርና፡ በክብር አርፎም የጠላት ራስ ምታት ነው።
ክብርና ዘላለማዊ ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት!
©መረብ ሚዲያ
#ራምቦ_የሸዋው_ተወላጅ_የወሎው_ሰማአታት!!
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
የአርበኛ አለሙ ገብሩ የህይወት እና የትግል ታሪክ!
በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የምስራቅ አማራ ኮር 2 ወታደራዊ ዋና አዛዥ አርበኛ አለሙ ገብሩ የትውልድ ቦታው ራያ ቆቦ ዞብል ነው::
አርበኛ አለሙ ገብሩ እንደ ማንኛውም የአማራ ልጅ ቤተሰቡን በተለያየ ስራ እያገዘ ያደገና በኋላም ለወግ ለማዕረግ በቅቶ አግብቶ የወለደና የሁለት ልጆች አባት የነበረ ነው::
አርበኛ አለሙ ገብሩ እንደ ሌሎች ጓዶቹ ሁሉ ኑሮን ለማሸነፍና የተሻለ ደረጃ ለመድረስ ወደ አረብ ሃገር ሳውዲ አረቢያ በመሄድ ሰርቶ ያለፈለትና ወደ ሃገሩ ተመልሶ ትዳሩን እየመራ ይኖር የነበረ ጀግና ነው::
አርበኛ አለሙ ገብሩ 2013 ዓ.ም በፈነዳው የሰሜኑ ጦርነት ጊዜ የነበረውን ጥሪ በመቀበል የዘመተ ሲሆን በወቅቱ ጠላትን ራስ ምታት በመሆን ከመደበኛው የመንግስት መከላከያ ሰራዊት በላይ ጠላት ጣርማ በር ደርሶ ራያ ላይ በደፈጣ አስቸግሮት የነበረው የዞብል ግንባር ሰራዊት አባልና ግንባር ቀደም አመራር ነበር::
በራያ ዞብል ግንባር ከነበረው የቀድሞው ምስራቅ አማራ ፋኖ ክንፍ ጎን ለጎን ይታገል የነበረው ግዙፍ የወገን ሃይል ህዝባዊ ሰራዊት ግንባር ቀደም አመራር በመሆን በሽምቅ ውጊያ ጠላትን እስከ ራያ አላማጣ ዘልቀው በመግባት ራስ ምታት በመሆን ለተጎናፀፉት ትልቅ ድል ጉልህ ሚና ተጫውቷል::
ከ2013 ዓ.ም ድል በኋላ አርበኛ አለሙ ገብሩና ጓዶቹ ሲመሩት የነበረው ህዝባዊ ሰራዊት ቆቦ ከተማ ላይ የቀድሞውን ምስራቅ አማራ ፋኖ የተቀላቀለ ሲሆን በወቅቱ ብርጌድ የነበረውን ዞብል አምባ ብርጌድ ምክትል አዛዥና የአመራር አባል ሆኖም ታሪካዊውን የበላጎ ምሽግ ደምስሷል::
ከበላጎው ታሪካዊ ድል በኋላም የምስራቅ አማራ ፋኖ የጦር ሰፈር ወደነበረው ራያ ቆቦና አካባቢው በመመለስ ላይቀሬው የህልውና የትጥቅ ትግል ከፍተኛ ዝግጅት ይደረግ ስለነበር ምስራቅ አማራ ፋኖ የአገዛዙ ሹማምንቶችና ከፍተኛ የመከላከያ ጀኔራሎች እንዲሁም የሃይማኖት አባቶች የሃገር ሽማግሌዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በተገኙበት ታላቅ ተሃድሶ አድርጎ ፀረ-ወያኔ ትግሉን ደመደመ::
በመቀጠልም አርበኛ አለሙ ገብሩ የህልውና ትጥቅ ትግሉን አርበኛ ኮማንዶ ሻምበል ዳንኤል አለሙ ሚያዚያ 1/2015 ዓ.ም የህይወት መስዋዕትነት በመክፈል ችቦ ለኩሶ ካስጀመረበት ዕለት ጀምሮ ሰራዊቱን ዳግም በማሰባሰብ በማደራጀትና በማስታጠቅ ብሎም በመምራት በራያ በየጁ በላስታ በአምባሰልና ሌሎች የቤተ-አማራ ቀጠናዎች ብርድና ሃሩሩ ረሃብና ጥማቱ ደጋውና ቆላው ሳይበግረው ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ለህልውና ትግሉ ከፍተኛ የሚባል አስተዋጽኦ አበርክቷል::
አርበኛ አለሙ ገብሩ በወቅቱ ምስራቅ አማራ ፋኖ በጠላትና በውስጥ ባንዳዎች ገጥሞት የነበረውን የመበተን አደጋ በመቋቋምና እናት ሆና ሌሎች አሃዶችን ዳግም እስከ መውለድና እስከማደራጀት ብሎም ለዛሬ እስከማብቃት የደረሰችውን ዞብል አምባ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ እየመራ በኋላም ክፍለጦሩን በመምራት በታሪክ የተመዘገበ ደማቅ ገድል ፈፅሟል::
አርበኛ አለሙ ገብሩ ዞብል አምባ ክፍለጦርን እየመራ ትግሉን ትልቅ ደረጃ ካደረሱ ጀግና የአማራ ህዝብ የቁርጥ ቀን ልጆች ተርታ የተሰለፈ ሲሆን ምኒልክ ዕዝ አደረጃጀቱን አዘምኖ ወደ ኮር አደረጃጀት ሲሻገር የምስራቅ አማራ ኮር 2 ወታደራዊ ዋና አዛዥ ሆኖ ትግሉን ከዛሬ በማድረስ የሚጠበቅበትን ተወጥቶ አልፏል::
በመጨረሻም አርበኛ አለሙ ገብሩ ምኒልክ ዕዝ ባወጀውና ከመስከረም 14-30/2018 ዓ.ም በቆየው በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) ምስራቅ አማራ ኮር ሁለትን እየመራ በርካታ ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ብሎም ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ተጎናፅፎ ከዘመቻው መገባደድ ማግስት የጠላትን ከባድ የማጥቃት ዘመቻ በመመከት ተኩለሽ ግንባር ከቆቦ ከተማ ቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ጠበለት የተባለ ቦታ ላይ ጥቅምት 7/2018 ዓ.ም በክብር መስዋዕትነትን ተቀብሏል::
በመጨረሻም እኛ የትግል ጓዶቹ አርበኛው ጓዳችን መስዋዕትነት የከፈለበትን አላማ ከግብ እናደርሳለን የህዝባችንን ህልውና እናረጋግጣለን!
©የትግል ጓዶቹ ከትግል ሜዳ‼️
ክብርና ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት‼️
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
የአርበኛ አለሙ ገብሩ የህይወት እና የትግል ታሪክ!
በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የምስራቅ አማራ ኮር 2 ወታደራዊ ዋና አዛዥ አርበኛ አለሙ ገብሩ የትውልድ ቦታው ራያ ቆቦ ዞብል ነው::
አርበኛ አለሙ ገብሩ እንደ ማንኛውም የአማራ ልጅ ቤተሰቡን በተለያየ ስራ እያገዘ ያደገና በኋላም ለወግ ለማዕረግ በቅቶ አግብቶ የወለደና የሁለት ልጆች አባት የነበረ ነው::
አርበኛ አለሙ ገብሩ እንደ ሌሎች ጓዶቹ ሁሉ ኑሮን ለማሸነፍና የተሻለ ደረጃ ለመድረስ ወደ አረብ ሃገር ሳውዲ አረቢያ በመሄድ ሰርቶ ያለፈለትና ወደ ሃገሩ ተመልሶ ትዳሩን እየመራ ይኖር የነበረ ጀግና ነው::
አርበኛ አለሙ ገብሩ 2013 ዓ.ም በፈነዳው የሰሜኑ ጦርነት ጊዜ የነበረውን ጥሪ በመቀበል የዘመተ ሲሆን በወቅቱ ጠላትን ራስ ምታት በመሆን ከመደበኛው የመንግስት መከላከያ ሰራዊት በላይ ጠላት ጣርማ በር ደርሶ ራያ ላይ በደፈጣ አስቸግሮት የነበረው የዞብል ግንባር ሰራዊት አባልና ግንባር ቀደም አመራር ነበር::
በራያ ዞብል ግንባር ከነበረው የቀድሞው ምስራቅ አማራ ፋኖ ክንፍ ጎን ለጎን ይታገል የነበረው ግዙፍ የወገን ሃይል ህዝባዊ ሰራዊት ግንባር ቀደም አመራር በመሆን በሽምቅ ውጊያ ጠላትን እስከ ራያ አላማጣ ዘልቀው በመግባት ራስ ምታት በመሆን ለተጎናፀፉት ትልቅ ድል ጉልህ ሚና ተጫውቷል::
ከ2013 ዓ.ም ድል በኋላ አርበኛ አለሙ ገብሩና ጓዶቹ ሲመሩት የነበረው ህዝባዊ ሰራዊት ቆቦ ከተማ ላይ የቀድሞውን ምስራቅ አማራ ፋኖ የተቀላቀለ ሲሆን በወቅቱ ብርጌድ የነበረውን ዞብል አምባ ብርጌድ ምክትል አዛዥና የአመራር አባል ሆኖም ታሪካዊውን የበላጎ ምሽግ ደምስሷል::
ከበላጎው ታሪካዊ ድል በኋላም የምስራቅ አማራ ፋኖ የጦር ሰፈር ወደነበረው ራያ ቆቦና አካባቢው በመመለስ ላይቀሬው የህልውና የትጥቅ ትግል ከፍተኛ ዝግጅት ይደረግ ስለነበር ምስራቅ አማራ ፋኖ የአገዛዙ ሹማምንቶችና ከፍተኛ የመከላከያ ጀኔራሎች እንዲሁም የሃይማኖት አባቶች የሃገር ሽማግሌዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በተገኙበት ታላቅ ተሃድሶ አድርጎ ፀረ-ወያኔ ትግሉን ደመደመ::
በመቀጠልም አርበኛ አለሙ ገብሩ የህልውና ትጥቅ ትግሉን አርበኛ ኮማንዶ ሻምበል ዳንኤል አለሙ ሚያዚያ 1/2015 ዓ.ም የህይወት መስዋዕትነት በመክፈል ችቦ ለኩሶ ካስጀመረበት ዕለት ጀምሮ ሰራዊቱን ዳግም በማሰባሰብ በማደራጀትና በማስታጠቅ ብሎም በመምራት በራያ በየጁ በላስታ በአምባሰልና ሌሎች የቤተ-አማራ ቀጠናዎች ብርድና ሃሩሩ ረሃብና ጥማቱ ደጋውና ቆላው ሳይበግረው ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ለህልውና ትግሉ ከፍተኛ የሚባል አስተዋጽኦ አበርክቷል::
አርበኛ አለሙ ገብሩ በወቅቱ ምስራቅ አማራ ፋኖ በጠላትና በውስጥ ባንዳዎች ገጥሞት የነበረውን የመበተን አደጋ በመቋቋምና እናት ሆና ሌሎች አሃዶችን ዳግም እስከ መውለድና እስከማደራጀት ብሎም ለዛሬ እስከማብቃት የደረሰችውን ዞብል አምባ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ እየመራ በኋላም ክፍለጦሩን በመምራት በታሪክ የተመዘገበ ደማቅ ገድል ፈፅሟል::
አርበኛ አለሙ ገብሩ ዞብል አምባ ክፍለጦርን እየመራ ትግሉን ትልቅ ደረጃ ካደረሱ ጀግና የአማራ ህዝብ የቁርጥ ቀን ልጆች ተርታ የተሰለፈ ሲሆን ምኒልክ ዕዝ አደረጃጀቱን አዘምኖ ወደ ኮር አደረጃጀት ሲሻገር የምስራቅ አማራ ኮር 2 ወታደራዊ ዋና አዛዥ ሆኖ ትግሉን ከዛሬ በማድረስ የሚጠበቅበትን ተወጥቶ አልፏል::
በመጨረሻም አርበኛ አለሙ ገብሩ ምኒልክ ዕዝ ባወጀውና ከመስከረም 14-30/2018 ዓ.ም በቆየው በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) ምስራቅ አማራ ኮር ሁለትን እየመራ በርካታ ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ብሎም ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ተጎናፅፎ ከዘመቻው መገባደድ ማግስት የጠላትን ከባድ የማጥቃት ዘመቻ በመመከት ተኩለሽ ግንባር ከቆቦ ከተማ ቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ጠበለት የተባለ ቦታ ላይ ጥቅምት 7/2018 ዓ.ም በክብር መስዋዕትነትን ተቀብሏል::
በመጨረሻም እኛ የትግል ጓዶቹ አርበኛው ጓዳችን መስዋዕትነት የከፈለበትን አላማ ከግብ እናደርሳለን የህዝባችንን ህልውና እናረጋግጣለን!
©የትግል ጓዶቹ ከትግል ሜዳ‼️
ክብርና ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት‼️
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
አርበኛ ዘመነ ካሴ
የአፋብኃ ሴንተራል ኮማንድ አባልና የቴዎድሮስ ዕዝ
ሰብሳቢ ህዳር 6/2018 ዓ.ም ያስተላለፈው መልዕክት‼️
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
06/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ሸዋንግዛው ካሳ (1ኛ) ሻለቃ ሻፊ ታዳጊ ከተማን ተቆጣጠረ::
በምዕራብ ወሎ ግንባር ከላላ እና ለጋምቦ ወረዳዎች ውስጥ የሚንቀሳቀሰው ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር አካል የሆነው ሸዋንግዛው ካሳ (1ኛ) ሻለቃ ሰራዊት በተለያዩ አቅጫጫዎች ከበባ በማድረግ ከላላ ከተማ አቅራቢያ የምትገኘውን ሻፊ ታዳጊ ከተማን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠረ ሲሆን ከከተማይቱ ነዋሪዎች ጋር ሰፊ ውይይት እና ምክክር ማድረጉም ታውቋል::
ከዘረኛው እና ተረኛው እንዲሁም ጄኖሳይደሩ ስርዓት ጎን የቆሙ የፀጥታ አካላት ወደ ቀልባቸው ተመልሰው የአማራ ህዝብን ስለመካስ ማሰብ እንዳለባቸውና ሳይውሉ ሳያድሩ ስርዓቱን ከድተው ወደ ፋኖ እንድቀላቀሉ ጥሪ ቀርቦላቸዋል::
ይህ በእንዲህ እንዳለ ላለፉት ተከታታይ ሳምንታት በበርካታ ቀጠናዎች ውስጥ የሲቪል አስተዳደር መዋቅር እየተሰራ የወረዳው ነዋሪዎች ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዳድሩበት ወርቃማ ዕድል መመቻቸቱን የክፍለ ጦሩ አዛዥ አርበኛ አለልኝ የገለፀ ሲሆን ፋኖ የግለሰቦችን የዕለት ግጭት ከመፍታት እና በጥቃቅን የሰፈር ጉዳዮች ከመጠመድ ይልቅ ጠላትን እየመታ ወደ ፊት መገስገስ አለበት የሚል አቋም ተይዞ የሰፈር እና የቀበሌ ጉዳዮችን ለሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም ለሲቪል አስተዳደር መዋቅሩ አመራሮች መተው እንደሚገባ ስምምነት ላይ መደረሱንም ነው ለማረጋገጥ የቻልነው::
በከላላ ግምባር የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ሰራዊት ከሻፊ ታዳጊ ከተማ በተጨማሪ ባከት እና ቅዳሜ ገበያ የተባሉ ታዳጊ ከተሞችን ከጠላት ነፃ ማውጣቱ የተገለፀ ሲሆን ከተሞቹ ዛሬም የፋኖ ጦር ሰፈሮች መሆናቸውን ክፍለ ጦሩ አስታውቋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
©አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
06/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር ድልን ተቀናጀ!
በትላንትናው ዕለት በቀን 05/03/2018 የአብይ አህመድ አገዛዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር አናብስቶች አሉበት ወደ ተባለው ቀጠና የጠላት ኃይል ዘልቆ በመግባት ከበባ ለማድረግ ቢሞክርም በክንደ ነበልባሎች ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።
በመሆኑም ጠላት በሰፊው ከጉንዶ መስቀል በመነሳት ከግራኝ ሙቀጫ እስከ ሀንቁ ባለው ቀጠና ከስድስት ሰዓት በላይ የወሰደ ውጊያ በማድርግ የጡት ቆራጩ ኃይል ሶስት መኪና አስከሬን በመያዝ አይቀጡ ቅጣት በመቀጣት እንዲሁም የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር ትግስት ይርሳው ብርጌድ በማከፍታ ቀጭኔ ቀጠና በአደረጉት ውጊያ በጠላት ላይ ከፍታኛ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
በመሆኑም የአብይ አህመድ ተላላኪ ባንዳና ወራዳ መከላከያ በዚህ አካባቢ ፋኖን አጠፋለሁ በማለት በዘጠኝ ሪጅመት በሜካናይዝድ የታገዘ ውጊያ ቢያደርግም በአሳምነው አናብስቶች ከጥዋቱ አስራ አንድ ስዓት እስከ ቀኑ ሰባት ሰዓት በመደበኛ ውጊያ ሲዋጉት ውለዋል። እንደለመደው አሁን የማህበረሰብ የሰብል መሰብሰቢያ ወቅት በመሆኑ አማራን ከምድረ ገፅ እንዲጠፋ ስልጣን ከያዘበት ቀን ጀምሮ በደራ አማራ ያላደረገው ያልሰራው ስራ የለም ነገር ግን ጀግኖች የአማራ እናት የወለደቻቸው የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር በአስደማሚ ሁኔታ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድልን ተቀናጅተዋል።
አማራ በታሪክ ጀምሮ ያልጨረሰው የትግል ምዕራፍ የለም አባቶቻችን ብዙ ጥበብን፣ ፅናትን፣ አይበገሬነትን አስተምረውን አልፈዋል። እኛም የአባቶቻችን ፈለግ ተከትለን በጥበብ፣ በፅናትና በአሸናፊነት መንገድ የጀመርነውን የአማራን ህዝብ ከመጥፋት የህልውና አዳጋ የማዳንን ሂደት በማይታመን ፍጥነት ወደ ፊት እየገሰገሰ በጠላት ላይ የበላይነት በመውሰድ ዳር ለማድረስ ጠንክረን እየሰራን እንገኛለን ።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርያዕቆብ ፩ኛ ኮር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ አማረ ታዘዘ ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
© አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
#ዐንድ_አማራ‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
06/ዐ3/2018 ዓ.ም
@NISIREamhra
Reviews channel
Catalog of Telegram Channels for Native Placements
Advertising on the Telegram channel «️ ንስር አማራ🦅» is a Telegram channel in the category «Новости и СМИ», offering effective formats for placing advertising posts on TG. The channel has 63.9K subscribers and provides quality content. The advertising posts on the channel help brands attract audience attention and increase reach. The channel's rating is 7.4, with 0 reviews and an average score of 0.0.
You can launch an advertising campaign through the Telega.in service, choosing a convenient format for placement. The Platform provides transparent cooperation conditions and offers detailed analytics. The placement cost is 60.0 ₽, and with 0 completed requests, the channel has established itself as a reliable partner for advertising on Telegram. Place integrations today and attract new clients!
You will be able to add channels from the catalog to the cart again.
Комментарий