
🌸 May Sale Week on Telega.io
Up to 70% off + 3.5% extra discount with promo code 4C8C39F0!
Go to Catalog
7.5

Advertising on the Telegram channel «Ethio University News®»
2
Education
Language:
English
542
2
The best educations channel. Exit Exam Book Entrance Exam, sheet Model Exam,Freshman course, Remedial Course University's Freshman Exams, blue print for exit exam,All Text book and Teacher guide from G1-12th.
Share
Add to favorite
Channel temporarily not accepting requests
Choose another channel from recommendations or get a tailored list within your budget using AI
AI Channel Picker
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
#BuleHoraaUniversity
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ለሪሚዲያል ትምህርት የተመደቡ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛሉ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም 2,200 የሚጠጉ የሪሚዲያል ተማሪዎች የተመደቡለት ሲሆን፤ ታህሳስ 7 እና 8/2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ለማከናወን ጥሪ ማስተላለፉ ይታወሳል፡፡
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
921
16:50
16.12.2024
imageImage preview is unavailable
#OddaBultumUniversity
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው የሪሚዲያል ትምህርት ለመከታተል ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል፡፡
ተማሪዎቹ እስከ ነገ ታህሳስ 8/2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው መግባት እንደሚቀጥሉ ተገልጿል፡፡
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
815
16:50
16.12.2024
imageImage preview is unavailable
የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች የምግብ ወጪ መጋራት በሦስት ዓይነት አሠራሮች እንደሚተገበር ተገለፀ፡፡
በመንግሥት ምደባ በራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ ተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ አገልግሎት ተጠቃሚ ከሆኑ የወጪ መጋራት ግዴታ እንደሚመለከታቸው በትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአስተዳደር ጉዳዮች ኃላፊ አብዱ ናስር ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
በራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎች ሦስት ዓይነት ተማሪዎች እንደሚገኙ የገለፁት ኃላፊው፤ ሙሉ ለሙሉ ክፍያቸውን የሚችሉ፣ ዩኒቨርሲቲው ወጪያቸውን የሚሸፍንላቸው እና የወጪ መጋራት የሚመለከታቸው መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡
የተማሪዎች ዝቅተኛው የትምህርት ቆይታ ጊዜ አራት ዓመት ሲሆን፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ የአንድ ተማሪ የምግብ ወጪ መጋራት ሲሰላ 120,000 ብር እንደሚሆንና የሰባት ዓመት ቆይታ ያለው የሕክምና ትምህርት ደግሞ 210,000 ብር እንደሆነ ገልፀዋል፡፡
የተማሪዎች የምግብ ወጪ መጋራት ተመን በየትምህርት ዘርፍ የዋጋ ልዩነት ያለው ሲሆን፤ ይህም በተማሪዎች የትምህርት ፕሮግራም ቆይታ ስሌት መሠረት እንደሚሆን ኃላፊው አስረድተዋል፡፡
ራስ ገዙ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ 5,000 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን፤ 2,500 በራሳቸው ከፍለው የሚማሩና ወጪ መጋራቱ የማይመለከታቸው ናቸው፡፡ የተቀሩት 2,500 ተማሪዎች ደግሞ መደበኛው የመንግሥት ወጪ መጋራት የማይከመለታቸው ሲሆኑ፤ ከእነዚህ ውስጥ ዩኒቨርሲቲው ወጪያቸውን የሚሸፍንላቸው እንዳሉ አስረድተዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ ወጪ ተመን ከታህሳስ 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ 100 ብር እንዲሆን ተወስኗል። ትምህርት ሚኒስቴር ወጥ የሆነ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች መላኩም ይታወቃል፡፡
💠Channel:👇
@Ethiopian_Minister_Of_Education
3395
10:09
16.12.2024
imageImage preview is unavailable
#promotion
Original minoxidil and derma roller
We are on discount ፈጥነው ይዘዙ🙌
0963722237 ይደውሉ📞
✉️inbox 👉 @tsmaw
ያሉበት እናደርሳለን 🚵♀
እኛን አይወክልም Paid Promotion ነው
Any ማስታወቂያ ማሰራት ምትፈልጉ አናግሩን inbox
3683
08:19
16.12.2024
imageImage preview is unavailable
#AAU
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቀን እና ማታ መርሐግብር የመልሶ ቅበላ (Re-admission) አመልካቾች ለ2017 ሁለተኛ ሴሚስተር የመልሶ ቅበላ መጠየቂያ ጊዜ የመጀመሪያ ዙር ከታህሳስ 7-11 2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የሁለተኛው ዙር የመልሶ ቅበላ መጠየቂያ ጊዜ ከታህሳስ 14-18/2017 ዓ.ም መሆኑ ተመላክቷል።
የመልሶ ቅበላ መጠየቂያ ቅፅ ለመሙላት፦
➫ portalaau.edu.et ላይ መለያ ቁጥር (User name) እና ሚስጢር ቁጥር (Password) በመጠቀም Withdrawal ለመሙላት Registration > Withdrawal Request ይሙሉ።
➫ መለያ ቁጥር እና ሚስጢር ቁጥር በመጠቀም Readmission ለመሙላት Registration > Re-admission Request ይሙሉ።
የመልሶ ቅበላ ቅፅ መሙላት የሚቻለው ከላይ የተጠቀሱትን የኦንላይን ፎርም ሲሞሉ ብቻ ሲሆን፤ ለሁለተኛ እና ለሦስተኛ ዲግሪ የመልሶ ቅበላ ቅፅ ለመሙላት ሲሔዱ ስፖንሰር ከሚያደርግዎት ተቋም በቅርብ የተፃፈ የድጋፍ ደብዳቤ ማያያዝ ያስፈልጋል፡፡
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
5336
18:02
15.12.2024
imageImage preview is unavailable
#promotion
Original minoxidil and derma roller
We are on discount ፈጥነው ይዘዙ🙌
0963722237 ይደውሉ📞
✉️inbox 👉 @tsmaw
ያሉበት እናደርሳለን 🚵♀
እኛን አይወክልም Paid Promotion ነው
Any ማስታወቂያ ማሰራት ምትፈልጉ አናግሩን inbox
5424
14:18
15.12.2024
imageImage preview is unavailable
#BahirDarUniversity
በ2017 ዓ.ም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ተማሪዎች ምዝገባ ከጥር 5-7/2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ግሽ አባይ ግቢ እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
7236
20:05
14.12.2024
imageImage preview is unavailable
AIT Scholarships 2025 in Thailand
Host Country:
- Thailand
Host Institute:
- Asian Institute of Technology (AIT)
Degree Levels Offered:
- Master’s Degree Program
- Doctoral Degree Program
Benefits of AIT Scholarships:
- Coverage of full or partial tuition fees for qualified students.
- Opportunity to study in a multicultural environment.
- Access to world-class faculty and resources.
- Collaboration on research projects.
- Networking opportunities with global professionals, enhancing academic and career prospects.
Application Deadlines:
- January 2025 Intake: 20 December 2024
- August 2025 Intake: 20 July 2025
For consultancy, Contact us at
► Phone: +251919076168
► Telegram: @ScholarshipsFESconsultancy
For more information, Join @scholarshipsFES
6197
18:32
14.12.2024
imageImage preview is unavailable
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ወደተቋሙ ለተመደቡ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ጥሪ አላደረገም።
በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች እየተዘዋወረ የሚገኘው ዩኒቨርሲቲው ጥሪ እንዳደረገ የሚገልፅ የጥሪ መልዕክት ስህተት መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡
✅
💠JOIN and Share👇
💠Group:👇
@Ethio_Entrance_discussion
@Ethio_Entrance_discussion
💠Channel:👇
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
6241
17:33
14.12.2024
ተማሪ ነህ/ሽ
233
10:19
14.12.2024
close
New items
Selected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий