Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
19.9
Advertising on the Telegram channel «Ethiopian Digital Library»
5.0
7
Education
Language:
English
1.5K
1
Ethiopian Digital Library is a digital library that provides educational books, technology books, science and fiction books, researches and proposals, psychological books, computer technology books, regular students books, social and natural books, university modules and handouts, technical and vocational modules, questions and answers, worksheets, mid and final exams for Ethiopian students.
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$24.00$24.00local_mall
0.0%
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
ወሎ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር የእግር ኳስ ሻምፒዮን ሆነ
የዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ከዘጠኝ ዓመታት መቋረጥ በኋላ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ነው፡፡ ውድድሩ በአምስት የስፖርት ዓይነቶች ሲካሄድ ሰንብቶ አብዛኞቹ ተጠናቀዋል፡፡ ከእነዚህ ውድድሮች መካከል 45 ዩኒቨርስቲዎች የተሳተፉበት የእግር ኳስ ውድድር በወሎ ዩኒቨርስቲ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡
ዛሬ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ከዋቻሞ ዩኒቨርስቲ ጋር የፍጻሜ ጨዋታውን ያደረገው ወሎ ዩኒቨርስቲ 1ለ0 አሸንፎ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ የታበትን የፍጻሜ ጨዋታ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ደረጄ እንግዳ( ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ማህበር ፕሬዚደንት አቶ አባይ በላይሁንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተከታትለውታል፡፡
ከፍጻሜው ጨዋታ ቀደም ብሎ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ ጎንደር ዩኒቨርስቲ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲን 3ለ2 አሸንፎ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ውድድሩን አጠናቋል፡፡
የ2017 የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ነገ ረፋድ ለአሸናፊዎች እውቅና፣ ሜዳሊያና ዋንጫ በመስጠት እንደሚጠናቀቅ አዘጋጆቹ አሳውቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ በክላስተር ደረጃ በአምስት ዞኖች ለማካሄድ ዝግጅት መደረጉን መገለጹ የሚታወስ ነው፡፡ #AMN
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
የዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ከዘጠኝ ዓመታት መቋረጥ በኋላ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ነው፡፡ ውድድሩ በአምስት የስፖርት ዓይነቶች ሲካሄድ ሰንብቶ አብዛኞቹ ተጠናቀዋል፡፡ ከእነዚህ ውድድሮች መካከል 45 ዩኒቨርስቲዎች የተሳተፉበት የእግር ኳስ ውድድር በወሎ ዩኒቨርስቲ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡
ዛሬ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ከዋቻሞ ዩኒቨርስቲ ጋር የፍጻሜ ጨዋታውን ያደረገው ወሎ ዩኒቨርስቲ 1ለ0 አሸንፎ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ የታበትን የፍጻሜ ጨዋታ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ደረጄ እንግዳ( ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ማህበር ፕሬዚደንት አቶ አባይ በላይሁንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተከታትለውታል፡፡
ከፍጻሜው ጨዋታ ቀደም ብሎ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ ጎንደር ዩኒቨርስቲ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲን 3ለ2 አሸንፎ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ውድድሩን አጠናቋል፡፡
የ2017 የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ነገ ረፋድ ለአሸናፊዎች እውቅና፣ ሜዳሊያና ዋንጫ በመስጠት እንደሚጠናቀቅ አዘጋጆቹ አሳውቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ በክላስተር ደረጃ በአምስት ዞኖች ለማካሄድ ዝግጅት መደረጉን መገለጹ የሚታወስ ነው፡፡ #AMN
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
ወሎ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር የእግር ኳስ ሻምፒዮን ሆነ
የዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ከዘጠኝ ዓመታት መቋረጥ በኋላ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ነው፡፡ ውድድሩ በአምስት የስፖርት ዓይነቶች ሲካሄድ ሰንብቶ አብዛኞቹ ተጠናቀዋል፡፡ ከእነዚህ ውድድሮች መካከል 45 ዩኒቨርስቲዎች የተሳተፉበት የእግር ኳስ ውድድር በወሎ ዩኒቨርስቲ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡
ዛሬ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ከዋቻሞ ዩኒቨርስቲ ጋር የፍጻሜ ጨዋታውን ያደረገው ወሎ ዩኒቨርስቲ 1ለ0 አሸንፎ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ የታበትን የፍጻሜ ጨዋታ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ደረጄ እንግዳ( ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ማህበር ፕሬዚደንት አቶ አባይ በላይሁንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተከታትለውታል፡፡
ከፍጻሜው ጨዋታ ቀደም ብሎ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ ጎንደር ዩኒቨርስቲ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲን 3ለ2 አሸንፎ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ውድድሩን አጠናቋል፡፡
የ2017 የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ነገ ረፋድ ለአሸናፊዎች እውቅና፣ ሜዳሊያና ዋንጫ በመስጠት እንደሚጠናቀቅ አዘጋጆቹ አሳውቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ በክላስተር ደረጃ በአምስት ዞኖች ለማካሄድ ዝግጅት መደረጉን መገለጹ የሚታወስ ነው፡፡ #AMN
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
የዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ከዘጠኝ ዓመታት መቋረጥ በኋላ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ነው፡፡ ውድድሩ በአምስት የስፖርት ዓይነቶች ሲካሄድ ሰንብቶ አብዛኞቹ ተጠናቀዋል፡፡ ከእነዚህ ውድድሮች መካከል 45 ዩኒቨርስቲዎች የተሳተፉበት የእግር ኳስ ውድድር በወሎ ዩኒቨርስቲ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡
ዛሬ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ከዋቻሞ ዩኒቨርስቲ ጋር የፍጻሜ ጨዋታውን ያደረገው ወሎ ዩኒቨርስቲ 1ለ0 አሸንፎ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ የታበትን የፍጻሜ ጨዋታ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ደረጄ እንግዳ( ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ማህበር ፕሬዚደንት አቶ አባይ በላይሁንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተከታትለውታል፡፡
ከፍጻሜው ጨዋታ ቀደም ብሎ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ ጎንደር ዩኒቨርስቲ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲን 3ለ2 አሸንፎ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ውድድሩን አጠናቋል፡፡
የ2017 የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ነገ ረፋድ ለአሸናፊዎች እውቅና፣ ሜዳሊያና ዋንጫ በመስጠት እንደሚጠናቀቅ አዘጋጆቹ አሳውቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የስፖርት ውድድር ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ በክላስተር ደረጃ በአምስት ዞኖች ለማካሄድ ዝግጅት መደረጉን መገለጹ የሚታወስ ነው፡፡ #AMN
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
2300
14:39
03.02.2025
imageImage preview is unavailable
Exit Exam
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ Exit Exam ላይ ተማሪዎች በጥበቃ ሰራተኞች በተደረገ ፍተሻ ስልኮችን ይዘው ሊገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር ውለዋል:: በዚህም ምክንያት ተማሪዎቹ ወደ ፈተና እንዳይገቡ ታግደዋል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ Exit Exam ላይ ተማሪዎች በጥበቃ ሰራተኞች በተደረገ ፍተሻ ስልኮችን ይዘው ሊገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር ውለዋል:: በዚህም ምክንያት ተማሪዎቹ ወደ ፈተና እንዳይገቡ ታግደዋል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Exit Exam
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ Exit Exam ላይ ተማሪዎች በጥበቃ ሰራተኞች በተደረገ ፍተሻ ስልኮችን ይዘው ሊገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር ውለዋል:: በዚህም ምክንያት ተማሪዎቹ ወደ ፈተና እንዳይገቡ ታግደዋል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ Exit Exam ላይ ተማሪዎች በጥበቃ ሰራተኞች በተደረገ ፍተሻ ስልኮችን ይዘው ሊገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር ውለዋል:: በዚህም ምክንያት ተማሪዎቹ ወደ ፈተና እንዳይገቡ ታግደዋል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
3300
13:52
03.02.2025
Examination Tips
✅ Before the Exam
👉Revise Smartly – Focus on key topics, summaries, and important points rather than trying to read everything.
👉Get Enough Sleep – A well-rested mind performs better. Avoid staying up all night.
👉Stay Hydrated & Eat Well – Have a balanced meal before the exam to maintain energy levels.
👉Organize Your Materials – Carry required items like pens, pencils, erasers, a calculator (if allowed), and your ID card.
👉Arrive Early – Reach the exam hall with enough time to settle down and stay calm.
✅ During the Exam
👉Read Instructions Carefully – Ensure you understand the rules, question formats, and any special instructions.
👉Manage Your Time – Allocate time for each question based on marks and difficulty. Keep an eye on the clock.
👉Start with Easy Questions – Answer familiar questions first to build confidence and secure marks early.
👉Stay Calm & Focused – If you get stuck, take deep breaths and move to the next question. You can return to it later.
👉Answer in a Structured Manner – Use bullet points, subheadings, and diagrams where applicable for clarity.
👉Show Your Work – In calculations or problem-solving questions, write down steps to get partial marks even if the final answer is incorrect.
👉Review Your Answers – If time permits, go through your answers to correct mistakes and add missing points.
✅ After the Exam
👉Avoid Overthinking – Don't stress about what went wrong; focus on your next exam.
👉Learn from Mistakes – If possible, review answers to understand what you can improve for future exams.
👉Stay Positive – A single exam doesn’t define your abilities. Stay motivated for the next challenge!
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
✅ Before the Exam
👉Revise Smartly – Focus on key topics, summaries, and important points rather than trying to read everything.
👉Get Enough Sleep – A well-rested mind performs better. Avoid staying up all night.
👉Stay Hydrated & Eat Well – Have a balanced meal before the exam to maintain energy levels.
👉Organize Your Materials – Carry required items like pens, pencils, erasers, a calculator (if allowed), and your ID card.
👉Arrive Early – Reach the exam hall with enough time to settle down and stay calm.
✅ During the Exam
👉Read Instructions Carefully – Ensure you understand the rules, question formats, and any special instructions.
👉Manage Your Time – Allocate time for each question based on marks and difficulty. Keep an eye on the clock.
👉Start with Easy Questions – Answer familiar questions first to build confidence and secure marks early.
👉Stay Calm & Focused – If you get stuck, take deep breaths and move to the next question. You can return to it later.
👉Answer in a Structured Manner – Use bullet points, subheadings, and diagrams where applicable for clarity.
👉Show Your Work – In calculations or problem-solving questions, write down steps to get partial marks even if the final answer is incorrect.
👉Review Your Answers – If time permits, go through your answers to correct mistakes and add missing points.
✅ After the Exam
👉Avoid Overthinking – Don't stress about what went wrong; focus on your next exam.
👉Learn from Mistakes – If possible, review answers to understand what you can improve for future exams.
👉Stay Positive – A single exam doesn’t define your abilities. Stay motivated for the next challenge!
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
9700
09:35
02.02.2025
6200
09:30
02.02.2025
imageImage preview is unavailable
የሐዘን መግለጫ
============
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት እና የጉበት፣ የቆሽት እና የሃሞት መስመር ሰብ ስፔሻሊት ሃኪም፣ ተመራማሪ እና መምህር እንዲሁም በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር የነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ጠብቀው በተወለዱ በ37 አመታቸው በደረሰባቸው ድንገተኛ ሞት የተሰማንን መሪር ሃዘን እየገለፅን ለሟች ቤተሰቦች፣ ጓደኞች፣ የሥራ ባልደረቦች እና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ መፅናናትን እንመኛለን።
ዶ/ር አንዷለም በዩኒቨርሲቲያችን፣ ብሎም በአገራችን አሉን ከምንላቸው በቁጥር ትንሽ የዘርፉ ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞቻችን ውስጥ አንዱ የነበሩ ሲሆን ከስራ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ በአጋጠማቸው ግድያ ህይወታቸውን አጥተዋል። በሐኪማችን ላይ ያጋጠመውን ግድያ እና በተደጋጋሚ በዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ላይ እየደረሰ ያለውን ተደጋጋሚ ያልተገባ መሰል ድርጊት ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በጥብቅ ያወግዛል። በየትኛውም አካል ሊሰነዘር የሚችል ይሄን አይነት መሰል ድርጊትም ለአገርም ሆነ ለወገን አጉዳይ እንጅ አንዳች የሚጨምር ነገር እንደሌለ ሁሉም ሊገነዘበው የሚገባ ጉዳይ ነው።
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
============
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት እና የጉበት፣ የቆሽት እና የሃሞት መስመር ሰብ ስፔሻሊት ሃኪም፣ ተመራማሪ እና መምህር እንዲሁም በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር የነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ጠብቀው በተወለዱ በ37 አመታቸው በደረሰባቸው ድንገተኛ ሞት የተሰማንን መሪር ሃዘን እየገለፅን ለሟች ቤተሰቦች፣ ጓደኞች፣ የሥራ ባልደረቦች እና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ መፅናናትን እንመኛለን።
ዶ/ር አንዷለም በዩኒቨርሲቲያችን፣ ብሎም በአገራችን አሉን ከምንላቸው በቁጥር ትንሽ የዘርፉ ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞቻችን ውስጥ አንዱ የነበሩ ሲሆን ከስራ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ በአጋጠማቸው ግድያ ህይወታቸውን አጥተዋል። በሐኪማችን ላይ ያጋጠመውን ግድያ እና በተደጋጋሚ በዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ላይ እየደረሰ ያለውን ተደጋጋሚ ያልተገባ መሰል ድርጊት ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በጥብቅ ያወግዛል። በየትኛውም አካል ሊሰነዘር የሚችል ይሄን አይነት መሰል ድርጊትም ለአገርም ሆነ ለወገን አጉዳይ እንጅ አንዳች የሚጨምር ነገር እንደሌለ ሁሉም ሊገነዘበው የሚገባ ጉዳይ ነው።
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
7200
07:07
02.02.2025
ከCGPA በላይ Exit Exam ውጤት ተመራጭ እየሆነ ነው
Exit Exam ማለፍ ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማምጣት ለቅጥር ተመራጭ እየሆነ ነው ።
የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ አንዳንድ ቀጣሪዎች CGPAን ትተው የExit Examን ውጤት ሰራተኛ ለመቅጠር እያዩ ነው ።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Exit Exam ማለፍ ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማምጣት ለቅጥር ተመራጭ እየሆነ ነው ።
የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ አንዳንድ ቀጣሪዎች CGPAን ትተው የExit Examን ውጤት ሰራተኛ ለመቅጠር እያዩ ነው ።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
8600
17:44
01.02.2025
ከCGPA በላይ የExit Exam ውጤት ተመራጭ እየሆነ ነው
Exit Exam ማለፍ ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማምጣት ለቅጥር ተመራጭ እየሆነ ነው ።
የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ አንዳንድ ቀጣሪዎች ከCGPA በላይ የExit Examን ውጤት ሰራተኛ ለመቅጠር እያዩ መሆኑን ነው ።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Exit Exam ማለፍ ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማምጣት ለቅጥር ተመራጭ እየሆነ ነው ።
የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ አንዳንድ ቀጣሪዎች ከCGPA በላይ የExit Examን ውጤት ሰራተኛ ለመቅጠር እያዩ መሆኑን ነው ።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
8600
17:44
01.02.2025
imageImage preview is unavailable
🌟 Exciting News, GLOBEDOCK ACADEMY Family! 🌟
We are thrilled to announce that GlobeDock Academy has been selected for the Legacy Builders Award at the Great Rift Valley Innovation Summit! 🎉
This recognition is a testament to the power of education and the incredible learning community we’ve built together. But now, we need your support to win!
🗳 Vote for GlobeDock Academy and help us make history!
👉 Click here to vote : https://vote.grvsummit.com/dashboard
📢 Spread the word! Share this with your friends, classmates, and family so we can achieve this milestone together.
Thank you for being part of our journey! Let’s keep shaping the future of education! ✨
We are thrilled to announce that GlobeDock Academy has been selected for the Legacy Builders Award at the Great Rift Valley Innovation Summit! 🎉
This recognition is a testament to the power of education and the incredible learning community we’ve built together. But now, we need your support to win!
🗳 Vote for GlobeDock Academy and help us make history!
👉 Click here to vote : https://vote.grvsummit.com/dashboard
📢 Spread the word! Share this with your friends, classmates, and family so we can achieve this milestone together.
Thank you for being part of our journey! Let’s keep shaping the future of education! ✨
7900
17:39
01.02.2025
imageImage preview is unavailable
5600
15:40
01.02.2025
imageImage preview is unavailable
በሜታ ወልቂጤ በአንዲት ታዳጊ ህጻን ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ግድያ
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሜታ ወልቂጤ ወረዳ አንዲት ህጻን ከቤት ተወስዳ ከተደፈረች በኋላ ተገድላ መገኘቷ ቁጣ ቀስቅሷል። “በኛ የደረሰ በማንም አይድረስ” የሚሉት የተጎጂ ቤተሰብ በታዳጊ ልጃቸው ላይ ለደረሰው ቀሰቃቂ ወንጀል ፍትህ እንሻለለን ብለዋል።
ሲምቦ ብርሃኑ ትባላለች፡፡ የስምንት ዓመት ታዳጊ ህጻን ናት፡፡ የአንደኛ ክፍል ተማሪ፡፡ በዚሁ ባሳለፍነው ሳምንት ባለፈ ረቡዕ ጥር 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ከትምህርት ቤት ተመልሳ ምሳ እንደበላች ከመኖሪያ ቤቷ የደረሰችበት ሳይታወቅ ቀርቷል ፡፡ በዕለቱ ፍለጋ የወጣው ቤተሰብ ታዳጊዋን ከነሙሉ ጤንነትና በህይወት ለማግኘት ግን አልታደሉም፡፡
ሮጣ ያልጠገበች ታዳጊዋ ለአዕምሮም በሚከብድ ሁኔታ ከተደፈረች በኋላ “እንዳትናገር በሚል” ከመኖሪያ ቤታቸው ጀርባ በቅርብ ርቀት ላይ ህይወቷ አልፎ መገኘቱን አንድ የቤተሰቧ አባል ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። ታዳጊዋ ከተገደለች በኋላ ተሰቅላ መገኘቷን የገለጹት የቤተሰብ አባሉ “ጫማዋን ያወለቁባትና የሰቀሏት ቦታ አንድ አይደለም የ50 ሜትር ገደማ ርቀት አለው” ብለዋል።
በወረዳው የኤላ ከተማ በታዳጊዋ ላይ የተፈጸመው ጥቃት አባት የመንግስት ሰራተኛ መሆናቸው እና በስራ ቦታ መሆናቸው እንዲሁም እናት የ2 ወር እመጫት በመሆናቸው አጋጣሚውን በመጠቀም እንደነበር የቤተሰቡ አባል ተናግረዋል።
የተጎጂ ቤተሰብ አባል የሆኑት አስተያየት ሰጪ ቀጥለው፤ “የታዳጊዋ ቤተሰብ ቤት በፊት ለፊት በኩል ሆቴል በመሆኑ የሚገባውና የሚወታው ብዙ ነው፡፡ በጓሮ በኩል ፑል መጫወቻም አለ፡፡
ደፋሪዎችም በዚያው በጀርባ በር እንደወሰዷት ነው የቤተሰብ ስጋት” ያሉን አስተያየት ሰጪው፤ 2009 ዓ.ም. የተወለደችው ታዳጊዋ ሲምቦ ገና በ8 ዓመቷ ለዚህ ለአሰቃቂው ድርጊት ሰለባ መሆኗን በቁጪት ተናግረዋል፡፡
“ባለሙያዎች በሰውነቷ ላይ የታየውን ፈሳሽ በመውሰድ ምርመራ እያደረጉ ነው” ያሉን የቤተሰብ አባል እስካሁን በቁጥጥር ስር የዋለ ተጠርጣሪ አለመኖሩንም ገልጸዋል፡፡ ባለፈው ረቡዕ ከሰዓት በኋላ 9 ሰዓት ተኩል የተገኘው የታዳጊዋ አስክሬን በትናንትናው እለት ስርዓተ ቀብሩ መፈጸሙን የአዲስ አበባው ወኪላችን ስዩም ጌቱ ዘግቧል።
ዶቼ ቬለ በታዳጊዋ ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ድርጊት እና ቀጣይ እርምጃዎች ለመጠየቅ ለወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ አጀማ በእጅ ስልካቸው ላይ ቢደወልም ስልካቸው ስለማይነሳ አስተያየታቸውን በዚህ ዘገባ ማካተት አልተቻለም፡፡
ምስል ፤ ከቤተሰብ አባል የተገኘ
#DW #ዶቼ_ቬለ
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሜታ ወልቂጤ ወረዳ አንዲት ህጻን ከቤት ተወስዳ ከተደፈረች በኋላ ተገድላ መገኘቷ ቁጣ ቀስቅሷል። “በኛ የደረሰ በማንም አይድረስ” የሚሉት የተጎጂ ቤተሰብ በታዳጊ ልጃቸው ላይ ለደረሰው ቀሰቃቂ ወንጀል ፍትህ እንሻለለን ብለዋል።
ሲምቦ ብርሃኑ ትባላለች፡፡ የስምንት ዓመት ታዳጊ ህጻን ናት፡፡ የአንደኛ ክፍል ተማሪ፡፡ በዚሁ ባሳለፍነው ሳምንት ባለፈ ረቡዕ ጥር 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ከትምህርት ቤት ተመልሳ ምሳ እንደበላች ከመኖሪያ ቤቷ የደረሰችበት ሳይታወቅ ቀርቷል ፡፡ በዕለቱ ፍለጋ የወጣው ቤተሰብ ታዳጊዋን ከነሙሉ ጤንነትና በህይወት ለማግኘት ግን አልታደሉም፡፡
ሮጣ ያልጠገበች ታዳጊዋ ለአዕምሮም በሚከብድ ሁኔታ ከተደፈረች በኋላ “እንዳትናገር በሚል” ከመኖሪያ ቤታቸው ጀርባ በቅርብ ርቀት ላይ ህይወቷ አልፎ መገኘቱን አንድ የቤተሰቧ አባል ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። ታዳጊዋ ከተገደለች በኋላ ተሰቅላ መገኘቷን የገለጹት የቤተሰብ አባሉ “ጫማዋን ያወለቁባትና የሰቀሏት ቦታ አንድ አይደለም የ50 ሜትር ገደማ ርቀት አለው” ብለዋል።
በወረዳው የኤላ ከተማ በታዳጊዋ ላይ የተፈጸመው ጥቃት አባት የመንግስት ሰራተኛ መሆናቸው እና በስራ ቦታ መሆናቸው እንዲሁም እናት የ2 ወር እመጫት በመሆናቸው አጋጣሚውን በመጠቀም እንደነበር የቤተሰቡ አባል ተናግረዋል።
የተጎጂ ቤተሰብ አባል የሆኑት አስተያየት ሰጪ ቀጥለው፤ “የታዳጊዋ ቤተሰብ ቤት በፊት ለፊት በኩል ሆቴል በመሆኑ የሚገባውና የሚወታው ብዙ ነው፡፡ በጓሮ በኩል ፑል መጫወቻም አለ፡፡
ደፋሪዎችም በዚያው በጀርባ በር እንደወሰዷት ነው የቤተሰብ ስጋት” ያሉን አስተያየት ሰጪው፤ 2009 ዓ.ም. የተወለደችው ታዳጊዋ ሲምቦ ገና በ8 ዓመቷ ለዚህ ለአሰቃቂው ድርጊት ሰለባ መሆኗን በቁጪት ተናግረዋል፡፡
“ባለሙያዎች በሰውነቷ ላይ የታየውን ፈሳሽ በመውሰድ ምርመራ እያደረጉ ነው” ያሉን የቤተሰብ አባል እስካሁን በቁጥጥር ስር የዋለ ተጠርጣሪ አለመኖሩንም ገልጸዋል፡፡ ባለፈው ረቡዕ ከሰዓት በኋላ 9 ሰዓት ተኩል የተገኘው የታዳጊዋ አስክሬን በትናንትናው እለት ስርዓተ ቀብሩ መፈጸሙን የአዲስ አበባው ወኪላችን ስዩም ጌቱ ዘግቧል።
ዶቼ ቬለ በታዳጊዋ ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ድርጊት እና ቀጣይ እርምጃዎች ለመጠየቅ ለወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ አጀማ በእጅ ስልካቸው ላይ ቢደወልም ስልካቸው ስለማይነሳ አስተያየታቸውን በዚህ ዘገባ ማካተት አልተቻለም፡፡
ምስል ፤ ከቤተሰብ አባል የተገኘ
#DW #ዶቼ_ቬለ
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
7700
12:59
01.02.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
k
**rs1m2201@*****.com
07.10.202409:22
5
Excellent price
Show more
New items
Channel statistics
19.9
5.0
12
73.2K
10.4%
3.0
lock_outline
Selected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий