
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
17.4

Advertising on the Telegram channel «TIKVAH-ETHIOPIA አዲስ ሪፖርተር - NEWS ዜና»
5.0
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$2.40$2.40local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
ኦቻ 20 በመቶ የሚሆኑ የድርጅቱን ሰራተኞች ሊቀንስ ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) 20 በመቶ የሚሆኑ የድርጅቱን ሰራተኞች በበጀት እጥረት ምክንያት እንደሚቀንስ ተነግሯል።
በአሁኑ ጊዜ ከ60 በላይ በሚሆኑ ሃገራት ከ2600 በላይ ሰራተኞች እንዳሉት የተነገረው ድርጅቱ የ58 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ እጥረት ያጋጠመው መሆኑን ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ለጋሽ ሀገር የሆነችው አሜሪካ ድጋፏን በማቋረጧ 500 ሰራተኞችን በመቀነስ 2100 የሚሆኑትን እንደ አዲስ ለማደራጀት ማሰቡን አስታውቋል።
አሜሪካ ለማስተባበሪያ ቢሮው 63 ሚሊየን ዶላር አመታዊ ድጋፍ ታደርግ እንደነበር ሲዘገብ ድርጅቱ በካሜሩን፣ ኮሎምቢያ፣ ኤርትራ፣ ኢራቅ፣ ሊቢያ፣ ናይጄሪያ፣ ፓኪስታን እና ዚምባቡዌ የሚያከናውናቸውን ስራዎች እንደሚቀንስም ገልጿል።
ኦቻ የሰብዓዊ ድጋፎች ከየተኛውም ጊዜ በላይ በግጭት ፣ በበሽታ እና በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ ጨምረዋል ያለ ሲሆን የድጋፎች መቋረጥ ግን ሥራውን እየፈተነው እንደሆነ አስታውቋል።
Source : CNN
#OCHA
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) 20 በመቶ የሚሆኑ የድርጅቱን ሰራተኞች በበጀት እጥረት ምክንያት እንደሚቀንስ ተነግሯል።
በአሁኑ ጊዜ ከ60 በላይ በሚሆኑ ሃገራት ከ2600 በላይ ሰራተኞች እንዳሉት የተነገረው ድርጅቱ የ58 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ እጥረት ያጋጠመው መሆኑን ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ለጋሽ ሀገር የሆነችው አሜሪካ ድጋፏን በማቋረጧ 500 ሰራተኞችን በመቀነስ 2100 የሚሆኑትን እንደ አዲስ ለማደራጀት ማሰቡን አስታውቋል።
አሜሪካ ለማስተባበሪያ ቢሮው 63 ሚሊየን ዶላር አመታዊ ድጋፍ ታደርግ እንደነበር ሲዘገብ ድርጅቱ በካሜሩን፣ ኮሎምቢያ፣ ኤርትራ፣ ኢራቅ፣ ሊቢያ፣ ናይጄሪያ፣ ፓኪስታን እና ዚምባቡዌ የሚያከናውናቸውን ስራዎች እንደሚቀንስም ገልጿል።
ኦቻ የሰብዓዊ ድጋፎች ከየተኛውም ጊዜ በላይ በግጭት ፣ በበሽታ እና በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ ጨምረዋል ያለ ሲሆን የድጋፎች መቋረጥ ግን ሥራውን እየፈተነው እንደሆነ አስታውቋል።
Source : CNN
#OCHA
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
ኦቻ 20 በመቶ የሚሆኑ የድርጅቱን ሰራተኞች ሊቀንስ ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) 20 በመቶ የሚሆኑ የድርጅቱን ሰራተኞች በበጀት እጥረት ምክንያት እንደሚቀንስ ተነግሯል።
በአሁኑ ጊዜ ከ60 በላይ በሚሆኑ ሃገራት ከ2600 በላይ ሰራተኞች እንዳሉት የተነገረው ድርጅቱ የ58 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ እጥረት ያጋጠመው መሆኑን ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ለጋሽ ሀገር የሆነችው አሜሪካ ድጋፏን በማቋረጧ 500 ሰራተኞችን በመቀነስ 2100 የሚሆኑትን እንደ አዲስ ለማደራጀት ማሰቡን አስታውቋል።
አሜሪካ ለማስተባበሪያ ቢሮው 63 ሚሊየን ዶላር አመታዊ ድጋፍ ታደርግ እንደነበር ሲዘገብ ድርጅቱ በካሜሩን፣ ኮሎምቢያ፣ ኤርትራ፣ ኢራቅ፣ ሊቢያ፣ ናይጄሪያ፣ ፓኪስታን እና ዚምባቡዌ የሚያከናውናቸውን ስራዎች እንደሚቀንስም ገልጿል።
ኦቻ የሰብዓዊ ድጋፎች ከየተኛውም ጊዜ በላይ በግጭት ፣ በበሽታ እና በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ ጨምረዋል ያለ ሲሆን የድጋፎች መቋረጥ ግን ሥራውን እየፈተነው እንደሆነ አስታውቋል።
Source : CNN
#OCHA
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) 20 በመቶ የሚሆኑ የድርጅቱን ሰራተኞች በበጀት እጥረት ምክንያት እንደሚቀንስ ተነግሯል።
በአሁኑ ጊዜ ከ60 በላይ በሚሆኑ ሃገራት ከ2600 በላይ ሰራተኞች እንዳሉት የተነገረው ድርጅቱ የ58 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ እጥረት ያጋጠመው መሆኑን ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ለጋሽ ሀገር የሆነችው አሜሪካ ድጋፏን በማቋረጧ 500 ሰራተኞችን በመቀነስ 2100 የሚሆኑትን እንደ አዲስ ለማደራጀት ማሰቡን አስታውቋል።
አሜሪካ ለማስተባበሪያ ቢሮው 63 ሚሊየን ዶላር አመታዊ ድጋፍ ታደርግ እንደነበር ሲዘገብ ድርጅቱ በካሜሩን፣ ኮሎምቢያ፣ ኤርትራ፣ ኢራቅ፣ ሊቢያ፣ ናይጄሪያ፣ ፓኪስታን እና ዚምባቡዌ የሚያከናውናቸውን ስራዎች እንደሚቀንስም ገልጿል።
ኦቻ የሰብዓዊ ድጋፎች ከየተኛውም ጊዜ በላይ በግጭት ፣ በበሽታ እና በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ ጨምረዋል ያለ ሲሆን የድጋፎች መቋረጥ ግን ሥራውን እየፈተነው እንደሆነ አስታውቋል።
Source : CNN
#OCHA
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
24
03:01
14.04.2025
imageImage preview is unavailable
#Update
ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ምን ምላሽ ሰጠ ?
" ለሀገራዊ ፕሮጀክት ሲባል በቦታዉ የነበሩ ነዋሪዎችና የፌደራል ፖሊስ ካምፕን ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር የፀዳ ቦታን የመስጂድ ይዞታ እንደነበረ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ መረጃ ነው " - ክፍለ ከተማው
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፤ በቅድሚያ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት በኃላም የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት " ጨለማን ተገን በማድረግ ፈርሷል " ስላሉት የተባረክ መስጂድ አጥር ጉዳይ አሁን ለሊት መግለጫ አውጥቷል።
ክፍለ ከተማው ፤ " በዛሬው እለት እሁድ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው ሜክሲኮ አካባቢ የመንግስት አካላት የመስጂድ አጥርን አፈረሱ የሚል መረጃ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤትን ጨምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘዋወር መዋሉ ይታወቃል " ብሏል።
ማንኛውም የመንግስትና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ህገወጥ ድርጊቶች ሲፈፀሙ በህግ አግባብና ህጋዊ ውሳኔን መነሻ በማድረግ ሲከላከል መቆየቱን ወደፊትም የሚተገብረው ትልቁ ኃላፊነቱ መሆኑን አንስቷል።
" በዛሬው እለት በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘዋወር የዋለው መረጃ ቤተ እምነትን ሽፋን በማድረግ መንግስት ዉሳኔ ያልሰጠበት መሬትን ያለአግባብ ከህግ ዉጪ ለመያዝ የተደረገ ተግባራዊ እንቅስቃሴን ለመከላከልና የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ የተወሰደ እርምጃ ነው " ብሎታል።
" ጉዳዩን በተሳሳተ መንገድ መተርጎም በምንም ዓይነት ተቀባይነት ያለው ድርጊት አይሆንም ፤ ህዝባችንም እጅግ አስተዋይ ህዝብ በመሆኑ ጉዳዩን በሚዛኑ የሚረዳ እንደሚሆን እናምናለን " ብሏል።
" ተባረክ መስጂድ የክፍለ ከተማው አስተዳደር ከመስጂዱ አባቶችና ምዕመናኑ ጋር በቅርበት አብሮ ከሚሰራቸው፣ ወደፊትም አብሮነቱን ከሚያጠናክራቸው የእምነት ተቋማት መካከል አንዱ ነው " ያለው ክ/ከተማው ፥ " ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የመስጂዱ አስተዳደር ከህጋዊ ይዞታዉ ዉጪ ያለ መሬት ላይ የማስፋፊያ ጥያቄ ለአስተዳደሩ አቅርቧል በሚል ሰበብ ለሀገራዊ ፕሮጀክት ሲባል በቦታዉ የነበሩ ነዋሪዎችና የፌደራል ፖሊስ ካምፕን ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር የፀዳ ቦታን የመስጂድ ይዞታ እንደነበረ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ መረጃ ነው " ሲል አሳውቋል።
" ቦታው ከዚህ በፊት የፌደራል ፖሊስ ካምፕና የነዋሪዎች የነበረ ሲሆን ቦታውን በማፅዳት ሀገራዊ ፋይዳ ላለዉ ፕሮጀክት በሀገራዊ ፕሮጀክት ኮንትራክተሩ አማካኝነት ሙሉ ባዶ ቦታዉ በኤጋ ቆርቆሮ እንዲታጠር ተደርጎ የቆየ ነው " ብሏል።
" ነገር ግን ይህ እውነት ሆኖ ሳለ አሁን ግን ቦታውን ያለምንም ህጋዊ ፍቃድ የመስጂዱ እንደሆነ በማስመሰል በመንግስት የታጠረዉን ቦታ ያለምንም ህጋዊ ፍቃድ የመስጂዱን ታፔላ እና በር በመስራት የመስጂዱ አካል በማስመስል ህገ ወጥ ተግባር ከመፈጸሙም በተጨማሪ በመስጂዱ ይዞታ ስር ያልነበረ ቦታ ' መንግስት አፈረሰዉ ' በሚል እየተሰጡ ያሉ መግለጫዎች ፍፁም ህጋዊ መሰረት የሌላቸዉ መሆኑን የእምነቱ አባቶችና ተከታዮች በሚገባ ልትረዱት ይገባል " ሲል አስገንዝቧል።
" ያለአግባብ በተዛባ መረጃ ላይ ተመስርታችሁ ያልተገባ እንቅስቃሴ የምታደርጉ አካላትም ከድርጊታችሁ መታቀብና ቀረብ ብሎ መረጃና ማስረጃ አጣርቶ መረዳትን እንድታስቀድሙ " ሲል በመግለጫው አሳስቧል።
ክፍለ ከተማው ተጨማሪ መረጃ ለሚፈልግ ለማንኛውም አካል መረጃ ለመስጠት በሩ ክፍት መሆኑን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ምን ምላሽ ሰጠ ?
" ለሀገራዊ ፕሮጀክት ሲባል በቦታዉ የነበሩ ነዋሪዎችና የፌደራል ፖሊስ ካምፕን ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር የፀዳ ቦታን የመስጂድ ይዞታ እንደነበረ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ መረጃ ነው " - ክፍለ ከተማው
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፤ በቅድሚያ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት በኃላም የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት " ጨለማን ተገን በማድረግ ፈርሷል " ስላሉት የተባረክ መስጂድ አጥር ጉዳይ አሁን ለሊት መግለጫ አውጥቷል።
ክፍለ ከተማው ፤ " በዛሬው እለት እሁድ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው ሜክሲኮ አካባቢ የመንግስት አካላት የመስጂድ አጥርን አፈረሱ የሚል መረጃ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤትን ጨምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘዋወር መዋሉ ይታወቃል " ብሏል።
ማንኛውም የመንግስትና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ህገወጥ ድርጊቶች ሲፈፀሙ በህግ አግባብና ህጋዊ ውሳኔን መነሻ በማድረግ ሲከላከል መቆየቱን ወደፊትም የሚተገብረው ትልቁ ኃላፊነቱ መሆኑን አንስቷል።
" በዛሬው እለት በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘዋወር የዋለው መረጃ ቤተ እምነትን ሽፋን በማድረግ መንግስት ዉሳኔ ያልሰጠበት መሬትን ያለአግባብ ከህግ ዉጪ ለመያዝ የተደረገ ተግባራዊ እንቅስቃሴን ለመከላከልና የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ የተወሰደ እርምጃ ነው " ብሎታል።
" ጉዳዩን በተሳሳተ መንገድ መተርጎም በምንም ዓይነት ተቀባይነት ያለው ድርጊት አይሆንም ፤ ህዝባችንም እጅግ አስተዋይ ህዝብ በመሆኑ ጉዳዩን በሚዛኑ የሚረዳ እንደሚሆን እናምናለን " ብሏል።
" ተባረክ መስጂድ የክፍለ ከተማው አስተዳደር ከመስጂዱ አባቶችና ምዕመናኑ ጋር በቅርበት አብሮ ከሚሰራቸው፣ ወደፊትም አብሮነቱን ከሚያጠናክራቸው የእምነት ተቋማት መካከል አንዱ ነው " ያለው ክ/ከተማው ፥ " ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የመስጂዱ አስተዳደር ከህጋዊ ይዞታዉ ዉጪ ያለ መሬት ላይ የማስፋፊያ ጥያቄ ለአስተዳደሩ አቅርቧል በሚል ሰበብ ለሀገራዊ ፕሮጀክት ሲባል በቦታዉ የነበሩ ነዋሪዎችና የፌደራል ፖሊስ ካምፕን ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር የፀዳ ቦታን የመስጂድ ይዞታ እንደነበረ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ መረጃ ነው " ሲል አሳውቋል።
" ቦታው ከዚህ በፊት የፌደራል ፖሊስ ካምፕና የነዋሪዎች የነበረ ሲሆን ቦታውን በማፅዳት ሀገራዊ ፋይዳ ላለዉ ፕሮጀክት በሀገራዊ ፕሮጀክት ኮንትራክተሩ አማካኝነት ሙሉ ባዶ ቦታዉ በኤጋ ቆርቆሮ እንዲታጠር ተደርጎ የቆየ ነው " ብሏል።
" ነገር ግን ይህ እውነት ሆኖ ሳለ አሁን ግን ቦታውን ያለምንም ህጋዊ ፍቃድ የመስጂዱ እንደሆነ በማስመሰል በመንግስት የታጠረዉን ቦታ ያለምንም ህጋዊ ፍቃድ የመስጂዱን ታፔላ እና በር በመስራት የመስጂዱ አካል በማስመስል ህገ ወጥ ተግባር ከመፈጸሙም በተጨማሪ በመስጂዱ ይዞታ ስር ያልነበረ ቦታ ' መንግስት አፈረሰዉ ' በሚል እየተሰጡ ያሉ መግለጫዎች ፍፁም ህጋዊ መሰረት የሌላቸዉ መሆኑን የእምነቱ አባቶችና ተከታዮች በሚገባ ልትረዱት ይገባል " ሲል አስገንዝቧል።
" ያለአግባብ በተዛባ መረጃ ላይ ተመስርታችሁ ያልተገባ እንቅስቃሴ የምታደርጉ አካላትም ከድርጊታችሁ መታቀብና ቀረብ ብሎ መረጃና ማስረጃ አጣርቶ መረዳትን እንድታስቀድሙ " ሲል በመግለጫው አሳስቧል።
ክፍለ ከተማው ተጨማሪ መረጃ ለሚፈልግ ለማንኛውም አካል መረጃ ለመስጠት በሩ ክፍት መሆኑን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
#Update
ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ምን ምላሽ ሰጠ ?
" ለሀገራዊ ፕሮጀክት ሲባል በቦታዉ የነበሩ ነዋሪዎችና የፌደራል ፖሊስ ካምፕን ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር የፀዳ ቦታን የመስጂድ ይዞታ እንደነበረ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ መረጃ ነው " - ክፍለ ከተማው
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፤ በቅድሚያ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት በኃላም የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት " ጨለማን ተገን በማድረግ ፈርሷል " ስላሉት የተባረክ መስጂድ አጥር ጉዳይ አሁን ለሊት መግለጫ አውጥቷል።
ክፍለ ከተማው ፤ " በዛሬው እለት እሁድ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው ሜክሲኮ አካባቢ የመንግስት አካላት የመስጂድ አጥርን አፈረሱ የሚል መረጃ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤትን ጨምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘዋወር መዋሉ ይታወቃል " ብሏል።
ማንኛውም የመንግስትና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ህገወጥ ድርጊቶች ሲፈፀሙ በህግ አግባብና ህጋዊ ውሳኔን መነሻ በማድረግ ሲከላከል መቆየቱን ወደፊትም የሚተገብረው ትልቁ ኃላፊነቱ መሆኑን አንስቷል።
" በዛሬው እለት በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘዋወር የዋለው መረጃ ቤተ እምነትን ሽፋን በማድረግ መንግስት ዉሳኔ ያልሰጠበት መሬትን ያለአግባብ ከህግ ዉጪ ለመያዝ የተደረገ ተግባራዊ እንቅስቃሴን ለመከላከልና የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ የተወሰደ እርምጃ ነው " ብሎታል።
" ጉዳዩን በተሳሳተ መንገድ መተርጎም በምንም ዓይነት ተቀባይነት ያለው ድርጊት አይሆንም ፤ ህዝባችንም እጅግ አስተዋይ ህዝብ በመሆኑ ጉዳዩን በሚዛኑ የሚረዳ እንደሚሆን እናምናለን " ብሏል።
" ተባረክ መስጂድ የክፍለ ከተማው አስተዳደር ከመስጂዱ አባቶችና ምዕመናኑ ጋር በቅርበት አብሮ ከሚሰራቸው፣ ወደፊትም አብሮነቱን ከሚያጠናክራቸው የእምነት ተቋማት መካከል አንዱ ነው " ያለው ክ/ከተማው ፥ " ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የመስጂዱ አስተዳደር ከህጋዊ ይዞታዉ ዉጪ ያለ መሬት ላይ የማስፋፊያ ጥያቄ ለአስተዳደሩ አቅርቧል በሚል ሰበብ ለሀገራዊ ፕሮጀክት ሲባል በቦታዉ የነበሩ ነዋሪዎችና የፌደራል ፖሊስ ካምፕን ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር የፀዳ ቦታን የመስጂድ ይዞታ እንደነበረ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ መረጃ ነው " ሲል አሳውቋል።
" ቦታው ከዚህ በፊት የፌደራል ፖሊስ ካምፕና የነዋሪዎች የነበረ ሲሆን ቦታውን በማፅዳት ሀገራዊ ፋይዳ ላለዉ ፕሮጀክት በሀገራዊ ፕሮጀክት ኮንትራክተሩ አማካኝነት ሙሉ ባዶ ቦታዉ በኤጋ ቆርቆሮ እንዲታጠር ተደርጎ የቆየ ነው " ብሏል።
" ነገር ግን ይህ እውነት ሆኖ ሳለ አሁን ግን ቦታውን ያለምንም ህጋዊ ፍቃድ የመስጂዱ እንደሆነ በማስመሰል በመንግስት የታጠረዉን ቦታ ያለምንም ህጋዊ ፍቃድ የመስጂዱን ታፔላ እና በር በመስራት የመስጂዱ አካል በማስመስል ህገ ወጥ ተግባር ከመፈጸሙም በተጨማሪ በመስጂዱ ይዞታ ስር ያልነበረ ቦታ ' መንግስት አፈረሰዉ ' በሚል እየተሰጡ ያሉ መግለጫዎች ፍፁም ህጋዊ መሰረት የሌላቸዉ መሆኑን የእምነቱ አባቶችና ተከታዮች በሚገባ ልትረዱት ይገባል " ሲል አስገንዝቧል።
" ያለአግባብ በተዛባ መረጃ ላይ ተመስርታችሁ ያልተገባ እንቅስቃሴ የምታደርጉ አካላትም ከድርጊታችሁ መታቀብና ቀረብ ብሎ መረጃና ማስረጃ አጣርቶ መረዳትን እንድታስቀድሙ " ሲል በመግለጫው አሳስቧል።
ክፍለ ከተማው ተጨማሪ መረጃ ለሚፈልግ ለማንኛውም አካል መረጃ ለመስጠት በሩ ክፍት መሆኑን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ምን ምላሽ ሰጠ ?
" ለሀገራዊ ፕሮጀክት ሲባል በቦታዉ የነበሩ ነዋሪዎችና የፌደራል ፖሊስ ካምፕን ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር የፀዳ ቦታን የመስጂድ ይዞታ እንደነበረ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ መረጃ ነው " - ክፍለ ከተማው
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፤ በቅድሚያ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት በኃላም የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት " ጨለማን ተገን በማድረግ ፈርሷል " ስላሉት የተባረክ መስጂድ አጥር ጉዳይ አሁን ለሊት መግለጫ አውጥቷል።
ክፍለ ከተማው ፤ " በዛሬው እለት እሁድ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው ሜክሲኮ አካባቢ የመንግስት አካላት የመስጂድ አጥርን አፈረሱ የሚል መረጃ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤትን ጨምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘዋወር መዋሉ ይታወቃል " ብሏል።
ማንኛውም የመንግስትና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዱ ህገወጥ ድርጊቶች ሲፈፀሙ በህግ አግባብና ህጋዊ ውሳኔን መነሻ በማድረግ ሲከላከል መቆየቱን ወደፊትም የሚተገብረው ትልቁ ኃላፊነቱ መሆኑን አንስቷል።
" በዛሬው እለት በተለያዩ ሚዲያዎች ሲዘዋወር የዋለው መረጃ ቤተ እምነትን ሽፋን በማድረግ መንግስት ዉሳኔ ያልሰጠበት መሬትን ያለአግባብ ከህግ ዉጪ ለመያዝ የተደረገ ተግባራዊ እንቅስቃሴን ለመከላከልና የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ የተወሰደ እርምጃ ነው " ብሎታል።
" ጉዳዩን በተሳሳተ መንገድ መተርጎም በምንም ዓይነት ተቀባይነት ያለው ድርጊት አይሆንም ፤ ህዝባችንም እጅግ አስተዋይ ህዝብ በመሆኑ ጉዳዩን በሚዛኑ የሚረዳ እንደሚሆን እናምናለን " ብሏል።
" ተባረክ መስጂድ የክፍለ ከተማው አስተዳደር ከመስጂዱ አባቶችና ምዕመናኑ ጋር በቅርበት አብሮ ከሚሰራቸው፣ ወደፊትም አብሮነቱን ከሚያጠናክራቸው የእምነት ተቋማት መካከል አንዱ ነው " ያለው ክ/ከተማው ፥ " ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የመስጂዱ አስተዳደር ከህጋዊ ይዞታዉ ዉጪ ያለ መሬት ላይ የማስፋፊያ ጥያቄ ለአስተዳደሩ አቅርቧል በሚል ሰበብ ለሀገራዊ ፕሮጀክት ሲባል በቦታዉ የነበሩ ነዋሪዎችና የፌደራል ፖሊስ ካምፕን ወደ ሌላ ቦታ በማዛወር የፀዳ ቦታን የመስጂድ ይዞታ እንደነበረ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ መረጃ ነው " ሲል አሳውቋል።
" ቦታው ከዚህ በፊት የፌደራል ፖሊስ ካምፕና የነዋሪዎች የነበረ ሲሆን ቦታውን በማፅዳት ሀገራዊ ፋይዳ ላለዉ ፕሮጀክት በሀገራዊ ፕሮጀክት ኮንትራክተሩ አማካኝነት ሙሉ ባዶ ቦታዉ በኤጋ ቆርቆሮ እንዲታጠር ተደርጎ የቆየ ነው " ብሏል።
" ነገር ግን ይህ እውነት ሆኖ ሳለ አሁን ግን ቦታውን ያለምንም ህጋዊ ፍቃድ የመስጂዱ እንደሆነ በማስመሰል በመንግስት የታጠረዉን ቦታ ያለምንም ህጋዊ ፍቃድ የመስጂዱን ታፔላ እና በር በመስራት የመስጂዱ አካል በማስመስል ህገ ወጥ ተግባር ከመፈጸሙም በተጨማሪ በመስጂዱ ይዞታ ስር ያልነበረ ቦታ ' መንግስት አፈረሰዉ ' በሚል እየተሰጡ ያሉ መግለጫዎች ፍፁም ህጋዊ መሰረት የሌላቸዉ መሆኑን የእምነቱ አባቶችና ተከታዮች በሚገባ ልትረዱት ይገባል " ሲል አስገንዝቧል።
" ያለአግባብ በተዛባ መረጃ ላይ ተመስርታችሁ ያልተገባ እንቅስቃሴ የምታደርጉ አካላትም ከድርጊታችሁ መታቀብና ቀረብ ብሎ መረጃና ማስረጃ አጣርቶ መረዳትን እንድታስቀድሙ " ሲል በመግለጫው አሳስቧል።
ክፍለ ከተማው ተጨማሪ መረጃ ለሚፈልግ ለማንኛውም አካል መረጃ ለመስጠት በሩ ክፍት መሆኑን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
23
02:59
14.04.2025
imageImage preview is unavailable
" ጨለማን ተገን በማድረግ የተፈፀመውን የማፍረስ ድርጊት በፅኑ እናወግዛለን " - ጠቅላይ ም/ቤቱ
በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የተባረክ መስጅድ አጥር በለሊት እንዲፈርስ የተደረገበትን ድርጊት በፅኑ እንደሚያወግዝ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አሳቋል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ፥ " ከ1967 ዓ.ል ጅምሮ ለ50 ዓመታት መንፈሳዊ አገልግሎት እየሰጠ ባለው ተባረክ መስጂድ ላይ ከህጋዊ አሰራር ውጪ የተፈፀመውን የማፍረስ ድርጊት በፅኑ እናወግዛለን " ብሏል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በመነጋገር በህጋዊ መንገድ የመስጅዱ ቅጥር እንዲታጠር ቢያደርግም ትላንት ሌሊት ጨለማን ተገን በማድረግ ከመንግስት የስራ ሰዓት ውጪ እንዲፈርስ መደረጉ ጠቅላይ ምክር ቤቱን እንዳሳዘን ገልጿል።
ይህን ተግባር የፈፀሙ አካላት በህግ አግባብ እንዲጠየቁና መስጅዱ የደረሰበት ኪሳራ ተሸፍኖ ድጋሚ እንዲታጠር ለማድረግ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ አመልክቷል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ፥ " መስጅዶች የሙስሊሞች ቤተ አምልኮ ብቻ ሳይሆኑ እንደ ዐይን ብሌናቸው የሚጠብቋቸው መሰባሰቢያቸውና የልብ መርጊያቸው ጭምር በመሆናቸው ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይፈፀሙም በዚሁ አጋጣሚ እናሳስባለን " ብሏል።
በሌላ በኩል የተባረክ መስጅድ ኢማም ሸይኽ ሙሳ አደም ለሃሩን ሚዲያ በሰጡት ቃል ፥
" ተባረክ (ጀርመን) መስጂድ ህጋዊ ካርታ ያለው ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ ነው " ብለዋል።
" ሙስሊሙ ማህበረሰብ ባላወቀበት ሁኔታ በህጋዊ መልኩ የተሰራን የመስጂድ አጥር እና ታፔላ በውድቅት ሌሊት መጥቶ ማፍረስ ህገወጥ ተግባር ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ለሰላማችን ትልቅ አስተዋፅኦ እያበረከተ ባለ አካል በዚህ መልኩ በውድቅት ለሊት የመስጂዱን አጥር እና ታፔላ ማፍረስ በእጅጉ አሳዝኖናል " ሲሉ አክለዋል።
" አሁንም የሚመለከተው የመንግስት አካል ህዝበ ሙስሊሙ ላይ የተፈፀመውን ትልቅ በደል በመልከት የመስጂዱን አጥር እና ታፔላ ወደነበረበት እንዲመለስ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲወጡ " ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
#ተባረክመስጂድ #አዲስአበባ
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የተባረክ መስጅድ አጥር በለሊት እንዲፈርስ የተደረገበትን ድርጊት በፅኑ እንደሚያወግዝ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አሳቋል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ፥ " ከ1967 ዓ.ል ጅምሮ ለ50 ዓመታት መንፈሳዊ አገልግሎት እየሰጠ ባለው ተባረክ መስጂድ ላይ ከህጋዊ አሰራር ውጪ የተፈፀመውን የማፍረስ ድርጊት በፅኑ እናወግዛለን " ብሏል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በመነጋገር በህጋዊ መንገድ የመስጅዱ ቅጥር እንዲታጠር ቢያደርግም ትላንት ሌሊት ጨለማን ተገን በማድረግ ከመንግስት የስራ ሰዓት ውጪ እንዲፈርስ መደረጉ ጠቅላይ ምክር ቤቱን እንዳሳዘን ገልጿል።
ይህን ተግባር የፈፀሙ አካላት በህግ አግባብ እንዲጠየቁና መስጅዱ የደረሰበት ኪሳራ ተሸፍኖ ድጋሚ እንዲታጠር ለማድረግ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ አመልክቷል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ፥ " መስጅዶች የሙስሊሞች ቤተ አምልኮ ብቻ ሳይሆኑ እንደ ዐይን ብሌናቸው የሚጠብቋቸው መሰባሰቢያቸውና የልብ መርጊያቸው ጭምር በመሆናቸው ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይፈፀሙም በዚሁ አጋጣሚ እናሳስባለን " ብሏል።
በሌላ በኩል የተባረክ መስጅድ ኢማም ሸይኽ ሙሳ አደም ለሃሩን ሚዲያ በሰጡት ቃል ፥
" ተባረክ (ጀርመን) መስጂድ ህጋዊ ካርታ ያለው ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ ነው " ብለዋል።
" ሙስሊሙ ማህበረሰብ ባላወቀበት ሁኔታ በህጋዊ መልኩ የተሰራን የመስጂድ አጥር እና ታፔላ በውድቅት ሌሊት መጥቶ ማፍረስ ህገወጥ ተግባር ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ለሰላማችን ትልቅ አስተዋፅኦ እያበረከተ ባለ አካል በዚህ መልኩ በውድቅት ለሊት የመስጂዱን አጥር እና ታፔላ ማፍረስ በእጅጉ አሳዝኖናል " ሲሉ አክለዋል።
" አሁንም የሚመለከተው የመንግስት አካል ህዝበ ሙስሊሙ ላይ የተፈፀመውን ትልቅ በደል በመልከት የመስጂዱን አጥር እና ታፔላ ወደነበረበት እንዲመለስ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲወጡ " ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
#ተባረክመስጂድ #አዲስአበባ
@tikvahethiopia
" ጨለማን ተገን በማድረግ የተፈፀመውን የማፍረስ ድርጊት በፅኑ እናወግዛለን " - ጠቅላይ ም/ቤቱ
በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የተባረክ መስጅድ አጥር በለሊት እንዲፈርስ የተደረገበትን ድርጊት በፅኑ እንደሚያወግዝ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አሳቋል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ፥ " ከ1967 ዓ.ል ጅምሮ ለ50 ዓመታት መንፈሳዊ አገልግሎት እየሰጠ ባለው ተባረክ መስጂድ ላይ ከህጋዊ አሰራር ውጪ የተፈፀመውን የማፍረስ ድርጊት በፅኑ እናወግዛለን " ብሏል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በመነጋገር በህጋዊ መንገድ የመስጅዱ ቅጥር እንዲታጠር ቢያደርግም ትላንት ሌሊት ጨለማን ተገን በማድረግ ከመንግስት የስራ ሰዓት ውጪ እንዲፈርስ መደረጉ ጠቅላይ ምክር ቤቱን እንዳሳዘን ገልጿል።
ይህን ተግባር የፈፀሙ አካላት በህግ አግባብ እንዲጠየቁና መስጅዱ የደረሰበት ኪሳራ ተሸፍኖ ድጋሚ እንዲታጠር ለማድረግ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ አመልክቷል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ፥ " መስጅዶች የሙስሊሞች ቤተ አምልኮ ብቻ ሳይሆኑ እንደ ዐይን ብሌናቸው የሚጠብቋቸው መሰባሰቢያቸውና የልብ መርጊያቸው ጭምር በመሆናቸው ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይፈፀሙም በዚሁ አጋጣሚ እናሳስባለን " ብሏል።
በሌላ በኩል የተባረክ መስጅድ ኢማም ሸይኽ ሙሳ አደም ለሃሩን ሚዲያ በሰጡት ቃል ፥
" ተባረክ (ጀርመን) መስጂድ ህጋዊ ካርታ ያለው ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ ነው " ብለዋል።
" ሙስሊሙ ማህበረሰብ ባላወቀበት ሁኔታ በህጋዊ መልኩ የተሰራን የመስጂድ አጥር እና ታፔላ በውድቅት ሌሊት መጥቶ ማፍረስ ህገወጥ ተግባር ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ለሰላማችን ትልቅ አስተዋፅኦ እያበረከተ ባለ አካል በዚህ መልኩ በውድቅት ለሊት የመስጂዱን አጥር እና ታፔላ ማፍረስ በእጅጉ አሳዝኖናል " ሲሉ አክለዋል።
" አሁንም የሚመለከተው የመንግስት አካል ህዝበ ሙስሊሙ ላይ የተፈፀመውን ትልቅ በደል በመልከት የመስጂዱን አጥር እና ታፔላ ወደነበረበት እንዲመለስ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲወጡ " ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
#ተባረክመስጂድ #አዲስአበባ
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የተባረክ መስጅድ አጥር በለሊት እንዲፈርስ የተደረገበትን ድርጊት በፅኑ እንደሚያወግዝ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አሳቋል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ፥ " ከ1967 ዓ.ል ጅምሮ ለ50 ዓመታት መንፈሳዊ አገልግሎት እየሰጠ ባለው ተባረክ መስጂድ ላይ ከህጋዊ አሰራር ውጪ የተፈፀመውን የማፍረስ ድርጊት በፅኑ እናወግዛለን " ብሏል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በመነጋገር በህጋዊ መንገድ የመስጅዱ ቅጥር እንዲታጠር ቢያደርግም ትላንት ሌሊት ጨለማን ተገን በማድረግ ከመንግስት የስራ ሰዓት ውጪ እንዲፈርስ መደረጉ ጠቅላይ ምክር ቤቱን እንዳሳዘን ገልጿል።
ይህን ተግባር የፈፀሙ አካላት በህግ አግባብ እንዲጠየቁና መስጅዱ የደረሰበት ኪሳራ ተሸፍኖ ድጋሚ እንዲታጠር ለማድረግ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ አመልክቷል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ፥ " መስጅዶች የሙስሊሞች ቤተ አምልኮ ብቻ ሳይሆኑ እንደ ዐይን ብሌናቸው የሚጠብቋቸው መሰባሰቢያቸውና የልብ መርጊያቸው ጭምር በመሆናቸው ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይፈፀሙም በዚሁ አጋጣሚ እናሳስባለን " ብሏል።
በሌላ በኩል የተባረክ መስጅድ ኢማም ሸይኽ ሙሳ አደም ለሃሩን ሚዲያ በሰጡት ቃል ፥
" ተባረክ (ጀርመን) መስጂድ ህጋዊ ካርታ ያለው ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ ነው " ብለዋል።
" ሙስሊሙ ማህበረሰብ ባላወቀበት ሁኔታ በህጋዊ መልኩ የተሰራን የመስጂድ አጥር እና ታፔላ በውድቅት ሌሊት መጥቶ ማፍረስ ህገወጥ ተግባር ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ለሰላማችን ትልቅ አስተዋፅኦ እያበረከተ ባለ አካል በዚህ መልኩ በውድቅት ለሊት የመስጂዱን አጥር እና ታፔላ ማፍረስ በእጅጉ አሳዝኖናል " ሲሉ አክለዋል።
" አሁንም የሚመለከተው የመንግስት አካል ህዝበ ሙስሊሙ ላይ የተፈፀመውን ትልቅ በደል በመልከት የመስጂዱን አጥር እና ታፔላ ወደነበረበት እንዲመለስ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲወጡ " ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
#ተባረክመስጂድ #አዲስአበባ
@tikvahethiopia
78
19:51
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
🔴 በሱዳን በስደተኞች ካምፕ ላይ በተፈፀመ ጥቃት ወደ 200 የሚጠጉ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተነግሯል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥቃቱ በሁለት የተፈናቃዮች ካምፕ ላይ ስለመፈፀሙ የገለፀ ሲሆን ጥቃቱን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መፈፀሙን ገልጿል። የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ "በዘምዘም ካምፕ" ህንፃዎችን ሲያቃጥሉ ነበር ተብሏል።
ተመድ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የዘር ጭፍጨፋ አድርጓል ሲል የሱዳን ጦር ደግሞ ንፁሃንን ገድሏል በማለት ክስ አቅርበዋል።
በአካባቢው የኢንተርኔት አገልግሎት እና የግንኙነት መስመሮች በመቋረጣቸው ሙሉ ለሙሉ የደረሰውን ጥፋት ማወቅ እንዳልተቻለ ተነግሯል።
የተራድኦ ድርጅቶች በዘምዘም ካምፕ በሚገኝ ሆስፒታል የሰብዓዊ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 9 የህክምና ባለሙያዎች በጥቃቱ መገደላቸውን ገልፀዋል።
በተያያዘ ዜና የሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የስደተኞች ካምፑን መቆጣጠሩን ዛሬ ገልጿል።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ባወጣው መግለጫ ካምፑን ሙሉ ለሙሉ ከጦሩ ቁጥጥር ነፃ ማድረጉን የገለፀ ሲሆን የህክምና ባለሙያዎች እና የንፁሃንን ደህንነት ለማረጋገጥ ብዙ ታጣቂዎችን ማሰማራቱም ተነግሯል።
በዘምዘም ካምፕ ከ500,000 በላይ (እስከ 1 ሚሊዮን እንደሚጠጋም ይነገራል) ስደተኞች እንደሚኖሩ ሲገለጽ ከአርብ ጀምሮ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በዘምዘም እና አቡ ሹክ ካምፖች ላይ ጥቃት ሲፈፅም ነበር ተብሏል።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በበኩሉ የሱዳን ጦር ካምፖቹን እንደ ወታደራዊ ማዘዣ እየተጠቀመበት ይገኛል ሲል ሲከሰው፥ ንፁሃንን እንደ መሸሸጊያ እየተጠቀመ ነው ሲልም የፈፀመውን ጥቃት አስተባብሏል።
በሱዳን የቀጠለው የእርስ በእርስ ጦርነት ሁለተኛ ዓመቱን ሊደፍን 2 ቀናት ሲቀሩት፥ ሀገሪቱ ከቀናት በኋላ ሦስተኛውን የጦርነት ዓመት ያለምንም የተስፋ ጭላንጭል ትጀምራለች።
Source: The Guardian, Reuters
#Sudan
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥቃቱ በሁለት የተፈናቃዮች ካምፕ ላይ ስለመፈፀሙ የገለፀ ሲሆን ጥቃቱን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መፈፀሙን ገልጿል። የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ "በዘምዘም ካምፕ" ህንፃዎችን ሲያቃጥሉ ነበር ተብሏል።
ተመድ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የዘር ጭፍጨፋ አድርጓል ሲል የሱዳን ጦር ደግሞ ንፁሃንን ገድሏል በማለት ክስ አቅርበዋል።
በአካባቢው የኢንተርኔት አገልግሎት እና የግንኙነት መስመሮች በመቋረጣቸው ሙሉ ለሙሉ የደረሰውን ጥፋት ማወቅ እንዳልተቻለ ተነግሯል።
የተራድኦ ድርጅቶች በዘምዘም ካምፕ በሚገኝ ሆስፒታል የሰብዓዊ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 9 የህክምና ባለሙያዎች በጥቃቱ መገደላቸውን ገልፀዋል።
በተያያዘ ዜና የሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የስደተኞች ካምፑን መቆጣጠሩን ዛሬ ገልጿል።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ባወጣው መግለጫ ካምፑን ሙሉ ለሙሉ ከጦሩ ቁጥጥር ነፃ ማድረጉን የገለፀ ሲሆን የህክምና ባለሙያዎች እና የንፁሃንን ደህንነት ለማረጋገጥ ብዙ ታጣቂዎችን ማሰማራቱም ተነግሯል።
በዘምዘም ካምፕ ከ500,000 በላይ (እስከ 1 ሚሊዮን እንደሚጠጋም ይነገራል) ስደተኞች እንደሚኖሩ ሲገለጽ ከአርብ ጀምሮ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በዘምዘም እና አቡ ሹክ ካምፖች ላይ ጥቃት ሲፈፅም ነበር ተብሏል።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በበኩሉ የሱዳን ጦር ካምፖቹን እንደ ወታደራዊ ማዘዣ እየተጠቀመበት ይገኛል ሲል ሲከሰው፥ ንፁሃንን እንደ መሸሸጊያ እየተጠቀመ ነው ሲልም የፈፀመውን ጥቃት አስተባብሏል።
በሱዳን የቀጠለው የእርስ በእርስ ጦርነት ሁለተኛ ዓመቱን ሊደፍን 2 ቀናት ሲቀሩት፥ ሀገሪቱ ከቀናት በኋላ ሦስተኛውን የጦርነት ዓመት ያለምንም የተስፋ ጭላንጭል ትጀምራለች።
Source: The Guardian, Reuters
#Sudan
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
🔴 በሱዳን በስደተኞች ካምፕ ላይ በተፈፀመ ጥቃት ወደ 200 የሚጠጉ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተነግሯል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥቃቱ በሁለት የተፈናቃዮች ካምፕ ላይ ስለመፈፀሙ የገለፀ ሲሆን ጥቃቱን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መፈፀሙን ገልጿል። የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ "በዘምዘም ካምፕ" ህንፃዎችን ሲያቃጥሉ ነበር ተብሏል።
ተመድ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የዘር ጭፍጨፋ አድርጓል ሲል የሱዳን ጦር ደግሞ ንፁሃንን ገድሏል በማለት ክስ አቅርበዋል።
በአካባቢው የኢንተርኔት አገልግሎት እና የግንኙነት መስመሮች በመቋረጣቸው ሙሉ ለሙሉ የደረሰውን ጥፋት ማወቅ እንዳልተቻለ ተነግሯል።
የተራድኦ ድርጅቶች በዘምዘም ካምፕ በሚገኝ ሆስፒታል የሰብዓዊ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 9 የህክምና ባለሙያዎች በጥቃቱ መገደላቸውን ገልፀዋል።
በተያያዘ ዜና የሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የስደተኞች ካምፑን መቆጣጠሩን ዛሬ ገልጿል።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ባወጣው መግለጫ ካምፑን ሙሉ ለሙሉ ከጦሩ ቁጥጥር ነፃ ማድረጉን የገለፀ ሲሆን የህክምና ባለሙያዎች እና የንፁሃንን ደህንነት ለማረጋገጥ ብዙ ታጣቂዎችን ማሰማራቱም ተነግሯል።
በዘምዘም ካምፕ ከ500,000 በላይ (እስከ 1 ሚሊዮን እንደሚጠጋም ይነገራል) ስደተኞች እንደሚኖሩ ሲገለጽ ከአርብ ጀምሮ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በዘምዘም እና አቡ ሹክ ካምፖች ላይ ጥቃት ሲፈፅም ነበር ተብሏል።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በበኩሉ የሱዳን ጦር ካምፖቹን እንደ ወታደራዊ ማዘዣ እየተጠቀመበት ይገኛል ሲል ሲከሰው፥ ንፁሃንን እንደ መሸሸጊያ እየተጠቀመ ነው ሲልም የፈፀመውን ጥቃት አስተባብሏል።
በሱዳን የቀጠለው የእርስ በእርስ ጦርነት ሁለተኛ ዓመቱን ሊደፍን 2 ቀናት ሲቀሩት፥ ሀገሪቱ ከቀናት በኋላ ሦስተኛውን የጦርነት ዓመት ያለምንም የተስፋ ጭላንጭል ትጀምራለች።
Source: The Guardian, Reuters
#Sudan
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥቃቱ በሁለት የተፈናቃዮች ካምፕ ላይ ስለመፈፀሙ የገለፀ ሲሆን ጥቃቱን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መፈፀሙን ገልጿል። የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ "በዘምዘም ካምፕ" ህንፃዎችን ሲያቃጥሉ ነበር ተብሏል።
ተመድ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የዘር ጭፍጨፋ አድርጓል ሲል የሱዳን ጦር ደግሞ ንፁሃንን ገድሏል በማለት ክስ አቅርበዋል።
በአካባቢው የኢንተርኔት አገልግሎት እና የግንኙነት መስመሮች በመቋረጣቸው ሙሉ ለሙሉ የደረሰውን ጥፋት ማወቅ እንዳልተቻለ ተነግሯል።
የተራድኦ ድርጅቶች በዘምዘም ካምፕ በሚገኝ ሆስፒታል የሰብዓዊ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ 9 የህክምና ባለሙያዎች በጥቃቱ መገደላቸውን ገልፀዋል።
በተያያዘ ዜና የሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የስደተኞች ካምፑን መቆጣጠሩን ዛሬ ገልጿል።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ባወጣው መግለጫ ካምፑን ሙሉ ለሙሉ ከጦሩ ቁጥጥር ነፃ ማድረጉን የገለፀ ሲሆን የህክምና ባለሙያዎች እና የንፁሃንን ደህንነት ለማረጋገጥ ብዙ ታጣቂዎችን ማሰማራቱም ተነግሯል።
በዘምዘም ካምፕ ከ500,000 በላይ (እስከ 1 ሚሊዮን እንደሚጠጋም ይነገራል) ስደተኞች እንደሚኖሩ ሲገለጽ ከአርብ ጀምሮ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በዘምዘም እና አቡ ሹክ ካምፖች ላይ ጥቃት ሲፈፅም ነበር ተብሏል።
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በበኩሉ የሱዳን ጦር ካምፖቹን እንደ ወታደራዊ ማዘዣ እየተጠቀመበት ይገኛል ሲል ሲከሰው፥ ንፁሃንን እንደ መሸሸጊያ እየተጠቀመ ነው ሲልም የፈፀመውን ጥቃት አስተባብሏል።
በሱዳን የቀጠለው የእርስ በእርስ ጦርነት ሁለተኛ ዓመቱን ሊደፍን 2 ቀናት ሲቀሩት፥ ሀገሪቱ ከቀናት በኋላ ሦስተኛውን የጦርነት ዓመት ያለምንም የተስፋ ጭላንጭል ትጀምራለች።
Source: The Guardian, Reuters
#Sudan
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
68
19:50
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
ቡርኪናፋሶ የተለበሱ ልብሶች ከአሜሪካ ወደ ሃገሯ እንዳይገቡ ከልክላለች።
ቡርኪናፋሶ ውሳኔውን በዚህ ሳምንት የወሰነች ሲሆን የሃገር ውስጥ የጨርቃ ጨርቅ ምርቱን ለማበረታታት እና በባህል ለመኩራት ውሳኔው መወሰኑ ተገልጿል።
የቡርኪናፋሶ መንግስት ቃለ አቀባይ የአፍሪካውያንን ምርት ለመልበስ ለአፍሪካ ጊዜው አሁን ነው ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ ሃገር በቀል የፋሽን ኢንዱስትሪያችንን የሚገሉትን በውጪ ሃገራት የተለበሱ ምርቶች ላይ ያለንን ጥገኝነት መቀነስ ይገባል ብለዋል።
በ2023 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን በያዘው የ37 አመቱ ወታደር ኢብራሂም ትራኦሬ የምትመራዋ ቡርኪናፋሶ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ለውጦችን እያደረገች ስትገኝ ከፈረንሳይ ጋር ያላትን ግንኙነት በማሻከር ፊቷን ወደ ሩሲያ ማዞሯም ይታወሳል።
ትራኦሬ በቡርኪናፋሶ ለረጅም ዘመናት የቆዩ የፈረንሳይ ወታደሮችን ከሃገራቸው በማባረር በሩሲያ ወታደሮች ተክተዋል።
ትራኦሬ ወርቅ ሳናጣራ መላካችን ገቢያችንን ይቀንሳል በማለት በቀን 450 ኪሎ ግራም ወርቅ የሚያጣራ የወርቅ ማጣሪያ እንዲገነባም አድርገዋል።
የተለበሱ ልብሶች ወደ ሃገሪቱ እንዳይገቡ የተወሰነው ውሳኔም የኢኮኖሚ ለውጡ አካል ሲሆን ፕሬዚዳንቱ የሃገራቸው የባህል ልብስ እንዲለበስና የሃገር ውስጥ የልብስ አምራቾች እንዲነቃቁ እንደሚፈልጉ ተነግሯል።
Source: ABC NEWS
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
ቡርኪናፋሶ ውሳኔውን በዚህ ሳምንት የወሰነች ሲሆን የሃገር ውስጥ የጨርቃ ጨርቅ ምርቱን ለማበረታታት እና በባህል ለመኩራት ውሳኔው መወሰኑ ተገልጿል።
የቡርኪናፋሶ መንግስት ቃለ አቀባይ የአፍሪካውያንን ምርት ለመልበስ ለአፍሪካ ጊዜው አሁን ነው ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ ሃገር በቀል የፋሽን ኢንዱስትሪያችንን የሚገሉትን በውጪ ሃገራት የተለበሱ ምርቶች ላይ ያለንን ጥገኝነት መቀነስ ይገባል ብለዋል።
በ2023 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን በያዘው የ37 አመቱ ወታደር ኢብራሂም ትራኦሬ የምትመራዋ ቡርኪናፋሶ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ለውጦችን እያደረገች ስትገኝ ከፈረንሳይ ጋር ያላትን ግንኙነት በማሻከር ፊቷን ወደ ሩሲያ ማዞሯም ይታወሳል።
ትራኦሬ በቡርኪናፋሶ ለረጅም ዘመናት የቆዩ የፈረንሳይ ወታደሮችን ከሃገራቸው በማባረር በሩሲያ ወታደሮች ተክተዋል።
ትራኦሬ ወርቅ ሳናጣራ መላካችን ገቢያችንን ይቀንሳል በማለት በቀን 450 ኪሎ ግራም ወርቅ የሚያጣራ የወርቅ ማጣሪያ እንዲገነባም አድርገዋል።
የተለበሱ ልብሶች ወደ ሃገሪቱ እንዳይገቡ የተወሰነው ውሳኔም የኢኮኖሚ ለውጡ አካል ሲሆን ፕሬዚዳንቱ የሃገራቸው የባህል ልብስ እንዲለበስና የሃገር ውስጥ የልብስ አምራቾች እንዲነቃቁ እንደሚፈልጉ ተነግሯል።
Source: ABC NEWS
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
ቡርኪናፋሶ የተለበሱ ልብሶች ከአሜሪካ ወደ ሃገሯ እንዳይገቡ ከልክላለች።
ቡርኪናፋሶ ውሳኔውን በዚህ ሳምንት የወሰነች ሲሆን የሃገር ውስጥ የጨርቃ ጨርቅ ምርቱን ለማበረታታት እና በባህል ለመኩራት ውሳኔው መወሰኑ ተገልጿል።
የቡርኪናፋሶ መንግስት ቃለ አቀባይ የአፍሪካውያንን ምርት ለመልበስ ለአፍሪካ ጊዜው አሁን ነው ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ ሃገር በቀል የፋሽን ኢንዱስትሪያችንን የሚገሉትን በውጪ ሃገራት የተለበሱ ምርቶች ላይ ያለንን ጥገኝነት መቀነስ ይገባል ብለዋል።
በ2023 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን በያዘው የ37 አመቱ ወታደር ኢብራሂም ትራኦሬ የምትመራዋ ቡርኪናፋሶ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ለውጦችን እያደረገች ስትገኝ ከፈረንሳይ ጋር ያላትን ግንኙነት በማሻከር ፊቷን ወደ ሩሲያ ማዞሯም ይታወሳል።
ትራኦሬ በቡርኪናፋሶ ለረጅም ዘመናት የቆዩ የፈረንሳይ ወታደሮችን ከሃገራቸው በማባረር በሩሲያ ወታደሮች ተክተዋል።
ትራኦሬ ወርቅ ሳናጣራ መላካችን ገቢያችንን ይቀንሳል በማለት በቀን 450 ኪሎ ግራም ወርቅ የሚያጣራ የወርቅ ማጣሪያ እንዲገነባም አድርገዋል።
የተለበሱ ልብሶች ወደ ሃገሪቱ እንዳይገቡ የተወሰነው ውሳኔም የኢኮኖሚ ለውጡ አካል ሲሆን ፕሬዚዳንቱ የሃገራቸው የባህል ልብስ እንዲለበስና የሃገር ውስጥ የልብስ አምራቾች እንዲነቃቁ እንደሚፈልጉ ተነግሯል።
Source: ABC NEWS
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
ቡርኪናፋሶ ውሳኔውን በዚህ ሳምንት የወሰነች ሲሆን የሃገር ውስጥ የጨርቃ ጨርቅ ምርቱን ለማበረታታት እና በባህል ለመኩራት ውሳኔው መወሰኑ ተገልጿል።
የቡርኪናፋሶ መንግስት ቃለ አቀባይ የአፍሪካውያንን ምርት ለመልበስ ለአፍሪካ ጊዜው አሁን ነው ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ ሃገር በቀል የፋሽን ኢንዱስትሪያችንን የሚገሉትን በውጪ ሃገራት የተለበሱ ምርቶች ላይ ያለንን ጥገኝነት መቀነስ ይገባል ብለዋል።
በ2023 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን በያዘው የ37 አመቱ ወታደር ኢብራሂም ትራኦሬ የምትመራዋ ቡርኪናፋሶ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ለውጦችን እያደረገች ስትገኝ ከፈረንሳይ ጋር ያላትን ግንኙነት በማሻከር ፊቷን ወደ ሩሲያ ማዞሯም ይታወሳል።
ትራኦሬ በቡርኪናፋሶ ለረጅም ዘመናት የቆዩ የፈረንሳይ ወታደሮችን ከሃገራቸው በማባረር በሩሲያ ወታደሮች ተክተዋል።
ትራኦሬ ወርቅ ሳናጣራ መላካችን ገቢያችንን ይቀንሳል በማለት በቀን 450 ኪሎ ግራም ወርቅ የሚያጣራ የወርቅ ማጣሪያ እንዲገነባም አድርገዋል።
የተለበሱ ልብሶች ወደ ሃገሪቱ እንዳይገቡ የተወሰነው ውሳኔም የኢኮኖሚ ለውጡ አካል ሲሆን ፕሬዚዳንቱ የሃገራቸው የባህል ልብስ እንዲለበስና የሃገር ውስጥ የልብስ አምራቾች እንዲነቃቁ እንደሚፈልጉ ተነግሯል።
Source: ABC NEWS
@Tikvahethmagazine @tikvahmagbot
64
19:50
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
#መቄዶንያ
በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ቀደምት ተገልጋይ የነበረው የጌዲዮን ሙላቱ ስርዓት ቀብር መቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ፊት ለፊት በሚገኘው አያት መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።
በስርዓት ቀብሩ ላይ የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ሥራ አስኪያጅ ቢኒያም በለጠን ጨምሮ የማዕከሉ አረጋውያን አንዲሁም ወዳጆቹ ተገኝተዋል።
ጌዲዮን በትልልቅ ሆስፒታሎች የልብ ሕክምና ሲደረግለት የነበረ ሲሆን፤ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በድንገተኛ ሕክምና ክፍል ተኝቶ ልዩ ክትትል እየተደረገለት በትናትናው ዕለት ሚያዝያ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሕክምና ላይ እያለ በ37 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
መረጃው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ነው።
@tikvahethiopia
በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ቀደምት ተገልጋይ የነበረው የጌዲዮን ሙላቱ ስርዓት ቀብር መቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ፊት ለፊት በሚገኘው አያት መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።
በስርዓት ቀብሩ ላይ የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ሥራ አስኪያጅ ቢኒያም በለጠን ጨምሮ የማዕከሉ አረጋውያን አንዲሁም ወዳጆቹ ተገኝተዋል።
ጌዲዮን በትልልቅ ሆስፒታሎች የልብ ሕክምና ሲደረግለት የነበረ ሲሆን፤ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በድንገተኛ ሕክምና ክፍል ተኝቶ ልዩ ክትትል እየተደረገለት በትናትናው ዕለት ሚያዝያ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሕክምና ላይ እያለ በ37 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
መረጃው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ነው።
@tikvahethiopia
#መቄዶንያ
በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ቀደምት ተገልጋይ የነበረው የጌዲዮን ሙላቱ ስርዓት ቀብር መቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ፊት ለፊት በሚገኘው አያት መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።
በስርዓት ቀብሩ ላይ የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ሥራ አስኪያጅ ቢኒያም በለጠን ጨምሮ የማዕከሉ አረጋውያን አንዲሁም ወዳጆቹ ተገኝተዋል።
ጌዲዮን በትልልቅ ሆስፒታሎች የልብ ሕክምና ሲደረግለት የነበረ ሲሆን፤ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በድንገተኛ ሕክምና ክፍል ተኝቶ ልዩ ክትትል እየተደረገለት በትናትናው ዕለት ሚያዝያ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሕክምና ላይ እያለ በ37 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
መረጃው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ነው።
@tikvahethiopia
በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ቀደምት ተገልጋይ የነበረው የጌዲዮን ሙላቱ ስርዓት ቀብር መቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ፊት ለፊት በሚገኘው አያት መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።
በስርዓት ቀብሩ ላይ የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ሥራ አስኪያጅ ቢኒያም በለጠን ጨምሮ የማዕከሉ አረጋውያን አንዲሁም ወዳጆቹ ተገኝተዋል።
ጌዲዮን በትልልቅ ሆስፒታሎች የልብ ሕክምና ሲደረግለት የነበረ ሲሆን፤ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በድንገተኛ ሕክምና ክፍል ተኝቶ ልዩ ክትትል እየተደረገለት በትናትናው ዕለት ሚያዝያ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሕክምና ላይ እያለ በ37 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
መረጃው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ነው።
@tikvahethiopia
101
17:43
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
" ሆሣዕና '' (የዐብይ ጾም 8ኛ ሳምንት)
ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ጾም እሁዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣዔ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው።
ሆሣዕና ማለት የቃሉ ትርጉም " እባክህ አሁን አድን " ማለት ነው።
ዕለቱ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም ሽማግሌዎች እና ሕፃናት '' ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው ፤ ሆሣዕና በአርያም '' በማለት በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት ነው፡፡
ይህ ዕለት በቤተክርስቲያን ውስጥ ዘንባባ ተይዞ፣ እየተዘመረ እጅግ ልዩ በሆነ ሁኔታ ይታሰባል።
በዐብይ ጾም ከሰርክ ሆሣዕና ጀምሮ እስከ ትንሣዔ ሌሊት ያሉት ዕለታት የሚገኙበት ሳምንታት ሰሙነ ሕማማት ይባላል፡፡ ዕለታቱም የዓመተ ፍዳ ፣ የዓመተ ኩነኔ መታሰቢያ ናቸው፡፡
በዚህ ጊዜ በተለይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርዓት ካህናት መስቀል በእጃቸው አይዙም፣ አያሳልሙም ፣ ይፍቱኝ ተብሎ ወደካህን አይቀረብም፤ ይህ ሳምንት የጌታን የመጨረሻው ስቃይ የሚታሰብበት ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba
#Repost
@tikvahethiopia
ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ጾም እሁዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣዔ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው።
ሆሣዕና ማለት የቃሉ ትርጉም " እባክህ አሁን አድን " ማለት ነው።
ዕለቱ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም ሽማግሌዎች እና ሕፃናት '' ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው ፤ ሆሣዕና በአርያም '' በማለት በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት ነው፡፡
ይህ ዕለት በቤተክርስቲያን ውስጥ ዘንባባ ተይዞ፣ እየተዘመረ እጅግ ልዩ በሆነ ሁኔታ ይታሰባል።
በዐብይ ጾም ከሰርክ ሆሣዕና ጀምሮ እስከ ትንሣዔ ሌሊት ያሉት ዕለታት የሚገኙበት ሳምንታት ሰሙነ ሕማማት ይባላል፡፡ ዕለታቱም የዓመተ ፍዳ ፣ የዓመተ ኩነኔ መታሰቢያ ናቸው፡፡
በዚህ ጊዜ በተለይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርዓት ካህናት መስቀል በእጃቸው አይዙም፣ አያሳልሙም ፣ ይፍቱኝ ተብሎ ወደካህን አይቀረብም፤ ይህ ሳምንት የጌታን የመጨረሻው ስቃይ የሚታሰብበት ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba
#Repost
@tikvahethiopia
" ሆሣዕና '' (የዐብይ ጾም 8ኛ ሳምንት)
ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ጾም እሁዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣዔ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው።
ሆሣዕና ማለት የቃሉ ትርጉም " እባክህ አሁን አድን " ማለት ነው።
ዕለቱ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም ሽማግሌዎች እና ሕፃናት '' ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው ፤ ሆሣዕና በአርያም '' በማለት በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት ነው፡፡
ይህ ዕለት በቤተክርስቲያን ውስጥ ዘንባባ ተይዞ፣ እየተዘመረ እጅግ ልዩ በሆነ ሁኔታ ይታሰባል።
በዐብይ ጾም ከሰርክ ሆሣዕና ጀምሮ እስከ ትንሣዔ ሌሊት ያሉት ዕለታት የሚገኙበት ሳምንታት ሰሙነ ሕማማት ይባላል፡፡ ዕለታቱም የዓመተ ፍዳ ፣ የዓመተ ኩነኔ መታሰቢያ ናቸው፡፡
በዚህ ጊዜ በተለይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርዓት ካህናት መስቀል በእጃቸው አይዙም፣ አያሳልሙም ፣ ይፍቱኝ ተብሎ ወደካህን አይቀረብም፤ ይህ ሳምንት የጌታን የመጨረሻው ስቃይ የሚታሰብበት ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba
#Repost
@tikvahethiopia
ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ጾም እሁዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣዔ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው።
ሆሣዕና ማለት የቃሉ ትርጉም " እባክህ አሁን አድን " ማለት ነው።
ዕለቱ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም ሽማግሌዎች እና ሕፃናት '' ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው ፤ ሆሣዕና በአርያም '' በማለት በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት ነው፡፡
ይህ ዕለት በቤተክርስቲያን ውስጥ ዘንባባ ተይዞ፣ እየተዘመረ እጅግ ልዩ በሆነ ሁኔታ ይታሰባል።
በዐብይ ጾም ከሰርክ ሆሣዕና ጀምሮ እስከ ትንሣዔ ሌሊት ያሉት ዕለታት የሚገኙበት ሳምንታት ሰሙነ ሕማማት ይባላል፡፡ ዕለታቱም የዓመተ ፍዳ ፣ የዓመተ ኩነኔ መታሰቢያ ናቸው፡፡
በዚህ ጊዜ በተለይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርዓት ካህናት መስቀል በእጃቸው አይዙም፣ አያሳልሙም ፣ ይፍቱኝ ተብሎ ወደካህን አይቀረብም፤ ይህ ሳምንት የጌታን የመጨረሻው ስቃይ የሚታሰብበት ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba
#Repost
@tikvahethiopia
76
17:43
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
ፎቶ ፦ የ2017 ዓ.ም በዓለ ሆሣዕና ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከብሯል።
ቅድስት ቤተክርስቲያን ፥ " የሆሣዕና በዓል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሣዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው " ብላለች።
#EOTCTV
@tikvahethiopia
ቅድስት ቤተክርስቲያን ፥ " የሆሣዕና በዓል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሣዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው " ብላለች።
#EOTCTV
@tikvahethiopia
ፎቶ ፦ የ2017 ዓ.ም በዓለ ሆሣዕና ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከብሯል።
ቅድስት ቤተክርስቲያን ፥ " የሆሣዕና በዓል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሣዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው " ብላለች።
#EOTCTV
@tikvahethiopia
ቅድስት ቤተክርስቲያን ፥ " የሆሣዕና በዓል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሣዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው " ብላለች።
#EOTCTV
@tikvahethiopia
61
17:43
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
ፎቶ ፦ የ2017 ዓ/ም የሆሳዕና በዓል በኢትዮጲያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በልደታ ማርያም ካቴድራል ተከብሯል።
በበዓሉ ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ ሱራፌል፣ የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ተገኝተው ነበር።
#ሰላም_ካቶሊክ_ቲቪ
@tikvahethiopia
በበዓሉ ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ ሱራፌል፣ የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ተገኝተው ነበር።
#ሰላም_ካቶሊክ_ቲቪ
@tikvahethiopia
ፎቶ ፦ የ2017 ዓ/ም የሆሳዕና በዓል በኢትዮጲያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በልደታ ማርያም ካቴድራል ተከብሯል።
በበዓሉ ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ ሱራፌል፣ የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ተገኝተው ነበር።
#ሰላም_ካቶሊክ_ቲቪ
@tikvahethiopia
በበዓሉ ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነኢየሱስ ሱራፌል፣ የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ተገኝተው ነበር።
#ሰላም_ካቶሊክ_ቲቪ
@tikvahethiopia
54
17:43
13.04.2025
imageImage preview is unavailable
" በቀን የተሰራን የመስጂድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ ኃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው " - የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የተባረክ (ጀርመን) መስጂድ አጥር በፀጥታ አካላት በጨለማ እንዲፈርስ መደረጉን አሳወቀ።
የመስጂድ ኻዲሞችም ታስረዋል ብሏል።
ምክር ቤቱ፤ መስጂዱ ህጋዊ ካርታ ያለው እና ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ እንደሆነ ገልጿል።
" አካባቢውን በአዲስ መልክ ለማልማት መንግስት የጀመረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ እና መስጅዱን በአዲስ መልክ ለመስራት ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የመንግስት ተቋም ገቢ ተደርጎ ክትትል እየተደረገ ነበር " ብሏል።
" አካባቢውን እያለማ የሚገኘው ኢግልስ ሂል የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች፣ የወረዳ እና ክ/ከተማ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት የመስጅዱን ዙሪያ በማጠር እና በሰላማዊ መንገድ ለአካባቢው ጀመዓ በማስረከብ መስጅዱ እየተሰገደበት ይገኛል " ሲልም አስረድቷል።
የከፍተኛ ም/ቤቱ ከከተማ መስተዳድሩ የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት ማድረጉን ገልጾ አጥሩ ባለበት ሁኔታ በውይይት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ከስምምነት ተደርሶ እንደነበር አስታውሷል።
ከዚህም በተጨማሪ ረመዳን 28 የአካባቢው ጀመዓ ባዘጋጀው የኢፍጣር ፕሮግራም ላይ የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አዲሱ ሻንቆ በአካል በመገኘት የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑን እንዳሳወቁም ገልጿል።
" ይህ በእንዲህ እያለ በሰላማዊ መንገድ በቀን የተገነባውን የመስጅድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ እና በመስጅዱ ውስጥ የሚገኙ የመስጅድ ኻዲሞችን ማሰር በምንም መመዘኛ ህግ ማስከበር ሊሆን አይችልም " ሲል ምክር ቤቱ አሳውቋል።
ድርጊቱን አጥብቆ እንደሚያወግዝ ፤ በመጨረሻ የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ባሉበት የተገነባው የመስጅድ አጥር ወደ ነበረበት እንዲመለስ እና ያለምንም ጥፋት ከመስጅድ የታሰሩት ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሳስቧል።
መረጃው ከአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የተባረክ (ጀርመን) መስጂድ አጥር በፀጥታ አካላት በጨለማ እንዲፈርስ መደረጉን አሳወቀ።
የመስጂድ ኻዲሞችም ታስረዋል ብሏል።
ምክር ቤቱ፤ መስጂዱ ህጋዊ ካርታ ያለው እና ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ እንደሆነ ገልጿል።
" አካባቢውን በአዲስ መልክ ለማልማት መንግስት የጀመረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ እና መስጅዱን በአዲስ መልክ ለመስራት ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የመንግስት ተቋም ገቢ ተደርጎ ክትትል እየተደረገ ነበር " ብሏል።
" አካባቢውን እያለማ የሚገኘው ኢግልስ ሂል የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች፣ የወረዳ እና ክ/ከተማ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት የመስጅዱን ዙሪያ በማጠር እና በሰላማዊ መንገድ ለአካባቢው ጀመዓ በማስረከብ መስጅዱ እየተሰገደበት ይገኛል " ሲልም አስረድቷል።
የከፍተኛ ም/ቤቱ ከከተማ መስተዳድሩ የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት ማድረጉን ገልጾ አጥሩ ባለበት ሁኔታ በውይይት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ከስምምነት ተደርሶ እንደነበር አስታውሷል።
ከዚህም በተጨማሪ ረመዳን 28 የአካባቢው ጀመዓ ባዘጋጀው የኢፍጣር ፕሮግራም ላይ የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አዲሱ ሻንቆ በአካል በመገኘት የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑን እንዳሳወቁም ገልጿል።
" ይህ በእንዲህ እያለ በሰላማዊ መንገድ በቀን የተገነባውን የመስጅድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ እና በመስጅዱ ውስጥ የሚገኙ የመስጅድ ኻዲሞችን ማሰር በምንም መመዘኛ ህግ ማስከበር ሊሆን አይችልም " ሲል ምክር ቤቱ አሳውቋል።
ድርጊቱን አጥብቆ እንደሚያወግዝ ፤ በመጨረሻ የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ባሉበት የተገነባው የመስጅድ አጥር ወደ ነበረበት እንዲመለስ እና ያለምንም ጥፋት ከመስጅድ የታሰሩት ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሳስቧል።
መረጃው ከአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
" በቀን የተሰራን የመስጂድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ ኃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው " - የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የተባረክ (ጀርመን) መስጂድ አጥር በፀጥታ አካላት በጨለማ እንዲፈርስ መደረጉን አሳወቀ።
የመስጂድ ኻዲሞችም ታስረዋል ብሏል።
ምክር ቤቱ፤ መስጂዱ ህጋዊ ካርታ ያለው እና ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ እንደሆነ ገልጿል።
" አካባቢውን በአዲስ መልክ ለማልማት መንግስት የጀመረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ እና መስጅዱን በአዲስ መልክ ለመስራት ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የመንግስት ተቋም ገቢ ተደርጎ ክትትል እየተደረገ ነበር " ብሏል።
" አካባቢውን እያለማ የሚገኘው ኢግልስ ሂል የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች፣ የወረዳ እና ክ/ከተማ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት የመስጅዱን ዙሪያ በማጠር እና በሰላማዊ መንገድ ለአካባቢው ጀመዓ በማስረከብ መስጅዱ እየተሰገደበት ይገኛል " ሲልም አስረድቷል።
የከፍተኛ ም/ቤቱ ከከተማ መስተዳድሩ የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት ማድረጉን ገልጾ አጥሩ ባለበት ሁኔታ በውይይት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ከስምምነት ተደርሶ እንደነበር አስታውሷል።
ከዚህም በተጨማሪ ረመዳን 28 የአካባቢው ጀመዓ ባዘጋጀው የኢፍጣር ፕሮግራም ላይ የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አዲሱ ሻንቆ በአካል በመገኘት የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑን እንዳሳወቁም ገልጿል።
" ይህ በእንዲህ እያለ በሰላማዊ መንገድ በቀን የተገነባውን የመስጅድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ እና በመስጅዱ ውስጥ የሚገኙ የመስጅድ ኻዲሞችን ማሰር በምንም መመዘኛ ህግ ማስከበር ሊሆን አይችልም " ሲል ምክር ቤቱ አሳውቋል።
ድርጊቱን አጥብቆ እንደሚያወግዝ ፤ በመጨረሻ የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ባሉበት የተገነባው የመስጅድ አጥር ወደ ነበረበት እንዲመለስ እና ያለምንም ጥፋት ከመስጅድ የታሰሩት ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሳስቧል።
መረጃው ከአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የተባረክ (ጀርመን) መስጂድ አጥር በፀጥታ አካላት በጨለማ እንዲፈርስ መደረጉን አሳወቀ።
የመስጂድ ኻዲሞችም ታስረዋል ብሏል።
ምክር ቤቱ፤ መስጂዱ ህጋዊ ካርታ ያለው እና ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ እንደሆነ ገልጿል።
" አካባቢውን በአዲስ መልክ ለማልማት መንግስት የጀመረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ እና መስጅዱን በአዲስ መልክ ለመስራት ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የመንግስት ተቋም ገቢ ተደርጎ ክትትል እየተደረገ ነበር " ብሏል።
" አካባቢውን እያለማ የሚገኘው ኢግልስ ሂል የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች፣ የወረዳ እና ክ/ከተማ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት የመስጅዱን ዙሪያ በማጠር እና በሰላማዊ መንገድ ለአካባቢው ጀመዓ በማስረከብ መስጅዱ እየተሰገደበት ይገኛል " ሲልም አስረድቷል።
የከፍተኛ ም/ቤቱ ከከተማ መስተዳድሩ የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት ማድረጉን ገልጾ አጥሩ ባለበት ሁኔታ በውይይት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ከስምምነት ተደርሶ እንደነበር አስታውሷል።
ከዚህም በተጨማሪ ረመዳን 28 የአካባቢው ጀመዓ ባዘጋጀው የኢፍጣር ፕሮግራም ላይ የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አዲሱ ሻንቆ በአካል በመገኘት የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑን እንዳሳወቁም ገልጿል።
" ይህ በእንዲህ እያለ በሰላማዊ መንገድ በቀን የተገነባውን የመስጅድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ እና በመስጅዱ ውስጥ የሚገኙ የመስጅድ ኻዲሞችን ማሰር በምንም መመዘኛ ህግ ማስከበር ሊሆን አይችልም " ሲል ምክር ቤቱ አሳውቋል።
ድርጊቱን አጥብቆ እንደሚያወግዝ ፤ በመጨረሻ የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ባሉበት የተገነባው የመስጅድ አጥር ወደ ነበረበት እንዲመለስ እና ያለምንም ጥፋት ከመስጅድ የታሰሩት ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሳስቧል።
መረጃው ከአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
47
17:43
13.04.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
13.04.202523:32
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
17.4
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
1
Subscribers:
3.1K
APV
lock_outline
ER
5.3%
Posts per day:
18.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий