
🌸 May Sale Weeks on Telega.io
Up to 70% off + 3.5% extra discount with promo code 4C8C39F0!
Go to Catalog
17.6

Advertising on the Telegram channel «TIKVAH-ETHIOPIA አዲስ ሪፖርተር - NEWS ዜና»
5.0
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$2.40$2.40local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailableplay_circleVideo preview is unavailable
ሩሲያ የናዚ ጀርመን በሁለተኛው የአለም ጦርነት በይፋ የተሸነፈበትን 80ኛ አመት የድል በዓሏን አክብራለች።
በድል በዓሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ፣ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ እና የቻይናውን ፕሬዚዳንት ጨምሮ የተለያዩ ሃገራት መሪዎች ተሳትፈዋል።
በተጨማሪ የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ በፕሬዚዳንት ፑቲን ግብዣ የግል አውሮፕላን ከሞስኮ ተልኮለት በፕሮግራሙ እንዲሳተፍ ተደርጓል።
መሪዎቹ ትናንት በክሬምሊን የእራት ግብዣ የተደረገላቸው ሲሆን ዛሬ በዓሉ በአደባባይ በወታደራዊ ትርዒቶች ተከብሯል።
የዛሬው ወታደራዊ ሰልፍ ሞስኮ ወደ ዩክሬን ጦሯን ካዘመተች በኋላ ትልቁ ነው ሲባል ከ10 አመታት በኋላ የበርካታ ሃገራት መሪዎች የተገኙበትም ነው ተብሏል።
ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግርም በአሁኑ ወቅት በዩክሬን እየተፋለሙ ያሉ የጦር ሰራዊታቸውን አሞግሰዋል።
በወታደራዊ ሰልፉ ላይ ከ11,500 በላይ ወታደሮቼ እና ከ180 በላይ ወታደራዊ መኪኖች ተካፋይ ሆነዋል።
የሩሲያ የአየር ኃይል ቡድንም የአየር ላይ ትርኢቶችንም አሳይተዋል።
የፑቲን የውጪ ጉዳይ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ይህንን የጋራ በዓላችንን በማስመልከት ፕሬዚዳንት ፑቲን እና ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሃሳብ መለዋወጣቸውን እና የእንኳን አደረሰህ መልዕክት እንደተለዋወጡ ለሚዲያዎች ገልፀዋል።
ሶቪየት ህብረት በሁለተኛው የአለም ጦርነት ንቁ ተሳታፊ የነበረች ሲሆን ከ21 ሚሊየን ሰዎች በላይም በጦርነቱ አጥታለች።
የናዚ ጀርመን በይፋ በሁለተኛው የአለም ጦርነት የተሸነፈበትን ምክንያት በማድረግ ሩሲያ ቀኑን እንደ ድል በዓል የምታከብር ሲሆን ዘንድሮ 80ኛ አመቱን እያከበረች ትገኛለች።
Source: AP , Sputnik
@tikvahethmagazine
በድል በዓሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ፣ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ እና የቻይናውን ፕሬዚዳንት ጨምሮ የተለያዩ ሃገራት መሪዎች ተሳትፈዋል።
በተጨማሪ የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ በፕሬዚዳንት ፑቲን ግብዣ የግል አውሮፕላን ከሞስኮ ተልኮለት በፕሮግራሙ እንዲሳተፍ ተደርጓል።
መሪዎቹ ትናንት በክሬምሊን የእራት ግብዣ የተደረገላቸው ሲሆን ዛሬ በዓሉ በአደባባይ በወታደራዊ ትርዒቶች ተከብሯል።
የዛሬው ወታደራዊ ሰልፍ ሞስኮ ወደ ዩክሬን ጦሯን ካዘመተች በኋላ ትልቁ ነው ሲባል ከ10 አመታት በኋላ የበርካታ ሃገራት መሪዎች የተገኙበትም ነው ተብሏል።
ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግርም በአሁኑ ወቅት በዩክሬን እየተፋለሙ ያሉ የጦር ሰራዊታቸውን አሞግሰዋል።
በወታደራዊ ሰልፉ ላይ ከ11,500 በላይ ወታደሮቼ እና ከ180 በላይ ወታደራዊ መኪኖች ተካፋይ ሆነዋል።
የሩሲያ የአየር ኃይል ቡድንም የአየር ላይ ትርኢቶችንም አሳይተዋል።
የፑቲን የውጪ ጉዳይ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ይህንን የጋራ በዓላችንን በማስመልከት ፕሬዚዳንት ፑቲን እና ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሃሳብ መለዋወጣቸውን እና የእንኳን አደረሰህ መልዕክት እንደተለዋወጡ ለሚዲያዎች ገልፀዋል።
ሶቪየት ህብረት በሁለተኛው የአለም ጦርነት ንቁ ተሳታፊ የነበረች ሲሆን ከ21 ሚሊየን ሰዎች በላይም በጦርነቱ አጥታለች።
የናዚ ጀርመን በይፋ በሁለተኛው የአለም ጦርነት የተሸነፈበትን ምክንያት በማድረግ ሩሲያ ቀኑን እንደ ድል በዓል የምታከብር ሲሆን ዘንድሮ 80ኛ አመቱን እያከበረች ትገኛለች።
Source: AP , Sputnik
@tikvahethmagazine
ሩሲያ የናዚ ጀርመን በሁለተኛው የአለም ጦርነት በይፋ የተሸነፈበትን 80ኛ አመት የድል በዓሏን አክብራለች።
በድል በዓሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ፣ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ እና የቻይናውን ፕሬዚዳንት ጨምሮ የተለያዩ ሃገራት መሪዎች ተሳትፈዋል።
በተጨማሪ የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ በፕሬዚዳንት ፑቲን ግብዣ የግል አውሮፕላን ከሞስኮ ተልኮለት በፕሮግራሙ እንዲሳተፍ ተደርጓል።
መሪዎቹ ትናንት በክሬምሊን የእራት ግብዣ የተደረገላቸው ሲሆን ዛሬ በዓሉ በአደባባይ በወታደራዊ ትርዒቶች ተከብሯል።
የዛሬው ወታደራዊ ሰልፍ ሞስኮ ወደ ዩክሬን ጦሯን ካዘመተች በኋላ ትልቁ ነው ሲባል ከ10 አመታት በኋላ የበርካታ ሃገራት መሪዎች የተገኙበትም ነው ተብሏል።
ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግርም በአሁኑ ወቅት በዩክሬን እየተፋለሙ ያሉ የጦር ሰራዊታቸውን አሞግሰዋል።
በወታደራዊ ሰልፉ ላይ ከ11,500 በላይ ወታደሮቼ እና ከ180 በላይ ወታደራዊ መኪኖች ተካፋይ ሆነዋል።
የሩሲያ የአየር ኃይል ቡድንም የአየር ላይ ትርኢቶችንም አሳይተዋል።
የፑቲን የውጪ ጉዳይ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ይህንን የጋራ በዓላችንን በማስመልከት ፕሬዚዳንት ፑቲን እና ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሃሳብ መለዋወጣቸውን እና የእንኳን አደረሰህ መልዕክት እንደተለዋወጡ ለሚዲያዎች ገልፀዋል።
ሶቪየት ህብረት በሁለተኛው የአለም ጦርነት ንቁ ተሳታፊ የነበረች ሲሆን ከ21 ሚሊየን ሰዎች በላይም በጦርነቱ አጥታለች።
የናዚ ጀርመን በይፋ በሁለተኛው የአለም ጦርነት የተሸነፈበትን ምክንያት በማድረግ ሩሲያ ቀኑን እንደ ድል በዓል የምታከብር ሲሆን ዘንድሮ 80ኛ አመቱን እያከበረች ትገኛለች።
Source: AP , Sputnik
@tikvahethmagazine
በድል በዓሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ፣ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ እና የቻይናውን ፕሬዚዳንት ጨምሮ የተለያዩ ሃገራት መሪዎች ተሳትፈዋል።
በተጨማሪ የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ በፕሬዚዳንት ፑቲን ግብዣ የግል አውሮፕላን ከሞስኮ ተልኮለት በፕሮግራሙ እንዲሳተፍ ተደርጓል።
መሪዎቹ ትናንት በክሬምሊን የእራት ግብዣ የተደረገላቸው ሲሆን ዛሬ በዓሉ በአደባባይ በወታደራዊ ትርዒቶች ተከብሯል።
የዛሬው ወታደራዊ ሰልፍ ሞስኮ ወደ ዩክሬን ጦሯን ካዘመተች በኋላ ትልቁ ነው ሲባል ከ10 አመታት በኋላ የበርካታ ሃገራት መሪዎች የተገኙበትም ነው ተብሏል።
ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግርም በአሁኑ ወቅት በዩክሬን እየተፋለሙ ያሉ የጦር ሰራዊታቸውን አሞግሰዋል።
በወታደራዊ ሰልፉ ላይ ከ11,500 በላይ ወታደሮቼ እና ከ180 በላይ ወታደራዊ መኪኖች ተካፋይ ሆነዋል።
የሩሲያ የአየር ኃይል ቡድንም የአየር ላይ ትርኢቶችንም አሳይተዋል።
የፑቲን የውጪ ጉዳይ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ይህንን የጋራ በዓላችንን በማስመልከት ፕሬዚዳንት ፑቲን እና ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሃሳብ መለዋወጣቸውን እና የእንኳን አደረሰህ መልዕክት እንደተለዋወጡ ለሚዲያዎች ገልፀዋል።
ሶቪየት ህብረት በሁለተኛው የአለም ጦርነት ንቁ ተሳታፊ የነበረች ሲሆን ከ21 ሚሊየን ሰዎች በላይም በጦርነቱ አጥታለች።
የናዚ ጀርመን በይፋ በሁለተኛው የአለም ጦርነት የተሸነፈበትን ምክንያት በማድረግ ሩሲያ ቀኑን እንደ ድል በዓል የምታከብር ሲሆን ዘንድሮ 80ኛ አመቱን እያከበረች ትገኛለች።
Source: AP , Sputnik
@tikvahethmagazine
281
18:06
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
#EthiopianAirlines 🛫
ፓኪስታን ከህንድ ጋር ግጭት ውስጥ ባለችበት ሁኔታ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን በፓኪስታን የአየር ክልል አቋርጦ ማለፉ አነጋጋሪ ሆኗል።
በርከት ያሉ የአየር መንገዶች በፓኪስታን እና ህንድ በተከሰተው ግጭት ምክንያት የአየር መንገዳቸውን ቀይረዋል። ወደ ደቡብ ኮሪያ ሴኡል ሲበር የነበረ ETH672 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ግን በፓኪስታን በኩል መብረሩ ግርምትን አጭሯል።
ፓኪስታን በተወሰነ መልኩ የአየር ክልሏን የዘጋች ቢሆንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በፓኪስታን ሰማይ ላይ ማለፉን ብዙዎች አድንቀዋል። የአቪየሺን ተንታኞች እንደዚህ አይነት በረራዎች በጥንቃቄ የሚከናወኑ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።
በጉዳዩ ላይ የፓኪስታን አቪየሽን ባለስልጣን እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምንም ያሉት ነገር የለም። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በፊትም ግጭት ባለባቸው ቀጣናዎች የተሳኩ በረራዎችን ማድረጉ የሚታወስ ነው።
Source: AAJ NEWS
@tikvahethmagazine
ፓኪስታን ከህንድ ጋር ግጭት ውስጥ ባለችበት ሁኔታ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን በፓኪስታን የአየር ክልል አቋርጦ ማለፉ አነጋጋሪ ሆኗል።
በርከት ያሉ የአየር መንገዶች በፓኪስታን እና ህንድ በተከሰተው ግጭት ምክንያት የአየር መንገዳቸውን ቀይረዋል። ወደ ደቡብ ኮሪያ ሴኡል ሲበር የነበረ ETH672 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ግን በፓኪስታን በኩል መብረሩ ግርምትን አጭሯል።
ፓኪስታን በተወሰነ መልኩ የአየር ክልሏን የዘጋች ቢሆንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በፓኪስታን ሰማይ ላይ ማለፉን ብዙዎች አድንቀዋል። የአቪየሺን ተንታኞች እንደዚህ አይነት በረራዎች በጥንቃቄ የሚከናወኑ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።
በጉዳዩ ላይ የፓኪስታን አቪየሽን ባለስልጣን እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምንም ያሉት ነገር የለም። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በፊትም ግጭት ባለባቸው ቀጣናዎች የተሳኩ በረራዎችን ማድረጉ የሚታወስ ነው።
Source: AAJ NEWS
@tikvahethmagazine
#EthiopianAirlines 🛫
ፓኪስታን ከህንድ ጋር ግጭት ውስጥ ባለችበት ሁኔታ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን በፓኪስታን የአየር ክልል አቋርጦ ማለፉ አነጋጋሪ ሆኗል።
በርከት ያሉ የአየር መንገዶች በፓኪስታን እና ህንድ በተከሰተው ግጭት ምክንያት የአየር መንገዳቸውን ቀይረዋል። ወደ ደቡብ ኮሪያ ሴኡል ሲበር የነበረ ETH672 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ግን በፓኪስታን በኩል መብረሩ ግርምትን አጭሯል።
ፓኪስታን በተወሰነ መልኩ የአየር ክልሏን የዘጋች ቢሆንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በፓኪስታን ሰማይ ላይ ማለፉን ብዙዎች አድንቀዋል። የአቪየሺን ተንታኞች እንደዚህ አይነት በረራዎች በጥንቃቄ የሚከናወኑ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።
በጉዳዩ ላይ የፓኪስታን አቪየሽን ባለስልጣን እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምንም ያሉት ነገር የለም። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በፊትም ግጭት ባለባቸው ቀጣናዎች የተሳኩ በረራዎችን ማድረጉ የሚታወስ ነው።
Source: AAJ NEWS
@tikvahethmagazine
ፓኪስታን ከህንድ ጋር ግጭት ውስጥ ባለችበት ሁኔታ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን በፓኪስታን የአየር ክልል አቋርጦ ማለፉ አነጋጋሪ ሆኗል።
በርከት ያሉ የአየር መንገዶች በፓኪስታን እና ህንድ በተከሰተው ግጭት ምክንያት የአየር መንገዳቸውን ቀይረዋል። ወደ ደቡብ ኮሪያ ሴኡል ሲበር የነበረ ETH672 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ግን በፓኪስታን በኩል መብረሩ ግርምትን አጭሯል።
ፓኪስታን በተወሰነ መልኩ የአየር ክልሏን የዘጋች ቢሆንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በፓኪስታን ሰማይ ላይ ማለፉን ብዙዎች አድንቀዋል። የአቪየሺን ተንታኞች እንደዚህ አይነት በረራዎች በጥንቃቄ የሚከናወኑ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።
በጉዳዩ ላይ የፓኪስታን አቪየሽን ባለስልጣን እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምንም ያሉት ነገር የለም። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በፊትም ግጭት ባለባቸው ቀጣናዎች የተሳኩ በረራዎችን ማድረጉ የሚታወስ ነው።
Source: AAJ NEWS
@tikvahethmagazine
258
17:24
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
#Ethiopia #NationalExam #Grade12
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
#Ethiopia #NationalExam #Grade12
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
#Ethiopia #NationalExam #Grade12
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
#Ethiopia #NationalExam #Grade12
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
246
15:37
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
225
15:37
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
#Update
“ ልጆቻችን ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ቤተሰብን ሲያዩ በጣም ደስተኞች ነበሩ ” - የወላጆች ኮሚቴ
በማይናማር በችግር ላይ የቆዩና ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ ተብለው ሲጠበቁ የነበሩ 85 ልጆችን ዛሬ ጠዋት ቦሌ ኤርፓርት ሂዶ እንደተቀበለ የወላጆች ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
መጡ የተባሉት 85 ኢትዮጵያውያን ቢጂኤፍ እና ዲኬቢኤ ከሚባሉ ካምፓች የነበሩ እንደሆኑ፣ ኤርፓርት ሲደርሱም ዝግጅት አድርጎ እንደተቀበላቸው ኮሚቴው ነግሮናል።
ኮሚቴው በሰጠን ቃል፣ “ ልጆቻችን ዛሬ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ተኩል ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ቤተሰብን ሲያዩ በጣም ደስተኞች ነበሩ ” ብሏል።
“ ከመጡት ውስጥ የአዲስ አበባ ልጆች ጥቂት ናቸው። አምስት፣ ስድስትም አይሆኑም። አብዛኛዎቹ የክፍለ ሀገር ልጆች ናቸው ” ሲልም ተናግሯል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገራቸው ተመላሾቹም፤ 85 ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ዛሬ መግባታቸውን ገልጸው፣ ለሀገራቸው እንዲበቁ የተባበሯቸውን ሁሉ አመስግነዋል።
ወጣቶች ወደየትኛውም አገር ከመሄዳቸው በፊት፣ የሥራውን አይነት ቀድመው ማውቅ፣ የሚወስዷቸውን ሰዎች ህጋዊነት በሕጋዊ ተቋም ማረጋገጥ እንዳለባቸው በአጽንኦት አሳስበዋል።
ለቀሩት ልጆች ትኩረት እንዲሰጥ ተመላሾቹ የጠየቁ ሲሆን፣ እስከ ቀጣዩ ሳምንት ድረስ ከ500 በላይ ልጆች ይመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ፣ የቀሪዎቹ ፕሮሰስም ከዚያ በኋላ እንደሚጀመር ኮሚቴው ትላንት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለጹ ይታወሳል።
(ጉዳዩን እየተከታተልን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ልጆቻችን ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ቤተሰብን ሲያዩ በጣም ደስተኞች ነበሩ ” - የወላጆች ኮሚቴ
በማይናማር በችግር ላይ የቆዩና ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ ተብለው ሲጠበቁ የነበሩ 85 ልጆችን ዛሬ ጠዋት ቦሌ ኤርፓርት ሂዶ እንደተቀበለ የወላጆች ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
መጡ የተባሉት 85 ኢትዮጵያውያን ቢጂኤፍ እና ዲኬቢኤ ከሚባሉ ካምፓች የነበሩ እንደሆኑ፣ ኤርፓርት ሲደርሱም ዝግጅት አድርጎ እንደተቀበላቸው ኮሚቴው ነግሮናል።
ኮሚቴው በሰጠን ቃል፣ “ ልጆቻችን ዛሬ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ተኩል ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ቤተሰብን ሲያዩ በጣም ደስተኞች ነበሩ ” ብሏል።
“ ከመጡት ውስጥ የአዲስ አበባ ልጆች ጥቂት ናቸው። አምስት፣ ስድስትም አይሆኑም። አብዛኛዎቹ የክፍለ ሀገር ልጆች ናቸው ” ሲልም ተናግሯል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገራቸው ተመላሾቹም፤ 85 ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ዛሬ መግባታቸውን ገልጸው፣ ለሀገራቸው እንዲበቁ የተባበሯቸውን ሁሉ አመስግነዋል።
ወጣቶች ወደየትኛውም አገር ከመሄዳቸው በፊት፣ የሥራውን አይነት ቀድመው ማውቅ፣ የሚወስዷቸውን ሰዎች ህጋዊነት በሕጋዊ ተቋም ማረጋገጥ እንዳለባቸው በአጽንኦት አሳስበዋል።
ለቀሩት ልጆች ትኩረት እንዲሰጥ ተመላሾቹ የጠየቁ ሲሆን፣ እስከ ቀጣዩ ሳምንት ድረስ ከ500 በላይ ልጆች ይመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ፣ የቀሪዎቹ ፕሮሰስም ከዚያ በኋላ እንደሚጀመር ኮሚቴው ትላንት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለጹ ይታወሳል።
(ጉዳዩን እየተከታተልን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
#Update
“ ልጆቻችን ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ቤተሰብን ሲያዩ በጣም ደስተኞች ነበሩ ” - የወላጆች ኮሚቴ
በማይናማር በችግር ላይ የቆዩና ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ ተብለው ሲጠበቁ የነበሩ 85 ልጆችን ዛሬ ጠዋት ቦሌ ኤርፓርት ሂዶ እንደተቀበለ የወላጆች ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
መጡ የተባሉት 85 ኢትዮጵያውያን ቢጂኤፍ እና ዲኬቢኤ ከሚባሉ ካምፓች የነበሩ እንደሆኑ፣ ኤርፓርት ሲደርሱም ዝግጅት አድርጎ እንደተቀበላቸው ኮሚቴው ነግሮናል።
ኮሚቴው በሰጠን ቃል፣ “ ልጆቻችን ዛሬ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ተኩል ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ቤተሰብን ሲያዩ በጣም ደስተኞች ነበሩ ” ብሏል።
“ ከመጡት ውስጥ የአዲስ አበባ ልጆች ጥቂት ናቸው። አምስት፣ ስድስትም አይሆኑም። አብዛኛዎቹ የክፍለ ሀገር ልጆች ናቸው ” ሲልም ተናግሯል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገራቸው ተመላሾቹም፤ 85 ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ዛሬ መግባታቸውን ገልጸው፣ ለሀገራቸው እንዲበቁ የተባበሯቸውን ሁሉ አመስግነዋል።
ወጣቶች ወደየትኛውም አገር ከመሄዳቸው በፊት፣ የሥራውን አይነት ቀድመው ማውቅ፣ የሚወስዷቸውን ሰዎች ህጋዊነት በሕጋዊ ተቋም ማረጋገጥ እንዳለባቸው በአጽንኦት አሳስበዋል።
ለቀሩት ልጆች ትኩረት እንዲሰጥ ተመላሾቹ የጠየቁ ሲሆን፣ እስከ ቀጣዩ ሳምንት ድረስ ከ500 በላይ ልጆች ይመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ፣ የቀሪዎቹ ፕሮሰስም ከዚያ በኋላ እንደሚጀመር ኮሚቴው ትላንት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለጹ ይታወሳል።
(ጉዳዩን እየተከታተልን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ልጆቻችን ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ቤተሰብን ሲያዩ በጣም ደስተኞች ነበሩ ” - የወላጆች ኮሚቴ
በማይናማር በችግር ላይ የቆዩና ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ ተብለው ሲጠበቁ የነበሩ 85 ልጆችን ዛሬ ጠዋት ቦሌ ኤርፓርት ሂዶ እንደተቀበለ የወላጆች ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
መጡ የተባሉት 85 ኢትዮጵያውያን ቢጂኤፍ እና ዲኬቢኤ ከሚባሉ ካምፓች የነበሩ እንደሆኑ፣ ኤርፓርት ሲደርሱም ዝግጅት አድርጎ እንደተቀበላቸው ኮሚቴው ነግሮናል።
ኮሚቴው በሰጠን ቃል፣ “ ልጆቻችን ዛሬ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ተኩል ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ቤተሰብን ሲያዩ በጣም ደስተኞች ነበሩ ” ብሏል።
“ ከመጡት ውስጥ የአዲስ አበባ ልጆች ጥቂት ናቸው። አምስት፣ ስድስትም አይሆኑም። አብዛኛዎቹ የክፍለ ሀገር ልጆች ናቸው ” ሲልም ተናግሯል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገራቸው ተመላሾቹም፤ 85 ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ዛሬ መግባታቸውን ገልጸው፣ ለሀገራቸው እንዲበቁ የተባበሯቸውን ሁሉ አመስግነዋል።
ወጣቶች ወደየትኛውም አገር ከመሄዳቸው በፊት፣ የሥራውን አይነት ቀድመው ማውቅ፣ የሚወስዷቸውን ሰዎች ህጋዊነት በሕጋዊ ተቋም ማረጋገጥ እንዳለባቸው በአጽንኦት አሳስበዋል።
ለቀሩት ልጆች ትኩረት እንዲሰጥ ተመላሾቹ የጠየቁ ሲሆን፣ እስከ ቀጣዩ ሳምንት ድረስ ከ500 በላይ ልጆች ይመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ፣ የቀሪዎቹ ፕሮሰስም ከዚያ በኋላ እንደሚጀመር ኮሚቴው ትላንት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለጹ ይታወሳል።
(ጉዳዩን እየተከታተልን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
175
15:37
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
#ትግራይ
" ጊዚያዊ አስተዳደሩ የማያወቀው ማንኛውም ከውጭ አካል ጋር የሚደረግ ግንኙነት አይፈቀድም " - የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር
🔴 " ከአቅም በላይ የሆነ ጫና ስለደረሰብኝ ይህንን ተከትሎ አላስፈላጊ ውጤት የሚያስከትል ሁኔታ ሊፈጠር ስለሚችል የጀመርኩትን የማጣራት ሂደት በማቋረጥ ተጠርጣሪው ለቅቄዋለሁ " - የትግራይ ፓሊስ ኮሚሽን
ሚያዝያ 29 እና 30/2017 ዓ.ም በትግራይ መቐለ ከተማ ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊ የሆነ የማህበረሰብ አንቂ በፓሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ተከትሎ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጉዳዩ ከማህበራዊ የትስስር ገፅ መነጋገሪያነት አልፎ ጊዚያዊ አስተዳደሩና ፓሊስ በተከታታይ መግለጫ እንዲያወጡ ምክንያት ሆኗል።
ጉዳይ እንዴት ጀመረ ?
ባለፈው ሳምንት ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊ የሆነ የማህበረሰብ አንቂና ኤርትራዊው የማህበረሰብ አንቂ አወል ስዒድ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ግዛት በሆነቸው የዛላአምበሳ ከተማ ተገናኝተው የትግራይና የኤርትራ ህዝቦች ግንኙነት የሚመለከት ውይይት ማካሄዳቸው የሚያሳይ ቪድዮ ይሰራጫል።
የተሰራጨው ቪድዮ በድጋፍና ተቃውሞ ለአንድ ሳምንት ከዘለቀ በኋላ ፓሊስ ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ)ን ሚያዝያ 29/2017 ዓ.ም ለጥያቄ በሚል በቁጥጥር ስር ያውለዋል።
በቁጥጥር ስር መዋሉ በድጋፍና ተቃውሞ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ እያለ ሚያዝያ 30/2017 ዓ.ም " መንግስት የማያወቀው ከውጭ አካል የሚደረግ ግንኙነት የተከለከለ ነው " የሚል የፓሊስን እርምጃ የሚደገፍ መግለጫ ጊዚያዊ አስተዳደሩ ያወጣል።
ጊዚያዊ አስተዳደሩ በመግለጫው ' መንግስት የሌለ የሚያስመስልና ህገ አለበኝነት የሚጋብዝ እንቅስቃሴ አደገኛ ተግባር ነው " ብሏል።
" እንዲህ ዓይነት ተግባር በማንኛውም ሁኔታ ተቀባይነት የሌለው መሆኑ ሊታወቅ ይገባል " ያለ ሲሆን ማንኛውም ዜጋ ህግና ስርዓት አክብሮ እንዲንቀሳቐስ አሳስቧል።
የጊዚያዊ አስተዳደሩን ተከትሎ መግለጫው ያወጣው ፓሊስ ከአቅሙ በላይ በሆነ ጫና ምክንያት በቁጥጥር ስር አውሎት የነበረው ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊን መልቀቁን አስታውቋል።
" ከአቅሜ በላይ የሆነ ጫናዎች ደርሰውብኛል ፤ ጫናዎቹን ተከትሎ አላስፈላጊ ውጤት የሚያስከትል ሁኔታ እንዳይፈጠር በመስጋት ተጠርጣሪውን ለቅቄዋለሁ የጀመርኩትን ምርመራም አቁሚያለው " በማለት ተጠርጣሪው መፍታቱን አረጋግጧል።
ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙናታቸው ጥሩ ባልሆነበት ሁኔታ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ከአገሪቱ ህግና ፍላጎት ባፈነገጠ መልኩ ከኤርትራዊ የማህበረሰብ አንቂ ነኝ ባይ መገናኘቱ ' በአገር ክህደት ' የሚያስጠይቅ ወንጀል ነው የሚሉ በርካታ አስተያየቶች በመደመጥ ላይ ናቸው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
" ጊዚያዊ አስተዳደሩ የማያወቀው ማንኛውም ከውጭ አካል ጋር የሚደረግ ግንኙነት አይፈቀድም " - የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር
🔴 " ከአቅም በላይ የሆነ ጫና ስለደረሰብኝ ይህንን ተከትሎ አላስፈላጊ ውጤት የሚያስከትል ሁኔታ ሊፈጠር ስለሚችል የጀመርኩትን የማጣራት ሂደት በማቋረጥ ተጠርጣሪው ለቅቄዋለሁ " - የትግራይ ፓሊስ ኮሚሽን
ሚያዝያ 29 እና 30/2017 ዓ.ም በትግራይ መቐለ ከተማ ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊ የሆነ የማህበረሰብ አንቂ በፓሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ተከትሎ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጉዳዩ ከማህበራዊ የትስስር ገፅ መነጋገሪያነት አልፎ ጊዚያዊ አስተዳደሩና ፓሊስ በተከታታይ መግለጫ እንዲያወጡ ምክንያት ሆኗል።
ጉዳይ እንዴት ጀመረ ?
ባለፈው ሳምንት ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊ የሆነ የማህበረሰብ አንቂና ኤርትራዊው የማህበረሰብ አንቂ አወል ስዒድ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ግዛት በሆነቸው የዛላአምበሳ ከተማ ተገናኝተው የትግራይና የኤርትራ ህዝቦች ግንኙነት የሚመለከት ውይይት ማካሄዳቸው የሚያሳይ ቪድዮ ይሰራጫል።
የተሰራጨው ቪድዮ በድጋፍና ተቃውሞ ለአንድ ሳምንት ከዘለቀ በኋላ ፓሊስ ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ)ን ሚያዝያ 29/2017 ዓ.ም ለጥያቄ በሚል በቁጥጥር ስር ያውለዋል።
በቁጥጥር ስር መዋሉ በድጋፍና ተቃውሞ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ እያለ ሚያዝያ 30/2017 ዓ.ም " መንግስት የማያወቀው ከውጭ አካል የሚደረግ ግንኙነት የተከለከለ ነው " የሚል የፓሊስን እርምጃ የሚደገፍ መግለጫ ጊዚያዊ አስተዳደሩ ያወጣል።
ጊዚያዊ አስተዳደሩ በመግለጫው ' መንግስት የሌለ የሚያስመስልና ህገ አለበኝነት የሚጋብዝ እንቅስቃሴ አደገኛ ተግባር ነው " ብሏል።
" እንዲህ ዓይነት ተግባር በማንኛውም ሁኔታ ተቀባይነት የሌለው መሆኑ ሊታወቅ ይገባል " ያለ ሲሆን ማንኛውም ዜጋ ህግና ስርዓት አክብሮ እንዲንቀሳቐስ አሳስቧል።
የጊዚያዊ አስተዳደሩን ተከትሎ መግለጫው ያወጣው ፓሊስ ከአቅሙ በላይ በሆነ ጫና ምክንያት በቁጥጥር ስር አውሎት የነበረው ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊን መልቀቁን አስታውቋል።
" ከአቅሜ በላይ የሆነ ጫናዎች ደርሰውብኛል ፤ ጫናዎቹን ተከትሎ አላስፈላጊ ውጤት የሚያስከትል ሁኔታ እንዳይፈጠር በመስጋት ተጠርጣሪውን ለቅቄዋለሁ የጀመርኩትን ምርመራም አቁሚያለው " በማለት ተጠርጣሪው መፍታቱን አረጋግጧል።
ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙናታቸው ጥሩ ባልሆነበት ሁኔታ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ከአገሪቱ ህግና ፍላጎት ባፈነገጠ መልኩ ከኤርትራዊ የማህበረሰብ አንቂ ነኝ ባይ መገናኘቱ ' በአገር ክህደት ' የሚያስጠይቅ ወንጀል ነው የሚሉ በርካታ አስተያየቶች በመደመጥ ላይ ናቸው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
#ትግራይ
" ጊዚያዊ አስተዳደሩ የማያወቀው ማንኛውም ከውጭ አካል ጋር የሚደረግ ግንኙነት አይፈቀድም " - የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር
🔴 " ከአቅም በላይ የሆነ ጫና ስለደረሰብኝ ይህንን ተከትሎ አላስፈላጊ ውጤት የሚያስከትል ሁኔታ ሊፈጠር ስለሚችል የጀመርኩትን የማጣራት ሂደት በማቋረጥ ተጠርጣሪው ለቅቄዋለሁ " - የትግራይ ፓሊስ ኮሚሽን
ሚያዝያ 29 እና 30/2017 ዓ.ም በትግራይ መቐለ ከተማ ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊ የሆነ የማህበረሰብ አንቂ በፓሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ተከትሎ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጉዳዩ ከማህበራዊ የትስስር ገፅ መነጋገሪያነት አልፎ ጊዚያዊ አስተዳደሩና ፓሊስ በተከታታይ መግለጫ እንዲያወጡ ምክንያት ሆኗል።
ጉዳይ እንዴት ጀመረ ?
ባለፈው ሳምንት ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊ የሆነ የማህበረሰብ አንቂና ኤርትራዊው የማህበረሰብ አንቂ አወል ስዒድ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ግዛት በሆነቸው የዛላአምበሳ ከተማ ተገናኝተው የትግራይና የኤርትራ ህዝቦች ግንኙነት የሚመለከት ውይይት ማካሄዳቸው የሚያሳይ ቪድዮ ይሰራጫል።
የተሰራጨው ቪድዮ በድጋፍና ተቃውሞ ለአንድ ሳምንት ከዘለቀ በኋላ ፓሊስ ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ)ን ሚያዝያ 29/2017 ዓ.ም ለጥያቄ በሚል በቁጥጥር ስር ያውለዋል።
በቁጥጥር ስር መዋሉ በድጋፍና ተቃውሞ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ እያለ ሚያዝያ 30/2017 ዓ.ም " መንግስት የማያወቀው ከውጭ አካል የሚደረግ ግንኙነት የተከለከለ ነው " የሚል የፓሊስን እርምጃ የሚደገፍ መግለጫ ጊዚያዊ አስተዳደሩ ያወጣል።
ጊዚያዊ አስተዳደሩ በመግለጫው ' መንግስት የሌለ የሚያስመስልና ህገ አለበኝነት የሚጋብዝ እንቅስቃሴ አደገኛ ተግባር ነው " ብሏል።
" እንዲህ ዓይነት ተግባር በማንኛውም ሁኔታ ተቀባይነት የሌለው መሆኑ ሊታወቅ ይገባል " ያለ ሲሆን ማንኛውም ዜጋ ህግና ስርዓት አክብሮ እንዲንቀሳቐስ አሳስቧል።
የጊዚያዊ አስተዳደሩን ተከትሎ መግለጫው ያወጣው ፓሊስ ከአቅሙ በላይ በሆነ ጫና ምክንያት በቁጥጥር ስር አውሎት የነበረው ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊን መልቀቁን አስታውቋል።
" ከአቅሜ በላይ የሆነ ጫናዎች ደርሰውብኛል ፤ ጫናዎቹን ተከትሎ አላስፈላጊ ውጤት የሚያስከትል ሁኔታ እንዳይፈጠር በመስጋት ተጠርጣሪውን ለቅቄዋለሁ የጀመርኩትን ምርመራም አቁሚያለው " በማለት ተጠርጣሪው መፍታቱን አረጋግጧል።
ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙናታቸው ጥሩ ባልሆነበት ሁኔታ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ከአገሪቱ ህግና ፍላጎት ባፈነገጠ መልኩ ከኤርትራዊ የማህበረሰብ አንቂ ነኝ ባይ መገናኘቱ ' በአገር ክህደት ' የሚያስጠይቅ ወንጀል ነው የሚሉ በርካታ አስተያየቶች በመደመጥ ላይ ናቸው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
" ጊዚያዊ አስተዳደሩ የማያወቀው ማንኛውም ከውጭ አካል ጋር የሚደረግ ግንኙነት አይፈቀድም " - የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር
🔴 " ከአቅም በላይ የሆነ ጫና ስለደረሰብኝ ይህንን ተከትሎ አላስፈላጊ ውጤት የሚያስከትል ሁኔታ ሊፈጠር ስለሚችል የጀመርኩትን የማጣራት ሂደት በማቋረጥ ተጠርጣሪው ለቅቄዋለሁ " - የትግራይ ፓሊስ ኮሚሽን
ሚያዝያ 29 እና 30/2017 ዓ.ም በትግራይ መቐለ ከተማ ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊ የሆነ የማህበረሰብ አንቂ በፓሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ተከትሎ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር።
ጉዳዩ ከማህበራዊ የትስስር ገፅ መነጋገሪያነት አልፎ ጊዚያዊ አስተዳደሩና ፓሊስ በተከታታይ መግለጫ እንዲያወጡ ምክንያት ሆኗል።
ጉዳይ እንዴት ጀመረ ?
ባለፈው ሳምንት ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊ የሆነ የማህበረሰብ አንቂና ኤርትራዊው የማህበረሰብ አንቂ አወል ስዒድ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ግዛት በሆነቸው የዛላአምበሳ ከተማ ተገናኝተው የትግራይና የኤርትራ ህዝቦች ግንኙነት የሚመለከት ውይይት ማካሄዳቸው የሚያሳይ ቪድዮ ይሰራጫል።
የተሰራጨው ቪድዮ በድጋፍና ተቃውሞ ለአንድ ሳምንት ከዘለቀ በኋላ ፓሊስ ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ)ን ሚያዝያ 29/2017 ዓ.ም ለጥያቄ በሚል በቁጥጥር ስር ያውለዋል።
በቁጥጥር ስር መዋሉ በድጋፍና ተቃውሞ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ እያለ ሚያዝያ 30/2017 ዓ.ም " መንግስት የማያወቀው ከውጭ አካል የሚደረግ ግንኙነት የተከለከለ ነው " የሚል የፓሊስን እርምጃ የሚደገፍ መግለጫ ጊዚያዊ አስተዳደሩ ያወጣል።
ጊዚያዊ አስተዳደሩ በመግለጫው ' መንግስት የሌለ የሚያስመስልና ህገ አለበኝነት የሚጋብዝ እንቅስቃሴ አደገኛ ተግባር ነው " ብሏል።
" እንዲህ ዓይነት ተግባር በማንኛውም ሁኔታ ተቀባይነት የሌለው መሆኑ ሊታወቅ ይገባል " ያለ ሲሆን ማንኛውም ዜጋ ህግና ስርዓት አክብሮ እንዲንቀሳቐስ አሳስቧል።
የጊዚያዊ አስተዳደሩን ተከትሎ መግለጫው ያወጣው ፓሊስ ከአቅሙ በላይ በሆነ ጫና ምክንያት በቁጥጥር ስር አውሎት የነበረው ብርሃነ ገ/ገርግስ (ሰብ ዝሰአነ ሰብ) የተባለ የህወሓት ደጋፊን መልቀቁን አስታውቋል።
" ከአቅሜ በላይ የሆነ ጫናዎች ደርሰውብኛል ፤ ጫናዎቹን ተከትሎ አላስፈላጊ ውጤት የሚያስከትል ሁኔታ እንዳይፈጠር በመስጋት ተጠርጣሪውን ለቅቄዋለሁ የጀመርኩትን ምርመራም አቁሚያለው " በማለት ተጠርጣሪው መፍታቱን አረጋግጧል።
ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙናታቸው ጥሩ ባልሆነበት ሁኔታ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ከአገሪቱ ህግና ፍላጎት ባፈነገጠ መልኩ ከኤርትራዊ የማህበረሰብ አንቂ ነኝ ባይ መገናኘቱ ' በአገር ክህደት ' የሚያስጠይቅ ወንጀል ነው የሚሉ በርካታ አስተያየቶች በመደመጥ ላይ ናቸው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መቐለ
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
168
15:37
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
#SafaricomEthiopia
" 50 በመቶ የኢትዮጵያን ክፍል አዳርሰናል " - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ (ከመጋቢት 23,2016 - መጋቢት 22/2017 ዓም) ድረስ ባለው አንድ አመት ጊዜ ውስጥ ነው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የአጭር ጊዜ ተፅዕኖን በመቋቋም የተገኘ ጥሩ ውጤት ማስመዝገቡን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ተቋሙ ገቢውን ካሳለፈው በጀት አመት የ270 በመቶ ጭማሪ በማድረግ 7.2 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ " በበጀት ዓመቱ የኔትዎርክ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት ፈጣን እና አስተማማኝ የ4G አገልግሎቶችን በ3,141 ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ በተተከሉ የኔትወርክ ማማዎች አማካኝነት 50 በመቶ የኢትዮጵያን ክፍል አዳርሰናል " ብሏል።
ይህም በበጀት ዓመቱ መጨረሻ በአጠቃላይ 8.8 ሚሊዮን የ90 ቀን ንቁ የድምጽ እና የኢንተርኔት አገልግሎት ደንበኞች ለማፍራት እና በጥራት ለማስተናገድ አስችሎናል ነው ያለው።
የተገኘው ውጤት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ103 በመቶ ጭማሪ መሆኑን ገልጿል።
በውጤቱ መሰረት 7.1 ሚሊዮን የ90 ቀናት ንቁ የኢንተኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቹ የዳታ አጠቃቀምም በወር በአማካይ 6.5GB ሲሆን፣ ካለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር በአንድ ተጠቃሚ ፍጆታ 53 በመቶ ጭማሪን እንዳስመዘገበ ተናግሯል።
በሳፋሪኮም ስር የሚገኘው የገንዘብ ማስተላለፊያ M-PESA 2.4 ሚሊዮን የ90 ቀናት ንቁ ደንበኞችን በማገልገል 15.8 ቢሊዮን ብር ተዘዋውሮበታል ብሏል።
ሳፋሪኮም " 47 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ኪሳራ ደርሶብኛል " ያለ ሲሆን ገና በኢንቨስትመንት ምዕራፍ ላይ ያለ ኩባንያ እንደመሆኑ መጠን የሚጠበቅ ኪሳራ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@tikvahethiopia
" 50 በመቶ የኢትዮጵያን ክፍል አዳርሰናል " - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ (ከመጋቢት 23,2016 - መጋቢት 22/2017 ዓም) ድረስ ባለው አንድ አመት ጊዜ ውስጥ ነው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የአጭር ጊዜ ተፅዕኖን በመቋቋም የተገኘ ጥሩ ውጤት ማስመዝገቡን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ተቋሙ ገቢውን ካሳለፈው በጀት አመት የ270 በመቶ ጭማሪ በማድረግ 7.2 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ " በበጀት ዓመቱ የኔትዎርክ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት ፈጣን እና አስተማማኝ የ4G አገልግሎቶችን በ3,141 ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ በተተከሉ የኔትወርክ ማማዎች አማካኝነት 50 በመቶ የኢትዮጵያን ክፍል አዳርሰናል " ብሏል።
ይህም በበጀት ዓመቱ መጨረሻ በአጠቃላይ 8.8 ሚሊዮን የ90 ቀን ንቁ የድምጽ እና የኢንተርኔት አገልግሎት ደንበኞች ለማፍራት እና በጥራት ለማስተናገድ አስችሎናል ነው ያለው።
የተገኘው ውጤት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ103 በመቶ ጭማሪ መሆኑን ገልጿል።
በውጤቱ መሰረት 7.1 ሚሊዮን የ90 ቀናት ንቁ የኢንተኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቹ የዳታ አጠቃቀምም በወር በአማካይ 6.5GB ሲሆን፣ ካለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር በአንድ ተጠቃሚ ፍጆታ 53 በመቶ ጭማሪን እንዳስመዘገበ ተናግሯል።
በሳፋሪኮም ስር የሚገኘው የገንዘብ ማስተላለፊያ M-PESA 2.4 ሚሊዮን የ90 ቀናት ንቁ ደንበኞችን በማገልገል 15.8 ቢሊዮን ብር ተዘዋውሮበታል ብሏል።
ሳፋሪኮም " 47 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ኪሳራ ደርሶብኛል " ያለ ሲሆን ገና በኢንቨስትመንት ምዕራፍ ላይ ያለ ኩባንያ እንደመሆኑ መጠን የሚጠበቅ ኪሳራ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@tikvahethiopia
#SafaricomEthiopia
" 50 በመቶ የኢትዮጵያን ክፍል አዳርሰናል " - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ (ከመጋቢት 23,2016 - መጋቢት 22/2017 ዓም) ድረስ ባለው አንድ አመት ጊዜ ውስጥ ነው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የአጭር ጊዜ ተፅዕኖን በመቋቋም የተገኘ ጥሩ ውጤት ማስመዝገቡን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ተቋሙ ገቢውን ካሳለፈው በጀት አመት የ270 በመቶ ጭማሪ በማድረግ 7.2 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ " በበጀት ዓመቱ የኔትዎርክ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት ፈጣን እና አስተማማኝ የ4G አገልግሎቶችን በ3,141 ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ በተተከሉ የኔትወርክ ማማዎች አማካኝነት 50 በመቶ የኢትዮጵያን ክፍል አዳርሰናል " ብሏል።
ይህም በበጀት ዓመቱ መጨረሻ በአጠቃላይ 8.8 ሚሊዮን የ90 ቀን ንቁ የድምጽ እና የኢንተርኔት አገልግሎት ደንበኞች ለማፍራት እና በጥራት ለማስተናገድ አስችሎናል ነው ያለው።
የተገኘው ውጤት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ103 በመቶ ጭማሪ መሆኑን ገልጿል።
በውጤቱ መሰረት 7.1 ሚሊዮን የ90 ቀናት ንቁ የኢንተኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቹ የዳታ አጠቃቀምም በወር በአማካይ 6.5GB ሲሆን፣ ካለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር በአንድ ተጠቃሚ ፍጆታ 53 በመቶ ጭማሪን እንዳስመዘገበ ተናግሯል።
በሳፋሪኮም ስር የሚገኘው የገንዘብ ማስተላለፊያ M-PESA 2.4 ሚሊዮን የ90 ቀናት ንቁ ደንበኞችን በማገልገል 15.8 ቢሊዮን ብር ተዘዋውሮበታል ብሏል።
ሳፋሪኮም " 47 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ኪሳራ ደርሶብኛል " ያለ ሲሆን ገና በኢንቨስትመንት ምዕራፍ ላይ ያለ ኩባንያ እንደመሆኑ መጠን የሚጠበቅ ኪሳራ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@tikvahethiopia
" 50 በመቶ የኢትዮጵያን ክፍል አዳርሰናል " - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ (ከመጋቢት 23,2016 - መጋቢት 22/2017 ዓም) ድረስ ባለው አንድ አመት ጊዜ ውስጥ ነው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የአጭር ጊዜ ተፅዕኖን በመቋቋም የተገኘ ጥሩ ውጤት ማስመዝገቡን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ተቋሙ ገቢውን ካሳለፈው በጀት አመት የ270 በመቶ ጭማሪ በማድረግ 7.2 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ " በበጀት ዓመቱ የኔትዎርክ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት ፈጣን እና አስተማማኝ የ4G አገልግሎቶችን በ3,141 ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ በተተከሉ የኔትወርክ ማማዎች አማካኝነት 50 በመቶ የኢትዮጵያን ክፍል አዳርሰናል " ብሏል።
ይህም በበጀት ዓመቱ መጨረሻ በአጠቃላይ 8.8 ሚሊዮን የ90 ቀን ንቁ የድምጽ እና የኢንተርኔት አገልግሎት ደንበኞች ለማፍራት እና በጥራት ለማስተናገድ አስችሎናል ነው ያለው።
የተገኘው ውጤት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ103 በመቶ ጭማሪ መሆኑን ገልጿል።
በውጤቱ መሰረት 7.1 ሚሊዮን የ90 ቀናት ንቁ የኢንተኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቹ የዳታ አጠቃቀምም በወር በአማካይ 6.5GB ሲሆን፣ ካለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር በአንድ ተጠቃሚ ፍጆታ 53 በመቶ ጭማሪን እንዳስመዘገበ ተናግሯል።
በሳፋሪኮም ስር የሚገኘው የገንዘብ ማስተላለፊያ M-PESA 2.4 ሚሊዮን የ90 ቀናት ንቁ ደንበኞችን በማገልገል 15.8 ቢሊዮን ብር ተዘዋውሮበታል ብሏል።
ሳፋሪኮም " 47 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ኪሳራ ደርሶብኛል " ያለ ሲሆን ገና በኢንቨስትመንት ምዕራፍ ላይ ያለ ኩባንያ እንደመሆኑ መጠን የሚጠበቅ ኪሳራ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@tikvahethiopia
178
15:37
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
#ፋይዳ
" ከግንቦት 18/2017 ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ግዴታ ነው " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፦
- የትምህርት መረጃ ድጋሜ ለመውሰድ፣ ለማጣራትና ለማረጋገጥ
- Official Transcript ለማስላክ
- ስም ላይ የፊደላት ግድፈትን ለማስተካከል
- True Copy ለማግኘት እና የድጋፍ ደብዳቤ ለማጸፍ ለሚፈልግ ማንኛውም ተገልጋይ ከግንቦት 18 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግዴታ አስፈላጊ እንደሆነ ገልጿል።
በሌላ በኩል ፤ አገልግሎቱ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ላይ የትምህርት መረጃ አገልግሎት ዘወትር በሥራ ቀናት እየሰጠን እንደሚገኝ አሳውቋል።
ተገልጋዮች https://services.eaes.et ላይ ባሉበት ሆነው በማመልከት አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ጠቁሟል።
በተጨማሪም " በኢትዮ ፖስታ ወይም በተወካይ በኩል አገልግሎቱን ባሉበት ሆነው ማግኘት ይችላሉ " ብሏል።
@tikvahethiopia
" ከግንቦት 18/2017 ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ግዴታ ነው " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፦
- የትምህርት መረጃ ድጋሜ ለመውሰድ፣ ለማጣራትና ለማረጋገጥ
- Official Transcript ለማስላክ
- ስም ላይ የፊደላት ግድፈትን ለማስተካከል
- True Copy ለማግኘት እና የድጋፍ ደብዳቤ ለማጸፍ ለሚፈልግ ማንኛውም ተገልጋይ ከግንቦት 18 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግዴታ አስፈላጊ እንደሆነ ገልጿል።
በሌላ በኩል ፤ አገልግሎቱ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ላይ የትምህርት መረጃ አገልግሎት ዘወትር በሥራ ቀናት እየሰጠን እንደሚገኝ አሳውቋል።
ተገልጋዮች https://services.eaes.et ላይ ባሉበት ሆነው በማመልከት አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ጠቁሟል።
በተጨማሪም " በኢትዮ ፖስታ ወይም በተወካይ በኩል አገልግሎቱን ባሉበት ሆነው ማግኘት ይችላሉ " ብሏል።
@tikvahethiopia
206
14:02
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
#ዘመንገበያ
" አሁን ባለው ሁኔታ መሬት ላይ ባለው የገበያ ቀጥጥር ስርዓት ነው የምንሄደው ግን አንዳንድ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ይኖራሉ ብለን እናስባለን " - አትዮ ቴሌኮም
ትላንት ኢትዮ ቴሌኮም " ዘመን " የተሰኘ የኦንላይን ገበያ ፕላትፎርም ይፋ አድርጓል። ይህም ፕላትፎርም የቀረበው በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቁት እንደ አሊባባ እና አማዞን ያሉ የኦንላይን ገበያዎች ጋር ይመሳሰላል የተባለ ሲሆን ለጊዜው በኢትዮጵያ ብቻ የቀረበ የሃገር ውስጥ (ሎካል) ገበያ እንደሆነ ተገልጿል።
በመላው ሃገረቱ ያለውን ማህበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ የሎጂስቲክስ ኩባንያዎች አብረው እንዲሰሩም ጥሪ ቀርቧል።
በፕላትፎርሙ ላይ ለሚከናወኑ ግብይቶች በሙሉ ኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ተቀባይነት ያለው በመሆኑ አስፈላጊውን ታክስ የሚከፈል ሲሆን ከቫት ውጪ ያሉ ታክሶችም እንደየአግባብነቱ ተግባራዊ ይሆናሉ ተብሏል።
አትዮ ቴሌኮም ለጊዜው አገልግሎቱን መስጠት የጀመረው ከ 40 በላይ ምርት አቅራቢ ተቋማት /ነጋዴዎች ጋር በጋራ በመሆን ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለ ፕላትፎርሙ አሰራር በስራው ላይ ከተሳተፉ የኢትዮ ቴሌኮም አባላት ጋር ቆይታ አድርጓል።
አንድ ደንበኛ ምርቶችን ከገዛ በኋላ መመለስ ይችላል ?
" እንደምርቶቹ አይነት ይለያያል በብዛት ከተከፈቱ መልሶ መጠቀም የማይቻሉ ምርቶችን የመመለስ እድል አይኖረውም በተቻለ አቅም ደህንነታቸው የተጠበቁ ምርቶችን ነው እናደርሳለን ብለን እየሰራን የምንገኘው። "
ምርቶችን በመኪና ከማጓጓዝ በተጨማሪ ከከተማ ውጪ ለሚገኙ ደንበኞች እንደፍላጎታቸው አማራጭ ማጓጓዣዎችን ለማቅረብ ታስቧል ?
" አሁን የጀመርነው በመንገድ ትራንስፖርት ነው ነገር ግን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር አንዳንድ ንግግሮችን እያደረግን ነው ወደዛ ማደጉ አይቀርም ተግባራዊ ሲሆን የራሱ የሆነ ወጪዎች ይኖሩታል።
አሁን ለጊዜው የቀርበው ለሃገር ውስጥ ገበያ ብቻ ነው ነገር ግን ቀስ በቀስ ወደ ጎረቤት ሃገራትም እናሰፋለን የሚል ተነሳሽነት ስላለ ሌሎች አማራጮችን መጠቀማችን አይቀርም። "
እንደመጀመሪያ ምን ያክል ተሽከርካሪዎች ቀረቡ ?
" እኛ እንደመጀመሪያ ስንጀምር እንዳንቸገር እቃዎች የሚንቀሳቀሱበት የውስጥ አቅም ፈጥረናል በቀጣይ ማጓጓዝ ላይ የሚሰሩ አጋር አካላት አብረውን እንዲሰሩ እንጋብዛለን።
በማንኛውም ደረጃ ላይ ያሉ እና አብረውን ለመስራት ዝግጁ የሆኑ ተቋማትን እየጋበዝን አብረን እናድጋለን። "
የማጓጓዣ ተመኑ እንዴት ወጣ ?
" የኮስት ኤለመንቶች እና ኮስትን ኢምፓክት ሊያደርጉ የሚችሉ ነገሮች አሉ ከፕሮዳክት ኔቸር አንጻር ክብደቱ ፣ርዝመቱ ታይቷል አንዳንድ ፕሮዳክት ሙሉ ማጓጓዣ መኪናውን ለይዝ ይችላል እንደዚህ አይነት ነገሮችን ታሳቢ አድርገን የወሰናቸው ናቸው። "
ህጋዊ ያልሆኑ ነጋዴዋች ንግድ ፈቃድ ያላወጡ በዚህ ፕላትፎርም ምርቶቻቸውን እንዳይሸጡ ምን አይነት ቀጥጥር ይከናወናል ?
" አሁን ባለው ሁኔታ መሬት ላይ ባለው የገበያ ቀጥጥር ስርዓት ነው የምንሄደው ግን አንዳንድ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ይኖራሉ ብለን እናስባለን። "
አሁን ላይ ምርቶችን ከደንበኞች እየተቀበላቹ ነው የምታደርሱት ወደ ፊት ምርቶችን ከራሳቹ መጋዘን የማጓጓዝ አሰራር ይኖራል ?
" አሁን ላይ አዲስ አበባ ላይ ከነጋዴው ተቀብለን ለ ሸማቹ የማድረስ ስራ ነው የምሰራው ወደ ፊት ግን ለክልሎች የራሳችን መጋዘኖች ይኖሩንና እቃዎችን ከነጋዴው እየወሰድን እዛ እናስቀምጣለን ደንበኛው ሲያዝ ከዛ ላይ እየወሰድን የምናደርስ ይሆናል። "
ደንበኛው የገዛውን እቃ ለመረከብ ምን ያህል ቀን ይወስድበታል ?
" ለአዲስ አበባ አንድ ቀን በክልል ለሚገኙ ደግሞ ከ 3-5 ቀን ይወስዳል። "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
ፎቶ፦ ኢትዮ ቴሌኮም
@tikvahethiopia
" አሁን ባለው ሁኔታ መሬት ላይ ባለው የገበያ ቀጥጥር ስርዓት ነው የምንሄደው ግን አንዳንድ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ይኖራሉ ብለን እናስባለን " - አትዮ ቴሌኮም
ትላንት ኢትዮ ቴሌኮም " ዘመን " የተሰኘ የኦንላይን ገበያ ፕላትፎርም ይፋ አድርጓል። ይህም ፕላትፎርም የቀረበው በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቁት እንደ አሊባባ እና አማዞን ያሉ የኦንላይን ገበያዎች ጋር ይመሳሰላል የተባለ ሲሆን ለጊዜው በኢትዮጵያ ብቻ የቀረበ የሃገር ውስጥ (ሎካል) ገበያ እንደሆነ ተገልጿል።
በመላው ሃገረቱ ያለውን ማህበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ የሎጂስቲክስ ኩባንያዎች አብረው እንዲሰሩም ጥሪ ቀርቧል።
በፕላትፎርሙ ላይ ለሚከናወኑ ግብይቶች በሙሉ ኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ተቀባይነት ያለው በመሆኑ አስፈላጊውን ታክስ የሚከፈል ሲሆን ከቫት ውጪ ያሉ ታክሶችም እንደየአግባብነቱ ተግባራዊ ይሆናሉ ተብሏል።
አትዮ ቴሌኮም ለጊዜው አገልግሎቱን መስጠት የጀመረው ከ 40 በላይ ምርት አቅራቢ ተቋማት /ነጋዴዎች ጋር በጋራ በመሆን ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለ ፕላትፎርሙ አሰራር በስራው ላይ ከተሳተፉ የኢትዮ ቴሌኮም አባላት ጋር ቆይታ አድርጓል።
አንድ ደንበኛ ምርቶችን ከገዛ በኋላ መመለስ ይችላል ?
" እንደምርቶቹ አይነት ይለያያል በብዛት ከተከፈቱ መልሶ መጠቀም የማይቻሉ ምርቶችን የመመለስ እድል አይኖረውም በተቻለ አቅም ደህንነታቸው የተጠበቁ ምርቶችን ነው እናደርሳለን ብለን እየሰራን የምንገኘው። "
ምርቶችን በመኪና ከማጓጓዝ በተጨማሪ ከከተማ ውጪ ለሚገኙ ደንበኞች እንደፍላጎታቸው አማራጭ ማጓጓዣዎችን ለማቅረብ ታስቧል ?
" አሁን የጀመርነው በመንገድ ትራንስፖርት ነው ነገር ግን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር አንዳንድ ንግግሮችን እያደረግን ነው ወደዛ ማደጉ አይቀርም ተግባራዊ ሲሆን የራሱ የሆነ ወጪዎች ይኖሩታል።
አሁን ለጊዜው የቀርበው ለሃገር ውስጥ ገበያ ብቻ ነው ነገር ግን ቀስ በቀስ ወደ ጎረቤት ሃገራትም እናሰፋለን የሚል ተነሳሽነት ስላለ ሌሎች አማራጮችን መጠቀማችን አይቀርም። "
እንደመጀመሪያ ምን ያክል ተሽከርካሪዎች ቀረቡ ?
" እኛ እንደመጀመሪያ ስንጀምር እንዳንቸገር እቃዎች የሚንቀሳቀሱበት የውስጥ አቅም ፈጥረናል በቀጣይ ማጓጓዝ ላይ የሚሰሩ አጋር አካላት አብረውን እንዲሰሩ እንጋብዛለን።
በማንኛውም ደረጃ ላይ ያሉ እና አብረውን ለመስራት ዝግጁ የሆኑ ተቋማትን እየጋበዝን አብረን እናድጋለን። "
የማጓጓዣ ተመኑ እንዴት ወጣ ?
" የኮስት ኤለመንቶች እና ኮስትን ኢምፓክት ሊያደርጉ የሚችሉ ነገሮች አሉ ከፕሮዳክት ኔቸር አንጻር ክብደቱ ፣ርዝመቱ ታይቷል አንዳንድ ፕሮዳክት ሙሉ ማጓጓዣ መኪናውን ለይዝ ይችላል እንደዚህ አይነት ነገሮችን ታሳቢ አድርገን የወሰናቸው ናቸው። "
ህጋዊ ያልሆኑ ነጋዴዋች ንግድ ፈቃድ ያላወጡ በዚህ ፕላትፎርም ምርቶቻቸውን እንዳይሸጡ ምን አይነት ቀጥጥር ይከናወናል ?
" አሁን ባለው ሁኔታ መሬት ላይ ባለው የገበያ ቀጥጥር ስርዓት ነው የምንሄደው ግን አንዳንድ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ይኖራሉ ብለን እናስባለን። "
አሁን ላይ ምርቶችን ከደንበኞች እየተቀበላቹ ነው የምታደርሱት ወደ ፊት ምርቶችን ከራሳቹ መጋዘን የማጓጓዝ አሰራር ይኖራል ?
" አሁን ላይ አዲስ አበባ ላይ ከነጋዴው ተቀብለን ለ ሸማቹ የማድረስ ስራ ነው የምሰራው ወደ ፊት ግን ለክልሎች የራሳችን መጋዘኖች ይኖሩንና እቃዎችን ከነጋዴው እየወሰድን እዛ እናስቀምጣለን ደንበኛው ሲያዝ ከዛ ላይ እየወሰድን የምናደርስ ይሆናል። "
ደንበኛው የገዛውን እቃ ለመረከብ ምን ያህል ቀን ይወስድበታል ?
" ለአዲስ አበባ አንድ ቀን በክልል ለሚገኙ ደግሞ ከ 3-5 ቀን ይወስዳል። "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
ፎቶ፦ ኢትዮ ቴሌኮም
@tikvahethiopia
#ዘመንገበያ
" አሁን ባለው ሁኔታ መሬት ላይ ባለው የገበያ ቀጥጥር ስርዓት ነው የምንሄደው ግን አንዳንድ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ይኖራሉ ብለን እናስባለን " - አትዮ ቴሌኮም
ትላንት ኢትዮ ቴሌኮም " ዘመን " የተሰኘ የኦንላይን ገበያ ፕላትፎርም ይፋ አድርጓል። ይህም ፕላትፎርም የቀረበው በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቁት እንደ አሊባባ እና አማዞን ያሉ የኦንላይን ገበያዎች ጋር ይመሳሰላል የተባለ ሲሆን ለጊዜው በኢትዮጵያ ብቻ የቀረበ የሃገር ውስጥ (ሎካል) ገበያ እንደሆነ ተገልጿል።
በመላው ሃገረቱ ያለውን ማህበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ የሎጂስቲክስ ኩባንያዎች አብረው እንዲሰሩም ጥሪ ቀርቧል።
በፕላትፎርሙ ላይ ለሚከናወኑ ግብይቶች በሙሉ ኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ተቀባይነት ያለው በመሆኑ አስፈላጊውን ታክስ የሚከፈል ሲሆን ከቫት ውጪ ያሉ ታክሶችም እንደየአግባብነቱ ተግባራዊ ይሆናሉ ተብሏል።
አትዮ ቴሌኮም ለጊዜው አገልግሎቱን መስጠት የጀመረው ከ 40 በላይ ምርት አቅራቢ ተቋማት /ነጋዴዎች ጋር በጋራ በመሆን ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለ ፕላትፎርሙ አሰራር በስራው ላይ ከተሳተፉ የኢትዮ ቴሌኮም አባላት ጋር ቆይታ አድርጓል።
አንድ ደንበኛ ምርቶችን ከገዛ በኋላ መመለስ ይችላል ?
" እንደምርቶቹ አይነት ይለያያል በብዛት ከተከፈቱ መልሶ መጠቀም የማይቻሉ ምርቶችን የመመለስ እድል አይኖረውም በተቻለ አቅም ደህንነታቸው የተጠበቁ ምርቶችን ነው እናደርሳለን ብለን እየሰራን የምንገኘው። "
ምርቶችን በመኪና ከማጓጓዝ በተጨማሪ ከከተማ ውጪ ለሚገኙ ደንበኞች እንደፍላጎታቸው አማራጭ ማጓጓዣዎችን ለማቅረብ ታስቧል ?
" አሁን የጀመርነው በመንገድ ትራንስፖርት ነው ነገር ግን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር አንዳንድ ንግግሮችን እያደረግን ነው ወደዛ ማደጉ አይቀርም ተግባራዊ ሲሆን የራሱ የሆነ ወጪዎች ይኖሩታል።
አሁን ለጊዜው የቀርበው ለሃገር ውስጥ ገበያ ብቻ ነው ነገር ግን ቀስ በቀስ ወደ ጎረቤት ሃገራትም እናሰፋለን የሚል ተነሳሽነት ስላለ ሌሎች አማራጮችን መጠቀማችን አይቀርም። "
እንደመጀመሪያ ምን ያክል ተሽከርካሪዎች ቀረቡ ?
" እኛ እንደመጀመሪያ ስንጀምር እንዳንቸገር እቃዎች የሚንቀሳቀሱበት የውስጥ አቅም ፈጥረናል በቀጣይ ማጓጓዝ ላይ የሚሰሩ አጋር አካላት አብረውን እንዲሰሩ እንጋብዛለን።
በማንኛውም ደረጃ ላይ ያሉ እና አብረውን ለመስራት ዝግጁ የሆኑ ተቋማትን እየጋበዝን አብረን እናድጋለን። "
የማጓጓዣ ተመኑ እንዴት ወጣ ?
" የኮስት ኤለመንቶች እና ኮስትን ኢምፓክት ሊያደርጉ የሚችሉ ነገሮች አሉ ከፕሮዳክት ኔቸር አንጻር ክብደቱ ፣ርዝመቱ ታይቷል አንዳንድ ፕሮዳክት ሙሉ ማጓጓዣ መኪናውን ለይዝ ይችላል እንደዚህ አይነት ነገሮችን ታሳቢ አድርገን የወሰናቸው ናቸው። "
ህጋዊ ያልሆኑ ነጋዴዋች ንግድ ፈቃድ ያላወጡ በዚህ ፕላትፎርም ምርቶቻቸውን እንዳይሸጡ ምን አይነት ቀጥጥር ይከናወናል ?
" አሁን ባለው ሁኔታ መሬት ላይ ባለው የገበያ ቀጥጥር ስርዓት ነው የምንሄደው ግን አንዳንድ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ይኖራሉ ብለን እናስባለን። "
አሁን ላይ ምርቶችን ከደንበኞች እየተቀበላቹ ነው የምታደርሱት ወደ ፊት ምርቶችን ከራሳቹ መጋዘን የማጓጓዝ አሰራር ይኖራል ?
" አሁን ላይ አዲስ አበባ ላይ ከነጋዴው ተቀብለን ለ ሸማቹ የማድረስ ስራ ነው የምሰራው ወደ ፊት ግን ለክልሎች የራሳችን መጋዘኖች ይኖሩንና እቃዎችን ከነጋዴው እየወሰድን እዛ እናስቀምጣለን ደንበኛው ሲያዝ ከዛ ላይ እየወሰድን የምናደርስ ይሆናል። "
ደንበኛው የገዛውን እቃ ለመረከብ ምን ያህል ቀን ይወስድበታል ?
" ለአዲስ አበባ አንድ ቀን በክልል ለሚገኙ ደግሞ ከ 3-5 ቀን ይወስዳል። "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
ፎቶ፦ ኢትዮ ቴሌኮም
@tikvahethiopia
" አሁን ባለው ሁኔታ መሬት ላይ ባለው የገበያ ቀጥጥር ስርዓት ነው የምንሄደው ግን አንዳንድ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ይኖራሉ ብለን እናስባለን " - አትዮ ቴሌኮም
ትላንት ኢትዮ ቴሌኮም " ዘመን " የተሰኘ የኦንላይን ገበያ ፕላትፎርም ይፋ አድርጓል። ይህም ፕላትፎርም የቀረበው በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቁት እንደ አሊባባ እና አማዞን ያሉ የኦንላይን ገበያዎች ጋር ይመሳሰላል የተባለ ሲሆን ለጊዜው በኢትዮጵያ ብቻ የቀረበ የሃገር ውስጥ (ሎካል) ገበያ እንደሆነ ተገልጿል።
በመላው ሃገረቱ ያለውን ማህበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ የሎጂስቲክስ ኩባንያዎች አብረው እንዲሰሩም ጥሪ ቀርቧል።
በፕላትፎርሙ ላይ ለሚከናወኑ ግብይቶች በሙሉ ኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ተቀባይነት ያለው በመሆኑ አስፈላጊውን ታክስ የሚከፈል ሲሆን ከቫት ውጪ ያሉ ታክሶችም እንደየአግባብነቱ ተግባራዊ ይሆናሉ ተብሏል።
አትዮ ቴሌኮም ለጊዜው አገልግሎቱን መስጠት የጀመረው ከ 40 በላይ ምርት አቅራቢ ተቋማት /ነጋዴዎች ጋር በጋራ በመሆን ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለ ፕላትፎርሙ አሰራር በስራው ላይ ከተሳተፉ የኢትዮ ቴሌኮም አባላት ጋር ቆይታ አድርጓል።
አንድ ደንበኛ ምርቶችን ከገዛ በኋላ መመለስ ይችላል ?
" እንደምርቶቹ አይነት ይለያያል በብዛት ከተከፈቱ መልሶ መጠቀም የማይቻሉ ምርቶችን የመመለስ እድል አይኖረውም በተቻለ አቅም ደህንነታቸው የተጠበቁ ምርቶችን ነው እናደርሳለን ብለን እየሰራን የምንገኘው። "
ምርቶችን በመኪና ከማጓጓዝ በተጨማሪ ከከተማ ውጪ ለሚገኙ ደንበኞች እንደፍላጎታቸው አማራጭ ማጓጓዣዎችን ለማቅረብ ታስቧል ?
" አሁን የጀመርነው በመንገድ ትራንስፖርት ነው ነገር ግን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር አንዳንድ ንግግሮችን እያደረግን ነው ወደዛ ማደጉ አይቀርም ተግባራዊ ሲሆን የራሱ የሆነ ወጪዎች ይኖሩታል።
አሁን ለጊዜው የቀርበው ለሃገር ውስጥ ገበያ ብቻ ነው ነገር ግን ቀስ በቀስ ወደ ጎረቤት ሃገራትም እናሰፋለን የሚል ተነሳሽነት ስላለ ሌሎች አማራጮችን መጠቀማችን አይቀርም። "
እንደመጀመሪያ ምን ያክል ተሽከርካሪዎች ቀረቡ ?
" እኛ እንደመጀመሪያ ስንጀምር እንዳንቸገር እቃዎች የሚንቀሳቀሱበት የውስጥ አቅም ፈጥረናል በቀጣይ ማጓጓዝ ላይ የሚሰሩ አጋር አካላት አብረውን እንዲሰሩ እንጋብዛለን።
በማንኛውም ደረጃ ላይ ያሉ እና አብረውን ለመስራት ዝግጁ የሆኑ ተቋማትን እየጋበዝን አብረን እናድጋለን። "
የማጓጓዣ ተመኑ እንዴት ወጣ ?
" የኮስት ኤለመንቶች እና ኮስትን ኢምፓክት ሊያደርጉ የሚችሉ ነገሮች አሉ ከፕሮዳክት ኔቸር አንጻር ክብደቱ ፣ርዝመቱ ታይቷል አንዳንድ ፕሮዳክት ሙሉ ማጓጓዣ መኪናውን ለይዝ ይችላል እንደዚህ አይነት ነገሮችን ታሳቢ አድርገን የወሰናቸው ናቸው። "
ህጋዊ ያልሆኑ ነጋዴዋች ንግድ ፈቃድ ያላወጡ በዚህ ፕላትፎርም ምርቶቻቸውን እንዳይሸጡ ምን አይነት ቀጥጥር ይከናወናል ?
" አሁን ባለው ሁኔታ መሬት ላይ ባለው የገበያ ቀጥጥር ስርዓት ነው የምንሄደው ግን አንዳንድ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ይኖራሉ ብለን እናስባለን። "
አሁን ላይ ምርቶችን ከደንበኞች እየተቀበላቹ ነው የምታደርሱት ወደ ፊት ምርቶችን ከራሳቹ መጋዘን የማጓጓዝ አሰራር ይኖራል ?
" አሁን ላይ አዲስ አበባ ላይ ከነጋዴው ተቀብለን ለ ሸማቹ የማድረስ ስራ ነው የምሰራው ወደ ፊት ግን ለክልሎች የራሳችን መጋዘኖች ይኖሩንና እቃዎችን ከነጋዴው እየወሰድን እዛ እናስቀምጣለን ደንበኛው ሲያዝ ከዛ ላይ እየወሰድን የምናደርስ ይሆናል። "
ደንበኛው የገዛውን እቃ ለመረከብ ምን ያህል ቀን ይወስድበታል ?
" ለአዲስ አበባ አንድ ቀን በክልል ለሚገኙ ደግሞ ከ 3-5 ቀን ይወስዳል። "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
ፎቶ፦ ኢትዮ ቴሌኮም
@tikvahethiopia
199
14:02
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
" የጤና ባለሙያዎችን የዳቦ ጥያቄ ሌላ መልክ ለማስያዝ፣ ወደምትፈልጉት አቅጣጫ ለመውሰድ፣ የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የምትሯሯጡ አካላት ከድርጊታችሁ ተቆጠቡ " - የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማኅበር
ጤና ባለሙያዎች ለጤና ሚኒስቴር የጊዜ ገደብ ጭምር በመስጠት እንዲመልስላቸው እያቀረቧቸው ባሉ የተለያዩ የመብት ጥያቄዎች የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚሞክሩ አካላትን የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማኀበር በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል አስጠነቀቀ።
ማኀበሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አለ ?
" የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ የዳቦ ጥያቄ ነው። ሌላ ምንም አይነት የፓለቲካ አጀንዳ የለውም፤ ሊኖረውም አይችልም። ግን አንዳንድ አካላት አጋጣሚውን በመጠቀም ፓለቲካዊ መልክ ለማስያዝ ሲሞክሩ ይታያል።
ይሄ ፍጹም ተቀባይነት የለውም።
'የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ብዙ አመታትን የቆዬ' እንጂ አሁን ካለው የሀገሪቱ የፓለቲካ ሁኔታ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።
የጤና ባለሙያዎችን የዳቦ ጥያቄ ሌላ መልክ ለማስያዝ፣ ወደምትፈልጉት አቅጣጫ ለመውሰድ፣ የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የምትሯሯጡ አካላት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ ማህበሩ በአፅንኦት ይጠይቃል " ሲል አሳስቧል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ ጉዳዩን ወደ ፓለቲካ እየወሰዱ ነው የተባሉት አካላት፥ ጤና ባለሙያዎች ? ፖለቲከኞች ? መንግስት ? ወይስ ማናቸው ? ለዚህስ ተጨባጭ መረጃ አላችሁ ? ሲል ማኀበሩን ጠይቋል።
ማኀበሩ ምን መለሰ ?
" የትኛውም አካል ይሁን የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ለዘመናት የተከማቸ የዳቦ ጥያቄ እንጂ ምንም አይነት የፓለቲካ አላማ እንደሌለው መገንዘብ ይኖርበታል።
ጤና ባለሙያው እያደረገ ያለውን እንቅሰቃሴ ብዙ ተከታይ ያላቸው ማኀበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እያጋሩትና የግላቸውን አስተያየት እየጨመሩ እንደሚለጥፉ ተመልክተናል።
ይህንን ትክክለኛ ጥያቄ እነዚህ ሰዎች በመለጠፋቸው ብቻ የተለያዩ ስማቸውን መጥቀስ የማንፈልጋቸው አካላት ጤና ባለሙያው እያደረገው ያለው እንቅስቃሴ ከነሱ ጋር ለማገናኘት እየሞከሩ ይገኛሉ።
ለምሳሌ ጤና ሚኒስቴር ስም ሳይጠቅስ 'ሰሞኑን ዘመቻውን የሚመራው ጤና ባለሙያ ያልሆነ አካል ነው' ማለቱ በራሱ እንቅስቃሴው የጤና ባለሙያዎች አይደለም እንደማለት ነው ብለን እናምናለን " ብሏል።
የጤና ባለሙያዎችስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አሉ ?
" ' ዘመቻውን የሚመራው የጤና ባለሙያ ያልሆነ አካል ነው ' የሚለውን ትችት፣ መንግስት ጥያቄውን ለመሸፋፈን የሚያደርገው ጥረት ነው።
አንዳንድ አካላት እንደሚሉት ደግሞ ጥያቄዎቻቸው የፓለቲካ አይደለም። ይልቁንም ዞንና ወረዳ አካባቢዎች ያሉ አካላት ስብሰባ እያሉ እየጠሩ የማስጠንቀቂያ የማድረግ ድርጊት አለ።
ጥያቄያችንን እያቀረብን ያለነው በሀገር ደረጃ ነው። ምላሽ ካላገኘን እንቅስቃሴው ይቀጥላል፤ ፓለቲካ አጀንዳ የለንም።
አንዳንድ አካላት ግን የፓለቲካ አውድ እያስያዙት እንደሆነ እየተመለከትን ነው። "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ጤና ባለሙያዎች ለጤና ሚኒስቴር የጊዜ ገደብ ጭምር በመስጠት እንዲመልስላቸው እያቀረቧቸው ባሉ የተለያዩ የመብት ጥያቄዎች የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚሞክሩ አካላትን የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማኀበር በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል አስጠነቀቀ።
ማኀበሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አለ ?
" የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ የዳቦ ጥያቄ ነው። ሌላ ምንም አይነት የፓለቲካ አጀንዳ የለውም፤ ሊኖረውም አይችልም። ግን አንዳንድ አካላት አጋጣሚውን በመጠቀም ፓለቲካዊ መልክ ለማስያዝ ሲሞክሩ ይታያል።
ይሄ ፍጹም ተቀባይነት የለውም።
'የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ብዙ አመታትን የቆዬ' እንጂ አሁን ካለው የሀገሪቱ የፓለቲካ ሁኔታ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።
የጤና ባለሙያዎችን የዳቦ ጥያቄ ሌላ መልክ ለማስያዝ፣ ወደምትፈልጉት አቅጣጫ ለመውሰድ፣ የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የምትሯሯጡ አካላት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ ማህበሩ በአፅንኦት ይጠይቃል " ሲል አሳስቧል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ ጉዳዩን ወደ ፓለቲካ እየወሰዱ ነው የተባሉት አካላት፥ ጤና ባለሙያዎች ? ፖለቲከኞች ? መንግስት ? ወይስ ማናቸው ? ለዚህስ ተጨባጭ መረጃ አላችሁ ? ሲል ማኀበሩን ጠይቋል።
ማኀበሩ ምን መለሰ ?
" የትኛውም አካል ይሁን የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ለዘመናት የተከማቸ የዳቦ ጥያቄ እንጂ ምንም አይነት የፓለቲካ አላማ እንደሌለው መገንዘብ ይኖርበታል።
ጤና ባለሙያው እያደረገ ያለውን እንቅሰቃሴ ብዙ ተከታይ ያላቸው ማኀበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እያጋሩትና የግላቸውን አስተያየት እየጨመሩ እንደሚለጥፉ ተመልክተናል።
ይህንን ትክክለኛ ጥያቄ እነዚህ ሰዎች በመለጠፋቸው ብቻ የተለያዩ ስማቸውን መጥቀስ የማንፈልጋቸው አካላት ጤና ባለሙያው እያደረገው ያለው እንቅስቃሴ ከነሱ ጋር ለማገናኘት እየሞከሩ ይገኛሉ።
ለምሳሌ ጤና ሚኒስቴር ስም ሳይጠቅስ 'ሰሞኑን ዘመቻውን የሚመራው ጤና ባለሙያ ያልሆነ አካል ነው' ማለቱ በራሱ እንቅስቃሴው የጤና ባለሙያዎች አይደለም እንደማለት ነው ብለን እናምናለን " ብሏል።
የጤና ባለሙያዎችስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አሉ ?
" ' ዘመቻውን የሚመራው የጤና ባለሙያ ያልሆነ አካል ነው ' የሚለውን ትችት፣ መንግስት ጥያቄውን ለመሸፋፈን የሚያደርገው ጥረት ነው።
አንዳንድ አካላት እንደሚሉት ደግሞ ጥያቄዎቻቸው የፓለቲካ አይደለም። ይልቁንም ዞንና ወረዳ አካባቢዎች ያሉ አካላት ስብሰባ እያሉ እየጠሩ የማስጠንቀቂያ የማድረግ ድርጊት አለ።
ጥያቄያችንን እያቀረብን ያለነው በሀገር ደረጃ ነው። ምላሽ ካላገኘን እንቅስቃሴው ይቀጥላል፤ ፓለቲካ አጀንዳ የለንም።
አንዳንድ አካላት ግን የፓለቲካ አውድ እያስያዙት እንደሆነ እየተመለከትን ነው። "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
" የጤና ባለሙያዎችን የዳቦ ጥያቄ ሌላ መልክ ለማስያዝ፣ ወደምትፈልጉት አቅጣጫ ለመውሰድ፣ የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የምትሯሯጡ አካላት ከድርጊታችሁ ተቆጠቡ " - የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማኅበር
ጤና ባለሙያዎች ለጤና ሚኒስቴር የጊዜ ገደብ ጭምር በመስጠት እንዲመልስላቸው እያቀረቧቸው ባሉ የተለያዩ የመብት ጥያቄዎች የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚሞክሩ አካላትን የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማኀበር በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል አስጠነቀቀ።
ማኀበሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አለ ?
" የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ የዳቦ ጥያቄ ነው። ሌላ ምንም አይነት የፓለቲካ አጀንዳ የለውም፤ ሊኖረውም አይችልም። ግን አንዳንድ አካላት አጋጣሚውን በመጠቀም ፓለቲካዊ መልክ ለማስያዝ ሲሞክሩ ይታያል።
ይሄ ፍጹም ተቀባይነት የለውም።
'የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ብዙ አመታትን የቆዬ' እንጂ አሁን ካለው የሀገሪቱ የፓለቲካ ሁኔታ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።
የጤና ባለሙያዎችን የዳቦ ጥያቄ ሌላ መልክ ለማስያዝ፣ ወደምትፈልጉት አቅጣጫ ለመውሰድ፣ የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የምትሯሯጡ አካላት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ ማህበሩ በአፅንኦት ይጠይቃል " ሲል አሳስቧል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ ጉዳዩን ወደ ፓለቲካ እየወሰዱ ነው የተባሉት አካላት፥ ጤና ባለሙያዎች ? ፖለቲከኞች ? መንግስት ? ወይስ ማናቸው ? ለዚህስ ተጨባጭ መረጃ አላችሁ ? ሲል ማኀበሩን ጠይቋል።
ማኀበሩ ምን መለሰ ?
" የትኛውም አካል ይሁን የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ለዘመናት የተከማቸ የዳቦ ጥያቄ እንጂ ምንም አይነት የፓለቲካ አላማ እንደሌለው መገንዘብ ይኖርበታል።
ጤና ባለሙያው እያደረገ ያለውን እንቅሰቃሴ ብዙ ተከታይ ያላቸው ማኀበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እያጋሩትና የግላቸውን አስተያየት እየጨመሩ እንደሚለጥፉ ተመልክተናል።
ይህንን ትክክለኛ ጥያቄ እነዚህ ሰዎች በመለጠፋቸው ብቻ የተለያዩ ስማቸውን መጥቀስ የማንፈልጋቸው አካላት ጤና ባለሙያው እያደረገው ያለው እንቅስቃሴ ከነሱ ጋር ለማገናኘት እየሞከሩ ይገኛሉ።
ለምሳሌ ጤና ሚኒስቴር ስም ሳይጠቅስ 'ሰሞኑን ዘመቻውን የሚመራው ጤና ባለሙያ ያልሆነ አካል ነው' ማለቱ በራሱ እንቅስቃሴው የጤና ባለሙያዎች አይደለም እንደማለት ነው ብለን እናምናለን " ብሏል።
የጤና ባለሙያዎችስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አሉ ?
" ' ዘመቻውን የሚመራው የጤና ባለሙያ ያልሆነ አካል ነው ' የሚለውን ትችት፣ መንግስት ጥያቄውን ለመሸፋፈን የሚያደርገው ጥረት ነው።
አንዳንድ አካላት እንደሚሉት ደግሞ ጥያቄዎቻቸው የፓለቲካ አይደለም። ይልቁንም ዞንና ወረዳ አካባቢዎች ያሉ አካላት ስብሰባ እያሉ እየጠሩ የማስጠንቀቂያ የማድረግ ድርጊት አለ።
ጥያቄያችንን እያቀረብን ያለነው በሀገር ደረጃ ነው። ምላሽ ካላገኘን እንቅስቃሴው ይቀጥላል፤ ፓለቲካ አጀንዳ የለንም።
አንዳንድ አካላት ግን የፓለቲካ አውድ እያስያዙት እንደሆነ እየተመለከትን ነው። "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ጤና ባለሙያዎች ለጤና ሚኒስቴር የጊዜ ገደብ ጭምር በመስጠት እንዲመልስላቸው እያቀረቧቸው ባሉ የተለያዩ የመብት ጥያቄዎች የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚሞክሩ አካላትን የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማኀበር በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል አስጠነቀቀ።
ማኀበሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አለ ?
" የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ የዳቦ ጥያቄ ነው። ሌላ ምንም አይነት የፓለቲካ አጀንዳ የለውም፤ ሊኖረውም አይችልም። ግን አንዳንድ አካላት አጋጣሚውን በመጠቀም ፓለቲካዊ መልክ ለማስያዝ ሲሞክሩ ይታያል።
ይሄ ፍጹም ተቀባይነት የለውም።
'የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ብዙ አመታትን የቆዬ' እንጂ አሁን ካለው የሀገሪቱ የፓለቲካ ሁኔታ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።
የጤና ባለሙያዎችን የዳቦ ጥያቄ ሌላ መልክ ለማስያዝ፣ ወደምትፈልጉት አቅጣጫ ለመውሰድ፣ የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት የምትሯሯጡ አካላት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ ማህበሩ በአፅንኦት ይጠይቃል " ሲል አሳስቧል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ ጉዳዩን ወደ ፓለቲካ እየወሰዱ ነው የተባሉት አካላት፥ ጤና ባለሙያዎች ? ፖለቲከኞች ? መንግስት ? ወይስ ማናቸው ? ለዚህስ ተጨባጭ መረጃ አላችሁ ? ሲል ማኀበሩን ጠይቋል።
ማኀበሩ ምን መለሰ ?
" የትኛውም አካል ይሁን የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ለዘመናት የተከማቸ የዳቦ ጥያቄ እንጂ ምንም አይነት የፓለቲካ አላማ እንደሌለው መገንዘብ ይኖርበታል።
ጤና ባለሙያው እያደረገ ያለውን እንቅሰቃሴ ብዙ ተከታይ ያላቸው ማኀበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እያጋሩትና የግላቸውን አስተያየት እየጨመሩ እንደሚለጥፉ ተመልክተናል።
ይህንን ትክክለኛ ጥያቄ እነዚህ ሰዎች በመለጠፋቸው ብቻ የተለያዩ ስማቸውን መጥቀስ የማንፈልጋቸው አካላት ጤና ባለሙያው እያደረገው ያለው እንቅስቃሴ ከነሱ ጋር ለማገናኘት እየሞከሩ ይገኛሉ።
ለምሳሌ ጤና ሚኒስቴር ስም ሳይጠቅስ 'ሰሞኑን ዘመቻውን የሚመራው ጤና ባለሙያ ያልሆነ አካል ነው' ማለቱ በራሱ እንቅስቃሴው የጤና ባለሙያዎች አይደለም እንደማለት ነው ብለን እናምናለን " ብሏል።
የጤና ባለሙያዎችስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አሉ ?
" ' ዘመቻውን የሚመራው የጤና ባለሙያ ያልሆነ አካል ነው ' የሚለውን ትችት፣ መንግስት ጥያቄውን ለመሸፋፈን የሚያደርገው ጥረት ነው።
አንዳንድ አካላት እንደሚሉት ደግሞ ጥያቄዎቻቸው የፓለቲካ አይደለም። ይልቁንም ዞንና ወረዳ አካባቢዎች ያሉ አካላት ስብሰባ እያሉ እየጠሩ የማስጠንቀቂያ የማድረግ ድርጊት አለ።
ጥያቄያችንን እያቀረብን ያለነው በሀገር ደረጃ ነው። ምላሽ ካላገኘን እንቅስቃሴው ይቀጥላል፤ ፓለቲካ አጀንዳ የለንም።
አንዳንድ አካላት ግን የፓለቲካ አውድ እያስያዙት እንደሆነ እየተመለከትን ነው። "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
156
14:02
09.05.2025
close
Specials
All In One

Channels
5
29.3K
lock_outline
CPM
lock_outline$$ 14.00
$$ 12.60
-10%
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
13.04.202523:32
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
17.6
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
2
Subscribers:
3.3K
APV
lock_outline
ER
--%
Posts per day:
18.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий