
Monetize Telegram Mini App with Telega.io
Connect your app, set CPM, and watch your revenue grow!
Start monetizing
27.6

Advertising on the Telegram channel «TIKVAH-ETHIOPIA አዲስ ሪፖርተር - NEWS ዜና»
5.0
3
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$2.40$2.40local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
#AAU : አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ 14 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት መአረግ ሰጥቷል።
የዩኒቨርሲቲው የስራ አመራር ቦርድ ሐምሌ 22/2017 ዓ/ም ባካሄደው ጉባኤ ለ 14 የዩኒቨርሲቲው ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መሰጠቱን አሳውቋል።
ዩኒቨርሲቲው ለ14 ቱ ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሰጠው በትምህርት ዝግጅታቸዉ፣ በምርምር ስራቸዉ እና ለማህበረሰቡ ያበረከቱትን አስተዋፅዖ ከግምት በማስገባት እንደሆነ ገልጿል።
የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙት ምሁራን እነማን ናቸው ?
➡️ ፕሮፌሰር መሳይ ሙሉጌታ ተፈራ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በ ሶሺዮ ኢኮኖሚክ ዴቨሎፕመንት (Socioeconomic Development Studies)
➡️ ፕሮፌሰር ዲንቃ አያና አጋ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በ ቨተርነሪ ፓራሳይቶሎጂ (Veterinary parasitology)
➡️ ፕሮፌሰር ፉፋ አቡና ኩራ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በቨተርነሪ ፐብሊክ ኸልዝ (Veterinary Public Health)
➡️ ፕሮፌሰር ወንድወሰን ተስፋዬ አብሬ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በ ሊንግዊስቲክስ (Linguistics)
➡️ ፕሮፌሰር አማኑኤል ገብሩ ወልደአረጋይ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በ ሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን
➡️ ፕሮፌሰር ሙራዱ አብዶ ስሩር የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በ ህግ (Law)
➡️ ፕሮፌሰር ክሪስቶፊ ቫን ዲሪ ቤከን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በ በፕሊክ ሎው (Public Law)
➡️ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ከበደ ለገሰ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በ ቦዲ ኢሜጂንግ (Body imaging )
➡️ ፕሮፌሰር እሸቴ ብርሃን አጥናው የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ (Industrial Engineering)
➡️ ፕሮፌሰር ዋሴ ከበደ ታደሰ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በሶሻል ወርክ (Social work)
➡️ ፕሮፌሰር ሰይፈ ተፈሪ ዲሌ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በሜዲካል ፊዚክስ (Medical Physics )
➡️ ፕሮፌሰር ወርቁ መኮንን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በሂዩማን ሪሶርስ ማኔጅመንት (Human Resource Management)
➡️ ፕሮፌሰር ደረጄ ሃይሉ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በዋተር ሪሶርስ ኢንጂነሪንግ (Water resource engineering)
➡️ ፕሮፌሰር ሺፈራው ታዬ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ በ ስትራክቸራል ኢንጂነሪንግ (Structural Engineering)
#AAU
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
253
23:25
02.08.2025
imageImage preview is unavailable
ጋና ዲኤስቲቪ የአገልግሎት ክፍያውን ካልቀነሰ ከነሐሴ 7 ጀምሮ ፈቃዱን እንደምትነጥቅ አስታወቀች።
የጋና የኮሚዩኒኬሽን ሚኒስትሩ ሳም ጆርጅ ዲኤስቲቪ እስከ ፈረንጆቹ ነሐሴ 7 ድረስ ክፍያውን ዝቅ ካላደረገ ፈቃዱን እንዲነጠቅ የብሔራዊ ኮሚዩኒኬሽን ባለስልጣንን አዘዋል።
ሚኒስትሩ እዚህ ውሳኔ ላይ የተደረሰው ዲኤስቲቪ በተደጋጋሚ የሚያስከፍለውን ክፍያ ዝቅ እንዳያደርግ ተጠይቆ እምቢ በማለቱ ነው ብለዋል።
ሚኒስትር ሳም ጆርጅ አክለውም የጋና ዜጎች ለዲኤስቲቪ አገልግሎት የሚከፍሉት ክፍያ ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት አንፃር በጣም የተጋነነ ነው ብለዋል።
ሚኒስትሩ የጋና ዜጎች 83 ዶላር የሚከፍሉበትን አገልግሎት የናይጄሪያ ዜጎች በ29 ዶላር ያገኛሉ ብለው ለንፅፅር አቅርበዋል።
የኮሚዩኒኬሽን ሚኒስትሩ የጋና መገበያያ ገንዘብ ባለፉት ስምንት አመታት የመግዛት መጠኑ በ240% መቀነሱን አንስተው የናይጄሪያ በ409% ቀንሶ አሁንም እነሱ በዝቅተኛ ዋጋ ይጠቀማሉ ብለዋል።
ሚኒስትሩ የጋና ደንበኞችን መበደል ይበቃል ሲሉ እስከተቀመጠው ቀን ድረስ ዲኤስቲቪ ዋጋውን እንደ ናይጄሪያ ካሉ ሃገራት ጋር ካላጣጣመ ፈቃዱን እንነጥቀዋለን ብለዋል።
Source: Ghanaian Times
@tikvahethmagazine
274
23:27
02.08.2025
imageImage preview is unavailable
" በአደጋው ተጎድተው ከነበሩት ስድስት ሰዎች የፖሊስ አባል ሕይወቱ አልፏል " - የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ
ትላንህ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ቱላ ክፍለ ከተማ በደረሰ ከባድ የትራፊክ አደጋ አራት ሰዎች ወዲያውኑ ሲሞቱ በአራት ሰዎች ላይ ከባድ በሁለት ሰዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት ደርሶ የነበረ ሲሆን ተጎጂዎች ወደ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተወስደው የሕክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ነበር።
የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፀው አደጋው በደረሰበት ወቅት በአከባቢው በስራ ላይ የነበረ አንድ የፖሊስ አባል ጉዳት ደርሶበት በክህምና ላይ እያለ ሕይወቱ ማለፉን አስታውቋል።
ይህም በዚህ አደጋ የሞቱ ሰዎችን ቁጥር ወደ አምስት ከፍ አድርጎታል።
የአደጋው ትክክለኛ መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም ያመላከተዉ የፖሊስ መረጃ በአደጋው በአጠቃላይ በአንድ ሲኖትራክና በአንድ አነስተኛ ታክሲ (ኪዩት)ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱንም ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
137
20:59
03.08.2025
imageImage preview is unavailable
" በአሁኑ ሰአት እነዚህን የጽህፈት ስራ የሚሰሩ ዜጎችን የመመልመል፣ የማነጋገር ፣ ቅስቀሳ የማድረግ እና መጥተው እንዲመዘገቡ የማድረግ ስራዎችን እየሰራን ነው የሆነ ቁጥር ላይ ሲደርስ ሥልጠና እንሰጣቸዋለን ከእኛ ጋር አብረው ይሰራሉ " - የኢትዮጵያ ፖስታ
የፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የጽሁፍ አገልግሎትን በኢትዮ ፖስታ በኩል ማድረግ የሚያስችለውን ስምምነት ሰነድ ከወራት በፊት ከኢትዮጵያ ፖስታ ጋር ተፈራርሞ ነበር።
በስምምነቱ ወቅት የሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀሚድ ኪኒሶ " ወደ ተቋሙ አገልግሎት ለማግኘት የሚመጡ ደንበኞች የሚፈልጉትን ውል የሚያጽፉት በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች አካባቢ የጽሁፍ አገልግሎትን የሚሰጡ ግለሶቦች ጋር ነው ይህም ተገልጋዮችን ለከፍተኛ ወጪ የሚዳርጋቸው ነበር " ብለው ነበር።
ስምምነቱ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል የሚል ጥያቄ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያቀረበላቸው የኢትዮጵያ ፖስታ የማርኬቲንግ እና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ በላይነህ ማሙሽ በአምስት ቅርንጫፎች ስራው መጀመሩን አንስተዋል።
ዳይሬክተሩ " የሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ አገልግሎት አቅራቢያ በግል ቢሮዎችን ተከራይተው የተለያዩ ክፍያዎችን እያስከፈሉ የውል እና የተለያዩ ሰነዶችን የጽህፈት ስራ የሚሰሩ ግለሰቦች የሚያስከፍሉት ክፍያ ተመጣጣኝ ካለመሆኑም በላይ የፕሮፌሽናሊዝም ችግር ይታይበታል " ብለዋል።
የኢትዮ ፖስታ የማርኬቲንግ እና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ በላይነህ ማሙሽ ለቲክቫህ በዝርዝር በሰጡት ቃል ምን አሉ ?
" ከፌደራል ሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ጋር የተፈራረምነው የሰነዶችን ዝግጅት ነው ማንኛውም ሰው ሰነዶችን ከማረጋገጡ በፊት የሰነድ ዝግጅት ማድረግ ይኖርበታል ነገር ግን ከሰነድ ዝግጅት ጋር በተያያዘ ትልቅ የግንዛቤ ክፍተት ያለ በመሆኑ እሱ ክፍተት ከመሙላት አንጻር የድጋፍ አገልግሎት እንሰጣለን።
አንድ ተገልጋይ ሰነድ ለማዘጋጀት ሲፈልግ ጸሃፊዎች ጋር በመሄድ አጽፎ ይመጣል እዚህ ሂደት ላይ ከሚታዩ ትልቅ ችግሮች አንዱ የፕሮፌሽናሊዝም ችግር ነው።
በጸሃፊዎች የሚዘጋጁ ዶክመንቶች ላይም ተመሳሳይ የሆነ የአከፋፈል ስርአት የለም በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የሰነዶች ማረጋገጫ እና የምዝገባ አገልግሎት ተቋማት አጠገብ ስራቸውን የሚያከናውኑ የጽህፈት አገልግሎት ሰራተኞች የተለያየ ክፍያን ያስከፍላሉ።
ይህንን ለማስቀረት ማህበረሰቡ መጠቀም በሚችልበት ደረጃ ከሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት ጋርም በውይይት ዋጋ አስተያየት አድርገን በአምስት ቅርንጫፎች ላይ ስራችንን ጀምረናል።
በዋናው ፖስታ ቤት፣ በቦሌ መዳህኒአለም ፣ልደታ ፣ቤተል እና አራት ኪሎ ቅርንጫፎቻችን ላይ በአዲስ አበባ አራቱም መአዘን ያሉ ተገልጋዮችን ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ የሰነዶች ዝግጅትን ጀምረናል።
የአገልግሎት ክፍያው እንደሚዘጋጀው የሰነድ አይነት ቢለያየም ለሰነዶች ዝግጅት ግን በአምስቱም ቅርንጫፎቻችን ተመሳሳይ ክፍያ ነው የምናስከፍለው።
ይህ አገልግሎቶች ሲሰፋ በተለያየ ቦታዎች ላይ በግል የሰነዶች የጽህፈት ስራ የሚሰሩ ዜጎችን ከስራ ውጭ አያደርግም ወይ ? የሚል ጥያቄ አንስተንላቸዋል።
ዳይሬክተሩ በምላሻቸው " ሁሉም ማህበረሰቡን ማገልገል ወደ ሚችልበት ሲስተም መካተት ይኖርበታል በእኛ ቅርንጫፎች የሚሰሩ ስራዎች ይኖራሉ ፣አሁን የጽሑፍ አገልግሎት የሚሰጡ ሰዎችን ስልጠና በመስጠት ከእኛ ጋር አብረው በሚሰሩበት ፣ተጠያቂነት በሰፈነበት፣ ማህበረሰቡን ተመሳሳይ ክፍያ በሚያስከፍሉበት መንገድ ላይ ሥልጠና በመስጠት አብረን የምንሰራው ስራ ይሆናል " ብለዋል።
አክለውም " ፍራንቻይዝ በምንለው መዋቅር ስር በአሁኑ ሰአት እነዚህን የጽህፈት ስራ የሚሰሩ ዜጎችን የመመልመል፣ የማነጋገር ፣ ቅስቀሳ የማድረግ እና መጥተው እንዲመዘገቡ የማድረግ ስራዎችን እየሰራን ነው የሆነ ቁጥር ላይ ሲደርስ ሥልጠና እንሰጣቸዋለን ከእኛ ጋር አብረው ይሰራሉ " ነው ያሉት።
በተጨማሪም " በአምስት ቅርንጫፎች ነው የጀመርነው በ 2018 ዓም መጀመሪያ አካባቢ በሙሉ የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተሞች ላይ ሁሉም ሰው አገልግሎቱን በቅርብ ርቀት ላይ በሚያገኝበት ሁኔታ የጽህፈት አገልግሎቱን ለመስጠት እየሰራን ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" የጽህፈት አገልግሎቱን በሦስት አይነት መንገዶች እንሰጣለን በራሳችን የፖስታ አገልግሎት ቢሮዎች ፣ በሰነዶች ማረጋገጫ አቅራቢያም ቢሮዎችን እየተከራየን፣ አሁን የጽህፈት ስራ እየሰሩ ያሉ ወገኖችን ደግሞ አቅፎ በመያዝ ከእነሱ ጋርም አብረን እንሰራለን " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
168
20:59
03.08.2025
imageImage preview is unavailable
በደቡባዊ ሶማሊያ ከ50 የሚልቁ የአልሸባብ ታጣቂዎች መገደላቸው ተዘገበ።
በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የመረጋጋት ተልዕኮ(AUSSOM) እንዳረጋገጠው የተልዕኮው ጦር ከሶማሊያ ኃይል ጋር በመሆን በደቡብ ሶማሊያ ባሪሬ ከተማ ባደረጉት ውጊያ ከ50 በላይ የአልሸባብ ታጣቂዎች ተገድለዋል።
አልሸባብ በበኩሉ በከተማዋ በነበረው ከባድ ውጊያ የተልዕኮው ጦር መሸነፉን እና ማፈግፈጉን ገልፆ ነበር።
ባሪሬ ከተማ ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ 60 ኪሎ ሜትር ርቃ ስትገኝ በሶማሊያ በግብርና ምርት ከበለፀጉ ጥቂት አካባቢዎች አንዷ ናት።
የህብረቱ የሶማሊያ ተልዕኮ ባሪሬን ጨምሮ ሌሎች በአልሸባብ ስር ያሉ ከተሞችን ዳግም ለመቆጣጠር እና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የህብረቱ ጦር እና የሶማሊያ ጦር ቁርጠኛ ናቸው ብሏል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አልሸባብ ከተዳከመበት ተነቃቅቶ በሶማሊያ ከባባድ ጥቃቶችን እየፈፀመ ሲገኝ ተነጥቆ የነበረባቸውን ቦታዎችም መልሶ መቆጣጠር ጀምሯል።
በቅርቡም በኢትዮጵያ ጦር ከ11 ዓመት በፊት እንዲለቅ ተደርጎ የነበረውን የማሃስ ከተማ ዳግም መቆጣጠሩ መዘገቡ ይታወሳል።
Source: Xinhua
@TikvahethMagazine
169
21:02
03.08.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
13.04.202523:32
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
27.6
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
5
Subscribers:
4.2K
APV
lock_outline
ER
5.7%
Posts per day:
18.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий