
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
17.6

Advertising on the Telegram channel «TIKVAH-ETHIOPIA አዲስ ሪፖርተር - NEWS ዜና»
5.0
News and Media
Language:
Amharic
0
0
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$2.40$2.40local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
#Update
“ ጠዋት ከ80 በላይ፤ እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ድረስ ከ500 በላይ ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ ” - የወላጆች ኮሚቴ
በማይናማር በእገታ ከነበሩ በርካታ ዜጎች መካከል፣ “ ጠዋት (ማለትም አርብ) ከ80 በላይ ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ ” ሲል የወላጆች ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
“ ትኬታቸው ጊዜው ስላለፈ 15ዐ ዶላር ሊቀጡ ነበር፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅጣቱን አንስቶላቸው ነው የመጡት በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ለአየር መንገዱ በቀረበው የትብብር ጥያቄ ” ብሏል።
“ ከማይናማር ወደ ባንኮክ የባስ መምጫ ወጫቸውንም የኢትዮጵያ መንግስት ነው የሸፈነላቸው ” ሲል ገልጿል።
ኮሚቴው ምን አለ ?
“ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ 80 ልጆችን ለማመላለስ ፕሮግራም ተቀምጧል። ፕሮግራሙ የተቀመጠው ኒውዴይሊ ባለመው ኤምባሲ፣ ኢትዮጵያን ወክለው ታይላንድ ያሉ ሰዎች ከአርሚዎች ጋር በመነጋገር ውጪ ጉዳይ ባደረገው ጥረት ነው።
እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ከ500 በላይ ኢትዮጵያውያን እንደሚገቡ፣ ትኬታቸው አክቲቭ የሆነ፣ ፓስፖርት ያላቸው፣ ፓስፓርት ያላቸው ሆኖም አመት ያለፈውን ጭምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያመጣቸው በተጠየቀው መሠረት እየተሰራ ነው።
የሚቀሩት ትኬት የሌላቸው/አጋቾቹ ፓስፓርታቸውን የቀሟቸው ወደ 78፤ ትኬት የሌላቸው በአጠቃላይ ከ200 በላይ ልጆች ከሳምንት በኋላ ፕሮሰስ እንደሚጀመር ኒውዴይሊ ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካይና ባንኮክ ያለው ቅርንጫፍ አረጋግጦልናል።
ማይናማር ያሉት ዜጎች መንግስት ወጪ ያወጣባቸው ከዩኒቨርሲቲዎች ተመርቀው በተለያየ ሥራ የነበሩ ናቸው አእምሯቸውም ጉልበታቸውም እየተበዘበዘ ያሉትና መንግስት ማስመለሱ ትክክለኛ እርምጃ ነው።
ወጣቶቹ በአገራቸው ተመራምረው የፈጠራ ባለቤቶች እንዲሆኑ፣ ሰርተው ተለውጠው ሀገርና ቤተሰብ እንዲለውጡ ምክርና ክትትል እንደሚያስፈልጋቸው ነው ለመንግስት የምናሳስበው።
በአሁኑ ወቅት ታግተው ከአሰሪዎች ካሞፓኒ ያልወጡ ልጆች አሉ፤ አንድ ካምፕ ውስጥ 26 አሉ። አንዱን እየደበደቡት አይኑ ጠፍቷል።
ሦስት ልጆች ደግሞ/ሁለት ሴቶችና አንድ ወንድ አንድ ካምፓኔ ውስጥ አሉ። 14 ልጆች ደግሞ ቢጂኤፍ የሚባል ካምፕ ውስጥ እየተገረፉ፣ እየተቀጠቀጡ አሉ።
ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያውያኑን ባዶ እግራቸውን በጀሪካ ውሃ አሸክመው ኮረት ላይ እያስኬዷቸው እግራቸው ተላልጦ መራመድ አቅቷቸውም፤ እየተሸከሙ ወስደው ኮሚፒዩተር ላይ ሥራ እንዳሰሯቸው ሰምተናል።
ሙሉ መረጃ ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰጥተናል። አሁንሞ የኢትዮጵያ መንግስት ቶኪዮ ካለው ኤምባሲ ጋር በመነጋገር ይድረስላቸው፤ ወላጆች ሰቆቃቸውን እየሰማን ተጨንቀናል። ”
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ጠዋት ከ80 በላይ፤ እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ድረስ ከ500 በላይ ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ ” - የወላጆች ኮሚቴ
በማይናማር በእገታ ከነበሩ በርካታ ዜጎች መካከል፣ “ ጠዋት (ማለትም አርብ) ከ80 በላይ ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ ” ሲል የወላጆች ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
“ ትኬታቸው ጊዜው ስላለፈ 15ዐ ዶላር ሊቀጡ ነበር፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅጣቱን አንስቶላቸው ነው የመጡት በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ለአየር መንገዱ በቀረበው የትብብር ጥያቄ ” ብሏል።
“ ከማይናማር ወደ ባንኮክ የባስ መምጫ ወጫቸውንም የኢትዮጵያ መንግስት ነው የሸፈነላቸው ” ሲል ገልጿል።
ኮሚቴው ምን አለ ?
“ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ 80 ልጆችን ለማመላለስ ፕሮግራም ተቀምጧል። ፕሮግራሙ የተቀመጠው ኒውዴይሊ ባለመው ኤምባሲ፣ ኢትዮጵያን ወክለው ታይላንድ ያሉ ሰዎች ከአርሚዎች ጋር በመነጋገር ውጪ ጉዳይ ባደረገው ጥረት ነው።
እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ከ500 በላይ ኢትዮጵያውያን እንደሚገቡ፣ ትኬታቸው አክቲቭ የሆነ፣ ፓስፖርት ያላቸው፣ ፓስፓርት ያላቸው ሆኖም አመት ያለፈውን ጭምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያመጣቸው በተጠየቀው መሠረት እየተሰራ ነው።
የሚቀሩት ትኬት የሌላቸው/አጋቾቹ ፓስፓርታቸውን የቀሟቸው ወደ 78፤ ትኬት የሌላቸው በአጠቃላይ ከ200 በላይ ልጆች ከሳምንት በኋላ ፕሮሰስ እንደሚጀመር ኒውዴይሊ ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካይና ባንኮክ ያለው ቅርንጫፍ አረጋግጦልናል።
ማይናማር ያሉት ዜጎች መንግስት ወጪ ያወጣባቸው ከዩኒቨርሲቲዎች ተመርቀው በተለያየ ሥራ የነበሩ ናቸው አእምሯቸውም ጉልበታቸውም እየተበዘበዘ ያሉትና መንግስት ማስመለሱ ትክክለኛ እርምጃ ነው።
ወጣቶቹ በአገራቸው ተመራምረው የፈጠራ ባለቤቶች እንዲሆኑ፣ ሰርተው ተለውጠው ሀገርና ቤተሰብ እንዲለውጡ ምክርና ክትትል እንደሚያስፈልጋቸው ነው ለመንግስት የምናሳስበው።
በአሁኑ ወቅት ታግተው ከአሰሪዎች ካሞፓኒ ያልወጡ ልጆች አሉ፤ አንድ ካምፕ ውስጥ 26 አሉ። አንዱን እየደበደቡት አይኑ ጠፍቷል።
ሦስት ልጆች ደግሞ/ሁለት ሴቶችና አንድ ወንድ አንድ ካምፓኔ ውስጥ አሉ። 14 ልጆች ደግሞ ቢጂኤፍ የሚባል ካምፕ ውስጥ እየተገረፉ፣ እየተቀጠቀጡ አሉ።
ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያውያኑን ባዶ እግራቸውን በጀሪካ ውሃ አሸክመው ኮረት ላይ እያስኬዷቸው እግራቸው ተላልጦ መራመድ አቅቷቸውም፤ እየተሸከሙ ወስደው ኮሚፒዩተር ላይ ሥራ እንዳሰሯቸው ሰምተናል።
ሙሉ መረጃ ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰጥተናል። አሁንሞ የኢትዮጵያ መንግስት ቶኪዮ ካለው ኤምባሲ ጋር በመነጋገር ይድረስላቸው፤ ወላጆች ሰቆቃቸውን እየሰማን ተጨንቀናል። ”
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
#Update
“ ጠዋት ከ80 በላይ፤ እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ድረስ ከ500 በላይ ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ ” - የወላጆች ኮሚቴ
በማይናማር በእገታ ከነበሩ በርካታ ዜጎች መካከል፣ “ ጠዋት (ማለትም አርብ) ከ80 በላይ ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ ” ሲል የወላጆች ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
“ ትኬታቸው ጊዜው ስላለፈ 15ዐ ዶላር ሊቀጡ ነበር፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅጣቱን አንስቶላቸው ነው የመጡት በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ለአየር መንገዱ በቀረበው የትብብር ጥያቄ ” ብሏል።
“ ከማይናማር ወደ ባንኮክ የባስ መምጫ ወጫቸውንም የኢትዮጵያ መንግስት ነው የሸፈነላቸው ” ሲል ገልጿል።
ኮሚቴው ምን አለ ?
“ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ 80 ልጆችን ለማመላለስ ፕሮግራም ተቀምጧል። ፕሮግራሙ የተቀመጠው ኒውዴይሊ ባለመው ኤምባሲ፣ ኢትዮጵያን ወክለው ታይላንድ ያሉ ሰዎች ከአርሚዎች ጋር በመነጋገር ውጪ ጉዳይ ባደረገው ጥረት ነው።
እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ከ500 በላይ ኢትዮጵያውያን እንደሚገቡ፣ ትኬታቸው አክቲቭ የሆነ፣ ፓስፖርት ያላቸው፣ ፓስፓርት ያላቸው ሆኖም አመት ያለፈውን ጭምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያመጣቸው በተጠየቀው መሠረት እየተሰራ ነው።
የሚቀሩት ትኬት የሌላቸው/አጋቾቹ ፓስፓርታቸውን የቀሟቸው ወደ 78፤ ትኬት የሌላቸው በአጠቃላይ ከ200 በላይ ልጆች ከሳምንት በኋላ ፕሮሰስ እንደሚጀመር ኒውዴይሊ ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካይና ባንኮክ ያለው ቅርንጫፍ አረጋግጦልናል።
ማይናማር ያሉት ዜጎች መንግስት ወጪ ያወጣባቸው ከዩኒቨርሲቲዎች ተመርቀው በተለያየ ሥራ የነበሩ ናቸው አእምሯቸውም ጉልበታቸውም እየተበዘበዘ ያሉትና መንግስት ማስመለሱ ትክክለኛ እርምጃ ነው።
ወጣቶቹ በአገራቸው ተመራምረው የፈጠራ ባለቤቶች እንዲሆኑ፣ ሰርተው ተለውጠው ሀገርና ቤተሰብ እንዲለውጡ ምክርና ክትትል እንደሚያስፈልጋቸው ነው ለመንግስት የምናሳስበው።
በአሁኑ ወቅት ታግተው ከአሰሪዎች ካሞፓኒ ያልወጡ ልጆች አሉ፤ አንድ ካምፕ ውስጥ 26 አሉ። አንዱን እየደበደቡት አይኑ ጠፍቷል።
ሦስት ልጆች ደግሞ/ሁለት ሴቶችና አንድ ወንድ አንድ ካምፓኔ ውስጥ አሉ። 14 ልጆች ደግሞ ቢጂኤፍ የሚባል ካምፕ ውስጥ እየተገረፉ፣ እየተቀጠቀጡ አሉ።
ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያውያኑን ባዶ እግራቸውን በጀሪካ ውሃ አሸክመው ኮረት ላይ እያስኬዷቸው እግራቸው ተላልጦ መራመድ አቅቷቸውም፤ እየተሸከሙ ወስደው ኮሚፒዩተር ላይ ሥራ እንዳሰሯቸው ሰምተናል።
ሙሉ መረጃ ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰጥተናል። አሁንሞ የኢትዮጵያ መንግስት ቶኪዮ ካለው ኤምባሲ ጋር በመነጋገር ይድረስላቸው፤ ወላጆች ሰቆቃቸውን እየሰማን ተጨንቀናል። ”
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
“ ጠዋት ከ80 በላይ፤ እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ድረስ ከ500 በላይ ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ ” - የወላጆች ኮሚቴ
በማይናማር በእገታ ከነበሩ በርካታ ዜጎች መካከል፣ “ ጠዋት (ማለትም አርብ) ከ80 በላይ ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ ” ሲል የወላጆች ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
“ ትኬታቸው ጊዜው ስላለፈ 15ዐ ዶላር ሊቀጡ ነበር፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅጣቱን አንስቶላቸው ነው የመጡት በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ለአየር መንገዱ በቀረበው የትብብር ጥያቄ ” ብሏል።
“ ከማይናማር ወደ ባንኮክ የባስ መምጫ ወጫቸውንም የኢትዮጵያ መንግስት ነው የሸፈነላቸው ” ሲል ገልጿል።
ኮሚቴው ምን አለ ?
“ ኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ 80 ልጆችን ለማመላለስ ፕሮግራም ተቀምጧል። ፕሮግራሙ የተቀመጠው ኒውዴይሊ ባለመው ኤምባሲ፣ ኢትዮጵያን ወክለው ታይላንድ ያሉ ሰዎች ከአርሚዎች ጋር በመነጋገር ውጪ ጉዳይ ባደረገው ጥረት ነው።
እስከ ቀጣዩ ሳምንት አርብ ከ500 በላይ ኢትዮጵያውያን እንደሚገቡ፣ ትኬታቸው አክቲቭ የሆነ፣ ፓስፖርት ያላቸው፣ ፓስፓርት ያላቸው ሆኖም አመት ያለፈውን ጭምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያመጣቸው በተጠየቀው መሠረት እየተሰራ ነው።
የሚቀሩት ትኬት የሌላቸው/አጋቾቹ ፓስፓርታቸውን የቀሟቸው ወደ 78፤ ትኬት የሌላቸው በአጠቃላይ ከ200 በላይ ልጆች ከሳምንት በኋላ ፕሮሰስ እንደሚጀመር ኒውዴይሊ ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካይና ባንኮክ ያለው ቅርንጫፍ አረጋግጦልናል።
ማይናማር ያሉት ዜጎች መንግስት ወጪ ያወጣባቸው ከዩኒቨርሲቲዎች ተመርቀው በተለያየ ሥራ የነበሩ ናቸው አእምሯቸውም ጉልበታቸውም እየተበዘበዘ ያሉትና መንግስት ማስመለሱ ትክክለኛ እርምጃ ነው።
ወጣቶቹ በአገራቸው ተመራምረው የፈጠራ ባለቤቶች እንዲሆኑ፣ ሰርተው ተለውጠው ሀገርና ቤተሰብ እንዲለውጡ ምክርና ክትትል እንደሚያስፈልጋቸው ነው ለመንግስት የምናሳስበው።
በአሁኑ ወቅት ታግተው ከአሰሪዎች ካሞፓኒ ያልወጡ ልጆች አሉ፤ አንድ ካምፕ ውስጥ 26 አሉ። አንዱን እየደበደቡት አይኑ ጠፍቷል።
ሦስት ልጆች ደግሞ/ሁለት ሴቶችና አንድ ወንድ አንድ ካምፓኔ ውስጥ አሉ። 14 ልጆች ደግሞ ቢጂኤፍ የሚባል ካምፕ ውስጥ እየተገረፉ፣ እየተቀጠቀጡ አሉ።
ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያውያኑን ባዶ እግራቸውን በጀሪካ ውሃ አሸክመው ኮረት ላይ እያስኬዷቸው እግራቸው ተላልጦ መራመድ አቅቷቸውም፤ እየተሸከሙ ወስደው ኮሚፒዩተር ላይ ሥራ እንዳሰሯቸው ሰምተናል።
ሙሉ መረጃ ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰጥተናል። አሁንሞ የኢትዮጵያ መንግስት ቶኪዮ ካለው ኤምባሲ ጋር በመነጋገር ይድረስላቸው፤ ወላጆች ሰቆቃቸውን እየሰማን ተጨንቀናል። ”
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
44
03:18
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
" በዛሬው ዕለት የስራ ማቆም እርምጃ የወሰዱት የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች፣ ከድርድር በኋላ ወደ ስራ ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡ የድርጅቱና የሰራተኛ ማህበሩ ድርድርም ነገ ይጀመራል " - አቶ አባትይሁን ታከለ
በዛሬው ዕለት የዲኤችኤል / DHL ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሰራተኞች የስራ ማቆም እርምጃ ወስደዋል።
ሰራተኞች ከህብረት ስምምነት እና ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ለብዙ ጊዜያት ጥያቄ ቢጠይቁም መልስ አለገኙም።
በዛሬው እለት ጥያቄ ለመጠየቅ ሲሰባሰቡ " ውጡ " በመባላቸው ስራ አቁመዋል።
" ዘመናዊ ባርነት ነው " በተባለው በዚህ ስራ አንድ ሰራተኛ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በቀን 16 እና 17 ሰዓት እንደሚሰራ ተነግሯል።
አሁን ላይ ስራ ያቆሙት ሰራተኞቹ ከድርጅቱ ጋር ከሚደረግ የሁለትዮሽ ድርድር በኋላ ወደ ስራቸው ለመመለስ እንደተስማሙ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለመረዳት ችሏል።
የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበራት ኢንዱስትሪ ፈደሬሽን ፕረዝደንት አቶ አባትይሁን ታከለ፣ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል " ሰራተኞቹ በዛሬው ቀን የስራ ማቆም እርምጃ የወሰዱት፣ በአሰሪ እና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት፣ ለቀጣሪው ድርጅት የ 10 ቀናት ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ነው " ሲሉ ገልፀዋል፡፡
አቶ አባትይሁን ታከለ በዝርዝር ምን አሉ ?
" ሰራተኞቹ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት የአስር ቀን ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ስምምነት ላይ መድረስ ስላልተቻለ ወደዚህ እርምጃ ገብተዋል፡፡
ጥያቄዎቻቸው የቆዩና ብዙ ናቸው፡፡
አንደኛው በአዋጅ የተሰጠው የህብረት ስምምነት ድርድር ጥያቄ ነው፡፡ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ፣ በድርድር መፈታት አለባቸው ብሎ የተዋቸው ጉዳዮች አሉ፡፡
ለምሳሌ ፦ የደመወዝ ጭምሪ እንዴት ይሰጣል ? የሚል ነገር የለም አዋጁ ላይ፡፡ ድርድሩ እነዛን ጉዳዮች ለመፍታት የሚያስችል ነው፡፡
በአዋጁ መሰረት ረቂቅ ሰነድ አዘጋጅተው ከ4 አመታት በፊት ድርድሩ እንዲጀመር ሰራተኞቹ ጥያቄ አቅርበው ነበር፡፡ በድርድር የሚዘጋጀው የስምምነት ሰነድ አስገዳጅ ነው፣ አሰሪውም ሰራተኛውም የሚመሩበት ሰነድ ነው፡፡ ከአዋጁ በተሻለም እንዲደራደሩ ሊያስችላቸው ይችላል፡፡ እንደ ህግ ይቆጠራል፡፡ የጋራ መተዳደሪያም ይሆናል፡፡
አንደኛው አካል ድርድር ሲፈልግ፣ የህብረት ስምምነት ረቂቁን አዘጋጅቶ ለሌላኛው ወገን የመደራደር ጥያቄ ያቀርባል፣ ከዛም በአስር ቀናት ውስጥ የድርድር ጥያቄው መመለስ አለበት ይላል አዋጁ፡፡
ሆኖም፣ በዚህ ተቋም በኩል አዋጁ ተጥሶ ለአራት አመታት ያህል ቆይቷል የሰራተኞቹ የእንደራደር ጥያቄ፡፡ እነሱም ለሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግንኙነት ብለው ጉዳዩ ሲጎተት ቆይቶም ምንም አላሉም ነበር፡፡ እኛም ራሳችን ለማደራደርና ለማቀራረብ ጥረት ስናደርግ ቆይተናል፡፡
አሁን ጥያቄያቸው፣ አንደኛ በቅን ልቦና መደረግ አለበት፣ ሁለተኛው ብዙ ጊዜ ቆይቷል፣ ሶስተኛው ደግሞ ለድርድር ባቀረብናቸው ጉዳዮች ላይ ምላሽ መሰጠት አለበት የሚል ነው፡፡ ስለዚህ አንደኛው ምክንያታቸው ይኸው የህብረት ስምምነት ድርድር ነው፡፡
ለስራ ማቆም እርምጃው መነሻ የሆነው ሌላኛው ምክንያት የደመወዝ ጭማሪ ጉዳይ ነው፡፡
ድርጅቱ በየአመቱ ደመወዝ ይጨምር ነበር፡፡ የዘንድሮን የደመወዝ ጭማሪ ግን ዘለለው፡፡ ' ከማህበሩ ጋር የማደርገውን ድርድር ሳልጨርስ የደመወዝ ጭማሪ አላደርም ' አለ፡፡ የማናጅመንት አባላት ለሆኑ ሰራተኞች ደመወዝ ጨምሯል፣ ለሰራተኛው ግን አልጨመረም፡፡
ሰራተኞቹ ደግሞ የገንዘብ የመግዛት አቅምም እየደከመ በመምጣቱ የደመወዝ ጭማሪ መደረግ አለበት፣ ድርድሩም መጀመር ይገባዋል ብለው የስራ ማቆም እርምጃ አደረጉ፡፡
የሰራተኛ ማህበሩ ያቀረበው የደመወዝ ጭማሪ 120 ፐርሰንት ነበር፣ አሁን ግን ወደ 50 ፕርሰንት አውርዶታል፡፡ ድርጅቱ ደግሞ መጀመሪያ 2 ፐርሰንት እጨምራለሁ ብሎ ነበር፣ አሁን ደግሞ 12 ፐርሰንት ነው የምጨምረው ብሏል፡፡ እዚህ ላይ እያሉ ነው አለመግባባቱ የተፈጠረውና ሰራተኛው ወደ ስራ ማቆም እርምጃ የገባው፡፡
ድርድሩን ነገ ለመጀመር ተስማምተዋል
በዛሬው ዕለት የድርጅቱ የሰው ሀይል አስተዳደር፣ የሰራተኛ ማህበሩ አመራሮችና የቦሌ ክፍለከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት ውይይት አድርገዋል፡፡ ድርድሩን ነገ ለመጀመር ተስማምተዋል፡፡ ቀጠሮም ይዘዋል፡፡ ድርድሩ ሲጠናቀቅም ሰራተኞቹ ወደ ስራ ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡
ድርጅቱ ' ሰራተኛው ነገውኑ ስራ ይጀምር ' ብሎ ነበር፡፡ የሰራተኛ ማህበሩ ደግሞ በቅድሚያ ጥያቄዎቻችን መልስ ማግኘት አለባቸው አለ፡፡ ስለዚህ ስራ ከመጀመሩ በፊት/ሰራተኛው ውጭ እያለ ድርድሩን ለመጀመር ሁለቱም ተስማምተዋል፡፡ ከስምምነት በኋላ ወደ ስራቸው ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡
ነገ ስምምነት ላይ ከደረሱ፣ ሰራተኛው ወደ ስራው ሊመለስ ይችላል፡፡ ከድርድሩ በኋላ ሰራተኛውና ድርጅቱ ውሳኔያቸውን ያሳውቃሉ ማለት ነው፣ የጋራ ጉዳይ ነው፡፡ ሁለቱም ተስማምተው የተቋሙን ደህንት የማስጠበቅ ሐላፊነታቸውን ይወጣሉ ብዬ አስባለሁ፡፡ "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት የዲኤችኤል / DHL ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሰራተኞች የስራ ማቆም እርምጃ ወስደዋል።
ሰራተኞች ከህብረት ስምምነት እና ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ለብዙ ጊዜያት ጥያቄ ቢጠይቁም መልስ አለገኙም።
በዛሬው እለት ጥያቄ ለመጠየቅ ሲሰባሰቡ " ውጡ " በመባላቸው ስራ አቁመዋል።
" ዘመናዊ ባርነት ነው " በተባለው በዚህ ስራ አንድ ሰራተኛ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በቀን 16 እና 17 ሰዓት እንደሚሰራ ተነግሯል።
አሁን ላይ ስራ ያቆሙት ሰራተኞቹ ከድርጅቱ ጋር ከሚደረግ የሁለትዮሽ ድርድር በኋላ ወደ ስራቸው ለመመለስ እንደተስማሙ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለመረዳት ችሏል።
የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበራት ኢንዱስትሪ ፈደሬሽን ፕረዝደንት አቶ አባትይሁን ታከለ፣ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል " ሰራተኞቹ በዛሬው ቀን የስራ ማቆም እርምጃ የወሰዱት፣ በአሰሪ እና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት፣ ለቀጣሪው ድርጅት የ 10 ቀናት ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ነው " ሲሉ ገልፀዋል፡፡
አቶ አባትይሁን ታከለ በዝርዝር ምን አሉ ?
" ሰራተኞቹ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት የአስር ቀን ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ስምምነት ላይ መድረስ ስላልተቻለ ወደዚህ እርምጃ ገብተዋል፡፡
ጥያቄዎቻቸው የቆዩና ብዙ ናቸው፡፡
አንደኛው በአዋጅ የተሰጠው የህብረት ስምምነት ድርድር ጥያቄ ነው፡፡ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ፣ በድርድር መፈታት አለባቸው ብሎ የተዋቸው ጉዳዮች አሉ፡፡
ለምሳሌ ፦ የደመወዝ ጭምሪ እንዴት ይሰጣል ? የሚል ነገር የለም አዋጁ ላይ፡፡ ድርድሩ እነዛን ጉዳዮች ለመፍታት የሚያስችል ነው፡፡
በአዋጁ መሰረት ረቂቅ ሰነድ አዘጋጅተው ከ4 አመታት በፊት ድርድሩ እንዲጀመር ሰራተኞቹ ጥያቄ አቅርበው ነበር፡፡ በድርድር የሚዘጋጀው የስምምነት ሰነድ አስገዳጅ ነው፣ አሰሪውም ሰራተኛውም የሚመሩበት ሰነድ ነው፡፡ ከአዋጁ በተሻለም እንዲደራደሩ ሊያስችላቸው ይችላል፡፡ እንደ ህግ ይቆጠራል፡፡ የጋራ መተዳደሪያም ይሆናል፡፡
አንደኛው አካል ድርድር ሲፈልግ፣ የህብረት ስምምነት ረቂቁን አዘጋጅቶ ለሌላኛው ወገን የመደራደር ጥያቄ ያቀርባል፣ ከዛም በአስር ቀናት ውስጥ የድርድር ጥያቄው መመለስ አለበት ይላል አዋጁ፡፡
ሆኖም፣ በዚህ ተቋም በኩል አዋጁ ተጥሶ ለአራት አመታት ያህል ቆይቷል የሰራተኞቹ የእንደራደር ጥያቄ፡፡ እነሱም ለሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግንኙነት ብለው ጉዳዩ ሲጎተት ቆይቶም ምንም አላሉም ነበር፡፡ እኛም ራሳችን ለማደራደርና ለማቀራረብ ጥረት ስናደርግ ቆይተናል፡፡
አሁን ጥያቄያቸው፣ አንደኛ በቅን ልቦና መደረግ አለበት፣ ሁለተኛው ብዙ ጊዜ ቆይቷል፣ ሶስተኛው ደግሞ ለድርድር ባቀረብናቸው ጉዳዮች ላይ ምላሽ መሰጠት አለበት የሚል ነው፡፡ ስለዚህ አንደኛው ምክንያታቸው ይኸው የህብረት ስምምነት ድርድር ነው፡፡
ለስራ ማቆም እርምጃው መነሻ የሆነው ሌላኛው ምክንያት የደመወዝ ጭማሪ ጉዳይ ነው፡፡
ድርጅቱ በየአመቱ ደመወዝ ይጨምር ነበር፡፡ የዘንድሮን የደመወዝ ጭማሪ ግን ዘለለው፡፡ ' ከማህበሩ ጋር የማደርገውን ድርድር ሳልጨርስ የደመወዝ ጭማሪ አላደርም ' አለ፡፡ የማናጅመንት አባላት ለሆኑ ሰራተኞች ደመወዝ ጨምሯል፣ ለሰራተኛው ግን አልጨመረም፡፡
ሰራተኞቹ ደግሞ የገንዘብ የመግዛት አቅምም እየደከመ በመምጣቱ የደመወዝ ጭማሪ መደረግ አለበት፣ ድርድሩም መጀመር ይገባዋል ብለው የስራ ማቆም እርምጃ አደረጉ፡፡
የሰራተኛ ማህበሩ ያቀረበው የደመወዝ ጭማሪ 120 ፐርሰንት ነበር፣ አሁን ግን ወደ 50 ፕርሰንት አውርዶታል፡፡ ድርጅቱ ደግሞ መጀመሪያ 2 ፐርሰንት እጨምራለሁ ብሎ ነበር፣ አሁን ደግሞ 12 ፐርሰንት ነው የምጨምረው ብሏል፡፡ እዚህ ላይ እያሉ ነው አለመግባባቱ የተፈጠረውና ሰራተኛው ወደ ስራ ማቆም እርምጃ የገባው፡፡
ድርድሩን ነገ ለመጀመር ተስማምተዋል
በዛሬው ዕለት የድርጅቱ የሰው ሀይል አስተዳደር፣ የሰራተኛ ማህበሩ አመራሮችና የቦሌ ክፍለከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት ውይይት አድርገዋል፡፡ ድርድሩን ነገ ለመጀመር ተስማምተዋል፡፡ ቀጠሮም ይዘዋል፡፡ ድርድሩ ሲጠናቀቅም ሰራተኞቹ ወደ ስራ ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡
ድርጅቱ ' ሰራተኛው ነገውኑ ስራ ይጀምር ' ብሎ ነበር፡፡ የሰራተኛ ማህበሩ ደግሞ በቅድሚያ ጥያቄዎቻችን መልስ ማግኘት አለባቸው አለ፡፡ ስለዚህ ስራ ከመጀመሩ በፊት/ሰራተኛው ውጭ እያለ ድርድሩን ለመጀመር ሁለቱም ተስማምተዋል፡፡ ከስምምነት በኋላ ወደ ስራቸው ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡
ነገ ስምምነት ላይ ከደረሱ፣ ሰራተኛው ወደ ስራው ሊመለስ ይችላል፡፡ ከድርድሩ በኋላ ሰራተኛውና ድርጅቱ ውሳኔያቸውን ያሳውቃሉ ማለት ነው፣ የጋራ ጉዳይ ነው፡፡ ሁለቱም ተስማምተው የተቋሙን ደህንት የማስጠበቅ ሐላፊነታቸውን ይወጣሉ ብዬ አስባለሁ፡፡ "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
" በዛሬው ዕለት የስራ ማቆም እርምጃ የወሰዱት የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች፣ ከድርድር በኋላ ወደ ስራ ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡ የድርጅቱና የሰራተኛ ማህበሩ ድርድርም ነገ ይጀመራል " - አቶ አባትይሁን ታከለ
በዛሬው ዕለት የዲኤችኤል / DHL ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሰራተኞች የስራ ማቆም እርምጃ ወስደዋል።
ሰራተኞች ከህብረት ስምምነት እና ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ለብዙ ጊዜያት ጥያቄ ቢጠይቁም መልስ አለገኙም።
በዛሬው እለት ጥያቄ ለመጠየቅ ሲሰባሰቡ " ውጡ " በመባላቸው ስራ አቁመዋል።
" ዘመናዊ ባርነት ነው " በተባለው በዚህ ስራ አንድ ሰራተኛ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በቀን 16 እና 17 ሰዓት እንደሚሰራ ተነግሯል።
አሁን ላይ ስራ ያቆሙት ሰራተኞቹ ከድርጅቱ ጋር ከሚደረግ የሁለትዮሽ ድርድር በኋላ ወደ ስራቸው ለመመለስ እንደተስማሙ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለመረዳት ችሏል።
የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበራት ኢንዱስትሪ ፈደሬሽን ፕረዝደንት አቶ አባትይሁን ታከለ፣ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል " ሰራተኞቹ በዛሬው ቀን የስራ ማቆም እርምጃ የወሰዱት፣ በአሰሪ እና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት፣ ለቀጣሪው ድርጅት የ 10 ቀናት ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ነው " ሲሉ ገልፀዋል፡፡
አቶ አባትይሁን ታከለ በዝርዝር ምን አሉ ?
" ሰራተኞቹ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት የአስር ቀን ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ስምምነት ላይ መድረስ ስላልተቻለ ወደዚህ እርምጃ ገብተዋል፡፡
ጥያቄዎቻቸው የቆዩና ብዙ ናቸው፡፡
አንደኛው በአዋጅ የተሰጠው የህብረት ስምምነት ድርድር ጥያቄ ነው፡፡ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ፣ በድርድር መፈታት አለባቸው ብሎ የተዋቸው ጉዳዮች አሉ፡፡
ለምሳሌ ፦ የደመወዝ ጭምሪ እንዴት ይሰጣል ? የሚል ነገር የለም አዋጁ ላይ፡፡ ድርድሩ እነዛን ጉዳዮች ለመፍታት የሚያስችል ነው፡፡
በአዋጁ መሰረት ረቂቅ ሰነድ አዘጋጅተው ከ4 አመታት በፊት ድርድሩ እንዲጀመር ሰራተኞቹ ጥያቄ አቅርበው ነበር፡፡ በድርድር የሚዘጋጀው የስምምነት ሰነድ አስገዳጅ ነው፣ አሰሪውም ሰራተኛውም የሚመሩበት ሰነድ ነው፡፡ ከአዋጁ በተሻለም እንዲደራደሩ ሊያስችላቸው ይችላል፡፡ እንደ ህግ ይቆጠራል፡፡ የጋራ መተዳደሪያም ይሆናል፡፡
አንደኛው አካል ድርድር ሲፈልግ፣ የህብረት ስምምነት ረቂቁን አዘጋጅቶ ለሌላኛው ወገን የመደራደር ጥያቄ ያቀርባል፣ ከዛም በአስር ቀናት ውስጥ የድርድር ጥያቄው መመለስ አለበት ይላል አዋጁ፡፡
ሆኖም፣ በዚህ ተቋም በኩል አዋጁ ተጥሶ ለአራት አመታት ያህል ቆይቷል የሰራተኞቹ የእንደራደር ጥያቄ፡፡ እነሱም ለሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግንኙነት ብለው ጉዳዩ ሲጎተት ቆይቶም ምንም አላሉም ነበር፡፡ እኛም ራሳችን ለማደራደርና ለማቀራረብ ጥረት ስናደርግ ቆይተናል፡፡
አሁን ጥያቄያቸው፣ አንደኛ በቅን ልቦና መደረግ አለበት፣ ሁለተኛው ብዙ ጊዜ ቆይቷል፣ ሶስተኛው ደግሞ ለድርድር ባቀረብናቸው ጉዳዮች ላይ ምላሽ መሰጠት አለበት የሚል ነው፡፡ ስለዚህ አንደኛው ምክንያታቸው ይኸው የህብረት ስምምነት ድርድር ነው፡፡
ለስራ ማቆም እርምጃው መነሻ የሆነው ሌላኛው ምክንያት የደመወዝ ጭማሪ ጉዳይ ነው፡፡
ድርጅቱ በየአመቱ ደመወዝ ይጨምር ነበር፡፡ የዘንድሮን የደመወዝ ጭማሪ ግን ዘለለው፡፡ ' ከማህበሩ ጋር የማደርገውን ድርድር ሳልጨርስ የደመወዝ ጭማሪ አላደርም ' አለ፡፡ የማናጅመንት አባላት ለሆኑ ሰራተኞች ደመወዝ ጨምሯል፣ ለሰራተኛው ግን አልጨመረም፡፡
ሰራተኞቹ ደግሞ የገንዘብ የመግዛት አቅምም እየደከመ በመምጣቱ የደመወዝ ጭማሪ መደረግ አለበት፣ ድርድሩም መጀመር ይገባዋል ብለው የስራ ማቆም እርምጃ አደረጉ፡፡
የሰራተኛ ማህበሩ ያቀረበው የደመወዝ ጭማሪ 120 ፐርሰንት ነበር፣ አሁን ግን ወደ 50 ፕርሰንት አውርዶታል፡፡ ድርጅቱ ደግሞ መጀመሪያ 2 ፐርሰንት እጨምራለሁ ብሎ ነበር፣ አሁን ደግሞ 12 ፐርሰንት ነው የምጨምረው ብሏል፡፡ እዚህ ላይ እያሉ ነው አለመግባባቱ የተፈጠረውና ሰራተኛው ወደ ስራ ማቆም እርምጃ የገባው፡፡
ድርድሩን ነገ ለመጀመር ተስማምተዋል
በዛሬው ዕለት የድርጅቱ የሰው ሀይል አስተዳደር፣ የሰራተኛ ማህበሩ አመራሮችና የቦሌ ክፍለከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት ውይይት አድርገዋል፡፡ ድርድሩን ነገ ለመጀመር ተስማምተዋል፡፡ ቀጠሮም ይዘዋል፡፡ ድርድሩ ሲጠናቀቅም ሰራተኞቹ ወደ ስራ ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡
ድርጅቱ ' ሰራተኛው ነገውኑ ስራ ይጀምር ' ብሎ ነበር፡፡ የሰራተኛ ማህበሩ ደግሞ በቅድሚያ ጥያቄዎቻችን መልስ ማግኘት አለባቸው አለ፡፡ ስለዚህ ስራ ከመጀመሩ በፊት/ሰራተኛው ውጭ እያለ ድርድሩን ለመጀመር ሁለቱም ተስማምተዋል፡፡ ከስምምነት በኋላ ወደ ስራቸው ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡
ነገ ስምምነት ላይ ከደረሱ፣ ሰራተኛው ወደ ስራው ሊመለስ ይችላል፡፡ ከድርድሩ በኋላ ሰራተኛውና ድርጅቱ ውሳኔያቸውን ያሳውቃሉ ማለት ነው፣ የጋራ ጉዳይ ነው፡፡ ሁለቱም ተስማምተው የተቋሙን ደህንት የማስጠበቅ ሐላፊነታቸውን ይወጣሉ ብዬ አስባለሁ፡፡ "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት የዲኤችኤል / DHL ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሰራተኞች የስራ ማቆም እርምጃ ወስደዋል።
ሰራተኞች ከህብረት ስምምነት እና ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ለብዙ ጊዜያት ጥያቄ ቢጠይቁም መልስ አለገኙም።
በዛሬው እለት ጥያቄ ለመጠየቅ ሲሰባሰቡ " ውጡ " በመባላቸው ስራ አቁመዋል።
" ዘመናዊ ባርነት ነው " በተባለው በዚህ ስራ አንድ ሰራተኛ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በቀን 16 እና 17 ሰዓት እንደሚሰራ ተነግሯል።
አሁን ላይ ስራ ያቆሙት ሰራተኞቹ ከድርጅቱ ጋር ከሚደረግ የሁለትዮሽ ድርድር በኋላ ወደ ስራቸው ለመመለስ እንደተስማሙ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለመረዳት ችሏል።
የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበራት ኢንዱስትሪ ፈደሬሽን ፕረዝደንት አቶ አባትይሁን ታከለ፣ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል " ሰራተኞቹ በዛሬው ቀን የስራ ማቆም እርምጃ የወሰዱት፣ በአሰሪ እና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት፣ ለቀጣሪው ድርጅት የ 10 ቀናት ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ነው " ሲሉ ገልፀዋል፡፡
አቶ አባትይሁን ታከለ በዝርዝር ምን አሉ ?
" ሰራተኞቹ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት የአስር ቀን ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ስምምነት ላይ መድረስ ስላልተቻለ ወደዚህ እርምጃ ገብተዋል፡፡
ጥያቄዎቻቸው የቆዩና ብዙ ናቸው፡፡
አንደኛው በአዋጅ የተሰጠው የህብረት ስምምነት ድርድር ጥያቄ ነው፡፡ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ፣ በድርድር መፈታት አለባቸው ብሎ የተዋቸው ጉዳዮች አሉ፡፡
ለምሳሌ ፦ የደመወዝ ጭምሪ እንዴት ይሰጣል ? የሚል ነገር የለም አዋጁ ላይ፡፡ ድርድሩ እነዛን ጉዳዮች ለመፍታት የሚያስችል ነው፡፡
በአዋጁ መሰረት ረቂቅ ሰነድ አዘጋጅተው ከ4 አመታት በፊት ድርድሩ እንዲጀመር ሰራተኞቹ ጥያቄ አቅርበው ነበር፡፡ በድርድር የሚዘጋጀው የስምምነት ሰነድ አስገዳጅ ነው፣ አሰሪውም ሰራተኛውም የሚመሩበት ሰነድ ነው፡፡ ከአዋጁ በተሻለም እንዲደራደሩ ሊያስችላቸው ይችላል፡፡ እንደ ህግ ይቆጠራል፡፡ የጋራ መተዳደሪያም ይሆናል፡፡
አንደኛው አካል ድርድር ሲፈልግ፣ የህብረት ስምምነት ረቂቁን አዘጋጅቶ ለሌላኛው ወገን የመደራደር ጥያቄ ያቀርባል፣ ከዛም በአስር ቀናት ውስጥ የድርድር ጥያቄው መመለስ አለበት ይላል አዋጁ፡፡
ሆኖም፣ በዚህ ተቋም በኩል አዋጁ ተጥሶ ለአራት አመታት ያህል ቆይቷል የሰራተኞቹ የእንደራደር ጥያቄ፡፡ እነሱም ለሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግንኙነት ብለው ጉዳዩ ሲጎተት ቆይቶም ምንም አላሉም ነበር፡፡ እኛም ራሳችን ለማደራደርና ለማቀራረብ ጥረት ስናደርግ ቆይተናል፡፡
አሁን ጥያቄያቸው፣ አንደኛ በቅን ልቦና መደረግ አለበት፣ ሁለተኛው ብዙ ጊዜ ቆይቷል፣ ሶስተኛው ደግሞ ለድርድር ባቀረብናቸው ጉዳዮች ላይ ምላሽ መሰጠት አለበት የሚል ነው፡፡ ስለዚህ አንደኛው ምክንያታቸው ይኸው የህብረት ስምምነት ድርድር ነው፡፡
ለስራ ማቆም እርምጃው መነሻ የሆነው ሌላኛው ምክንያት የደመወዝ ጭማሪ ጉዳይ ነው፡፡
ድርጅቱ በየአመቱ ደመወዝ ይጨምር ነበር፡፡ የዘንድሮን የደመወዝ ጭማሪ ግን ዘለለው፡፡ ' ከማህበሩ ጋር የማደርገውን ድርድር ሳልጨርስ የደመወዝ ጭማሪ አላደርም ' አለ፡፡ የማናጅመንት አባላት ለሆኑ ሰራተኞች ደመወዝ ጨምሯል፣ ለሰራተኛው ግን አልጨመረም፡፡
ሰራተኞቹ ደግሞ የገንዘብ የመግዛት አቅምም እየደከመ በመምጣቱ የደመወዝ ጭማሪ መደረግ አለበት፣ ድርድሩም መጀመር ይገባዋል ብለው የስራ ማቆም እርምጃ አደረጉ፡፡
የሰራተኛ ማህበሩ ያቀረበው የደመወዝ ጭማሪ 120 ፐርሰንት ነበር፣ አሁን ግን ወደ 50 ፕርሰንት አውርዶታል፡፡ ድርጅቱ ደግሞ መጀመሪያ 2 ፐርሰንት እጨምራለሁ ብሎ ነበር፣ አሁን ደግሞ 12 ፐርሰንት ነው የምጨምረው ብሏል፡፡ እዚህ ላይ እያሉ ነው አለመግባባቱ የተፈጠረውና ሰራተኛው ወደ ስራ ማቆም እርምጃ የገባው፡፡
ድርድሩን ነገ ለመጀመር ተስማምተዋል
በዛሬው ዕለት የድርጅቱ የሰው ሀይል አስተዳደር፣ የሰራተኛ ማህበሩ አመራሮችና የቦሌ ክፍለከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት ውይይት አድርገዋል፡፡ ድርድሩን ነገ ለመጀመር ተስማምተዋል፡፡ ቀጠሮም ይዘዋል፡፡ ድርድሩ ሲጠናቀቅም ሰራተኞቹ ወደ ስራ ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡
ድርጅቱ ' ሰራተኛው ነገውኑ ስራ ይጀምር ' ብሎ ነበር፡፡ የሰራተኛ ማህበሩ ደግሞ በቅድሚያ ጥያቄዎቻችን መልስ ማግኘት አለባቸው አለ፡፡ ስለዚህ ስራ ከመጀመሩ በፊት/ሰራተኛው ውጭ እያለ ድርድሩን ለመጀመር ሁለቱም ተስማምተዋል፡፡ ከስምምነት በኋላ ወደ ስራቸው ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡
ነገ ስምምነት ላይ ከደረሱ፣ ሰራተኛው ወደ ስራው ሊመለስ ይችላል፡፡ ከድርድሩ በኋላ ሰራተኛውና ድርጅቱ ውሳኔያቸውን ያሳውቃሉ ማለት ነው፣ የጋራ ጉዳይ ነው፡፡ ሁለቱም ተስማምተው የተቋሙን ደህንት የማስጠበቅ ሐላፊነታቸውን ይወጣሉ ብዬ አስባለሁ፡፡ "
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
43
03:18
09.05.2025
imageImage preview is unavailable
#ነዳጅ
አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ሲገባ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገባ።
የኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ዛሬ ለነዳጅ አቅራቢ ድርጅቶች ባሰራጨዉ ሰርኩላር ከዛሬ ሚያዚያ 30/2017 ዓ/ም ምሽት 12 ሠዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት ፦
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም
➡ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገብቷል።
በሌላ በኩል ፦
🔴 የአውሮፕላን ነዳጅ 113 ብር ከ20 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 109 ብር ከ56 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
🔴 አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106 ብር ከ75 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 104 ብር ከ08 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
🔴 አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109 ብር ከ22 ሳንቲም ከነበረበት 106 ብር 77 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ ተዘዋውሮ ስለዋጋው ጭማሪ የጠየቃቸው ማደያዎች ዛሬ ምሽት ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም፣ ናፍጣ ደግሞ 116 ብር ከ49 ሳንቲም መግባቱን ተናግረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ሲገባ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገባ።
የኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ዛሬ ለነዳጅ አቅራቢ ድርጅቶች ባሰራጨዉ ሰርኩላር ከዛሬ ሚያዚያ 30/2017 ዓ/ም ምሽት 12 ሠዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት ፦
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም
➡ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገብቷል።
በሌላ በኩል ፦
🔴 የአውሮፕላን ነዳጅ 113 ብር ከ20 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 109 ብር ከ56 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
🔴 አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106 ብር ከ75 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 104 ብር ከ08 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
🔴 አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109 ብር ከ22 ሳንቲም ከነበረበት 106 ብር 77 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ ተዘዋውሮ ስለዋጋው ጭማሪ የጠየቃቸው ማደያዎች ዛሬ ምሽት ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም፣ ናፍጣ ደግሞ 116 ብር ከ49 ሳንቲም መግባቱን ተናግረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
#ነዳጅ
አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ሲገባ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገባ።
የኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ዛሬ ለነዳጅ አቅራቢ ድርጅቶች ባሰራጨዉ ሰርኩላር ከዛሬ ሚያዚያ 30/2017 ዓ/ም ምሽት 12 ሠዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት ፦
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም
➡ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገብቷል።
በሌላ በኩል ፦
🔴 የአውሮፕላን ነዳጅ 113 ብር ከ20 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 109 ብር ከ56 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
🔴 አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106 ብር ከ75 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 104 ብር ከ08 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
🔴 አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109 ብር ከ22 ሳንቲም ከነበረበት 106 ብር 77 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ ተዘዋውሮ ስለዋጋው ጭማሪ የጠየቃቸው ማደያዎች ዛሬ ምሽት ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም፣ ናፍጣ ደግሞ 116 ብር ከ49 ሳንቲም መግባቱን ተናግረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ሲገባ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገባ።
የኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ዛሬ ለነዳጅ አቅራቢ ድርጅቶች ባሰራጨዉ ሰርኩላር ከዛሬ ሚያዚያ 30/2017 ዓ/ም ምሽት 12 ሠዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት ፦
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም
➡ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገብቷል።
በሌላ በኩል ፦
🔴 የአውሮፕላን ነዳጅ 113 ብር ከ20 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 109 ብር ከ56 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
🔴 አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106 ብር ከ75 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 104 ብር ከ08 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
🔴 አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109 ብር ከ22 ሳንቲም ከነበረበት 106 ብር 77 ሳንቲም ዝቅ ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ ተዘዋውሮ ስለዋጋው ጭማሪ የጠየቃቸው ማደያዎች ዛሬ ምሽት ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም፣ ናፍጣ ደግሞ 116 ብር ከ49 ሳንቲም መግባቱን ተናግረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
100
19:33
08.05.2025
imageImage preview is unavailable
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሮበርት ፕሬቮስት መሆናቸው ታውቋል።
ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ።
የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሆነዋል።
@tikvahethiopia
ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ።
የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሆነዋል።
@tikvahethiopia
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሮበርት ፕሬቮስት መሆናቸው ታውቋል።
ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ።
የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሆነዋል።
@tikvahethiopia
ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ።
የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሆነዋል።
@tikvahethiopia
87
19:33
08.05.2025
imageImage preview is unavailableplay_circleVideo preview is unavailable
የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መረጠች።
ዛሬ ማምሻውን ለምርጫ የቤተ ክርስቲያኗ ካርዲናሎች ከተሰበስቡብት ቤተ መቅደስ አናት ላይ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡን የሚያሳየው ነጭ ጭስ ታይቷል።
በቫቲካን አዲሱን ሊቀ ጳጳስ ለመምረጥ የተሰባሰቡት ካርዲናሎች በምሥጢር ድምጻቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ ነው አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡ ይፋ የተደረገው።
ድምጽ መስጠት ከሚችሉት 133 ካርዲናሎች መካከል የ89ኙን ይሁንታ ያገኙት ሊቀ ጳጳስ በቅዱስ ጴጥሮስ ካቴድራል በረንዳ ላይ ብቅ በማለት ለሕዝብ ይታያሉ።
በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰባሰቡ የእምነቱ ተከታዮች ነጩን ጭስ ሲመለከቱ ደስታቸውን በጩኸት ገልጸዋል።
ዕድሜያቸው እስከ 80 ዓመት የሚሆን 133 ካርዲናሎች ቀጣዩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ማን ሊሆን እንደሚገባ ከተወያዩ በኋላ ይሆናሉ ያሏቸውን በዛሬው ዕለት መርጠዋል።
ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም. ሕይወታቸው ያለፈው ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስን የተኩት አባት ማን እንደሆኑ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ይታወቃሉ።
መረጃው የቢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
ዛሬ ማምሻውን ለምርጫ የቤተ ክርስቲያኗ ካርዲናሎች ከተሰበስቡብት ቤተ መቅደስ አናት ላይ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡን የሚያሳየው ነጭ ጭስ ታይቷል።
በቫቲካን አዲሱን ሊቀ ጳጳስ ለመምረጥ የተሰባሰቡት ካርዲናሎች በምሥጢር ድምጻቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ ነው አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡ ይፋ የተደረገው።
ድምጽ መስጠት ከሚችሉት 133 ካርዲናሎች መካከል የ89ኙን ይሁንታ ያገኙት ሊቀ ጳጳስ በቅዱስ ጴጥሮስ ካቴድራል በረንዳ ላይ ብቅ በማለት ለሕዝብ ይታያሉ።
በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰባሰቡ የእምነቱ ተከታዮች ነጩን ጭስ ሲመለከቱ ደስታቸውን በጩኸት ገልጸዋል።
ዕድሜያቸው እስከ 80 ዓመት የሚሆን 133 ካርዲናሎች ቀጣዩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ማን ሊሆን እንደሚገባ ከተወያዩ በኋላ ይሆናሉ ያሏቸውን በዛሬው ዕለት መርጠዋል።
ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም. ሕይወታቸው ያለፈው ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስን የተኩት አባት ማን እንደሆኑ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ይታወቃሉ።
መረጃው የቢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መረጠች።
ዛሬ ማምሻውን ለምርጫ የቤተ ክርስቲያኗ ካርዲናሎች ከተሰበስቡብት ቤተ መቅደስ አናት ላይ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡን የሚያሳየው ነጭ ጭስ ታይቷል።
በቫቲካን አዲሱን ሊቀ ጳጳስ ለመምረጥ የተሰባሰቡት ካርዲናሎች በምሥጢር ድምጻቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ ነው አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡ ይፋ የተደረገው።
ድምጽ መስጠት ከሚችሉት 133 ካርዲናሎች መካከል የ89ኙን ይሁንታ ያገኙት ሊቀ ጳጳስ በቅዱስ ጴጥሮስ ካቴድራል በረንዳ ላይ ብቅ በማለት ለሕዝብ ይታያሉ።
በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰባሰቡ የእምነቱ ተከታዮች ነጩን ጭስ ሲመለከቱ ደስታቸውን በጩኸት ገልጸዋል።
ዕድሜያቸው እስከ 80 ዓመት የሚሆን 133 ካርዲናሎች ቀጣዩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ማን ሊሆን እንደሚገባ ከተወያዩ በኋላ ይሆናሉ ያሏቸውን በዛሬው ዕለት መርጠዋል።
ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም. ሕይወታቸው ያለፈው ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስን የተኩት አባት ማን እንደሆኑ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ይታወቃሉ።
መረጃው የቢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
ዛሬ ማምሻውን ለምርጫ የቤተ ክርስቲያኗ ካርዲናሎች ከተሰበስቡብት ቤተ መቅደስ አናት ላይ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡን የሚያሳየው ነጭ ጭስ ታይቷል።
በቫቲካን አዲሱን ሊቀ ጳጳስ ለመምረጥ የተሰባሰቡት ካርዲናሎች በምሥጢር ድምጻቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ ነው አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡ ይፋ የተደረገው።
ድምጽ መስጠት ከሚችሉት 133 ካርዲናሎች መካከል የ89ኙን ይሁንታ ያገኙት ሊቀ ጳጳስ በቅዱስ ጴጥሮስ ካቴድራል በረንዳ ላይ ብቅ በማለት ለሕዝብ ይታያሉ።
በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰባሰቡ የእምነቱ ተከታዮች ነጩን ጭስ ሲመለከቱ ደስታቸውን በጩኸት ገልጸዋል።
ዕድሜያቸው እስከ 80 ዓመት የሚሆን 133 ካርዲናሎች ቀጣዩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ማን ሊሆን እንደሚገባ ከተወያዩ በኋላ ይሆናሉ ያሏቸውን በዛሬው ዕለት መርጠዋል።
ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም. ሕይወታቸው ያለፈው ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስን የተኩት አባት ማን እንደሆኑ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ይታወቃሉ።
መረጃው የቢቢሲ ነው።
@tikvahethiopia
68
19:33
08.05.2025
imageImage preview is unavailable
#Update
⚫ ፓኪስታን ከህንድ የተላኩባትን 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን አስታወቀች።
ሁለቱ የኒውኪሊየር ጦር መሳሪያ ባለቤት ሃገራት በዚህ ሳምንት ወደ ግጭት የገቡ ሲሆን ፓኪስታን ከህንድ ለጥቃት የተላኩባትን 5 የጦር ጀቶች እና 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን ገልፃለች።
የፓኪስታን የመከላከያ ሚኒስትር 25 እስራኤል ሃሮፕ ድሮኖችን መትተው እንደጣሉ ሲገልፅ የህንድ መንግስት ምንጮች ተመቶ የወደቀው ድሮን አንድ ብቻ ስለመሆኑ ገልፀዋል።
ድሮኖቹ እስራኤል ሰራሽ ሲሆኑ ከዚህ በፊት እስራኤል በሶሪያ እና አዘርባጃን ከአርሜኒያ ጋር ባደረገችው ጦርነት ስለመጠቀማቸው ተነግሯል።
ከግማሽ ክፍለ ዘመን በኋላ በፓኪስታን ብዙ ሰው በሚኖርባት የፑንጃብ ግዛት ጥቃት የፈፀመችው ህንድ በበኩሏ በሃገሪቱ ሰሜን እና ምዕራብ አካባቢ በሚገኙ 15 ቦታዎች የተቃጡ የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃቶችን ማክሸፏን ተናግራለች።
በተጨማሪ ህንድ በላሆር በሚገኙ የአየር መከላከያ ራዳሮች እና ስርዓቶች ላይ ፈፀምኩት ባለችው ጥቃት ስርዓቶቹን አገልግሎት እንዳይሰጡ ማድረጓን ገልፃለች።
Source : Washington Post, Middle east eye
@tikvahethmagazine
⚫ ፓኪስታን ከህንድ የተላኩባትን 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን አስታወቀች።
ሁለቱ የኒውኪሊየር ጦር መሳሪያ ባለቤት ሃገራት በዚህ ሳምንት ወደ ግጭት የገቡ ሲሆን ፓኪስታን ከህንድ ለጥቃት የተላኩባትን 5 የጦር ጀቶች እና 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን ገልፃለች።
የፓኪስታን የመከላከያ ሚኒስትር 25 እስራኤል ሃሮፕ ድሮኖችን መትተው እንደጣሉ ሲገልፅ የህንድ መንግስት ምንጮች ተመቶ የወደቀው ድሮን አንድ ብቻ ስለመሆኑ ገልፀዋል።
ድሮኖቹ እስራኤል ሰራሽ ሲሆኑ ከዚህ በፊት እስራኤል በሶሪያ እና አዘርባጃን ከአርሜኒያ ጋር ባደረገችው ጦርነት ስለመጠቀማቸው ተነግሯል።
ከግማሽ ክፍለ ዘመን በኋላ በፓኪስታን ብዙ ሰው በሚኖርባት የፑንጃብ ግዛት ጥቃት የፈፀመችው ህንድ በበኩሏ በሃገሪቱ ሰሜን እና ምዕራብ አካባቢ በሚገኙ 15 ቦታዎች የተቃጡ የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃቶችን ማክሸፏን ተናግራለች።
በተጨማሪ ህንድ በላሆር በሚገኙ የአየር መከላከያ ራዳሮች እና ስርዓቶች ላይ ፈፀምኩት ባለችው ጥቃት ስርዓቶቹን አገልግሎት እንዳይሰጡ ማድረጓን ገልፃለች።
Source : Washington Post, Middle east eye
@tikvahethmagazine
57
19:31
08.05.2025
imageImage preview is unavailable
#Gambella
ላለፉት 3 ወራት በሙቀት ምክንያት የስራ ሰዓት ለውጥ ያደረገው ጋምቤላ ክልል ከነገ ግንቦት 1፣ 2017 ጀምሮ ወደ መደበኛ የሥራ ሰዓት ይመለሳል ተብሏል።
በአሁኑ ወቅት የክልሉ የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን ወደ 37 እና የሌሊቱ ደግሞ ወደ 23 ዲግሪ ሴልሺየስ ዝቅ ማለቱ ተነግሯል።
ባለፉት ሶስት ወራት የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን 43 እና የሌሊቱ ደግሞ 29 ዲግሪ ሴልሺየስ ደርሶ ነበር።
#ENA
@tikvahethmagazine
ላለፉት 3 ወራት በሙቀት ምክንያት የስራ ሰዓት ለውጥ ያደረገው ጋምቤላ ክልል ከነገ ግንቦት 1፣ 2017 ጀምሮ ወደ መደበኛ የሥራ ሰዓት ይመለሳል ተብሏል።
በአሁኑ ወቅት የክልሉ የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን ወደ 37 እና የሌሊቱ ደግሞ ወደ 23 ዲግሪ ሴልሺየስ ዝቅ ማለቱ ተነግሯል።
ባለፉት ሶስት ወራት የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን 43 እና የሌሊቱ ደግሞ 29 ዲግሪ ሴልሺየስ ደርሶ ነበር።
#ENA
@tikvahethmagazine
57
19:29
08.05.2025
imageImage preview is unavailable
በአፍሪካ ለ300 ሚሊየን ሰዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችል ፕሮጀክት ሊተገበር ነው።
ከግማሽ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች ሰሞኑን በታንዛኒያ ዳሬሰላም የተሰባሰቡ ሲሆን የአለም ባንክን ጨምሮ የአፍሪካ ልማት ባንክና ሌሎችም በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይልን ለማስፋፋት የሚውል 35 ቢሊየን ዶላር ቃል ገብተዋል።
በአፍሪካ ከግማሽ ቢሊየን ህዝብ በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደማያገኝ ሲጠቆም ከሚሰበሰበው ገንዘብ ግማሽ ያህሉ ለሶላር ኃይል ማመንጫዎች ይውላል ተብሏል።
ለፕሮጀክቱ በብድር መልክ የሚሰጠው ገንዘብ በዝቅተኛ ወለድ ይሰጣል ተብሏል።
የአለም ባንክ ፕሬዚዳንቱ አጃይ ባንጋ ፕሮጀክቱ በቀጣይ 6 አመታት ውስጥ በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይል ከማያገኙ 600 ሚሊየን ሰዎች መሃል ግማሽ ያህሉን የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ ያደርጋል ተብሏል።
Source : NY Times
@tikvahethmagazine
ከግማሽ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች ሰሞኑን በታንዛኒያ ዳሬሰላም የተሰባሰቡ ሲሆን የአለም ባንክን ጨምሮ የአፍሪካ ልማት ባንክና ሌሎችም በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይልን ለማስፋፋት የሚውል 35 ቢሊየን ዶላር ቃል ገብተዋል።
በአፍሪካ ከግማሽ ቢሊየን ህዝብ በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደማያገኝ ሲጠቆም ከሚሰበሰበው ገንዘብ ግማሽ ያህሉ ለሶላር ኃይል ማመንጫዎች ይውላል ተብሏል።
ለፕሮጀክቱ በብድር መልክ የሚሰጠው ገንዘብ በዝቅተኛ ወለድ ይሰጣል ተብሏል።
የአለም ባንክ ፕሬዚዳንቱ አጃይ ባንጋ ፕሮጀክቱ በቀጣይ 6 አመታት ውስጥ በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይል ከማያገኙ 600 ሚሊየን ሰዎች መሃል ግማሽ ያህሉን የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ ያደርጋል ተብሏል።
Source : NY Times
@tikvahethmagazine
በአፍሪካ ለ300 ሚሊየን ሰዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችል ፕሮጀክት ሊተገበር ነው።
ከግማሽ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች ሰሞኑን በታንዛኒያ ዳሬሰላም የተሰባሰቡ ሲሆን የአለም ባንክን ጨምሮ የአፍሪካ ልማት ባንክና ሌሎችም በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይልን ለማስፋፋት የሚውል 35 ቢሊየን ዶላር ቃል ገብተዋል።
በአፍሪካ ከግማሽ ቢሊየን ህዝብ በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደማያገኝ ሲጠቆም ከሚሰበሰበው ገንዘብ ግማሽ ያህሉ ለሶላር ኃይል ማመንጫዎች ይውላል ተብሏል።
ለፕሮጀክቱ በብድር መልክ የሚሰጠው ገንዘብ በዝቅተኛ ወለድ ይሰጣል ተብሏል።
የአለም ባንክ ፕሬዚዳንቱ አጃይ ባንጋ ፕሮጀክቱ በቀጣይ 6 አመታት ውስጥ በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይል ከማያገኙ 600 ሚሊየን ሰዎች መሃል ግማሽ ያህሉን የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ ያደርጋል ተብሏል።
Source : NY Times
@tikvahethmagazine
ከግማሽ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች ሰሞኑን በታንዛኒያ ዳሬሰላም የተሰባሰቡ ሲሆን የአለም ባንክን ጨምሮ የአፍሪካ ልማት ባንክና ሌሎችም በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይልን ለማስፋፋት የሚውል 35 ቢሊየን ዶላር ቃል ገብተዋል።
በአፍሪካ ከግማሽ ቢሊየን ህዝብ በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደማያገኝ ሲጠቆም ከሚሰበሰበው ገንዘብ ግማሽ ያህሉ ለሶላር ኃይል ማመንጫዎች ይውላል ተብሏል።
ለፕሮጀክቱ በብድር መልክ የሚሰጠው ገንዘብ በዝቅተኛ ወለድ ይሰጣል ተብሏል።
የአለም ባንክ ፕሬዚዳንቱ አጃይ ባንጋ ፕሮጀክቱ በቀጣይ 6 አመታት ውስጥ በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይል ከማያገኙ 600 ሚሊየን ሰዎች መሃል ግማሽ ያህሉን የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ ያደርጋል ተብሏል።
Source : NY Times
@tikvahethmagazine
62
19:29
08.05.2025
በባሕል፣ ስፖርትና ኪነ ጥበብ ዘርፍ ረገድ እየተሠሩ ያሉ ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተመላከተ
-------------------
(ዜና ፓርላማ) ሚያዚያ 30፣ 2017 ዓ.ም.፤ አዲስ አበባ፤ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በባሕል ስፖርትና ኪነ ጥበብ ዘርፍ ረገድ እየሠራቸው ያሉ ሥራዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመላክቷል።
ቋሚ ኮሚቴው በዛሬው ዕለት የሚኒስቴሩንና የተጠሪ ተቋማቱን የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል።
የተዘጋጁና ተደራሽ የሆኑ የብዝሃ-ባህል አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር ልማትን የሚያግዙ ዶክመንተሪ ፊልሞች በመሥራት እና በማህበራዊ ትስስር ዙሪያ አውደ ጥናት በማካሔድ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቋንቋዎችን በማልማት፣ ተጠቃሚነትና ተደራሽነቱን በማሳደግ ረገድ እየተሠሩ ያሉ ሥራዎች በጥንካሬ የሚታዩና ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ አመላክተዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የብዝሃ ቋንቋ አጠቃቀም ደንብን ተግባራዊ ያደረጉ የሚዲያ ተቋማት ላይ ሠፊ ሥራ መስራቱንም አድንቀዋል።
የቤተ-መዛግብት እና የቤተ-መጻህፍት የንባብ አገልግሎትን ያገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ የንባብ ባህልን ለማስተዋወቅ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት አሁንም ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።
የቋሚ ኮሚቴው አባላት በበኩላቸው፤ የጥበብ ፈጠራ ኢንዱስትሪ ምጣኔ ሀብታዊ እና ማህበራዊ ፋይዳን በማጎልበት ረገድ የተሠራውን ሥራ በጥንካሬ አንስተው፤ የእደ-ጥበብ እውቀት፣ ዲዛይን እና ቴክኖሎጂን በማስፋፋት ጥራቱና ብዛቱ ከፍ ያለ የእደ-ጥበብ ምርትን በማሻሻል ረገድ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።
የእደ ጥበብ ምርትን ለማሻሻል የተዘጋጀ የግብአት ማሻሻያ ፓኬጅ መኖሩ፤ ወደ ውጭ ገበያ በመላክ ሒደት ውስጥም አዲስ የተቀላቀሉ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎችን ማብዛት ላይም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ በበኩላቸው፤ አንባቢና አሰላሳይ ትውልድ በመፍጠር ረገድ ሠፋፊ ሥራዎች መሠራታቸውን ተናግረዋል።
አያይዘውም በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ደረጃ 'ኪነ-ጥበብና ሥነ-ጥበብ ለህዝቦች አብሮነትና ለገጽታ ግንባታ' በሚል መሪ ቃል ኪነ ጥበብን ለሕብረ ብሔራዊነትና ለሐገር ትርክት ግንባታ መጠቀም በሚያስችል መልኩ ሠፋፊ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።
አክለውም በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ደረጃ 'ኪነ ጥበብና ሥነ ጥበብ ለሕዝቦችና አብሮነት ለገጽታ ግንባታ' በሚል መሪ ቃል በማካሔድ የወል ትርክትን በህብረተሰቡ ዘንድ የማስረጽ ሥራ ስለመሠራቱም በዝርዝር አቅርበዋል።
በዘርፉ ረገድ ተደራሽ የሆኑ የሙዚቃ አልበሞችን በማሳተም፣ ባህልን፣ እሴትንና አብሮነትን የሚገነቡ የቴሌቪዥን ፊልሞችን በማስፋፋት እና በማሠራጨትም በኩል አመርቂ ተግባራት ስለመከናወናቸው ክብርት ሚንስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ አስረድተዋል።
(በ ሀብታሙ አብርሃም)
-------------------
(ዜና ፓርላማ) ሚያዚያ 30፣ 2017 ዓ.ም.፤ አዲስ አበባ፤ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በባሕል ስፖርትና ኪነ ጥበብ ዘርፍ ረገድ እየሠራቸው ያሉ ሥራዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመላክቷል።
ቋሚ ኮሚቴው በዛሬው ዕለት የሚኒስቴሩንና የተጠሪ ተቋማቱን የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል።
የተዘጋጁና ተደራሽ የሆኑ የብዝሃ-ባህል አካታችነትና ማህበራዊ ትስስር ልማትን የሚያግዙ ዶክመንተሪ ፊልሞች በመሥራት እና በማህበራዊ ትስስር ዙሪያ አውደ ጥናት በማካሔድ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቋንቋዎችን በማልማት፣ ተጠቃሚነትና ተደራሽነቱን በማሳደግ ረገድ እየተሠሩ ያሉ ሥራዎች በጥንካሬ የሚታዩና ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ አመላክተዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የብዝሃ ቋንቋ አጠቃቀም ደንብን ተግባራዊ ያደረጉ የሚዲያ ተቋማት ላይ ሠፊ ሥራ መስራቱንም አድንቀዋል።
የቤተ-መዛግብት እና የቤተ-መጻህፍት የንባብ አገልግሎትን ያገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ የንባብ ባህልን ለማስተዋወቅ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት አሁንም ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።
የቋሚ ኮሚቴው አባላት በበኩላቸው፤ የጥበብ ፈጠራ ኢንዱስትሪ ምጣኔ ሀብታዊ እና ማህበራዊ ፋይዳን በማጎልበት ረገድ የተሠራውን ሥራ በጥንካሬ አንስተው፤ የእደ-ጥበብ እውቀት፣ ዲዛይን እና ቴክኖሎጂን በማስፋፋት ጥራቱና ብዛቱ ከፍ ያለ የእደ-ጥበብ ምርትን በማሻሻል ረገድ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።
የእደ ጥበብ ምርትን ለማሻሻል የተዘጋጀ የግብአት ማሻሻያ ፓኬጅ መኖሩ፤ ወደ ውጭ ገበያ በመላክ ሒደት ውስጥም አዲስ የተቀላቀሉ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎችን ማብዛት ላይም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ በበኩላቸው፤ አንባቢና አሰላሳይ ትውልድ በመፍጠር ረገድ ሠፋፊ ሥራዎች መሠራታቸውን ተናግረዋል።
አያይዘውም በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ደረጃ 'ኪነ-ጥበብና ሥነ-ጥበብ ለህዝቦች አብሮነትና ለገጽታ ግንባታ' በሚል መሪ ቃል ኪነ ጥበብን ለሕብረ ብሔራዊነትና ለሐገር ትርክት ግንባታ መጠቀም በሚያስችል መልኩ ሠፋፊ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።
አክለውም በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ደረጃ 'ኪነ ጥበብና ሥነ ጥበብ ለሕዝቦችና አብሮነት ለገጽታ ግንባታ' በሚል መሪ ቃል በማካሔድ የወል ትርክትን በህብረተሰቡ ዘንድ የማስረጽ ሥራ ስለመሠራቱም በዝርዝር አቅርበዋል።
በዘርፉ ረገድ ተደራሽ የሆኑ የሙዚቃ አልበሞችን በማሳተም፣ ባህልን፣ እሴትንና አብሮነትን የሚገነቡ የቴሌቪዥን ፊልሞችን በማስፋፋት እና በማሠራጨትም በኩል አመርቂ ተግባራት ስለመከናወናቸው ክብርት ሚንስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ አስረድተዋል።
(በ ሀብታሙ አብርሃም)
134
16:15
08.05.2025
imageImage preview is unavailable
ኢትዮ ቴሌኮም ይፋ ያደረገው " ዘመን ገበያ " እንዴት ነው የሚሰራው ?
ዘመን የኦንላይን የገበያ ፕላትፎርም የቀረበው በቴሌ ብር ሱፐር አፕ ላይ ሲሆን ደንበኞች ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ የሚፈልጉትን ምርት መገበያየት ይችላሉ።
የሸመቷቸውን ምርቶች ከነገ ጀምሮ መቀበል ይጀምራሉ ተብሏል።
ሸማቾች የሚፈልጉትን ምርት ከመረጡ በኋላ ምርቱን መቀበል የሚፈልጉበትን ቦታ በማስገባት ክፍያውን በቀጥታ በቴሌብር ይፈጽማሉ።
ነጋዴዎች ምርታቸውን ለማስተዋወቅ ተጨማሪ አካውንት መክፈት ሳይጠበቅባቸው ቨርችዋል ስቶር ክሬት በማድረግ መጠቀም ይችላሉ።
የምርቶቹን ግዢ ሸማቾች ካከናወኑ በኋላ የትራንስፖርት ወጪውን አብረው የሚከፍሉ ሲሆን ምርቶቹን የማሸግ ሥራ ምርቱን ያቀረበው አካል/ነጋዴ የሚሰራ ይሆናል።
ምርቶቹን ከሸማቹ ተቀብሎ በደንበኞች አድራሻ የማድረሱን ስራ ኢትዮ ቴሌኮም ይወጣል ተብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ዘመን የኦንላይን የገበያ ፕላትፎርም የቀረበው በቴሌ ብር ሱፐር አፕ ላይ ሲሆን ደንበኞች ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ የሚፈልጉትን ምርት መገበያየት ይችላሉ።
የሸመቷቸውን ምርቶች ከነገ ጀምሮ መቀበል ይጀምራሉ ተብሏል።
ሸማቾች የሚፈልጉትን ምርት ከመረጡ በኋላ ምርቱን መቀበል የሚፈልጉበትን ቦታ በማስገባት ክፍያውን በቀጥታ በቴሌብር ይፈጽማሉ።
ነጋዴዎች ምርታቸውን ለማስተዋወቅ ተጨማሪ አካውንት መክፈት ሳይጠበቅባቸው ቨርችዋል ስቶር ክሬት በማድረግ መጠቀም ይችላሉ።
የምርቶቹን ግዢ ሸማቾች ካከናወኑ በኋላ የትራንስፖርት ወጪውን አብረው የሚከፍሉ ሲሆን ምርቶቹን የማሸግ ሥራ ምርቱን ያቀረበው አካል/ነጋዴ የሚሰራ ይሆናል።
ምርቶቹን ከሸማቹ ተቀብሎ በደንበኞች አድራሻ የማድረሱን ስራ ኢትዮ ቴሌኮም ይወጣል ተብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም ይፋ ያደረገው " ዘመን ገበያ " እንዴት ነው የሚሰራው ?
ዘመን የኦንላይን የገበያ ፕላትፎርም የቀረበው በቴሌ ብር ሱፐር አፕ ላይ ሲሆን ደንበኞች ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ የሚፈልጉትን ምርት መገበያየት ይችላሉ።
የሸመቷቸውን ምርቶች ከነገ ጀምሮ መቀበል ይጀምራሉ ተብሏል።
ሸማቾች የሚፈልጉትን ምርት ከመረጡ በኋላ ምርቱን መቀበል የሚፈልጉበትን ቦታ በማስገባት ክፍያውን በቀጥታ በቴሌብር ይፈጽማሉ።
ነጋዴዎች ምርታቸውን ለማስተዋወቅ ተጨማሪ አካውንት መክፈት ሳይጠበቅባቸው ቨርችዋል ስቶር ክሬት በማድረግ መጠቀም ይችላሉ።
የምርቶቹን ግዢ ሸማቾች ካከናወኑ በኋላ የትራንስፖርት ወጪውን አብረው የሚከፍሉ ሲሆን ምርቶቹን የማሸግ ሥራ ምርቱን ያቀረበው አካል/ነጋዴ የሚሰራ ይሆናል።
ምርቶቹን ከሸማቹ ተቀብሎ በደንበኞች አድራሻ የማድረሱን ስራ ኢትዮ ቴሌኮም ይወጣል ተብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ዘመን የኦንላይን የገበያ ፕላትፎርም የቀረበው በቴሌ ብር ሱፐር አፕ ላይ ሲሆን ደንበኞች ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ የሚፈልጉትን ምርት መገበያየት ይችላሉ።
የሸመቷቸውን ምርቶች ከነገ ጀምሮ መቀበል ይጀምራሉ ተብሏል።
ሸማቾች የሚፈልጉትን ምርት ከመረጡ በኋላ ምርቱን መቀበል የሚፈልጉበትን ቦታ በማስገባት ክፍያውን በቀጥታ በቴሌብር ይፈጽማሉ።
ነጋዴዎች ምርታቸውን ለማስተዋወቅ ተጨማሪ አካውንት መክፈት ሳይጠበቅባቸው ቨርችዋል ስቶር ክሬት በማድረግ መጠቀም ይችላሉ።
የምርቶቹን ግዢ ሸማቾች ካከናወኑ በኋላ የትራንስፖርት ወጪውን አብረው የሚከፍሉ ሲሆን ምርቶቹን የማሸግ ሥራ ምርቱን ያቀረበው አካል/ነጋዴ የሚሰራ ይሆናል።
ምርቶቹን ከሸማቹ ተቀብሎ በደንበኞች አድራሻ የማድረሱን ስራ ኢትዮ ቴሌኮም ይወጣል ተብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
118
16:11
08.05.2025
close
Specials
All In One

Channels
5
29.0K
lock_outline
CPM
lock_outline$$ 15.40
$$ 13.86
-10%
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
13.04.202523:32
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
17.6
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
2
Subscribers:
3.3K
APV
lock_outline
ER
3.9%
Posts per day:
18.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий