
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
13.9

Advertising on the Telegram channel «Afri ፈጣን መረጃ»
5.0
3
Welcome. This is the real Afri today (Afri Fast Information) Telegram channel where you can get fast and up-to-date information. Thank you. 📢 Fast national information 📢 International information
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$2.40$2.40local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
በቂ መስኪድ አለን አዲስ አያስፈልገንም!
የቡርኩና ፋሶ በሃይል ስልጣን ላይ ያለው ጊዜያዊ መንግስት ከሳውድ አረቢያ የቀረበውን መስኪድ እንስራላችሁ ጥያቄ ውድቅ አድርገዋል::
ሳውድ አረቢያ በቡርኪና ፋሶ ከ200 በላይ መስኪድ ለመገንባት የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ጥያቄ ብታቀርብም የቡርኪና ጊዜያዊ መንግስት 68% ለሚሆነው የቡርኪና ሙስሊም ማህበረሰብ አሁን ያለው መስኪድ ከበቂ በላይ ነው መስኪድ የአማኞች መሰባሰቢያ ከተጠቃሚው ህዝብ ቁጥጥር ጋር ተጣጥሞ የሚቀርብ እንጂ አንድ መስኪድ ለአንድ አማኝ ለማዳረስ አይሰራም::
በቂ መስኪድ ስላለን ከቻላችሁ ሆስፒታል፣ ትምህርት ቤት፣ መንገድና ሌሎች መሰረተ ልማት እንድንሰራ አግዙን የሚል ጥሪ አቅርበዋል::
የቀኝ ግዛት ዘመን ቀኝ ገዢዎች መሰረተ ልማት ከሟሟላት ይልቅ ሃይማኖታዊ ተቋማት ላይ ይረባረቡ እንደነበር ይታወሳል::
የቡርኩና ፋሶ በሃይል ስልጣን ላይ ያለው ጊዜያዊ መንግስት ከሳውድ አረቢያ የቀረበውን መስኪድ እንስራላችሁ ጥያቄ ውድቅ አድርገዋል::
ሳውድ አረቢያ በቡርኪና ፋሶ ከ200 በላይ መስኪድ ለመገንባት የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ጥያቄ ብታቀርብም የቡርኪና ጊዜያዊ መንግስት 68% ለሚሆነው የቡርኪና ሙስሊም ማህበረሰብ አሁን ያለው መስኪድ ከበቂ በላይ ነው መስኪድ የአማኞች መሰባሰቢያ ከተጠቃሚው ህዝብ ቁጥጥር ጋር ተጣጥሞ የሚቀርብ እንጂ አንድ መስኪድ ለአንድ አማኝ ለማዳረስ አይሰራም::
በቂ መስኪድ ስላለን ከቻላችሁ ሆስፒታል፣ ትምህርት ቤት፣ መንገድና ሌሎች መሰረተ ልማት እንድንሰራ አግዙን የሚል ጥሪ አቅርበዋል::
የቀኝ ግዛት ዘመን ቀኝ ገዢዎች መሰረተ ልማት ከሟሟላት ይልቅ ሃይማኖታዊ ተቋማት ላይ ይረባረቡ እንደነበር ይታወሳል::
356
02:02
27.03.2025
imageImage preview is unavailable
ኬንያ ለኮሶቮ ህጋዊ የሀገርነት እውቅና ሰጠች !!
🇰🇪🤝🇽🇰
የኬንያ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሳሙኤል ሩቶ ከሰርቢያ ተገንጥላ እራሷን የቻለች ሀገር ለሆነችው ኮሶቮ ሀገራቸው እውቅና መስጠቷን በፊርማቸው አረጋግጠዋል።
ኮሶቮ ከሰርቢያ የተገነጠለችና አሜሪካን ጨምሮ በውስን ሀገራት ዘንድ ህጋዊ እውቅና (de jure recognition) ያገኘች ሲሆን የቀድሞ እናት ሀገሯን ሰርቢያን ጨምሮ የበዙ የዓለማችን ሀገራት እውቅና አልቸሯትም።
🇰🇪🤝🇽🇰
የኬንያ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሳሙኤል ሩቶ ከሰርቢያ ተገንጥላ እራሷን የቻለች ሀገር ለሆነችው ኮሶቮ ሀገራቸው እውቅና መስጠቷን በፊርማቸው አረጋግጠዋል።
ኮሶቮ ከሰርቢያ የተገነጠለችና አሜሪካን ጨምሮ በውስን ሀገራት ዘንድ ህጋዊ እውቅና (de jure recognition) ያገኘች ሲሆን የቀድሞ እናት ሀገሯን ሰርቢያን ጨምሮ የበዙ የዓለማችን ሀገራት እውቅና አልቸሯትም።
469
19:16
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
ሩሲያ እና ዩክሬን ጥቁር ባሕር ላይ የሚያደርጉትን ጦርነት የሚያስቆም የተኩስ አቁም ስምምነት ፈርመዋል።
ሀገራቱ ሳዑዲ አራቢያ ውስጥ በየግላቸው ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ባደረጉት ስምምነት ነው የተኩስ አቁም ለማድረግ የወሰኑት።
ዋሺንግተን ስምምነቱን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ሁሉም ወገኖች "አስተማማኝ እና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት" ይሠራሉ፤ አስፈላጊ የሆነው የንግድ መተላለፊያም ይከፈታል ብሏል።
ዋይት ሐውስ በመግለጫው ሁለቱ ሀገራት ከዚህ በፊት የገቡትን የኃይል ማመንጫ መሠረት ልማት ላይ ጥቃት ያለማድረስ ስምምነት ለማጠናከርም መስማማታቸውን ገልጿል።
ነገር ግን ሩሲያ የጥቁር ባሕር የተኩስ አቁም ስምምነት ተግባራዊ የሚሆነው የምግብ እና ማዳበሪያ ንግዷ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች ሲነሱ መሆኑን አስታውቃለች።
የአሜሪካ ባለሥልጣናት በሪያድ ከሩሲያ እና ከዩክሬን ባለሥልጣናት ጋር በተናጠል ድርድር ሲያደርጉ ቆይተዋል። የሩሲያ እና የዩክሬን ተወካዮች ቀጥተኛ ድርድር አላደረጉም።
የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ በጥቁር ባሕር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ የተገባውን ስምምነት አወድሰዋል።
ሀገራቱ ሳዑዲ አራቢያ ውስጥ በየግላቸው ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ባደረጉት ስምምነት ነው የተኩስ አቁም ለማድረግ የወሰኑት።
ዋሺንግተን ስምምነቱን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ሁሉም ወገኖች "አስተማማኝ እና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት" ይሠራሉ፤ አስፈላጊ የሆነው የንግድ መተላለፊያም ይከፈታል ብሏል።
ዋይት ሐውስ በመግለጫው ሁለቱ ሀገራት ከዚህ በፊት የገቡትን የኃይል ማመንጫ መሠረት ልማት ላይ ጥቃት ያለማድረስ ስምምነት ለማጠናከርም መስማማታቸውን ገልጿል።
ነገር ግን ሩሲያ የጥቁር ባሕር የተኩስ አቁም ስምምነት ተግባራዊ የሚሆነው የምግብ እና ማዳበሪያ ንግዷ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች ሲነሱ መሆኑን አስታውቃለች።
የአሜሪካ ባለሥልጣናት በሪያድ ከሩሲያ እና ከዩክሬን ባለሥልጣናት ጋር በተናጠል ድርድር ሲያደርጉ ቆይተዋል። የሩሲያ እና የዩክሬን ተወካዮች ቀጥተኛ ድርድር አላደረጉም።
የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ በጥቁር ባሕር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ የተገባውን ስምምነት አወድሰዋል።
564
12:23
26.03.2025
imageImage preview is unavailable
ኢትዮጵያና አልጄሪያ በማዳበሪያ ዘርፍ በትብብር ለመስራት መከሩ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ከአልጄሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር መሐመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በአፈር ማዳበሪያ ምርት ዘርፍ በትብብር ሊሰሩባቸው በሚችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፍ እና ሥርጭት እንዲሁም ከሀገራቱ የጋራ ፍላጎት እና ትብብር የሚጣጣሙ መስኮችን መለየት ላይ መወያየታቸውም ተገልጿል፡፡
በውይይቱ ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የኢኮኖሚ ሪፎርም ለኢንቨስትመንት ይበልጥ ምቹ ከባቢን መፍጠሩ ተጠቅሷል፡፡
ኢትዮጵያ ዘለዓቂ ልማትና የጋራ የኢኮኖሚ ለውጥን በሚደግፍ መልኩ ከአልጄሪያ ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር እንደምትሻ መግለጿን የተቋሙ መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ከአልጄሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር መሐመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በአፈር ማዳበሪያ ምርት ዘርፍ በትብብር ሊሰሩባቸው በሚችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፍ እና ሥርጭት እንዲሁም ከሀገራቱ የጋራ ፍላጎት እና ትብብር የሚጣጣሙ መስኮችን መለየት ላይ መወያየታቸውም ተገልጿል፡፡
በውይይቱ ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የኢኮኖሚ ሪፎርም ለኢንቨስትመንት ይበልጥ ምቹ ከባቢን መፍጠሩ ተጠቅሷል፡፡
ኢትዮጵያ ዘለዓቂ ልማትና የጋራ የኢኮኖሚ ለውጥን በሚደግፍ መልኩ ከአልጄሪያ ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር እንደምትሻ መግለጿን የተቋሙ መረጃ ያመላክታል።
ኢትዮጵያና አልጄሪያ በማዳበሪያ ዘርፍ በትብብር ለመስራት መከሩ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ከአልጄሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር መሐመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በአፈር ማዳበሪያ ምርት ዘርፍ በትብብር ሊሰሩባቸው በሚችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፍ እና ሥርጭት እንዲሁም ከሀገራቱ የጋራ ፍላጎት እና ትብብር የሚጣጣሙ መስኮችን መለየት ላይ መወያየታቸውም ተገልጿል፡፡
በውይይቱ ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የኢኮኖሚ ሪፎርም ለኢንቨስትመንት ይበልጥ ምቹ ከባቢን መፍጠሩ ተጠቅሷል፡፡
ኢትዮጵያ ዘለዓቂ ልማትና የጋራ የኢኮኖሚ ለውጥን በሚደግፍ መልኩ ከአልጄሪያ ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር እንደምትሻ መግለጿን የተቋሙ መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ከአልጄሪያ የኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር መሐመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በአፈር ማዳበሪያ ምርት ዘርፍ በትብብር ሊሰሩባቸው በሚችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፍ እና ሥርጭት እንዲሁም ከሀገራቱ የጋራ ፍላጎት እና ትብብር የሚጣጣሙ መስኮችን መለየት ላይ መወያየታቸውም ተገልጿል፡፡
በውይይቱ ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የኢኮኖሚ ሪፎርም ለኢንቨስትመንት ይበልጥ ምቹ ከባቢን መፍጠሩ ተጠቅሷል፡፡
ኢትዮጵያ ዘለዓቂ ልማትና የጋራ የኢኮኖሚ ለውጥን በሚደግፍ መልኩ ከአልጄሪያ ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር እንደምትሻ መግለጿን የተቋሙ መረጃ ያመላክታል።
627
19:20
25.03.2025
imageImage preview is unavailable
“ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተዋሳኝ ለመሆን ለያዘችው ሁለንተናዊ ጥረት እስራኤል ድጋፍ ታደርጋለች” ቤንጃሚን ኔታንያሁ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋር በስልክ ተነጋግረዋል።
ሁለቱ መሪዎች በአፍሪካ ቀንድ በተለይም በቀይ ባህር ቀጠና እያደገ የመጣውን ሽብርተኝነት በጋራ ለመፋለም በሚችሉበት ዙሪያ ሰፊ ምክክር ያደረጉ ሲሆን ፥ ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተዋሳኝ ሀገር ለመሆን በምታደርገው ሁለንተናዊ ትግል እስራኤል ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም ለጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አረጋግጠውላቸዋል።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋር በስልክ ተነጋግረዋል።
ሁለቱ መሪዎች በአፍሪካ ቀንድ በተለይም በቀይ ባህር ቀጠና እያደገ የመጣውን ሽብርተኝነት በጋራ ለመፋለም በሚችሉበት ዙሪያ ሰፊ ምክክር ያደረጉ ሲሆን ፥ ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተዋሳኝ ሀገር ለመሆን በምታደርገው ሁለንተናዊ ትግል እስራኤል ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም ለጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አረጋግጠውላቸዋል።
“ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተዋሳኝ ለመሆን ለያዘችው ሁለንተናዊ ጥረት እስራኤል ድጋፍ ታደርጋለች” ቤንጃሚን ኔታንያሁ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋር በስልክ ተነጋግረዋል።
ሁለቱ መሪዎች በአፍሪካ ቀንድ በተለይም በቀይ ባህር ቀጠና እያደገ የመጣውን ሽብርተኝነት በጋራ ለመፋለም በሚችሉበት ዙሪያ ሰፊ ምክክር ያደረጉ ሲሆን ፥ ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተዋሳኝ ሀገር ለመሆን በምታደርገው ሁለንተናዊ ትግል እስራኤል ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም ለጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አረጋግጠውላቸዋል።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ጋር በስልክ ተነጋግረዋል።
ሁለቱ መሪዎች በአፍሪካ ቀንድ በተለይም በቀይ ባህር ቀጠና እያደገ የመጣውን ሽብርተኝነት በጋራ ለመፋለም በሚችሉበት ዙሪያ ሰፊ ምክክር ያደረጉ ሲሆን ፥ ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተዋሳኝ ሀገር ለመሆን በምታደርገው ሁለንተናዊ ትግል እስራኤል ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም ለጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አረጋግጠውላቸዋል።
584
17:08
25.03.2025
imageImage preview is unavailable
አምባገነ'ኑ የሻዕቢያ መንግስት ለባለፉት አምስት ወራት አግቷቸው የነበሩ 18 የአዘርባጃን ዜጎችን ለቋቸዋል።
🇦🇿
የአዘርባጃን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ታጋቾችን ለማስለቀቅ በተደረገው እልኸ አስጨራሽ ጥረት በኤርትራ የሚገኘው የቱርክ ኢምባሲ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ምስጋና መቸሩን በአዘርባጃን መንግስት የማስታወቂያ ኤጀንሲ (AZERTAC) ሥር የሚዘጋጀው AZERNEWS ዘግቦታል።
የዜና ማሰራጫው ስለታገቱት ሦስት መረከቦች ዕጣፈንታ አልገለጸም።
🇦🇿
የአዘርባጃን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ታጋቾችን ለማስለቀቅ በተደረገው እልኸ አስጨራሽ ጥረት በኤርትራ የሚገኘው የቱርክ ኢምባሲ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ምስጋና መቸሩን በአዘርባጃን መንግስት የማስታወቂያ ኤጀንሲ (AZERTAC) ሥር የሚዘጋጀው AZERNEWS ዘግቦታል።
የዜና ማሰራጫው ስለታገቱት ሦስት መረከቦች ዕጣፈንታ አልገለጸም።
አምባገነ'ኑ የሻዕቢያ መንግስት ለባለፉት አምስት ወራት አግቷቸው የነበሩ 18 የአዘርባጃን ዜጎችን ለቋቸዋል።
🇦🇿
የአዘርባጃን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ታጋቾችን ለማስለቀቅ በተደረገው እልኸ አስጨራሽ ጥረት በኤርትራ የሚገኘው የቱርክ ኢምባሲ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ምስጋና መቸሩን በአዘርባጃን መንግስት የማስታወቂያ ኤጀንሲ (AZERTAC) ሥር የሚዘጋጀው AZERNEWS ዘግቦታል።
የዜና ማሰራጫው ስለታገቱት ሦስት መረከቦች ዕጣፈንታ አልገለጸም።
🇦🇿
የአዘርባጃን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ታጋቾችን ለማስለቀቅ በተደረገው እልኸ አስጨራሽ ጥረት በኤርትራ የሚገኘው የቱርክ ኢምባሲ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ምስጋና መቸሩን በአዘርባጃን መንግስት የማስታወቂያ ኤጀንሲ (AZERTAC) ሥር የሚዘጋጀው AZERNEWS ዘግቦታል።
የዜና ማሰራጫው ስለታገቱት ሦስት መረከቦች ዕጣፈንታ አልገለጸም።
593
16:35
25.03.2025
imageImage preview is unavailable
ተጠናቀቀ 😳6 -1
* ኢትዮጵያ 6
* ጅቡቲ 1
* በረከት ደስታ : 3 ጎሎች::
* አቡበክር ናስር : 3 ጎሎች::
* የጅቡቲን አንድ ጎል :- አኪንቢኑ::
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የጅቡቲን ብሄራዊ ቡድንን
6 ለ1 በማሸነፍ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል::
* ኢትዮጵያ 6
* ጅቡቲ 1
* በረከት ደስታ : 3 ጎሎች::
* አቡበክር ናስር : 3 ጎሎች::
* የጅቡቲን አንድ ጎል :- አኪንቢኑ::
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የጅቡቲን ብሄራዊ ቡድንን
6 ለ1 በማሸነፍ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል::
ተጠናቀቀ 😳6 -1
* ኢትዮጵያ 6
* ጅቡቲ 1
* በረከት ደስታ : 3 ጎሎች::
* አቡበክር ናስር : 3 ጎሎች::
* የጅቡቲን አንድ ጎል :- አኪንቢኑ::
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የጅቡቲን ብሄራዊ ቡድንን
6 ለ1 በማሸነፍ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል::
* ኢትዮጵያ 6
* ጅቡቲ 1
* በረከት ደስታ : 3 ጎሎች::
* አቡበክር ናስር : 3 ጎሎች::
* የጅቡቲን አንድ ጎል :- አኪንቢኑ::
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የጅቡቲን ብሄራዊ ቡድንን
6 ለ1 በማሸነፍ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል::
667
01:39
25.03.2025
imageImage preview is unavailable
1ሺህ 7 መቶ 24 ሊትር ቤንዚል በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር በቁጥጥር ስር ዋለ
በደብረ ብርሃን ከተማ በእምዬ ምኒልክ ክፍለ ከተማ ኬላ ላይ በተደረገ ፍተሻ ከሀይላንድ ውሀ ጋር በማመሳሰል የተደበቀ 1ሺህ 7 መቶ 24 ሊትር ቤንዚን በህገ ወጥ መንገድ በአይሱዚ ተጭኖ ሲዘዋወር በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል።
መነሻዉን ደብረ ብርሃን መድረሻዉ ሸዋሮቢት የሆነ ታርጋ ቁጥሩ AA B 28063 የጭነት አይሲውዚ መኪና 1ሺህ 7መቶ 24 ሊትር ቤንዚል ከዉሀ ጋር ቀላቅሎ ሊያልፍ ሲል በአርሴማ ኬላ በፌደራል ፖሊስ ፍተሻ በቁጥጥር ስር ውሏል።
Via :- Debre birhan city communication
በደብረ ብርሃን ከተማ በእምዬ ምኒልክ ክፍለ ከተማ ኬላ ላይ በተደረገ ፍተሻ ከሀይላንድ ውሀ ጋር በማመሳሰል የተደበቀ 1ሺህ 7 መቶ 24 ሊትር ቤንዚን በህገ ወጥ መንገድ በአይሱዚ ተጭኖ ሲዘዋወር በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል።
መነሻዉን ደብረ ብርሃን መድረሻዉ ሸዋሮቢት የሆነ ታርጋ ቁጥሩ AA B 28063 የጭነት አይሲውዚ መኪና 1ሺህ 7መቶ 24 ሊትር ቤንዚል ከዉሀ ጋር ቀላቅሎ ሊያልፍ ሲል በአርሴማ ኬላ በፌደራል ፖሊስ ፍተሻ በቁጥጥር ስር ውሏል።
Via :- Debre birhan city communication
1ሺህ 7 መቶ 24 ሊትር ቤንዚል በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር በቁጥጥር ስር ዋለ
በደብረ ብርሃን ከተማ በእምዬ ምኒልክ ክፍለ ከተማ ኬላ ላይ በተደረገ ፍተሻ ከሀይላንድ ውሀ ጋር በማመሳሰል የተደበቀ 1ሺህ 7 መቶ 24 ሊትር ቤንዚን በህገ ወጥ መንገድ በአይሱዚ ተጭኖ ሲዘዋወር በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል።
መነሻዉን ደብረ ብርሃን መድረሻዉ ሸዋሮቢት የሆነ ታርጋ ቁጥሩ AA B 28063 የጭነት አይሲውዚ መኪና 1ሺህ 7መቶ 24 ሊትር ቤንዚል ከዉሀ ጋር ቀላቅሎ ሊያልፍ ሲል በአርሴማ ኬላ በፌደራል ፖሊስ ፍተሻ በቁጥጥር ስር ውሏል።
Via :- Debre birhan city communication
በደብረ ብርሃን ከተማ በእምዬ ምኒልክ ክፍለ ከተማ ኬላ ላይ በተደረገ ፍተሻ ከሀይላንድ ውሀ ጋር በማመሳሰል የተደበቀ 1ሺህ 7 መቶ 24 ሊትር ቤንዚን በህገ ወጥ መንገድ በአይሱዚ ተጭኖ ሲዘዋወር በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል።
መነሻዉን ደብረ ብርሃን መድረሻዉ ሸዋሮቢት የሆነ ታርጋ ቁጥሩ AA B 28063 የጭነት አይሲውዚ መኪና 1ሺህ 7መቶ 24 ሊትር ቤንዚል ከዉሀ ጋር ቀላቅሎ ሊያልፍ ሲል በአርሴማ ኬላ በፌደራል ፖሊስ ፍተሻ በቁጥጥር ስር ውሏል።
Via :- Debre birhan city communication
713
16:58
24.03.2025
imageImage preview is unavailable
አስቻለው ታመነ :- መሐመድ ሳላህ አድንቆ ማሊያውን ሰጠኝ
"መሐመድ ሳላን የሚያክል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አጥቂ ማልያውን ብዙ ሰው ሲጠይቁት ማልያውን የምሰጠው ለዲፌንደሩ ነው ብሎ በጨዋታው አድናቆቱን ገልፆልኝ ማልያውን አውልቆ የሰጠው ለኔ ነው።
እነ አቡበከር አሉ እነ ከሪም ሄደው እየጠየቁት ነበረ ማልያውን ሲጠይቁት አይ ለሱ ነው የምሰጠው ጉድ ዲፌንደር ምናምን ብሎ አድናቆቱን ገልፆ ሁሉ ማልያውን ሰጥቶኝ ነው የወጣሁት።"
አስቻለው ታመነ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን
አምበል
"መሐመድ ሳላን የሚያክል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አጥቂ ማልያውን ብዙ ሰው ሲጠይቁት ማልያውን የምሰጠው ለዲፌንደሩ ነው ብሎ በጨዋታው አድናቆቱን ገልፆልኝ ማልያውን አውልቆ የሰጠው ለኔ ነው።
እነ አቡበከር አሉ እነ ከሪም ሄደው እየጠየቁት ነበረ ማልያውን ሲጠይቁት አይ ለሱ ነው የምሰጠው ጉድ ዲፌንደር ምናምን ብሎ አድናቆቱን ገልፆ ሁሉ ማልያውን ሰጥቶኝ ነው የወጣሁት።"
አስቻለው ታመነ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን
አምበል
አስቻለው ታመነ :- መሐመድ ሳላህ አድንቆ ማሊያውን ሰጠኝ
"መሐመድ ሳላን የሚያክል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አጥቂ ማልያውን ብዙ ሰው ሲጠይቁት ማልያውን የምሰጠው ለዲፌንደሩ ነው ብሎ በጨዋታው አድናቆቱን ገልፆልኝ ማልያውን አውልቆ የሰጠው ለኔ ነው።
እነ አቡበከር አሉ እነ ከሪም ሄደው እየጠየቁት ነበረ ማልያውን ሲጠይቁት አይ ለሱ ነው የምሰጠው ጉድ ዲፌንደር ምናምን ብሎ አድናቆቱን ገልፆ ሁሉ ማልያውን ሰጥቶኝ ነው የወጣሁት።"
አስቻለው ታመነ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን
አምበል
"መሐመድ ሳላን የሚያክል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አጥቂ ማልያውን ብዙ ሰው ሲጠይቁት ማልያውን የምሰጠው ለዲፌንደሩ ነው ብሎ በጨዋታው አድናቆቱን ገልፆልኝ ማልያውን አውልቆ የሰጠው ለኔ ነው።
እነ አቡበከር አሉ እነ ከሪም ሄደው እየጠየቁት ነበረ ማልያውን ሲጠይቁት አይ ለሱ ነው የምሰጠው ጉድ ዲፌንደር ምናምን ብሎ አድናቆቱን ገልፆ ሁሉ ማልያውን ሰጥቶኝ ነው የወጣሁት።"
አስቻለው ታመነ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን
አምበል
787
16:09
23.03.2025
imageImage preview is unavailable
ሻዕብያ ከምስራቅ አፍሪካ እንደሚገረሰስ የተረዳ ይመስላል‼️
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
‘የኤርትራ መንግስት’ ፥ ዓለም አቀፍ ተቋማትን በመዝለፍ ብሎም ከሃገሪቱ በማባረር፣ ዓለም አቀፍ ህግጋት እና መርሆች በመጣስ ከዓለም የተነጠለ መንግስት ነው።
አሁን ግን ሻዕብያ ከምስራቅ አፍሪካ እንደሚገረሰስ የተረዳ ይመስላል።ስለ ዲፕሎማሲ ግድ የሌለው ኢሳያስ አፈወርቂ አሁን አለም አቀፍ ተቋማትን የድረሱልኝ ጥሪ እያቀረበ ይገኛል።
ቀድሞ ነበር እንጂ መጠረኖ መደቆስ
አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
‘የኤርትራ መንግስት’ ፥ ዓለም አቀፍ ተቋማትን በመዝለፍ ብሎም ከሃገሪቱ በማባረር፣ ዓለም አቀፍ ህግጋት እና መርሆች በመጣስ ከዓለም የተነጠለ መንግስት ነው።
አሁን ግን ሻዕብያ ከምስራቅ አፍሪካ እንደሚገረሰስ የተረዳ ይመስላል።ስለ ዲፕሎማሲ ግድ የሌለው ኢሳያስ አፈወርቂ አሁን አለም አቀፍ ተቋማትን የድረሱልኝ ጥሪ እያቀረበ ይገኛል።
ቀድሞ ነበር እንጂ መጠረኖ መደቆስ
አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ
ሻዕብያ ከምስራቅ አፍሪካ እንደሚገረሰስ የተረዳ ይመስላል‼️
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
‘የኤርትራ መንግስት’ ፥ ዓለም አቀፍ ተቋማትን በመዝለፍ ብሎም ከሃገሪቱ በማባረር፣ ዓለም አቀፍ ህግጋት እና መርሆች በመጣስ ከዓለም የተነጠለ መንግስት ነው።
አሁን ግን ሻዕብያ ከምስራቅ አፍሪካ እንደሚገረሰስ የተረዳ ይመስላል።ስለ ዲፕሎማሲ ግድ የሌለው ኢሳያስ አፈወርቂ አሁን አለም አቀፍ ተቋማትን የድረሱልኝ ጥሪ እያቀረበ ይገኛል።
ቀድሞ ነበር እንጂ መጠረኖ መደቆስ
አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
‘የኤርትራ መንግስት’ ፥ ዓለም አቀፍ ተቋማትን በመዝለፍ ብሎም ከሃገሪቱ በማባረር፣ ዓለም አቀፍ ህግጋት እና መርሆች በመጣስ ከዓለም የተነጠለ መንግስት ነው።
አሁን ግን ሻዕብያ ከምስራቅ አፍሪካ እንደሚገረሰስ የተረዳ ይመስላል።ስለ ዲፕሎማሲ ግድ የሌለው ኢሳያስ አፈወርቂ አሁን አለም አቀፍ ተቋማትን የድረሱልኝ ጥሪ እያቀረበ ይገኛል።
ቀድሞ ነበር እንጂ መጠረኖ መደቆስ
አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ
954
14:56
22.03.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
4 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
f
**biubiu@*****.com
On the service since January 2025
18.03.202518:19
5
Precise task compliance
Show more
New items
Channel statistics
Rating
13.9
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
11
Followers:
5.0K
APV
lock_outline
ER
10.3%
Posts per day:
2.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Followers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий