
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
31.8

Advertising on the Telegram channel «Addis Mereja™»
5.0
7
Cryptocurrencies
Language:
English
0
6
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$6.00$6.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
imageImage preview is unavailable
DV LOTTERY ደርሷችሁ አሜሪካ ለምትመጡ ትንሽ ምክር ብጤ:-
በዮሴፍ የሱስወርቅ ከአሜሪካ
በመጀመሪያ እንኳን ደስ ያላችሁ ይሄ በህይወታችሁ የምታገኙት ትልቁ እድል ሊሆን ይችላል::ደሞም ነው!!!!
አሁን ወደ ምክሩ:-
1ኛ ለሚቀበሏችሁ ሰዎች ከልብ የመነጨ ምስጋና እና አክብሮት(respect) ይኑራችሁ!!
2ኛ የዲቪ እድሉ የስራና የመኖሪያ ፍቃድ ያለ ምንም ውጣውረድ ያስገኛል እንጂ ወዲያውኑ ስራ እግኝታችሁ ወዲያውኑ ሃብታም አያደርጋችሁምና ተረጋጉ
3ኛ ባገኛችሁት አጋጣሚ ሁሉ ቋንቋችሁን ለማሻሻል አካባቢያችሁ ለመልመድ ሞክሩ !
4ኛ የአልባሌ ሱስ ተጠቂዎች ከሆናችሁ ራሳችሁን መርምሩ
5ኛ አትጣደፉ social security ና Green card አግኝታችሁም ስራ ላታገኙ ትችላላችሁና ( ለጊዜውም ) ቢሆን ቶሎ አትበሳጩ::
6ኛ የሚያኖሯችሁ ሰዎች ያማረ ቤትና ፀዴ መኪና ካላቸው ከብዙ አመት ድካምና ፍጋት በኃላ የተገኘ በመሆኑ ጠንክራችሁ እንድትሰሩ ማበረታቻ እንጂ አጏጉል ተስፋ እንዳይጭርባችሁ ተጠንቀቁ
7ኛ አገር ቤት እንደለመዳችሁት የግል ንፅህናችሁን ለመጠበቅ እሁድን አትጠብቁ !!
8ኛ ሻወር ውሰዱ ዶይድራንት ተጠቀሙ ጥርሳችሁን ቦርሹ አልጋችሁን አንጥፉ በልታችሁ ስትጨርሱ ሳህናችሁን አንሱ እጠቡ :: ቤቱን አፅዱ የተቀበሏችሁን ሰዎች አግዙ ስራ ቢሰጧችሁ ደስ ብሏችሁ ስሩ !! እንደ ሰራተኛ ፊል አታድርጉ ራሳችሁን እንደ አጋዥ ቁጠሩ!!!
ዋናውና ኃይለኛው ምክር ለሴቶች!!
አሜሪካ ልትመጡ በተዘጋጀ የሽኝት ፓርቲ ላይ ራሳችሁን አደጋ ላይ የሚጥል ስራ አትስሩ!! ምን ለማለት እንደፈለኩ መቼም ይገባችኃል!!!
Welcome to 🇺🇸 THE LAND OF OPPORTUNITY !!!
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
1345
09:03
27.04.2025
imageImage preview is unavailable
አሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ በሰጠው የማስጠንቀቂያ መልዕክት ስር በፌደራል ፖሊስ ስም የተሰጠው አስተያየት በተቋሙ ያልተላለፈ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ‼️
ተቋማችንን አስመልክቶ በአንዳንድ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የሚዘዋወረውን የተዛባ መልዕክት ተመልክተናል። በአዲስ አበባ ከተማ አንዳች
የፀጥታ ችግር ያለ ለማስመሰል የተደረገውን ጥረትም አስተውለናል።
ይሁን እንጂ እስከአሁን ባደረግነው ማጣራት መልዕክቱ በተቋማችን እንዳልተላለፈ እና ተቋማችንን የማይወክል መሆኑን እያስታወቅን ፖሊስም ጉዳዩን የበለጠ እያጣራ እንደሚገኝ እንገልፃለን።
የተላለፈው መልዕክትም ፍፁም ከከተማችን ነባራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር የማይገናኝ ሲሆን አሁን ላይ የከተማችን ሰላምና ደኅንነት ከምን ጊዜውም በላይ በአስተማማኝ ሁኔታ ላይ እንዳለ እንገልፃለን።
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
1312
07:59
27.04.2025
imageImage preview is unavailable
"በትግራይ ጦርነት ወቅት ለተፈፀመው ወንጀልለ ፍትህ ማግኘት ያስፈልጋል፡፡ ይሁንና በአገር ውስጥ ይህንን ፍትህ ማግኘት አይቻልም፡፡ የተፈፀመው ወንጀል ዓለም አቀፋዊ እንደመሆኑ አጥፊዎች እንዲቀጡና ተጎጂዎች ፍትህ እንዲያገኙ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ደረጃ መዳኘት አለበት።
ይህ ካልሆነ ዘላቂ ሰላም ይመጣል የሚል እምነት የለኝም።"
ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ለዲደብሊው ከሰጡት ቃለምልልስ
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
1610
17:37
26.04.2025
imageImage preview is unavailable
ነፍስ ጡሯ ፍርድ ጠባቂ ቲክቶከሯ
ይዲድያ ነጻነት (Nayo) 🙏
ይድረስ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ እንዲሁም
ይህ ነገር ለያዙት አቃቢ ህግ እና ዳኞች
አዎ እቺህ እህታችን ከሌሎቹ ቀይ ልብስ ከሚለብሱት ቢጫ ልብስ ለብሳ በቃሊት እስር ቤት ፍርዷን እየጠበቀች በቀጠሮ ትገኛለች::
ሆኖም ግን በቁጥጥር ስር ከማዋሏ በፊት እርጉዝ የነበረች አሁንም ላይ ደሞ እርግዝናዋ ገፍቶ
የመጣ ሲሆን
ህጉን በማያጎዳ መልኩ እቺ ልጅ ልዩ ክትትል እንዲደረግላት በትህትና እንጠይቃለን
ነገር ግን የልጅቷ " body language " እንደሚያሳየው ትንሽ " stress " ውስጥ የገባሽ የሚመስል ሲሆን::
ነፍስ ጡር ሆና ለሴቶ ልጅ እስር ቤት ውስጥ ቁጭ ብላ ፍርድ እንደመጠበቅ ከባድ ነገር የለም
ስለሆነም ለወደፊት ለሚወለደው ልጅ እና ለእናቲቱ ጤና ሲባል አስፈላጊውን እንክብካቤ እንዲደርግላት
በፖሊስ ቲጅባ በጋንዲ ሆስፒታል ሆና ልጇን እስክትወልድ ድረስ ብትቆይ መልካም ነው እንላለን::
ይህንንም ነገር ከሰብዓዊነት አንፃር ብታደርጉት ለዜጋ ክብር ነው እንላለን::
የአንድ ቀን ጥፉት ምን ያህል ዋጋ እንደሚያስከፍል ግን በዚህ አጋጣሚ ብዙ ወጣቶች ሊማሩበት ይገባል::( ጉርሻ)
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
1766
11:07
26.04.2025
imageImage preview is unavailable
በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በየአመቱ 53,000 ሰዎች በካንሰር በሽታ ህይወታቸውን እያጡ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ተናገረ‼️
80,000 ሰዎች ደግሞ በየዓመቱ በካንሰር ህመም ይያዛሉ ሲባል ሰምተናል።
ወሬውን የሰማነው #የካንሰር_በሽታን ለመከላከል እንዲሁም ታማሚዎችን ለማገዝ መቋቋሙ የተነገረው ‘’በልሻ ፋውንዴሽን’’ ምስረታው ይፋ በተደረገበት ስነ ስርዓት ላይ ነው።
በሰውነት ውስጥ ያሉ ሴሎች ሲበዙ ወይም ከመጠን በላይ ሲያድጉ በሚፈጠረው የካንሰር በሽታ በኢትዮጵያ ያለው ስርጭት እየጨመረ መሄዱ ተነግሯል።
በኢትዮጵያ ብዙ ሰዎችን እየያዘ ያለው እና እየገደለ ያለው የካንሰር አይነት #የጡት_ካንሰር ሲሆን የአንጀት ካንሰር ደግሞ ይከተላል።
ለካንሰር በሽታ አጋላጭ የሆኑ ሲጋራ ማጨስ፣ ጤናማ ያልሆነ አመጋገብ፣ አልኮል አብዝቶ መጎንጨት፣ የአየር መበከል፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ።
በኢትዮጵያ በካንሰር በሽታ በየዓመቱ 53.000 ያህል ሰዎች እንዲሞቱና አሃዙም በየዓመቱ እንዲጨምር ያደረገው ዋነኛው ምከንያት ስለ በሽታው ህዝቡ ያለው ዝቅተኛ አመለካከት ነው ሲሉ የጤና ሚኒስቴር የሚኒስትር ድኤታ ከፍተኛ አማካሪ አቶ ሌሊሳ አማኑኤል ተናግረዋል።
ብዙውን ጊዜ በካንሰር የተያዙ ሰዎች ወደ ህክምና ማዕከላት የሚሄዱት በሽታውን ታክሞ ለመዳን አስቸጋሪ በሆነበት 3ኛ እና 4ኛ ደረጃ ላይ ከደረሰ ብኋላ ነው ሲሉ ሚኒስትር ድኤታው አስረድተዋል።
በየጊዜው የጤና ክትትል አድረጉ፣ ጮማ መቁረጥን የመሳሰሉ ጤናማ ያልሆኑ አመጋገቦችን አስወግዱ፣ አይበለውና በበሽታው ከተያዛችሁም በጊዜ ህክምናችሁን ጀምሩ ሲሉ አቶ ሌሊሳ ጥሪ አቅርበዋል።
መንግሥት የካንሰር በሽታ ተፅዕኖን ለመቀነስ የህክምና መስጫ ማዕከላትን ማብዛት፣ የባለሞያዎች ስልጠና፣ የመድኃኒት አቅርቦትን ማስፋት ላይ እየሰራ አንደሆነ አማካሪው ጠቅሰዋል።
ዛሬ ምስረታው ይፋ የሆነው የበልሻ ፋውንዴሽን ስያሜውን ያገኘው ነዋሪነታቸውን በአሜሪካን ሀገር አድርገው በነበሩትና በበጎ አድራጎት ሥራቸው በሚታወቁት ወ/ሮ በለጠች ሞላ (በልሻ) መሆኑ ተነግሯል።
እኚህ በጎ አድራጊ ሕይወታቸውን ያጡት በካንሰር ህመም በመሆኑ በእሳቸው ሕልፈት ሐዘንና ቁጭት ያደረባቸው ባለቤታቸው፣ ቤተሰባቸውና ወዳጆቻቸው የበልሻን የበጎ አድራጎት ሥራ ለማስቀጠል እና እሷን የነጠቃቸውን ካንሰርን ለመዋጋት በማሰባቸው ይህ የበጎ አድራጎት ድርጅት እንዲመሠረት ምክንያት ሆኗል ሲባል ሰምተናል፡፡
ፉውንዴሽኑ የካንሰር በሽታን የመከላከል ሥራ ይሰራል፣ ህሙማን የህክምና አገልግሎት እና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል ሲሉ የበልሻ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ እንዲሁም የወ/ሮ በለጠች ሞላ ባለቤት አቶ አበበ መብራቴ ተናግረዋል።
በካንሰር እና በሌሎች ምክንያቶች ወላጅ አልባ የሆኑ እና ለችግር የተጋለጡ ህጻናትን መደገፍ እና መንከባከብ ሌላው ፋውንዴሽኑ የተቋቋመለት አላማ መሆኑ ተነግሯል።
Sheger
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
1625
11:00
26.04.2025
imageImage preview is unavailable
28 ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸው ተነገረ።
28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡
የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል፡፡
ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው 28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በአጭበርባሪዎች ገንዘባቸውን አጥተዋል ብሏል።
የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት ፦
- በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣
- በተሰረቁ የኤትኤም ማሽኖች፣
- በሐሰተኛ ቼኮች፣
- በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡
በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ እንዳሳየም በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ካሉ 31 ባንኮች ውስጥ 28ቱ ሲጭበረበሩ የቀሪዎቹ ሶስት ባንኮች ማንነት ግን በሪፖርቱ ላይ አልተጠቀሰም፡፡
ባንኮች ከአነስተኛ የብድር እና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት ብድሮችን እየሰጡ ነው የተባለ ሲሆን ይህ አገልግሎት እየጨመረ መሄድ እና የበይነ መረብ ማጭበርበሮች መበራከት ባንኮች የሚያጡት ገንዘብ ሊጨምር እንደሚችል ብሔራዊ ባንክ በሪፖርቱ ላይ መጥቀሱን ከፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የተገኘው መረጃ ያሳያል።
1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ተጭበረበሩ የተባሉት ባንኮች ዝርዝር በይፋ አልተገለጸም።
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
2057
12:34
25.04.2025
imageImage preview is unavailable
የህንድ እና ፓኪስታን ፍጥጫ‼️
የፓኪስታን ታጣቂዎች በጎረቤቷ ህንድ ላይ በአንድ የቱሪስት መንደር ላይ ጥቃት ሰንዝራ ከ26 በላይ ነዋሪዎችን መግደሏን ተከትሎ ህንድ ፓኪስታን የእጇን ታገኛለች ስትል ዝታለች።
ይህን ተከትሎ ፓኪስታን ወታደሮቿ፣ የአየር ሀይሏ፣ሙሉ ራዳሮቿ እና ሚሳኤሎቿ በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ማዘዟን አለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ፓኪስታን ከህንድ ለሚመጡ በረራዎች የአየር ክልሏን ዘግታለች።
ህንድም በፓኪስታን የሚኖሩ የህንድ ነዋሪዎች ለቀው እንዲወጡ አዛለች።
አዩዘሀበሻ
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
2082
18:10
24.04.2025
imageImage preview is unavailable
ታግዷል ❌
ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ተሰጥቶ
የነበረው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው ታገደ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥር የሚሰሩ ኦርቶዶክሳውያን የሚዲያ ተቋማት በአንድ ማዕከል እንዲያገለግሉ፣ የመረጃ ፍሰቱ ወጥነት ያለውና ተቋማዊ መሆን ይችል ዘንድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የሁለት ቀናት ሥልጠና ተሰጥቶ የቤተ ክርስቲያን መሠረት እምነት፣ ሥርዓተ አምልኮና ትውፊት አክብረው በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ዘገባ ማከናወን የሚችሉበት ፈቃድ ከመምሪያው መሰጠቱ ይታወሳል።
ከእነዚህ የሚዲያ ተቋማት መካከልም የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን አንዱ ሆኖ ዘገባዎችን ሲያሰራጭ ቆይቷል።
ሆኖም ግን በፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን በዕለተ ስቅለት "ቅድስት ድንግል ማርያም ቤዛዊተ ዓለም አትባልም።" በሚል ርእስ የተላለፈው ትምህርትን ውዝግብ በማሰነሳቱና
ቋሚ ሲኖዶስ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔ ለመስጠት ለረቡዕ ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ የያዘ በመሆኑና ጉዳዩ በሚገባ ተጣርቶ ውሳኔ እስከሚሰጠው ድረስ ከመምሪያችን ለፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን የተሰጠው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው የታገደ መሆኑን እንገልጻለን።
Via የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
2103
13:17
24.04.2025
play_circleVideo preview is unavailable
ለጥንቃቄ ተጠቀሙበት‼️
ዶላር ሲመነዝሩ ከላይ 100 ብር እና ከስር ደሞ አምስት አምስት ብር አድርገው ህዝቡ ሲያጭበረበሩት አንደኛው ከእነ ሞተሩ እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
በተለይ የታሸገ ብር ስትቀበሉም ሆነ ስትሰጡ ሙሉ ፈትቶ ማየት ያስፈልጋል።
አምስት ብር ከመቶ ብር በትንሹ ስለሚመሳሰል ብዙ ሰዎችን መሸወጃ ሆናለች።
Via:- ጉርሻ
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
1914
12:30
24.04.2025
imageImage preview is unavailable
5000 ዶላር‼️
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አዲስ ለሚወለዱ ህጻናት 5,000 ዶላር እንደሚሰጡ ቃል ገቡ
ትራምፕ የእናቶችን የወሊድ መጠን ለማበረታታት አዋጭ ያሏቸውን እርምጃዎች እየወሰዱ ነው ተብሏል፡፡
ውሳኔው፣ "አሜሪካን እንደገና ጤናማ ማድረግ" ከሚለው የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆን ኤፍ ኬኔድ እቅድ አካል መሆኑ ተገልጿል።
የወቅቱ የአሜሪካ መንግስት አሜሪካውያን እንዲያገቡና ብዙ ልጆች እንዲወልዱ እያበረታታ እንደሚገኝ FOX ዘግቧል፡፡
@AddisMereja_et
@AddisMereja_et
1993
12:29
24.04.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
3 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
m
**ayakelvin@*****.com
On the service since February 2025
18.03.202523:42
5
Prompt placement

Addis Mereja™
On the service since February 2025
19.03.202515:38
Thank you, glad to be of service
Show more
New items
Channel statistics
Rating
31.8
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
12
Subscribers:
16.8K
APV
lock_outline
ER
7.7%
Posts per day:
4.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий