
Get clients in any niche!
Delegate the launch of advertising to us — for free
Learn more
12.4

Advertising on the Telegram channel «አሐቲ ቤተክርስቲያን ⛪️»
5.0
በዚህ ቻናል የተለያዩ የሆኑ የቅድስት ቤተክርስቲያናችን ትምህርቶች እንደ ትምህርተ ሃይማኖት ፣ ስርዓተ ቤተክርስቲያን ፣ የቅዱሳን ታሪክ እና ወዘተ የምንማማር ይሆናል ፤ እናም ከእናንተ የሚጠበቀው ቻናሉን join ማለት እና share ማድረግ ነው ። የቻናላችን ግሩፕ 👉 በግል ጥያቄ /አስተያየት ካሎት በዚህ ማናገር ይችላሉ ።
Share
Add to favorite
Buy advertising in this channel
Placement Format:
keyboard_arrow_down
- 1/24
- 2/48
- 3/72
- Native
- 7 days
- Forwards
1 hour in the top / 24 hours in the feed
Quantity
%keyboard_arrow_down
- 1
- 2
- 3
- 4
- 5
- 8
- 10
- 15
Advertising publication cost
local_activity
$6.00$6.00local_mall
0.0%
Remaining at this price:0
Recent Channel Posts
#መልእክተ_ፋሲካ
እንደሚታወቀው ፋሲካ የደስታ በዓል ነው በብዙ ሕማማት/መራብ፣መጠማት፣ስግደቱ/ የመጣ እና ብዙዎቻችን ራሱ ብንጠየቅ ከበዓላት ሁሉ ፋሲካን እወዳለሁ ነው የምንለው።
ነገር ግን ፋሲካው ሳያከበሩ የሚቀሩ ብዙ ወገኖች እነርሱ መርዳት የምትፈልጉ በውስጥ መስመር @Bet_gubai አዋሩኝ በእዚህ መዘርዘር ጠቃሚ መስሎ ስላልታየኝ ነው ጥቂቱ ነው ብዙ የሚሆነው እና በጥቂቱም ቢሆን እናግዝ !
@Bet_Gubai
እንደሚታወቀው ፋሲካ የደስታ በዓል ነው በብዙ ሕማማት/መራብ፣መጠማት፣ስግደቱ/ የመጣ እና ብዙዎቻችን ራሱ ብንጠየቅ ከበዓላት ሁሉ ፋሲካን እወዳለሁ ነው የምንለው።
ነገር ግን ፋሲካው ሳያከበሩ የሚቀሩ ብዙ ወገኖች እነርሱ መርዳት የምትፈልጉ በውስጥ መስመር @Bet_gubai አዋሩኝ በእዚህ መዘርዘር ጠቃሚ መስሎ ስላልታየኝ ነው ጥቂቱ ነው ብዙ የሚሆነው እና በጥቂቱም ቢሆን እናግዝ !
@Bet_Gubai
562
16:44
15.04.2025
ሰላም ውድ እና የተከበራችሁ አሐቲያውያን እንደምን ቆያችሁ እና እንኳን ለ ሕማማት ሳምንት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ
እስኪ በሰሙነ ሕማማት የሚፈጸሙ ሥርዓቶች እንመልከት
1, ስግደት :-
በሰሙነ ሕማማት 41 ጊዜ ኪርያላይሶን 12 ጊዜ አቡነ ዘበሰማያት እየተዜመ እጅግ አብዝቶ ይሰገዳል።
2, ጸሎት :-
በሰሙነ ሕማማት ከ24 ሰዓት ውስጥ 10 የጸሎትና የንባብ ሰዓታት ይገኛሉ እነዚህም ከጠዋቱ 1 ሰዓት; 3ሰዓት; 6ሰዓት; 9ሰዓት; 11ሰዓት እንዲሁም ከምሽቱ 1 ሰዓት; 3ሰዓት; 6ሰዓት; 9ሰዓት; 11ሰዓት ናቸው።
በእነዚህም ሰዓታት የጌታችንን ስቃይ ለማዘከር መዝሙረ ዳዊትና ግብረ ሕማማት ድርሳነ ማኅያዊ አብዝተው ይጸለያሉ።
3, ጾም :-
በሰሙነ ሕማማት ብዙ አዝማደ መባልዕት / አዘውትረን የምንመገባቸው ምግቦች አይበሉም። በዚህም ሳምንት እስከ ምሽቱ አንድ ሰዓት እንድንጾም ይኸውም ቆሎ ዳቦ ወኃና ጨው ብቻ እንደታዘዙ በግብረ ሕማማት ላይ ተጽፎ ይገኛል።
4, አለመሳሳም :-
አይሁድ ጌታችንን ለመስቀል እየተንሾካሾኩ ስለተመካከሩና ይሁዳ ጌታችንን በመሳም አሳልፎ ስለሰጠው መሳሳም አይፈቀድም። መስቀልም በዘመነ ኦሪት የወንጀለኛ መቅጫ የእርግማን ምልክት ስለ ነበር ጌታችን በክቡር ደሙ ቀድሶ የድል አርማ እስኪያደርግልን ድረስ አንሳለመውም ገላ.3:13 ማቴ.10:38 ማቴ. 26:29
5. አክፍሎት :-
እመቤታችን; ያዕቆብና ዮሐንስ የጌታችን ትንሳኤ ሳናይ እህልና ውኃ አንቀምስም ብለው እስከ ትንሳኤው መቆየታቸውን በማሰብ የሚጾም ነው።
6, ጉልባን :-
ከባቄላ ከስንዴ ከገብስ የሚዘጋጅ በጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚበላ ንፍሮ ሲሆን ትውፊቱም የስቅለቱ ሐዘን መግለጫ ነው።
7, ጥብጠባ :-
ይህ ምዕመናን በሰሙነ ሕማማት የፈጸሟቸውን ኃጢአቶች ለካህን እየተናዘዙ በወይራ ቅጠል ቸብቸብ እየተደረጉ ስግደት የሚቀበሉበት ነው። ይህም የጌታ ምሳሌ ነው።
8, ቄጠማ :-
ጌታችን ብርሃነ ትንሳኤዉን እንደገለጠልን የምናስብበት ሲሆን የእሾህ አክሊል በመድፋቱ ምሳሌም በራሳችን ላይ እናስረዋለን።
እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻም ወድካም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ ለብርሃነ ትንሳኤሁ እግዚአብሔር በፍስሐ ወበሰላም።
|| @AHATI_BETKERSTYAN
እስኪ በሰሙነ ሕማማት የሚፈጸሙ ሥርዓቶች እንመልከት
1, ስግደት :-
በሰሙነ ሕማማት 41 ጊዜ ኪርያላይሶን 12 ጊዜ አቡነ ዘበሰማያት እየተዜመ እጅግ አብዝቶ ይሰገዳል።
2, ጸሎት :-
በሰሙነ ሕማማት ከ24 ሰዓት ውስጥ 10 የጸሎትና የንባብ ሰዓታት ይገኛሉ እነዚህም ከጠዋቱ 1 ሰዓት; 3ሰዓት; 6ሰዓት; 9ሰዓት; 11ሰዓት እንዲሁም ከምሽቱ 1 ሰዓት; 3ሰዓት; 6ሰዓት; 9ሰዓት; 11ሰዓት ናቸው።
በእነዚህም ሰዓታት የጌታችንን ስቃይ ለማዘከር መዝሙረ ዳዊትና ግብረ ሕማማት ድርሳነ ማኅያዊ አብዝተው ይጸለያሉ።
3, ጾም :-
በሰሙነ ሕማማት ብዙ አዝማደ መባልዕት / አዘውትረን የምንመገባቸው ምግቦች አይበሉም። በዚህም ሳምንት እስከ ምሽቱ አንድ ሰዓት እንድንጾም ይኸውም ቆሎ ዳቦ ወኃና ጨው ብቻ እንደታዘዙ በግብረ ሕማማት ላይ ተጽፎ ይገኛል።
4, አለመሳሳም :-
አይሁድ ጌታችንን ለመስቀል እየተንሾካሾኩ ስለተመካከሩና ይሁዳ ጌታችንን በመሳም አሳልፎ ስለሰጠው መሳሳም አይፈቀድም። መስቀልም በዘመነ ኦሪት የወንጀለኛ መቅጫ የእርግማን ምልክት ስለ ነበር ጌታችን በክቡር ደሙ ቀድሶ የድል አርማ እስኪያደርግልን ድረስ አንሳለመውም ገላ.3:13 ማቴ.10:38 ማቴ. 26:29
5. አክፍሎት :-
እመቤታችን; ያዕቆብና ዮሐንስ የጌታችን ትንሳኤ ሳናይ እህልና ውኃ አንቀምስም ብለው እስከ ትንሳኤው መቆየታቸውን በማሰብ የሚጾም ነው።
6, ጉልባን :-
ከባቄላ ከስንዴ ከገብስ የሚዘጋጅ በጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚበላ ንፍሮ ሲሆን ትውፊቱም የስቅለቱ ሐዘን መግለጫ ነው።
7, ጥብጠባ :-
ይህ ምዕመናን በሰሙነ ሕማማት የፈጸሟቸውን ኃጢአቶች ለካህን እየተናዘዙ በወይራ ቅጠል ቸብቸብ እየተደረጉ ስግደት የሚቀበሉበት ነው። ይህም የጌታ ምሳሌ ነው።
8, ቄጠማ :-
ጌታችን ብርሃነ ትንሳኤዉን እንደገለጠልን የምናስብበት ሲሆን የእሾህ አክሊል በመድፋቱ ምሳሌም በራሳችን ላይ እናስረዋለን።
እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻም ወድካም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ ለብርሃነ ትንሳኤሁ እግዚአብሔር በፍስሐ ወበሰላም።
|| @AHATI_BETKERSTYAN
6900
17:58
14.04.2025
imageImage preview is unavailable
ሆሣዕና
“አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ልጅ ሆይ እልል በይ፤ እነሆ ንጉሥሽ አዳኝ ነው፤ ትሑትም ኾኖ በአህያም፣ በአህያዪቱም ግልገል በውርንጫዪቱ ላዩ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡ ሠረገላውንም ከኤፍሬም፣ ፈረሱንም ከኢየሩሳሌም ያጠፋል፡፡›› ተብሎ የተነገረው ትንቢት ንጉሠ ነቢያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከቤተ ፋጌ ወደ ኢየሩሳሌም በሄደበት ዕለት ማለትም መጋቢት 22 ቀን በ33 ዓ.ም ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
‹‹ሆሣዕና›› ማለት አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ‹‹ማዳን የባሕርይህ የሆነ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ መጥተህ እድነን›› እያሉ የአዳም ልጆች ሁሉ የጸለዩበትን ጸሎት የያዙትን ሱባኤ ያመለክታል፡፡ በቀድሞ ዘመን በሰረገላ እና በፈረስ የሚቀመጥና ገስግሶ የሚሄድ ጦረኛ ነው፡፡ ጌታ ግን በአህያ ላይ ተቀምጦ መጓዙ የሰላም አምላክ፣ ሰላምን ለዓለም የሚሰጥ፣ ይቅርታውን ለአዳም የሚያደርግ መኾኑን ለማብሰር ነው፡፡
በዕለተ ሆሣዕና የእናታቸውን ጡት የሚጠቡ ሕፃናት ሳይቀሩ በትህትና ዝቅ ብሎ በአህያ ጀርባ ወደ ኢየሩሳሌም የገባውን የባሕርይ ንጉሥ አመስግነውታል፡፡ ይኸውም ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሺ ዓመታት በፊት ቅዱስ ዳዊት “ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ›› በማለት በተናገረው ትንቢት መሠረት የተፈጸመ ነው፡፡ እንኳን ሕፃናት ይቅርና ግእዛን የሌላቸው የቢታንያ ድንጋዮችም ጭምር ‹‹በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ቡሩክ አምላክ ነው›› እያሉ አመስግነዋል፡፡ (መዝ. 8፥2-3)
|| @AHATI_BETKERSTYAN
“አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ልጅ ሆይ እልል በይ፤ እነሆ ንጉሥሽ አዳኝ ነው፤ ትሑትም ኾኖ በአህያም፣ በአህያዪቱም ግልገል በውርንጫዪቱ ላዩ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡ ሠረገላውንም ከኤፍሬም፣ ፈረሱንም ከኢየሩሳሌም ያጠፋል፡፡›› ተብሎ የተነገረው ትንቢት ንጉሠ ነቢያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከቤተ ፋጌ ወደ ኢየሩሳሌም በሄደበት ዕለት ማለትም መጋቢት 22 ቀን በ33 ዓ.ም ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
‹‹ሆሣዕና›› ማለት አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ‹‹ማዳን የባሕርይህ የሆነ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ መጥተህ እድነን›› እያሉ የአዳም ልጆች ሁሉ የጸለዩበትን ጸሎት የያዙትን ሱባኤ ያመለክታል፡፡ በቀድሞ ዘመን በሰረገላ እና በፈረስ የሚቀመጥና ገስግሶ የሚሄድ ጦረኛ ነው፡፡ ጌታ ግን በአህያ ላይ ተቀምጦ መጓዙ የሰላም አምላክ፣ ሰላምን ለዓለም የሚሰጥ፣ ይቅርታውን ለአዳም የሚያደርግ መኾኑን ለማብሰር ነው፡፡
በዕለተ ሆሣዕና የእናታቸውን ጡት የሚጠቡ ሕፃናት ሳይቀሩ በትህትና ዝቅ ብሎ በአህያ ጀርባ ወደ ኢየሩሳሌም የገባውን የባሕርይ ንጉሥ አመስግነውታል፡፡ ይኸውም ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሺ ዓመታት በፊት ቅዱስ ዳዊት “ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ›› በማለት በተናገረው ትንቢት መሠረት የተፈጸመ ነው፡፡ እንኳን ሕፃናት ይቅርና ግእዛን የሌላቸው የቢታንያ ድንጋዮችም ጭምር ‹‹በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ቡሩክ አምላክ ነው›› እያሉ አመስግነዋል፡፡ (መዝ. 8፥2-3)
|| @AHATI_BETKERSTYAN
1300
13:21
12.04.2025
imageImage preview is unavailable
🌿 ሆሣዕና 🌿
“አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ልጅ ሆይ እልል በይ፤ እነሆ ንጉሥሽ አዳኝ ነው፤ ትሑትም ኾኖ በአህያም፣ በአህያዪቱም ግልገል በውርንጫዪቱ ላዩ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡ ሠረገላውንም ከኤፍሬም፣ ፈረሱንም ከኢየሩሳሌም ያጠፋል፡፡›› ተብሎ የተነገረው ትንቢት ንጉሠ ነቢያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከቤተ ፋጌ ወደ ኢየሩሳሌም በሄደበት ዕለት ማለትም መጋቢት 22 ቀን በ33 ዓ.ም ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
‹‹ሆሣዕና›› ማለት አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ‹‹ማዳን የባሕርይህ የሆነ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ መጥተህ እድነን›› እያሉ የአዳም ልጆች ሁሉ የጸለዩበትን ጸሎት የያዙትን ሱባኤ ያመለክታል፡፡ በቀድሞ ዘመን በሰረገላ እና በፈረስ የሚቀመጥና ገስግሶ የሚሄድ ጦረኛ ነው፡፡ ጌታ ግን በአህያ ላይ ተቀምጦ መጓዙ የሰላም አምላክ፣ ሰላምን ለዓለም የሚሰጥ፣ ይቅርታውን ለአዳም የሚያደርግ መኾኑን ለማብሰር ነው፡፡
በዕለተ ሆሣዕና የእናታቸውን ጡት የሚጠቡ ሕፃናት ሳይቀሩ በትህትና ዝቅ ብሎ በአህያ ጀርባ ወደ ኢየሩሳሌም የገባውን የባሕርይ ንጉሥ አመስግነውታል፡፡ ይኸውም ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሺ ዓመታት በፊት ቅዱስ ዳዊት “ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ›› በማለት በተናገረው ትንቢት መሠረት የተፈጸመ ነው፡፡ እንኳን ሕፃናት ይቅርና ግእዛን የሌላቸው የቢታንያ ድንጋዮችም ጭምር ‹‹በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ቡሩክ አምላክ ነው›› እያሉ አመስግነዋል፡፡ (መዝ. 8፥2-3)
|| @AHATI_BETKERSTYAN
“አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ልጅ ሆይ እልል በይ፤ እነሆ ንጉሥሽ አዳኝ ነው፤ ትሑትም ኾኖ በአህያም፣ በአህያዪቱም ግልገል በውርንጫዪቱ ላዩ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡ ሠረገላውንም ከኤፍሬም፣ ፈረሱንም ከኢየሩሳሌም ያጠፋል፡፡›› ተብሎ የተነገረው ትንቢት ንጉሠ ነቢያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከቤተ ፋጌ ወደ ኢየሩሳሌም በሄደበት ዕለት ማለትም መጋቢት 22 ቀን በ33 ዓ.ም ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
‹‹ሆሣዕና›› ማለት አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ‹‹ማዳን የባሕርይህ የሆነ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ መጥተህ እድነን›› እያሉ የአዳም ልጆች ሁሉ የጸለዩበትን ጸሎት የያዙትን ሱባኤ ያመለክታል፡፡ በቀድሞ ዘመን በሰረገላ እና በፈረስ የሚቀመጥና ገስግሶ የሚሄድ ጦረኛ ነው፡፡ ጌታ ግን በአህያ ላይ ተቀምጦ መጓዙ የሰላም አምላክ፣ ሰላምን ለዓለም የሚሰጥ፣ ይቅርታውን ለአዳም የሚያደርግ መኾኑን ለማብሰር ነው፡፡
በዕለተ ሆሣዕና የእናታቸውን ጡት የሚጠቡ ሕፃናት ሳይቀሩ በትህትና ዝቅ ብሎ በአህያ ጀርባ ወደ ኢየሩሳሌም የገባውን የባሕርይ ንጉሥ አመስግነውታል፡፡ ይኸውም ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሺ ዓመታት በፊት ቅዱስ ዳዊት “ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ›› በማለት በተናገረው ትንቢት መሠረት የተፈጸመ ነው፡፡ እንኳን ሕፃናት ይቅርና ግእዛን የሌላቸው የቢታንያ ድንጋዮችም ጭምር ‹‹በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ቡሩክ አምላክ ነው›› እያሉ አመስግነዋል፡፡ (መዝ. 8፥2-3)
|| @AHATI_BETKERSTYAN
1300
13:21
12.04.2025
imageImage preview is unavailable
🌿 ሆሣዕና 🌿
“አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ልጅ ሆይ እልል በይ፤ እነሆ ንጉሥሽ አዳኝ ነው፤ ትሑትም ኾኖ በአህያም፣ በአህያዪቱም ግልገል በውርንጫዪቱ ላዩ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡ ሠረገላውንም ከኤፍሬም፣ ፈረሱንም ከኢየሩሳሌም ያጠፋል፡፡›› ተብሎ የተነገረው ትንቢት ንጉሠ ነቢያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከቤተ ፋጌ ወደ ኢየሩሳሌም በሄደበት ዕለት ማለትም መጋቢት 22 ቀን በ33 ዓ.ም ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
‹‹ሆሣዕና›› ማለት አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ‹‹ማዳን የባሕርይህ የሆነ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ መጥተህ እድነን›› እያሉ የአዳም ልጆች ሁሉ የጸለዩበትን ጸሎት የያዙትን ሱባኤ ያመለክታል፡፡ በቀድሞ ዘመን በሰረገላ እና በፈረስ የሚቀመጥና ገስግሶ የሚሄድ ጦረኛ ነው፡፡ ጌታ ግን በአህያ ላይ ተቀምጦ መጓዙ የሰላም አምላክ፣ ሰላምን ለዓለም የሚሰጥ፣ ይቅርታውን ለአዳም የሚያደርግ መኾኑን ለማብሰር ነው፡፡
በዕለተ ሆሣዕና የእናታቸውን ጡት የሚጠቡ ሕፃናት ሳይቀሩ በትህትና ዝቅ ብሎ በአህያ ጀርባ ወደ ኢየሩሳሌም የገባውን የባሕርይ ንጉሥ አመስግነውታል፡፡ ይኸውም ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሺ ዓመታት በፊት ቅዱስ ዳዊት “ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ›› በማለት በተናገረው ትንቢት መሠረት የተፈጸመ ነው፡፡ እንኳን ሕፃናት ይቅርና ግእዛን የሌላቸው የቢታንያ ድንጋዮችም ጭምር ‹‹በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ቡሩክ አምላክ ነው›› እያሉ አመስግነዋል፡፡ (መዝ. 8፥2-3)
|| @AHATI_BETKERSTYAN
“አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ልጅ ሆይ እልል በይ፤ እነሆ ንጉሥሽ አዳኝ ነው፤ ትሑትም ኾኖ በአህያም፣ በአህያዪቱም ግልገል በውርንጫዪቱ ላዩ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡ ሠረገላውንም ከኤፍሬም፣ ፈረሱንም ከኢየሩሳሌም ያጠፋል፡፡›› ተብሎ የተነገረው ትንቢት ንጉሠ ነቢያት ኢየሱስ ክርስቶስ ከቤተ ፋጌ ወደ ኢየሩሳሌም በሄደበት ዕለት ማለትም መጋቢት 22 ቀን በ33 ዓ.ም ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
‹‹ሆሣዕና›› ማለት አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ‹‹ማዳን የባሕርይህ የሆነ መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ መጥተህ እድነን›› እያሉ የአዳም ልጆች ሁሉ የጸለዩበትን ጸሎት የያዙትን ሱባኤ ያመለክታል፡፡ በቀድሞ ዘመን በሰረገላ እና በፈረስ የሚቀመጥና ገስግሶ የሚሄድ ጦረኛ ነው፡፡ ጌታ ግን በአህያ ላይ ተቀምጦ መጓዙ የሰላም አምላክ፣ ሰላምን ለዓለም የሚሰጥ፣ ይቅርታውን ለአዳም የሚያደርግ መኾኑን ለማብሰር ነው፡፡
በዕለተ ሆሣዕና የእናታቸውን ጡት የሚጠቡ ሕፃናት ሳይቀሩ በትህትና ዝቅ ብሎ በአህያ ጀርባ ወደ ኢየሩሳሌም የገባውን የባሕርይ ንጉሥ አመስግነውታል፡፡ ይኸውም ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሺ ዓመታት በፊት ቅዱስ ዳዊት “ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ›› በማለት በተናገረው ትንቢት መሠረት የተፈጸመ ነው፡፡ እንኳን ሕፃናት ይቅርና ግእዛን የሌላቸው የቢታንያ ድንጋዮችም ጭምር ‹‹በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ቡሩክ አምላክ ነው›› እያሉ አመስግነዋል፡፡ (መዝ. 8፥2-3)
|| @AHATI_BETKERSTYAN
1300
13:21
12.04.2025
ሰላም አሐቲያውያን እንደምን አመሻችሁ እስኪ ስለ ሰሙነ ሕማማት ሳምንታት የተወሰነ ነገር እንማማር እስኪ
ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሰሙነ ሕማማት የጾመ ሁዳዴ የመጨረሻው ሳምንት፤ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማም የሚታሰብበት፤ ካህናትና ምእመናን በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ተሰብስበው የሕማሙን ነገር የሚያወሳውን ዜማ የሚያዜሙበት፤ ግብረ ሕማም በመባል የሚታወቀውን መጽሐፍ የሚያነቡበትና የሚሰሙበት፤ በነግህ፣ በሠልስት፣ በስድስት፣ በተሰዓት /ዘጠኝ /ሰዓት፣ በሰርክ /በዐስራ አንድ/ ሰዓት እየመላለሱ የሚሰግዱበትና የሚጸለዩበት ልዩ ሳምንት ነው ከሆሳዕና ማግስት እስከ ትንሳኤ።
በዚህ ሳምንት በተለይ ካህናተ ቤተክርስቲያን ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ ምክንያቱም ጌታችን የደረሰበትን መከራና ስቃይ እንዲሁም የሰው ልጅ ፭ ሺ ፭ መቶ ዘመን በጨለማ ግዞት ይኖር እንደነበር ለማዘከርም ጭምር ነው። የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ሕማም በጽኑ እንድናስበው ያስተማሩን ሐዋርያት ናቸው። ለእነርሱም የነገራቸው ደግሞ ራሱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ሰሙነ ሕማማት የጌታችንን ሕማማት ከማሰብ ጋር በየዕለቱ በርካታ ድርጊቶች መፈጸማቸውን የምናስታውስበት ሳምንት ነው እስኪ ሙሉ ሳምንቱን አንድ በ አንድ እንመልከት፦
ሰኞ
መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ይባላል፦
በዚህ ዕለት ጌታችን ከቢታኒያ ሲወጣ ተራበ ቅጠል ያለባትን በለስ ተመልክቶ ወደ በለሲቱ ቢቀርብ ከቅጠል በቀር ምንም ነገር ባለማግኘቱ “ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም ምንም ካንቺ ፍሬ አይበላ” ማር ፲፩፥፲፬ በማለት ስለረገማት መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ይባላል።
አንጽሖተ ቤተመቅደስ ይባላል፡-
ጌታ ወደ ቤተመቅደስ ሄዶ በቤተመቅደሱ የሚሸጡትን እና የሚለውጡትን “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች” ማቴ ፳፩፥፲፫ በማለት ከቤተመቅደስ ገርፎ አስወጥቷቸዋልና።
ማክሰኞ
የጥያቄ ቀን ይባላል፦
ሰኞ ዕለት በቤተመቅደስ ሲሸጡ እና ሲለውጡ የነበሩትን ሁሉ እየገረፈ በማባረሩ ምክንያት ለሰው ልጅ ሹመትንና ስልጣንን የሰጠ ጌታ “በምን ስልጣን ይህንን ታደርጋለህ?” ማቴ ፳፩፥ ፳፫ ተብሎ በፈሪሳውያን ተጠይቋልና የጥያቄ ቀን ይባላል።
የትምህርት ቀን ይባላል፡-
በዚህ ዕለት በቤተመቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረም የትምህርት ቀን ይባላል። ሉቃ ፳፩ ፥፳፰ ፣ ማር ፲፪፥፪።
ረቡዕ
ምክረ አይሁድ ይባላል፦
ረቡዕ እለት የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው የመከሩበትና ውሳኔ ያሳለፉበት ቀን በመሆኑ ምክረ አይሁድ ይባላል። ወቅቱ የፋሲካን በዓል የሚያከብሩበት ቀን በመሆኑ እና ብዙ ህዝብም ጌታን ይከተለው ስለነበር ሁከት እንዳይነሳ ስጋት ነበራቸው ። ነገር ግን ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ እንደሚሰጣቸው ስለነገራቸው ሉቃ ፳፪፥፩-፮ ጭንቀታቸው ተወግዶ በጌታ መያዝ ተስማምተዋል።
የመልካም መዓዛ ቀንም ይባላል፡-
ጌታችን በዚህ ዕለት በለምጻሙ በሰምዖን ቤት ተቀምጦ ሳለ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርያም እንተ እፍረት/ባለሽቶዋ ማርያም/ ዋጋው እጅግ ውድ የሆነ የአልባጥሮስ ሽቱ አምጥታ በራሱ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባቸው ማቴ ፳፮፥፮-፯ የመዓዛ ቀን ይባላል።
የእንባ ቀን ይባላል፡-
ባለሽቱዋ ሴት (ማርያም እንተ እፍረት) ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት እየለመነች በእግሩ ስር ተደፍታ በእንባዋ እግሩን አርሳለችና ማር ፲፬፥፱ የእንባ ቀን ይባላል።
ሐሙስ
ፀሎተ ሐሙስ ይባላል፦
ጌታችን ለአይሁድ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ሲጸልይ በማደሩ ማቴ ፳፮፥፴፮ ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።ጌታችን የደቀመዛሙርቱን እግር በፍጹም ትህትና ዝቅ ብሎ ያጠበበት ዕለት በመሆኑም ዮሐ ፲፫፥፫-፲፩ ሕጽበተ ሐሙስ ይባላል።
የምስጢር ቀን ይባላል፡-
ከሰባቱ ምስጢራት አንዱ የቅዱስ ቁርባን ምስጢር ማቴ፳፮፥፳፮-፳፱ በዚህ ዕለት ተፈጽሟልና የምስጢር ቀን ይባላል።
የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል፡-
መሥዋዕተ ኦሪት /በእንስሳት ደም የሚቀርብ መሥዋዕት/ቀርቶ ለአለም ድኅነት ራሱን ያቀረበበት ቀን በመሆኑ ሉቃ ፳፪፥፳ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል።
የነጻነት ሐሙስ ይባላል፡-
ለኃጢአትና ለዲያቢሎስ ባሪያ ሆኖ መኖር ማብቃቱን እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነም ዮሐ ፲፭፥ ፲፭ የነጻነት ሐሙስ ይባላል።
ዓርብ
የስቅለት ዓርብ ይባላል፦
ጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ ተሰቅሎ የዋለበት ዕለት ነውና ማቴ ፳፯፥፴፭ የስቅለት ዓርብ ይባላል።
መልካሙ ዓርብ ይባላል፡-
ከጌታ ስቅለት በፊት በተለይም በሮማውያን ህግ የወንጀለኛ መቅጫ ምልክት የነበረውን መስቀል ጌታችን በደሙ ቀድሶ የምህረት፣ የሕይወት አርማ፣ የዲያቢሎስ ድል መንሻ ስላደረገው፤ በሞቱ መልካሙን ሕይወት ስላገኘን መልካሙ ዓርብ ይባላል።
ቅዳሜ
ቅዳም ስዑር ትባላለች ፦
ይህች እለት ከድሮ በተለየ መልኩ የጌታችንን መከራ በማሰብ በጾም ታስባ ስለምትውል የተሻረች ቅዳሜ ይባላል።
ለምለም ቅዳሜ ይባላል፡-
ካህናቱ ለምእመናን ለምለም ቀጤማ የሚያድሉበት ዕለት በመሆኑም ለምለም ቅዳሜ ይባላል። ምዕመናንም ይህንን ለምለም ቀጤማ እስከ ትንሣኤ ለሊት በራሳቸው ላይ ያስሩታል።
ቅዱስ ቅዳሜ ይባላል፡-
ቅዱስ የሆነው እግዚአብሔር በጥንተ ተፈጥሮ ፍጥረታትን አከናውኖ ያረፈበት ቀን ሲሆን በዘመነ ሐዲስ ደግሞ የማዳን ስራውን ሁሉ ፈጽሞ በሥጋው በመቃብር ሲያርፍ በነፍሱ ወደ ሲኦል ወርዶ ሲኦልን በርብሮ ባዶዋን ሲያስቀራት በዚያ የነበሩትን ነፍሳት የዘላለም ዕረፍትን ያወረሰበት ዕለት ስለሆነ ቅዱስ ቅዳሜ ይባላል።
ከብዙ ባጭሩ እሄን ይመስላል ትምህርቱን ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድርግ ሁሉም እንዲማር አድርጉ ማንኛውም ጥያቄ ካላችሁ ግሩፕ ላይ አሳውቁን
|| @AHATI_BETKERSTYAN
ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሰሙነ ሕማማት የጾመ ሁዳዴ የመጨረሻው ሳምንት፤ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማም የሚታሰብበት፤ ካህናትና ምእመናን በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ተሰብስበው የሕማሙን ነገር የሚያወሳውን ዜማ የሚያዜሙበት፤ ግብረ ሕማም በመባል የሚታወቀውን መጽሐፍ የሚያነቡበትና የሚሰሙበት፤ በነግህ፣ በሠልስት፣ በስድስት፣ በተሰዓት /ዘጠኝ /ሰዓት፣ በሰርክ /በዐስራ አንድ/ ሰዓት እየመላለሱ የሚሰግዱበትና የሚጸለዩበት ልዩ ሳምንት ነው ከሆሳዕና ማግስት እስከ ትንሳኤ።
በዚህ ሳምንት በተለይ ካህናተ ቤተክርስቲያን ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ ምክንያቱም ጌታችን የደረሰበትን መከራና ስቃይ እንዲሁም የሰው ልጅ ፭ ሺ ፭ መቶ ዘመን በጨለማ ግዞት ይኖር እንደነበር ለማዘከርም ጭምር ነው። የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ሕማም በጽኑ እንድናስበው ያስተማሩን ሐዋርያት ናቸው። ለእነርሱም የነገራቸው ደግሞ ራሱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ሰሙነ ሕማማት የጌታችንን ሕማማት ከማሰብ ጋር በየዕለቱ በርካታ ድርጊቶች መፈጸማቸውን የምናስታውስበት ሳምንት ነው እስኪ ሙሉ ሳምንቱን አንድ በ አንድ እንመልከት፦
ሰኞ
መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ይባላል፦
በዚህ ዕለት ጌታችን ከቢታኒያ ሲወጣ ተራበ ቅጠል ያለባትን በለስ ተመልክቶ ወደ በለሲቱ ቢቀርብ ከቅጠል በቀር ምንም ነገር ባለማግኘቱ “ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም ምንም ካንቺ ፍሬ አይበላ” ማር ፲፩፥፲፬ በማለት ስለረገማት መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ይባላል።
አንጽሖተ ቤተመቅደስ ይባላል፡-
ጌታ ወደ ቤተመቅደስ ሄዶ በቤተመቅደሱ የሚሸጡትን እና የሚለውጡትን “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች” ማቴ ፳፩፥፲፫ በማለት ከቤተመቅደስ ገርፎ አስወጥቷቸዋልና።
ማክሰኞ
የጥያቄ ቀን ይባላል፦
ሰኞ ዕለት በቤተመቅደስ ሲሸጡ እና ሲለውጡ የነበሩትን ሁሉ እየገረፈ በማባረሩ ምክንያት ለሰው ልጅ ሹመትንና ስልጣንን የሰጠ ጌታ “በምን ስልጣን ይህንን ታደርጋለህ?” ማቴ ፳፩፥ ፳፫ ተብሎ በፈሪሳውያን ተጠይቋልና የጥያቄ ቀን ይባላል።
የትምህርት ቀን ይባላል፡-
በዚህ ዕለት በቤተመቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረም የትምህርት ቀን ይባላል። ሉቃ ፳፩ ፥፳፰ ፣ ማር ፲፪፥፪።
ረቡዕ
ምክረ አይሁድ ይባላል፦
ረቡዕ እለት የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው የመከሩበትና ውሳኔ ያሳለፉበት ቀን በመሆኑ ምክረ አይሁድ ይባላል። ወቅቱ የፋሲካን በዓል የሚያከብሩበት ቀን በመሆኑ እና ብዙ ህዝብም ጌታን ይከተለው ስለነበር ሁከት እንዳይነሳ ስጋት ነበራቸው ። ነገር ግን ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ እንደሚሰጣቸው ስለነገራቸው ሉቃ ፳፪፥፩-፮ ጭንቀታቸው ተወግዶ በጌታ መያዝ ተስማምተዋል።
የመልካም መዓዛ ቀንም ይባላል፡-
ጌታችን በዚህ ዕለት በለምጻሙ በሰምዖን ቤት ተቀምጦ ሳለ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርያም እንተ እፍረት/ባለሽቶዋ ማርያም/ ዋጋው እጅግ ውድ የሆነ የአልባጥሮስ ሽቱ አምጥታ በራሱ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባቸው ማቴ ፳፮፥፮-፯ የመዓዛ ቀን ይባላል።
የእንባ ቀን ይባላል፡-
ባለሽቱዋ ሴት (ማርያም እንተ እፍረት) ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት እየለመነች በእግሩ ስር ተደፍታ በእንባዋ እግሩን አርሳለችና ማር ፲፬፥፱ የእንባ ቀን ይባላል።
ሐሙስ
ፀሎተ ሐሙስ ይባላል፦
ጌታችን ለአይሁድ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ሲጸልይ በማደሩ ማቴ ፳፮፥፴፮ ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።ጌታችን የደቀመዛሙርቱን እግር በፍጹም ትህትና ዝቅ ብሎ ያጠበበት ዕለት በመሆኑም ዮሐ ፲፫፥፫-፲፩ ሕጽበተ ሐሙስ ይባላል።
የምስጢር ቀን ይባላል፡-
ከሰባቱ ምስጢራት አንዱ የቅዱስ ቁርባን ምስጢር ማቴ፳፮፥፳፮-፳፱ በዚህ ዕለት ተፈጽሟልና የምስጢር ቀን ይባላል።
የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል፡-
መሥዋዕተ ኦሪት /በእንስሳት ደም የሚቀርብ መሥዋዕት/ቀርቶ ለአለም ድኅነት ራሱን ያቀረበበት ቀን በመሆኑ ሉቃ ፳፪፥፳ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል።
የነጻነት ሐሙስ ይባላል፡-
ለኃጢአትና ለዲያቢሎስ ባሪያ ሆኖ መኖር ማብቃቱን እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነም ዮሐ ፲፭፥ ፲፭ የነጻነት ሐሙስ ይባላል።
ዓርብ
የስቅለት ዓርብ ይባላል፦
ጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ ተሰቅሎ የዋለበት ዕለት ነውና ማቴ ፳፯፥፴፭ የስቅለት ዓርብ ይባላል።
መልካሙ ዓርብ ይባላል፡-
ከጌታ ስቅለት በፊት በተለይም በሮማውያን ህግ የወንጀለኛ መቅጫ ምልክት የነበረውን መስቀል ጌታችን በደሙ ቀድሶ የምህረት፣ የሕይወት አርማ፣ የዲያቢሎስ ድል መንሻ ስላደረገው፤ በሞቱ መልካሙን ሕይወት ስላገኘን መልካሙ ዓርብ ይባላል።
ቅዳሜ
ቅዳም ስዑር ትባላለች ፦
ይህች እለት ከድሮ በተለየ መልኩ የጌታችንን መከራ በማሰብ በጾም ታስባ ስለምትውል የተሻረች ቅዳሜ ይባላል።
ለምለም ቅዳሜ ይባላል፡-
ካህናቱ ለምእመናን ለምለም ቀጤማ የሚያድሉበት ዕለት በመሆኑም ለምለም ቅዳሜ ይባላል። ምዕመናንም ይህንን ለምለም ቀጤማ እስከ ትንሣኤ ለሊት በራሳቸው ላይ ያስሩታል።
ቅዱስ ቅዳሜ ይባላል፡-
ቅዱስ የሆነው እግዚአብሔር በጥንተ ተፈጥሮ ፍጥረታትን አከናውኖ ያረፈበት ቀን ሲሆን በዘመነ ሐዲስ ደግሞ የማዳን ስራውን ሁሉ ፈጽሞ በሥጋው በመቃብር ሲያርፍ በነፍሱ ወደ ሲኦል ወርዶ ሲኦልን በርብሮ ባዶዋን ሲያስቀራት በዚያ የነበሩትን ነፍሳት የዘላለም ዕረፍትን ያወረሰበት ዕለት ስለሆነ ቅዱስ ቅዳሜ ይባላል።
ከብዙ ባጭሩ እሄን ይመስላል ትምህርቱን ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድርግ ሁሉም እንዲማር አድርጉ ማንኛውም ጥያቄ ካላችሁ ግሩፕ ላይ አሳውቁን
|| @AHATI_BETKERSTYAN
20500
17:03
07.04.2025
🙌 ሰላም ውድ የ አሐቲ ቤተክርስቲያን ቻናል ቤተሰቦች እንደምን ቆያችሁ 😊? ያው ሰሙነ ሕማማት እየደረሰም ነውና እሱን ሚመለከት ፅሁፍ እያዘጋጀን ነው እስከ ማታ እንለቀዋለን እና ማንኛውም ጥያቄ ካላችሁ ግሩፕ ላይ ጠይቁን እንመልሳለን መልካም ቀን ይሁንላችሁ ❤️🙏
1400
09:58
07.04.2025
imageImage preview is unavailable
ኒቆዲሞስ
ቅዱስ ያሬድ የዐቢይ ጾምን ሳምንታት ሲሰይም ታሳቢ ካደረጋቸው ኹኔታዎች በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተአምር የተደረገላቸውና ትምህርት የተከታተሉትን ግለሰቦች መኾኑ ግልጥ ነው፡፡ ለምሳሌ መፃጒ እና ኒቆዲሞስ የሚሉ ስያሜዎች ይጠቀሳሉ፡፡ መፃጒም ድውይ ማለት መሆኑን በአራተኛው ሳምንት ስያሜ ላይ መነሻ አድርገን ተመልክተናል፡፡ ሰባተኛው ሳምንትም የአይሁድ መምህር ሲሆን ሌሊት ሌሊት ከጌታችን ዘንድ እየመጣ ይማር በነበረው ኒቆዲሞስ በተባለው ሰው ስም ተሰይሟል፡፡
ኒቆዲሞስ ከፈሪሳውያን ወገን የኾነና የአይሁድ አለቃ የነበረ ሰው ነው፡፡ አለቅነቱም በትምህርት፣ በሹመት እና በባለጸነት ሲሆን ከጌታችን ዘንድ እየቀረበ በሌሊት የሚማር ሰው ነበር፡፡ የሚያስፈልገውን የሚሻ ትጉህና የሃይማኖት ሰውነት በኒቆዲሞስ ሕይወት ውስጥ ተገልጠው የሚታዩ መንፈሳዊ ሀብቶች ናቸው፡፡ በዚሁ አግባብ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆቿ ምእመናንን ትጋታቸውን በኑሯቸው ኹሉ ይገልጡ ዘንድ ታስተምራለች፡፡
|| @AHATI_BETKERSTYAN
ቅዱስ ያሬድ የዐቢይ ጾምን ሳምንታት ሲሰይም ታሳቢ ካደረጋቸው ኹኔታዎች በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተአምር የተደረገላቸውና ትምህርት የተከታተሉትን ግለሰቦች መኾኑ ግልጥ ነው፡፡ ለምሳሌ መፃጒ እና ኒቆዲሞስ የሚሉ ስያሜዎች ይጠቀሳሉ፡፡ መፃጒም ድውይ ማለት መሆኑን በአራተኛው ሳምንት ስያሜ ላይ መነሻ አድርገን ተመልክተናል፡፡ ሰባተኛው ሳምንትም የአይሁድ መምህር ሲሆን ሌሊት ሌሊት ከጌታችን ዘንድ እየመጣ ይማር በነበረው ኒቆዲሞስ በተባለው ሰው ስም ተሰይሟል፡፡
ኒቆዲሞስ ከፈሪሳውያን ወገን የኾነና የአይሁድ አለቃ የነበረ ሰው ነው፡፡ አለቅነቱም በትምህርት፣ በሹመት እና በባለጸነት ሲሆን ከጌታችን ዘንድ እየቀረበ በሌሊት የሚማር ሰው ነበር፡፡ የሚያስፈልገውን የሚሻ ትጉህና የሃይማኖት ሰውነት በኒቆዲሞስ ሕይወት ውስጥ ተገልጠው የሚታዩ መንፈሳዊ ሀብቶች ናቸው፡፡ በዚሁ አግባብ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆቿ ምእመናንን ትጋታቸውን በኑሯቸው ኹሉ ይገልጡ ዘንድ ታስተምራለች፡፡
|| @AHATI_BETKERSTYAN
1600
17:19
05.04.2025
አዳምን የፈጠሩ እጆቹ በመስቀል ቀኖች ተቸነከሩ ወዮ በገነት የተመላለሱ እግሮች በመስቀል ቀኖች ተቸነከሩ ወዮ የማይሞተው ሞተ ሞትን ይሽረው ዘንድ ሞተ ሙታንን ያድናቸው ዘንድ ሞተ የምትወዱት ሰዎች ፈጽሞ አልቅሱለት፡፡"
#ቅዳሴ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
|| @AHATI_BETKERSTYAN
#ቅዳሴ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
|| @AHATI_BETKERSTYAN
1600
06:11
05.04.2025
አዳምን የፈጠሩ እጆቹ በመስቀል ቀኖች ተቸነከሩ ወዮ በገነት የተመላለሱ እግሮች በመስቀል ቀኖች ተቸነከሩ ወዮ የማይሞተው ሞተ ሞትን ይሽረው ዘንድ ሞተ ሙታንን ያድናቸው ዘንድ ሞተ የምትወዱት ሰዎች ፈጽሞ አልቅሱለት፡፡"
#ቅዳሴ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
|| @AHATI_BETKERSTYAN
#ቅዳሴ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
|| @AHATI_BETKERSTYAN
1600
06:11
05.04.2025
close
Reviews channel
keyboard_arrow_down
- Added: Newest first
- Added: Oldest first
- Rating: High to low
- Rating: Low to high
5.0
1 reviews over 6 months
Excellent (100%) In the last 6 months
c
**ffeennew@******.io
On the service since June 2022
11.03.202515:41
5
Everything is fine. Thank you!
New items
Channel statistics
Rating
12.4
Rating reviews
5.0
Сhannel Rating
1
Subscribers:
2.0K
APV
lock_outline
ER
23.2%
Posts per day:
0.0
CPM
lock_outlineSelected
0
channels for:$0.00
Subscribers:
0
Views:
lock_outline
Add to CartBuy for:$0.00
Комментарий